Forwarded from Deleted Account
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምነም ባንዋጋም
ሰይፉን ባንመዝም
ትጥቅ ባናሟላም
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምንም ቢከብድሽም
መውጫው ቢጠፋሽም
ምን ጊዜው ቢረዝም
አላህ አይተውሽም
አላህዬ እርዳት
ከጎኗ ቁምላት
ጠላቷን ግፋላት
ሀቋን አስጠጋላት
የበላይ አድርጋት
ይበቃሻል በላት
የሁድን ባክህን
ሂዳያ ስጥልን
እንቢ ያሉ እንደሆን
አንተው ስበርልን
አቅም አሳጣልን
ጌታችን ሆይ ስማን
እኛም በዚው ይብቃን
ያራህማኑ አሚን።
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
ምነም ባንዋጋም
ሰይፉን ባንመዝም
ትጥቅ ባናሟላም
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምንም ቢከብድሽም
መውጫው ቢጠፋሽም
ምን ጊዜው ቢረዝም
አላህ አይተውሽም
አላህዬ እርዳት
ከጎኗ ቁምላት
ጠላቷን ግፋላት
ሀቋን አስጠጋላት
የበላይ አድርጋት
ይበቃሻል በላት
የሁድን ባክህን
ሂዳያ ስጥልን
እንቢ ያሉ እንደሆን
አንተው ስበርልን
አቅም አሳጣልን
ጌታችን ሆይ ስማን
እኛም በዚው ይብቃን
ያራህማኑ አሚን።
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አምላካችን ሆይ
ፈጣሪያችን፣
መመኪያችን፣
መጠጊያችን፣
ደክሟችኋል በለን፣
ፆማችኋል በለን፣
ሰግዳችኋል በለን፣
መጽዉታችኋል በለን፣
መልካም ነገር ሠርታችኋል በለን፣
እንደለፋችሁ አልቀራችሁም በለን፣
ተቀባይነት አግኝታችኋል በለን፣
ጀነት ገብታችኋል በለን።
ፈጣሪያችን፣
መመኪያችን፣
መጠጊያችን፣
ደክሟችኋል በለን፣
ፆማችኋል በለን፣
ሰግዳችኋል በለን፣
መጽዉታችኋል በለን፣
መልካም ነገር ሠርታችኋል በለን፣
እንደለፋችሁ አልቀራችሁም በለን፣
ተቀባይነት አግኝታችኋል በለን፣
ጀነት ገብታችኋል በለን።
➲ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡-
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
✨ሰደቃን (ምፅዋት) ስትሰጥ ለምትሰጠው አካል አመስግነው አንተ የዱንያን ችግር ስትፈታለት እሱ ግን የአኺራህን ችግር እየፈታልህ ነው✨
☆---ላተህዘን -------🔴🔴 ------------☆
☆--------------🔴🔴🔴--ላተህዘን ------☆
☆---ላተህዘን -------🔴🔴 ------------☆
☆--------------🔴🔴🔴--ላተህዘን ------☆
የተዋረደ አስተሳሰብ ካላቸው ሰወች ጋር የተከበረ አሳብህን ይዘህ አትከራከር ፡፡
“ከጥሬዎች ጋር አብረን እየዋልን``
``እነርሱ እስኪበስሉ እኛ ተቃጠልን ”
የተባለው ለዚህ ነው፡፡
“ከጥሬዎች ጋር አብረን እየዋልን``
``እነርሱ እስኪበስሉ እኛ ተቃጠልን ”
የተባለው ለዚህ ነው፡፡
አላህ ሆይ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለን🤲
اللهم إنك عفو تحب العفو فاعفوا عنا
አላህ ይቅር ማለትን ነው የሚወደው፤ መቅጣትን፣ መበቀልን አይወድም። የሚወደው ይቅርታን ነው።
በረመዳኑ የተኮራረፋቹ ካላቹ ስራቹ እንዳይከስር ለአላህ ብላቹ ይቅር ተባባሉ።
አላህ እኛን ይቅር እንዲለን በምንከጅለው ያህል ለሰዎች ይቅር እንበል🙏
ሼር 🌷
اللهم إنك عفو تحب العفو فاعفوا عنا
አላህ ይቅር ማለትን ነው የሚወደው፤ መቅጣትን፣ መበቀልን አይወድም። የሚወደው ይቅርታን ነው።
በረመዳኑ የተኮራረፋቹ ካላቹ ስራቹ እንዳይከስር ለአላህ ብላቹ ይቅር ተባባሉ።
አላህ እኛን ይቅር እንዲለን በምንከጅለው ያህል ለሰዎች ይቅር እንበል🙏
ሼር 🌷
ጎንደር ላይ መንግሥት የለም። ብዙ ሙስሊሞች ተገድለዋል። መስጂዶች ተቃጥለዋል። ንብረት ተዘርፏል። ብዙ ሰዎች ተደብድበዋል። የሙስሊም ቤቶች ተለይተው እየተደበደቡ ነው። እየደረሰ ያለው በሙሉ በቅንጅት የሚፈፀም ነው። አሁንም ድረስ ጥቃቱ ቀጥሏል። ሚሊሻዎች ታጣቂዎች ጭምር አብረው እያጠቁ ነው። ይሄው ከቀን የጀመረ ሃይ ባይ መንግስታዊ አሰተዳደር የለም ወይ እየተባለ ነው። ስለሌለ ሳይሆን አብሮ እየፈጸመ እያስፈፀመ ስለሆነ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
አያችሁ ይህንን ሸፍጠኛ ፖለቲካ?
~~~~
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው በሽህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአራት መስጅዶች ውስጥ ስናይፐር እና መትረይስ በታጠቁ ብዛት ያላቸው ፉኖዎች ከበባ እና እገታ ውስጥ ናቸው ።
1, አዲስ አለም 2, ቅዳሜ ገበያ 3, እርግብ በር እና 4, ቀበሌ 10 በሚገኘው መስጅደ ሱና ናቸው ። እስከ አሁን አላፈጠሩም ህይወታቸውም አደጋ ላይ ነው ። አሁንም ከተማዋ በፉኖ ቁጥ ጥር ስር ናት የክልሉ መንግስት ሁከቱን ተቆጣጥሬዋለሁ ብሎ ያወጣው መግለጫ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በ ስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል
~~~~
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው በሽህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአራት መስጅዶች ውስጥ ስናይፐር እና መትረይስ በታጠቁ ብዛት ያላቸው ፉኖዎች ከበባ እና እገታ ውስጥ ናቸው ።
1, አዲስ አለም 2, ቅዳሜ ገበያ 3, እርግብ በር እና 4, ቀበሌ 10 በሚገኘው መስጅደ ሱና ናቸው ። እስከ አሁን አላፈጠሩም ህይወታቸውም አደጋ ላይ ነው ። አሁንም ከተማዋ በፉኖ ቁጥ ጥር ስር ናት የክልሉ መንግስት ሁከቱን ተቆጣጥሬዋለሁ ብሎ ያወጣው መግለጫ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በ ስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል
🤲ጌታችን ሆይ......‼️
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሰበር
& የሟቾች ቁጥር 21 ደርሷል ።
& አሁንም ምንም አይነት እርምጃ መንግስት አልወሰደም ሌሊቱን በጥይት እና በገጀራ ሙስሊሞች ተገድለዋል ቁጥራቸው በወል አልታወቀም ፣የዘረፉትንም ንብረት በነፃነት ሲያዘዋውሩ አድረዋል ።
& በየ መስጅዱ የታገቱ ሙስሊሞች ፁመው እንደዋሉ አሁንም በረሀብ እየተቆሉ ናቸው ። ያገታቸው ፉኖም ከበባውን እያጠናከረ ነው ።
& አዳሩን የሙስሊሞች ቤት ሲዘረፍ፣ሲቃጠል እና በድንጋይ ሲደበደብ አድሯል ።ለ ጥቃት አድራሽ መንጋዎች ገጀራ እና ቢራ በማቅረብ ሲያበረታቱ አድረዋል ።
@@@ በአጭሩ የክልሉ መንግስት በየ ሚዲያው ሁከቱን እንደተቆጣጠረው አድርጎ የሚያናፍሰው ወሬ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
& የሟቾች ቁጥር 21 ደርሷል ።
& አሁንም ምንም አይነት እርምጃ መንግስት አልወሰደም ሌሊቱን በጥይት እና በገጀራ ሙስሊሞች ተገድለዋል ቁጥራቸው በወል አልታወቀም ፣የዘረፉትንም ንብረት በነፃነት ሲያዘዋውሩ አድረዋል ።
& በየ መስጅዱ የታገቱ ሙስሊሞች ፁመው እንደዋሉ አሁንም በረሀብ እየተቆሉ ናቸው ። ያገታቸው ፉኖም ከበባውን እያጠናከረ ነው ።
& አዳሩን የሙስሊሞች ቤት ሲዘረፍ፣ሲቃጠል እና በድንጋይ ሲደበደብ አድሯል ።ለ ጥቃት አድራሽ መንጋዎች ገጀራ እና ቢራ በማቅረብ ሲያበረታቱ አድረዋል ።
@@@ በአጭሩ የክልሉ መንግስት በየ ሚዲያው ሁከቱን እንደተቆጣጠረው አድርጎ የሚያናፍሰው ወሬ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
ሁሉንም ጥያቄወቸን ቁርዐን ሲመልስልኝ.
እኔ
``ዛሬ ሙስሊም መሆን እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ጥቃት ይፈፀምባቸዋል። ብዙዎቹ አካላቸውን ኤትዋል መቁሰልም አጋጥሟቸዋል ለምን ስለው?``
ቁርዐን
<< ቁስል ቢያገኛችሁ ሰወቹንም መሰሉ ቁስል አግንቷቸዋል። ይኸችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን>> 3:140 አላህ ያለውን አትሳ እንጂ አለኝ
እኔ
``በሙስሊሙ አለም መከራ በዛ ሙስሊም እህት እና ወንድሞቸ እንደ ቅጠል ረገፉ። ለምን እዲህ ይሆናል? ስል``
ቁርዐን
(እንድትገሰፁና) አላህም እነዚያን ያመኑትን እንዲያውቅ (እንዲለይ) ከናንተም ሰማዕታትን እንዲይዝ ነዉ። አላህም በዳዮችን አይወድም>>። 3:140 ተብሎ የለ አለኝ
እኔ
``በጣም ታምሚያለሁ ስለዉ ``
ቁርዐን
<<በታመምኩም ጊዜ እሱ ያሽረኛል።>> 26:80 በል አለኝ
እኔ
``ልቤ ውስጥ ጪንቀት አለ አልኩት``
ቁርዐን
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ። 13:28 ተብሏል አለኝ
እኔ
``ሰዎች ያሰቃየኛል አልኩትና``
ቁርዐን
ጌታህም ከሚሰሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም። 6:132 ብሏል አለኝ
እኔ
``ብቸኝነት ይሰማኛል ስለዉ``
ቁርዐን
እኔ ቅርብ ነኝ። የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ። 2:186 ብሏል አለኝ
እኔ
``ወንጀለኛ ነኝ ባልኩት ጊዜም``
ቁርዐን
በላቸዉ <<እናንተ በነፍሶቻችሁ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቸ ሆይ! በአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ኃጢአቶችን በመላ ይምራልና። እንሆ እሱ መሀሪዉ አዛኙ ነዉና። 39:53 አለኝ
እኔ
``አላህ እንዳይረሳኝ ምን ላድርግ ስለው``
ቁርዐን
አስታውሱኝም አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ አትካዱኝም። 2:152 አለኝ
እኔ
``ሂወቴን ጪንቀት ሞልቶታል ስለው``
ቁርዐን
አላህንም የሚፈራ ሰዉ ለርሱ መውጫ ያደርግለታል። 65:2 አለኝ
እኔ
``ብዙ ነገር እፈልጋለሁ ብየዉ``
ቁርዐን
ጌታችሁም አለ <<ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና። 40:60 አለኝ
ምስጋና ለአላህ ይገባው
ለህይወት ዘመን ሁሉ ጥያቄዎች መልሱን በቁርዐን ለሰጠ።
ሙስሊም ስላደረገንም እጂግ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዉ።
እኔ
``ዛሬ ሙስሊም መሆን እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ጥቃት ይፈፀምባቸዋል። ብዙዎቹ አካላቸውን ኤትዋል መቁሰልም አጋጥሟቸዋል ለምን ስለው?``
ቁርዐን
<< ቁስል ቢያገኛችሁ ሰወቹንም መሰሉ ቁስል አግንቷቸዋል። ይኸችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን>> 3:140 አላህ ያለውን አትሳ እንጂ አለኝ
እኔ
``በሙስሊሙ አለም መከራ በዛ ሙስሊም እህት እና ወንድሞቸ እንደ ቅጠል ረገፉ። ለምን እዲህ ይሆናል? ስል``
ቁርዐን
(እንድትገሰፁና) አላህም እነዚያን ያመኑትን እንዲያውቅ (እንዲለይ) ከናንተም ሰማዕታትን እንዲይዝ ነዉ። አላህም በዳዮችን አይወድም>>። 3:140 ተብሎ የለ አለኝ
እኔ
``በጣም ታምሚያለሁ ስለዉ ``
ቁርዐን
<<በታመምኩም ጊዜ እሱ ያሽረኛል።>> 26:80 በል አለኝ
እኔ
``ልቤ ውስጥ ጪንቀት አለ አልኩት``
ቁርዐን
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ። 13:28 ተብሏል አለኝ
እኔ
``ሰዎች ያሰቃየኛል አልኩትና``
ቁርዐን
ጌታህም ከሚሰሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም። 6:132 ብሏል አለኝ
እኔ
``ብቸኝነት ይሰማኛል ስለዉ``
ቁርዐን
እኔ ቅርብ ነኝ። የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ። 2:186 ብሏል አለኝ
እኔ
``ወንጀለኛ ነኝ ባልኩት ጊዜም``
ቁርዐን
በላቸዉ <<እናንተ በነፍሶቻችሁ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቸ ሆይ! በአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ኃጢአቶችን በመላ ይምራልና። እንሆ እሱ መሀሪዉ አዛኙ ነዉና። 39:53 አለኝ
እኔ
``አላህ እንዳይረሳኝ ምን ላድርግ ስለው``
ቁርዐን
አስታውሱኝም አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ አትካዱኝም። 2:152 አለኝ
እኔ
``ሂወቴን ጪንቀት ሞልቶታል ስለው``
ቁርዐን
አላህንም የሚፈራ ሰዉ ለርሱ መውጫ ያደርግለታል። 65:2 አለኝ
እኔ
``ብዙ ነገር እፈልጋለሁ ብየዉ``
ቁርዐን
ጌታችሁም አለ <<ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና። 40:60 አለኝ
ምስጋና ለአላህ ይገባው
ለህይወት ዘመን ሁሉ ጥያቄዎች መልሱን በቁርዐን ለሰጠ።
ሙስሊም ስላደረገንም እጂግ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዉ።