عبدُ اللهِ بنُ مَسعود رضيَ الله عنه قالَ: "ما كُنتُ أظنُّ أنَّ أحَدًا مِنَّا يُحِبُّ المال حتى أَنزَلَ اللهُ تبَارَكَ وتعالى: ﴿مِنْكُمْ مَنْ يُرِيدُ الدُّنيا﴾
ዓብዱሏህ ብን መስዑድ እንዲህ አሉ፦『ከእኛ መካከል አንድም ቢሆን ገንዘብን የሚወድ አለ ብዪ አላስብም ነበር የአሏህ ይህን ንግግር እስኪያወርድ ድረስ 【ከእናንተ መካከል ዱንያን የሚወድም አለ】
አሏህ አሏህ አሏህ።።።።
ዓብዱሏህ ብን መስዑድ እንዲህ አሉ፦『ከእኛ መካከል አንድም ቢሆን ገንዘብን የሚወድ አለ ብዪ አላስብም ነበር የአሏህ ይህን ንግግር እስኪያወርድ ድረስ 【ከእናንተ መካከል ዱንያን የሚወድም አለ】
አሏህ አሏህ አሏህ።።።።
(ይህን ወንድ ካገኘሽ ያ ሰላም
… …አንቺ ታውቅያለሽ ምን ማድረግ እንዳለብሽ)😍😍
تزوجي رجلا
إذا حاورته وجدته حكيما
وإذا غضب عنك كان حليما
وإذا ظفر برزق كان كريما
وإذا أصابك شيء ينزعج أكثر مما تنزعج أنت عليك.
وإذا وعدك أوفى
ولو كان الوعد عظيما.
ስታዋይው ጥበበኛ ሆኖ ምታገኚውን
ባንቺ ላይ ሲቆጣብሽ ጥበበኛ የሆነውን
ሲሳይን ሲሰጥ ለጋሽ የሆነውን
የሆነ ነገር ሲገጥምሽ አንቺ ከምትጨነቂው በላይ እርሱ የሚጨነቅ
ቃል ከገባልሽ የሚሞላ የሆነውን
የገባው ቃል ትልቅ ቢሆን እንኳን።
… …አንቺ ታውቅያለሽ ምን ማድረግ እንዳለብሽ)😍😍
تزوجي رجلا
إذا حاورته وجدته حكيما
وإذا غضب عنك كان حليما
وإذا ظفر برزق كان كريما
وإذا أصابك شيء ينزعج أكثر مما تنزعج أنت عليك.
وإذا وعدك أوفى
ولو كان الوعد عظيما.
ስታዋይው ጥበበኛ ሆኖ ምታገኚውን
ባንቺ ላይ ሲቆጣብሽ ጥበበኛ የሆነውን
ሲሳይን ሲሰጥ ለጋሽ የሆነውን
የሆነ ነገር ሲገጥምሽ አንቺ ከምትጨነቂው በላይ እርሱ የሚጨነቅ
ቃል ከገባልሽ የሚሞላ የሆነውን
የገባው ቃል ትልቅ ቢሆን እንኳን።
الله غني عن العالمين ، الله لا يحتاج لشيء من خلقه ، الله لا يتشرف بشيء من خلقه ، لا تصح العبادة الا بعد معرفة المعبود.
『አሏህ ከዓለማት የተብቃቃ ነው አሏህ ከአንዱም ፍጡሩ አይፈልግም አሏህ በአንድም ፍጡሩ ልቅናን አያገኝም እርሱ ጅማሬ በሌለው መኖሩ የላቀ ነውና አምልኮ አትበቃም የሚገዙትን ጌታ ካወቁ ቡሀሏ ቢሆን እንጂ』
『አሏህ ከዓለማት የተብቃቃ ነው አሏህ ከአንዱም ፍጡሩ አይፈልግም አሏህ በአንድም ፍጡሩ ልቅናን አያገኝም እርሱ ጅማሬ በሌለው መኖሩ የላቀ ነውና አምልኮ አትበቃም የሚገዙትን ጌታ ካወቁ ቡሀሏ ቢሆን እንጂ』
«እህቴ ሆይ!»
እዉቀት ለሠዉ ልጅ ብርሀን ነዉ።
እዉቀት ለመቅሰም ወደ ኃላ ማለት አይገባንም እስልምና እምነታችን በእዉቀት ላይ የተመሰረተ ዲን (ሀይማኖት ) ነዉ እና
ውሃ ለዓሣ የሚያስፈልገውን ያህል
ለሴት ልጅ ዐይን አፋርነትና እና ቁጥብነት እጅግ ያስፈልጓታል
ለወንድ ልጅ ደግሞ ቆፍጣናነት እና ቆራጥነት እጅጉን ያስፈልገዋል
እዉቀት ለሠዉ ልጅ ብርሀን ነዉ።
እዉቀት ለመቅሰም ወደ ኃላ ማለት አይገባንም እስልምና እምነታችን በእዉቀት ላይ የተመሰረተ ዲን (ሀይማኖት ) ነዉ እና
ውሃ ለዓሣ የሚያስፈልገውን ያህል
ለሴት ልጅ ዐይን አፋርነትና እና ቁጥብነት እጅግ ያስፈልጓታል
ለወንድ ልጅ ደግሞ ቆፍጣናነት እና ቆራጥነት እጅጉን ያስፈልገዋል
وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
[ ሱረቱ አል-አዕራፍ - 179 ]
ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤
[ ሱረቱ አል-አዕራፍ - 179 ]
ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤
በበድር ዕለት ያጋጠሙ አንዳንድ ክስተቶች
1- አል-በራዕ ኢብኑ ዓዚብ (ረ.ዐ) እና ኢብን ዑመር (ረ.ዐ) ወደቤታቸው እንዲመለሱ መደረጋቸው፡-
ሙስሊሞች የአቡ ሱፍያን ቅፍለት ያለበት ቦታ ለመድረስ ከመዲና ወጥተው ‘ቡዩት አስ-ሱቅያ’ የተባለው ሥፍራ ደርሰዋል፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) አብረዋቸው የወጡትን ባልደረቦቻቸውን ሁኔታ ሲገመግሙ ሁለት ወጣቶች ዕድሜያቸው ለውጊያ ያልደረሰ ሆኖ በመገኘቱ እንዲመለሱ አዘዟቸው፡፡ እነርሱም አል-በራእ ኢብኑ ዓዚብ (ረ.ዐ) እና ኢብኑ ዑመር (ረ.ዐ) ናቸው፡፡ ሁለቱ ወጣቶች ከሙስሊሞች ጋር በመሆን ለመዋጋት በጥሩ ንያ (እሳቤ) ነበር ከቤታቸው የወጡት፡፡
2- የአንድ ከሃዲን (አጋሪን) እርዳታ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) አልተቀበሉም፡-
ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡- “የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ በድር እያመሩ እያለ ‘ሃራቱል-ወብራህ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ አንድ በውጊያ ብቃቱና በጀግንነቱ የታወቀ ሰው አገኛቸው፡፡ ባልደረቦቻቸው ይህን ሰው ሲያዩት በጣም ተደሰቱ፡፡ ሰውየው የአላህን መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) “ከእርስዎ ጋር ሆኜ ለመዋጋትና ምርኮ ለማግኘት ነው የመጣሁት” አላቸው፡፡ የአላህ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) “በአላህና በመልዕክተኛው አምነሃልን?” አሉት፡፡ “አላመንኩም” አለ ሰውዬው፡፡ “እንደዚያ ከሆነ ወደመጣህበት ተመለስ፡፡ እኔ አጋሪ ከሆነ ሰው እርዳታ አልፈልግም” አሉት፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጉዟቸውን ቀጥለው ‘አሽ-ሸጀራህ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ ያ ሰው ደረሰባቸውና መጀመሪያ የተናገረውን ነገር ደገመላቸው፡፡ ነቢዩም (ሰ.ዐ.ወ) መጀመሪያ የሰጡትን መልስ ደገሙለት፡፡ ሰውዬው ተመለሰ፡፡ ይሁን እንጂ እንደገና ‘አል-በዒዳ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ ተከትሏቸው በመምጣት መጀመሪያ ላይ ያቀረበላቸውን ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ ነቢዩም (ሰ.ዐ.ወ) እንደመጀመሪው ሁሉ “በአላህና በመልዕክተኛው አምነሃልን?” አሉት፡፡ ሰውዬው በዚህ ጊዜ “አዎን” አለ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) “እንደዚያ ከሆነ (ከኛ ጋር) ወደፊት ቀጥል” አሉት፡፡
3- የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) የባልደረቦቻቸውን ችግር መካፈላቸው፡-
ኢብን መስዑድ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡- “በበድር ዕለት አንድን ግመል ለሦስት ሆነን ነበር የምንጋልበው፡፡ አቡ ሉባባህ (ረ.ዐ)፣ ዐሊ ኢብን አቡ ጣሊብ (ረ.ዐ) እና የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) አንድ ግመል በተራ ይጋልቡ ነበር፡፡ ሁለቱ ሰዎች ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) እኛ በእግራችን እንሄዳለን እርስዎ ይጋልቡ” ሲሏቸው እርሳቸው (ሰ.ዐ.ወ) ግን “እናንተ ከእኔ አትጠነክሩም ምንዳን ከአላህ ለማግኘት ደግሞ ከእናንተ ያነሰ ፍላጎት የለኝም?” ይሏቸው ነበር፡፡”
1- አል-በራዕ ኢብኑ ዓዚብ (ረ.ዐ) እና ኢብን ዑመር (ረ.ዐ) ወደቤታቸው እንዲመለሱ መደረጋቸው፡-
ሙስሊሞች የአቡ ሱፍያን ቅፍለት ያለበት ቦታ ለመድረስ ከመዲና ወጥተው ‘ቡዩት አስ-ሱቅያ’ የተባለው ሥፍራ ደርሰዋል፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) አብረዋቸው የወጡትን ባልደረቦቻቸውን ሁኔታ ሲገመግሙ ሁለት ወጣቶች ዕድሜያቸው ለውጊያ ያልደረሰ ሆኖ በመገኘቱ እንዲመለሱ አዘዟቸው፡፡ እነርሱም አል-በራእ ኢብኑ ዓዚብ (ረ.ዐ) እና ኢብኑ ዑመር (ረ.ዐ) ናቸው፡፡ ሁለቱ ወጣቶች ከሙስሊሞች ጋር በመሆን ለመዋጋት በጥሩ ንያ (እሳቤ) ነበር ከቤታቸው የወጡት፡፡
2- የአንድ ከሃዲን (አጋሪን) እርዳታ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) አልተቀበሉም፡-
ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡- “የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ በድር እያመሩ እያለ ‘ሃራቱል-ወብራህ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ አንድ በውጊያ ብቃቱና በጀግንነቱ የታወቀ ሰው አገኛቸው፡፡ ባልደረቦቻቸው ይህን ሰው ሲያዩት በጣም ተደሰቱ፡፡ ሰውየው የአላህን መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) “ከእርስዎ ጋር ሆኜ ለመዋጋትና ምርኮ ለማግኘት ነው የመጣሁት” አላቸው፡፡ የአላህ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) “በአላህና በመልዕክተኛው አምነሃልን?” አሉት፡፡ “አላመንኩም” አለ ሰውዬው፡፡ “እንደዚያ ከሆነ ወደመጣህበት ተመለስ፡፡ እኔ አጋሪ ከሆነ ሰው እርዳታ አልፈልግም” አሉት፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጉዟቸውን ቀጥለው ‘አሽ-ሸጀራህ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ ያ ሰው ደረሰባቸውና መጀመሪያ የተናገረውን ነገር ደገመላቸው፡፡ ነቢዩም (ሰ.ዐ.ወ) መጀመሪያ የሰጡትን መልስ ደገሙለት፡፡ ሰውዬው ተመለሰ፡፡ ይሁን እንጂ እንደገና ‘አል-በዒዳ’ የተባለ ሥፍራ ሲደርሱ ተከትሏቸው በመምጣት መጀመሪያ ላይ ያቀረበላቸውን ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ ነቢዩም (ሰ.ዐ.ወ) እንደመጀመሪው ሁሉ “በአላህና በመልዕክተኛው አምነሃልን?” አሉት፡፡ ሰውዬው በዚህ ጊዜ “አዎን” አለ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) “እንደዚያ ከሆነ (ከኛ ጋር) ወደፊት ቀጥል” አሉት፡፡
3- የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) የባልደረቦቻቸውን ችግር መካፈላቸው፡-
ኢብን መስዑድ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡- “በበድር ዕለት አንድን ግመል ለሦስት ሆነን ነበር የምንጋልበው፡፡ አቡ ሉባባህ (ረ.ዐ)፣ ዐሊ ኢብን አቡ ጣሊብ (ረ.ዐ) እና የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) አንድ ግመል በተራ ይጋልቡ ነበር፡፡ ሁለቱ ሰዎች ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) እኛ በእግራችን እንሄዳለን እርስዎ ይጋልቡ” ሲሏቸው እርሳቸው (ሰ.ዐ.ወ) ግን “እናንተ ከእኔ አትጠነክሩም ምንዳን ከአላህ ለማግኘት ደግሞ ከእናንተ ያነሰ ፍላጎት የለኝም?” ይሏቸው ነበር፡፡”
ዱንያ እና አኺራ
ይህንን ጎዶሎና ሞት የሚከተለውን የዱንያ ህይወት ለመግፋት የሚደከመው ድካም ፣ የሚከፈለው መስዋእትነት የከበደና የበዛ ነው ።
ድካም ፣ በሽታ ፣ እንግልት የሌለበትን ዘላለማዊ ደስታ ያለበትን የጀነት ህይወት ለማግኘት ግን እንቅልፋችን ረዝሟል ፣ ጉልበታችን ዝሏል ።
ጀነት ውስጥ አይን ተመልክቶት ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅና በልቦናችን ውል ብሎ የማያውቅ ፀጋና አስደሳች ነገር አለ ።
ጀነት ውስጥ የማይቋረጥ ፀጋና ደስታ አለ አቃጣይ ሙቀትም ሆነ አንጥቃጭ ብርድ የለም ። የጀነት ሰዎች ጭንቀትም ሆነ ረብሻን አያውቁም ።
ከምንም በላይ ፈጣሪያቸውን አሏህን ያያሉ !!!
መልካም ስራዎችን በመስራትና ሐራም ነገችን በመራቅ ለጀነት እንሽቀዳደም
ወንድሞቼና እህቶቼ ፣
የዱንያ ህይወት የሽንትና የሰገራ ህይወት ነውና አያታለን ። ጠፊ ነውና አይሸንግለን !
ይህንን ጎዶሎና ሞት የሚከተለውን የዱንያ ህይወት ለመግፋት የሚደከመው ድካም ፣ የሚከፈለው መስዋእትነት የከበደና የበዛ ነው ።
ድካም ፣ በሽታ ፣ እንግልት የሌለበትን ዘላለማዊ ደስታ ያለበትን የጀነት ህይወት ለማግኘት ግን እንቅልፋችን ረዝሟል ፣ ጉልበታችን ዝሏል ።
ጀነት ውስጥ አይን ተመልክቶት ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅና በልቦናችን ውል ብሎ የማያውቅ ፀጋና አስደሳች ነገር አለ ።
ጀነት ውስጥ የማይቋረጥ ፀጋና ደስታ አለ አቃጣይ ሙቀትም ሆነ አንጥቃጭ ብርድ የለም ። የጀነት ሰዎች ጭንቀትም ሆነ ረብሻን አያውቁም ።
ከምንም በላይ ፈጣሪያቸውን አሏህን ያያሉ !!!
መልካም ስራዎችን በመስራትና ሐራም ነገችን በመራቅ ለጀነት እንሽቀዳደም
ወንድሞቼና እህቶቼ ፣
የዱንያ ህይወት የሽንትና የሰገራ ህይወት ነውና አያታለን ። ጠፊ ነውና አይሸንግለን !
የቂያማ ምልክቶች
• ግብረ ሰዶም
• ሰዎች ስለሌሎች አያት ቅድመ አያት ክፋት እና ቂም ማውራት
• ልብሶች አብዛኛውን የሰውነት ክፍል የሚያሳዩ መሆናቸው
• በሰማይ ላይ ብዙም ከዋክብት አይኖሩም
• ትላልቅ ህንፃዎች መብዛት
• የደጃል መምጣት
• የኢማም አህመድ መምጣት
• የኢሳ አለይሂሰላም መውረድ
• የእጁጅ እና መእጁጅ መምጣት
• ፀሀይ በገባች መውጣት( የይቅርታ በር በተዘጋ ጊዜ)
• ከመሬት ውስጥ አንዲት ፍጡር መውጣት እና ትክክለኛ አማኞችላይ ምልክት ማድረጓ
• ለ40 ቀናት ጉም መነሳት እና በዛምክንያትም እውነተኛ አማኞች ምንም እውቀትም ሆነ ስሜት ሳይሰማቸው መሞት
• ከባድ እሳት መነሳት በዛም ብዙ ነገሮች መውደም
• የካአባ መፍረስ
• ቁርአን ከሰውም ልብ ከወረቀትላይ መነሳት
• የጡሩንባ መነፋት በመጀመርያው እንስሳዎች አና ሰዎች መሞት
• በሁለተኛው ሲነፋ የአላህ ፍጥረት በሙሉ እንደገና ይነሳሉ ለፍርድ በአረፈት መሬት ላይ ይሰበሰባሉ
• ፀሀይ ወደ ምድር በጣም ትቀርባለች
• ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰም እንዳሉት" ይህንን ዜና ለአንድ ሰውያደረሰ ( ያስተላለፈ) በፍረዱ ቀን ጀነት ላይ ቦታ ይዘጋጅለታል
• ይህንን መልእክት በስልካችሁ contact ላይ ላሉ ሙስሊሞች በሙሉ ላኩ ይህን መልእክት ችላ ካልከው(ሽው) የረሱልን ንግግር አስታውስ)ሺ)
•
"ላኢላሀ ኢላ አንተ ሱብሀነከ ኢኒ ኩንቱ ሚነ ዟሊሚን"
አላህ ሁላችንንም ወደሱ ይመልሰን
• ግብረ ሰዶም
• ሰዎች ስለሌሎች አያት ቅድመ አያት ክፋት እና ቂም ማውራት
• ልብሶች አብዛኛውን የሰውነት ክፍል የሚያሳዩ መሆናቸው
• በሰማይ ላይ ብዙም ከዋክብት አይኖሩም
• ትላልቅ ህንፃዎች መብዛት
• የደጃል መምጣት
• የኢማም አህመድ መምጣት
• የኢሳ አለይሂሰላም መውረድ
• የእጁጅ እና መእጁጅ መምጣት
• ፀሀይ በገባች መውጣት( የይቅርታ በር በተዘጋ ጊዜ)
• ከመሬት ውስጥ አንዲት ፍጡር መውጣት እና ትክክለኛ አማኞችላይ ምልክት ማድረጓ
• ለ40 ቀናት ጉም መነሳት እና በዛምክንያትም እውነተኛ አማኞች ምንም እውቀትም ሆነ ስሜት ሳይሰማቸው መሞት
• ከባድ እሳት መነሳት በዛም ብዙ ነገሮች መውደም
• የካአባ መፍረስ
• ቁርአን ከሰውም ልብ ከወረቀትላይ መነሳት
• የጡሩንባ መነፋት በመጀመርያው እንስሳዎች አና ሰዎች መሞት
• በሁለተኛው ሲነፋ የአላህ ፍጥረት በሙሉ እንደገና ይነሳሉ ለፍርድ በአረፈት መሬት ላይ ይሰበሰባሉ
• ፀሀይ ወደ ምድር በጣም ትቀርባለች
• ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰም እንዳሉት" ይህንን ዜና ለአንድ ሰውያደረሰ ( ያስተላለፈ) በፍረዱ ቀን ጀነት ላይ ቦታ ይዘጋጅለታል
• ይህንን መልእክት በስልካችሁ contact ላይ ላሉ ሙስሊሞች በሙሉ ላኩ ይህን መልእክት ችላ ካልከው(ሽው) የረሱልን ንግግር አስታውስ)ሺ)
•
"ላኢላሀ ኢላ አንተ ሱብሀነከ ኢኒ ኩንቱ ሚነ ዟሊሚን"
አላህ ሁላችንንም ወደሱ ይመልሰን
🔰🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #አንድ 1⃣
አላህ ሱብሀነሁ ወተዐላ አደምን ወደ ምድር አውርዶት ዝርዪቹ መባዛት ሲጀምሩ በጎሳ እና ነገድ ከፋፈላቸው::
በግዜው እጅግ በርካታ ከነበሩ ነቅዳሴ መካከል ግን በባህሪም በይዘትም በብዛትም ለየት ያሉ ነገዶች ነበሩ::
እነዚህ ነገዶች የሰውነት ቅርፃቸው ሰው መሆናቸውን እስኪያጠራጥር ድረስ እጅግ ውጥንቅጡ የወጣ ነው:: ይሁን እንጂ ህልውናቸው
እንደኛው ሰው ናቸው::
ከነገሩ ጅምር አንስቶ ብርሀን አይወዱም "ጨለማን ከመውደዳቸው የተነሳ ለጨለማ ውዳሴ እና ቅዳሴ ያደርጉለታል:: ከሌላ የሰው ዝርያዎች ጋርም በፍፁም አይስማሙም:: ይህ ገለልተኝነታቸው በማህበራዊ ኑሮዋቸው ላይ ተፅዕኖ ከመፍጠሩም ባሻገር አንዱ የሌላኛውን ጎሳ እንኳን ትዳር እንዳይመሰርቱ በማድረግ እርስ በርስ እንዲዘዋወጁ አስገድዶቸዋል::
*ማንነታቸው
የእጁጅ እና መእጁጅ
ከኑህ ዘመን ትንሽ ቀደም ብሎየነበሩ ነገዶች ሲሆኑ:እጅግ ግዙፍ እና ጥንካሬያቸው በዘመኑ ከነበሩ ግዙፍ ሰዎች ጋር እንኳን አይስተካከልም ነበረ::
የያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች ወደ ሶስት ጎሳዎች ይከፋፈላሉ:-
1ኛ:- እጅግ ግዙፍ እና ረጃጅም( ልክ እንደ ባህር ዛፍ)ሲሆኑ ቁመታቸው ረጃጅም
2ኛ:- መካከለኛ ቢሆኑም አንዱ
ከአንዱ ማይበላለጡ ናቸው
3ኛ:- እነዚህ ደግሞ ጆሮዋቸው እጅግ ትላልቅ ና ግዙፍ ከመሆኑ የተነሳ መተኛት ሲፈልጉ እንኳን አንደኛውን ጆሮዋቸዉን ያነጥፋትና የላይኛውን ደግሞ እንደ ብርድ ልብስ ይለብሱታል::
እነዚ 3ተኛ ላይ የተጠቀሱት ጎሳዎች ከፍተኛ የሆነ የመራባት ባህሪ ሲኖራቸው ኢብን አባስ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ረሱል ሰ.ዐ.ወ :* ከነዚያ ጎሳ አንድ አባት 1000 ልጆችን ሳይወልድ አይሞትም* በማለት ገልፀውልናል:- በዚህ ሁኔታ እነኚህ ነገዶች በሰው ልጅ ዐቅል ለማስተዋል በማይመች መልኩ ከዚያ ሩቅ ዘመን አንስቶ እስካሁንም በከፍተኛ ፍጥነት በመዋለድ እና በመባዛት ላይ ይገኛሉ::በዘመኑ ይኖሩ የነበሩ የተቀሩ የሰው ዘሮችም እነዚህ ነገዶች የሚሰሩትን ዘግናኝ ተግባር ሲመለከቱ ይሸሹ ነበር::
አብዛኛውን ጊዜ ከነዚህ ነገዶች ሰው ሲሞት እንደተቀሩት የሰው ዝርያዎች በመቃብር ከመቅበር ይልቅ ሰብሰብ ብለው ምንም ሳያስቀሩ በመብላት አጥንቶችን እያጠራቀሙ ቤቶችን ይገነቡበታል::
ከነሱ ውስጥ የተከበረ የሚባለውም ሌባ እና ነፍስ ገዳይ ሲሆን - ቋንቋቸውም ከተቀረው የሰው ዝርያዎች ከያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች እራሳቸውን ከባድ ማራቅን ያርቁ ጀመር::
ይህን ጥላቻ የተመለከቱትም የያእጁጅ እና ማእጁጅ ነገዶችም ለተቀሩት የሰው ልጆች የጥላቻ አፀፋ መልሳቸውን በዘግናኝ ተግባራቸው ይመልሱ ጀመር::
በመጀመሪያ ያእጁጆች ለተንኮላቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ አንድ የተበቃይ ቡድን በማደራጀት ወደ ሰዎች መንደር እየላኩ ህፃናቱን በመግደልና አንገታቸውን እየቆረጡ በየደጁ ማስቀመጥ ጀመሩ:: (ይህ እነሱ ከሚፈፀሙት ትንሹ ተግባራቸው ነው::)በመቀጠልም እነዚህ ነገዶች የሰው ዘርን ከነአካቴው ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የረጅም ጊዜ እቅድ በመንደፍ እቅዳቸውን እውን ማድረግ ጀመሩ:: እቅዳቸውም:- ወንዱ ካገኛት ሴት ሁሉ በመገናኘት (ከእህቱ ከእናቱ ከልጁ) ብቻ ልጆች ለመውለድ ከሁሉም ጋር እየተገናኘ ዘር ማባዛት ነው::
እቅዳቸውም እውን ይሆን ጀመር ቁጥራቸው የመጠንን ድንበር አለፈ፤ ምድርን እጅግ ወረሯት። ብዛታቸውን ካረጋገጡ በሆላም አጎራባች መንደር ላይ የሚገኙትን የሰው ዝርያዎች እንደ በግ እያረዱ መብላት ጀመሩ። ይህንን ክስተት የሰሙ ከባድ የህዝብ ብዛት፡ያላት እና ራቅ ባለ ስፍራ የሚኖሩ የሰው ዘሮችም ለብቀላ ወደነዚህ ነገዶች በመትመም በአላህ እርዳታ ከፍተኛ የሆነ ውግያ ተዋግተው ያእጁጆችን ለጉዳት ዳረጓቸው::
ይህን ግዜም ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሀን በማይኖርበት.... ፤ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ።
PART 2⃣
ይቀጥላል.....
💎----------------------🌹-----------------💎
🔷 ክፍል #አንድ 1⃣
አላህ ሱብሀነሁ ወተዐላ አደምን ወደ ምድር አውርዶት ዝርዪቹ መባዛት ሲጀምሩ በጎሳ እና ነገድ ከፋፈላቸው::
በግዜው እጅግ በርካታ ከነበሩ ነቅዳሴ መካከል ግን በባህሪም በይዘትም በብዛትም ለየት ያሉ ነገዶች ነበሩ::
እነዚህ ነገዶች የሰውነት ቅርፃቸው ሰው መሆናቸውን እስኪያጠራጥር ድረስ እጅግ ውጥንቅጡ የወጣ ነው:: ይሁን እንጂ ህልውናቸው
እንደኛው ሰው ናቸው::
ከነገሩ ጅምር አንስቶ ብርሀን አይወዱም "ጨለማን ከመውደዳቸው የተነሳ ለጨለማ ውዳሴ እና ቅዳሴ ያደርጉለታል:: ከሌላ የሰው ዝርያዎች ጋርም በፍፁም አይስማሙም:: ይህ ገለልተኝነታቸው በማህበራዊ ኑሮዋቸው ላይ ተፅዕኖ ከመፍጠሩም ባሻገር አንዱ የሌላኛውን ጎሳ እንኳን ትዳር እንዳይመሰርቱ በማድረግ እርስ በርስ እንዲዘዋወጁ አስገድዶቸዋል::
*ማንነታቸው
የእጁጅ እና መእጁጅ
ከኑህ ዘመን ትንሽ ቀደም ብሎየነበሩ ነገዶች ሲሆኑ:እጅግ ግዙፍ እና ጥንካሬያቸው በዘመኑ ከነበሩ ግዙፍ ሰዎች ጋር እንኳን አይስተካከልም ነበረ::
የያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች ወደ ሶስት ጎሳዎች ይከፋፈላሉ:-
1ኛ:- እጅግ ግዙፍ እና ረጃጅም( ልክ እንደ ባህር ዛፍ)ሲሆኑ ቁመታቸው ረጃጅም
2ኛ:- መካከለኛ ቢሆኑም አንዱ
ከአንዱ ማይበላለጡ ናቸው
3ኛ:- እነዚህ ደግሞ ጆሮዋቸው እጅግ ትላልቅ ና ግዙፍ ከመሆኑ የተነሳ መተኛት ሲፈልጉ እንኳን አንደኛውን ጆሮዋቸዉን ያነጥፋትና የላይኛውን ደግሞ እንደ ብርድ ልብስ ይለብሱታል::
እነዚ 3ተኛ ላይ የተጠቀሱት ጎሳዎች ከፍተኛ የሆነ የመራባት ባህሪ ሲኖራቸው ኢብን አባስ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ረሱል ሰ.ዐ.ወ :* ከነዚያ ጎሳ አንድ አባት 1000 ልጆችን ሳይወልድ አይሞትም* በማለት ገልፀውልናል:- በዚህ ሁኔታ እነኚህ ነገዶች በሰው ልጅ ዐቅል ለማስተዋል በማይመች መልኩ ከዚያ ሩቅ ዘመን አንስቶ እስካሁንም በከፍተኛ ፍጥነት በመዋለድ እና በመባዛት ላይ ይገኛሉ::በዘመኑ ይኖሩ የነበሩ የተቀሩ የሰው ዘሮችም እነዚህ ነገዶች የሚሰሩትን ዘግናኝ ተግባር ሲመለከቱ ይሸሹ ነበር::
አብዛኛውን ጊዜ ከነዚህ ነገዶች ሰው ሲሞት እንደተቀሩት የሰው ዝርያዎች በመቃብር ከመቅበር ይልቅ ሰብሰብ ብለው ምንም ሳያስቀሩ በመብላት አጥንቶችን እያጠራቀሙ ቤቶችን ይገነቡበታል::
ከነሱ ውስጥ የተከበረ የሚባለውም ሌባ እና ነፍስ ገዳይ ሲሆን - ቋንቋቸውም ከተቀረው የሰው ዝርያዎች ከያእጁጅ እና መእጁጅ ነገዶች እራሳቸውን ከባድ ማራቅን ያርቁ ጀመር::
ይህን ጥላቻ የተመለከቱትም የያእጁጅ እና ማእጁጅ ነገዶችም ለተቀሩት የሰው ልጆች የጥላቻ አፀፋ መልሳቸውን በዘግናኝ ተግባራቸው ይመልሱ ጀመር::
በመጀመሪያ ያእጁጆች ለተንኮላቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ አንድ የተበቃይ ቡድን በማደራጀት ወደ ሰዎች መንደር እየላኩ ህፃናቱን በመግደልና አንገታቸውን እየቆረጡ በየደጁ ማስቀመጥ ጀመሩ:: (ይህ እነሱ ከሚፈፀሙት ትንሹ ተግባራቸው ነው::)በመቀጠልም እነዚህ ነገዶች የሰው ዘርን ከነአካቴው ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የረጅም ጊዜ እቅድ በመንደፍ እቅዳቸውን እውን ማድረግ ጀመሩ:: እቅዳቸውም:- ወንዱ ካገኛት ሴት ሁሉ በመገናኘት (ከእህቱ ከእናቱ ከልጁ) ብቻ ልጆች ለመውለድ ከሁሉም ጋር እየተገናኘ ዘር ማባዛት ነው::
እቅዳቸውም እውን ይሆን ጀመር ቁጥራቸው የመጠንን ድንበር አለፈ፤ ምድርን እጅግ ወረሯት። ብዛታቸውን ካረጋገጡ በሆላም አጎራባች መንደር ላይ የሚገኙትን የሰው ዝርያዎች እንደ በግ እያረዱ መብላት ጀመሩ። ይህንን ክስተት የሰሙ ከባድ የህዝብ ብዛት፡ያላት እና ራቅ ባለ ስፍራ የሚኖሩ የሰው ዘሮችም ለብቀላ ወደነዚህ ነገዶች በመትመም በአላህ እርዳታ ከፍተኛ የሆነ ውግያ ተዋግተው ያእጁጆችን ለጉዳት ዳረጓቸው::
ይህን ግዜም ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሀን በማይኖርበት.... ፤ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ።
PART 2⃣
ይቀጥላል.....
💎----------------------🌹-----------------💎
እሱን ለመርሳት ብላ ቁርአን ሒፍዝ ጀመረች፣ ልክ እንዳከተመች ሊጠይቃት መጣ።
ይህም አለ እኮ ወዳጆች።
የቀልቦች ጌታ ቀልቦችን ይገለባብጣል ።
መልካም ኒያ ምን የማያስተካክለው ነገር አለ!
ይህም አለ እኮ ወዳጆች።
የቀልቦች ጌታ ቀልቦችን ይገለባብጣል ።
መልካም ኒያ ምን የማያስተካክለው ነገር አለ!
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ለኢዕቲካፍ ወደ ሌላ ሃገር መጓዝ
የረመዳን የመጨረሻዎቹን 10 ቀናት በቡድን ተደራጅተው፣ መኪና አዘጋጃቸው፣ አገር አቆራርጠው በመሄድ በሌላ ከተማ መስጂድ ውስጥ ኢዕቲካፍ የሚያደርጉ ሰዎች አሉ። ይሄ ተግባር ትክክል አይደለም። ምክንያቱም ነብያችን (ﷺ) እንዲህ ብለዋልና:-
«لاَ تُشَد الرحَالُ إِلا إِلَى ثَلاَثَةِ مَسَاجِدَ: مَسْجِدِي هذَا، وَمَسْجِدِ الْحَرَامِ وَمَسْجِدِ الأَقْصَى»
"ወደ ሶስት መስጂዶች ካልሆነ በስተቀር ለጉዞ (የግመል) መጫኛዎች አይጠበቁም (ርቆ መጓዝ አይፈቀድም።) እነሱም ይሄ መስጂዴ (የመዲና መስጂድ)፣ መስጂደል ሐራም (መካ) እና መስጂደል አቅሷ ናቸው።" [ቡኻሪ፡ 1189] [ሙስሊም፡ 1397]
.
ግመል የተጠቀሰው በዘመኑ ስንቅና ጓዝ የሚጫንባቸው ስለነበሩ ነው። ዋናው ነገር ከተጠቀሱት ቦታዎች ውጭ አገር አቆራርጦ በመጓዝ ለአምልኮት የሚታሰብ ቦታ እንደሌለ መጠቆም ነው። ስለዚህ ጉዞው በመኪና ይሁን በሌላ በየትኛውም መንገድ ቢሆን ብይኑን አይቀይረውም።
.
በጉዳዩ ላይ የዓሊሞችን ፈትዋ ለሚፈልግ :-
1 - ሸይኽ ፈውዛን
https://youtu.be/ueamiDp8vxE
2 - ሸይኽ በራክ
https://sh-albarrak.com/article/4748
3 - ኹደይር
https://shkhudheir.com/pearls-of-benefits/2059870343
ካሉበት ከተማ ሳይወጡ ወደሆነ መስጂድ መክተም ክልከላው ውስጥ እንደማይገባ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ ገልፀዋል። [ኑሩን ዐለ ደርብ]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
«لاَ تُشَد الرحَالُ إِلا إِلَى ثَلاَثَةِ مَسَاجِدَ: مَسْجِدِي هذَا، وَمَسْجِدِ الْحَرَامِ وَمَسْجِدِ الأَقْصَى»
"ወደ ሶስት መስጂዶች ካልሆነ በስተቀር ለጉዞ (የግመል) መጫኛዎች አይጠበቁም (ርቆ መጓዝ አይፈቀድም።) እነሱም ይሄ መስጂዴ (የመዲና መስጂድ)፣ መስጂደል ሐራም (መካ) እና መስጂደል አቅሷ ናቸው።" [ቡኻሪ፡ 1189] [ሙስሊም፡ 1397]
.
ግመል የተጠቀሰው በዘመኑ ስንቅና ጓዝ የሚጫንባቸው ስለነበሩ ነው። ዋናው ነገር ከተጠቀሱት ቦታዎች ውጭ አገር አቆራርጦ በመጓዝ ለአምልኮት የሚታሰብ ቦታ እንደሌለ መጠቆም ነው። ስለዚህ ጉዞው በመኪና ይሁን በሌላ በየትኛውም መንገድ ቢሆን ብይኑን አይቀይረውም።
.
በጉዳዩ ላይ የዓሊሞችን ፈትዋ ለሚፈልግ :-
1 - ሸይኽ ፈውዛን
https://youtu.be/ueamiDp8vxE
2 - ሸይኽ በራክ
https://sh-albarrak.com/article/4748
3 - ኹደይር
https://shkhudheir.com/pearls-of-benefits/2059870343
ካሉበት ከተማ ሳይወጡ ወደሆነ መስጂድ መክተም ክልከላው ውስጥ እንደማይገባ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ ገልፀዋል። [ኑሩን ዐለ ደርብ]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
La tehzen
بسم الله الرحمن الحيم حجابک أيتها المسلمه #ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሂጃብሽን_አደራ!!! ምስጋና ለአላህ ይገባው ፡፡ በእርሱ እመካለሁ ፣ ወደእርሱ ተጸጽቼ እመለሳለሁ ፡፡ ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የሌለ መሆኑን ፣ ሙሐመድ صلى الله عليه وسلم የአላህ አገልጋይና መልክተኛ መሆናቸውን ፣ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ህዝብን በትክክል የመከሩና የተሰጣቸውን አደራ…
حجابك أيتها المسلمة
#ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሒጃብሽን_አደራ!
'' ክፍል''2⬇️
الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا ``
ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለእናንተ ሞላሁላችሁ፤ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ ፤
ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡” አል ማኢዳ/ዓያ 3️⃣
አዎ! ይህ ዲን አላህ በእርሱ ዓቂዳን ፤ ውጫዊና ውስጣዊ ስነ-ምግባርን
የሚያሳምርበት ፤ የዱንያን እና የአኼራን ህይዎት የሚያስተካክልበት ዲን ነው፡፡ እርሱን
አጥብቆ ለያዘው ከከከንቱ አመለካከት ፣ ከሓጢያት፣ እንዲሁም ከዘቀጠ አመለካከት
፤ ከውርደት ፣ ከጥመት እና ከመንሸራተት የሚያጸዳ ዲን ነው፡፡ ኢስላም ታላቅና
የተባረከ ዲን ነው፡፡ በረከት የሞላበት ለዱንያና ለአኼራው ህይዎት ጠቃሚ ፍሬዎችን
የሚያስገኝ ዲን ነው፡፡
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! በዚህ ቦታ አጥብቆ ለያዛቸው ወደትክክለኛው ዲንና ታላቅ
ወደሆኑ አቅጣጫዎች የሚመሩ ደረትን ለማስፋት ኢስላምን ለመቀበል የሚያግዙ
ጥቅል የሆኑ ዋና ዋና ኢስላማዊ ደንቦችንና ሕጎችን ሁላችንንም በእርሷ እንዲጠቅም
አላህን ተስፋ በማድረግ ለማስታወስ እፈልጋለሁ፡፡
1-ያማረ ፤ ቀጥ ያለና የተሟላ የሆነው ሕግ የአላህ ህግ መሆኑን በእርግጠኛነት
ማወቅ፤
አላህ በተከበረው ቁርኣን የሚከተለውን ተናግሯል፡
أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
የማህይምነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ
ፍርዱ ያማረ ማን ነው?” አል ማኢዳ/ ዓያ5️⃣0️⃣
أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِينَ
አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡” አት ቲን/ ዓያ 8️⃣
َ
وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
“እርሱም (አላህ) ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው፡፡” አል አዕራፍ/ ዓያ8️⃣7️⃣
አንድ ሙስሊም ትዕዛዙ ከአላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - መሆኑን ካረጋገጠ
ማንኛውንም ፍርድ ወይም ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ ይቀበላል፡፡
2-የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ማንኛውም የተሟላ እድልሽ ፣ ክብርሽ የአላህን
ህግጋት አጥብቆ ከመያዝ ጋር ቁርኝት እንዳለው እዎቂ፡፡ ያንች እድል ወይም ዕጣ
አላህን በመታዘዝሽ ወይም ሸሪዓውን በመጠበቅሽ የሚወሰን ይሆናል፡፡
َኢንሻ አሏህ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል
إعداد:
الشيخ عبدالرزاق بن عبدالمحسن البدر
#የኪታቡ_አዘጋጅ_ሸይኽ_ዓብድረዛቅ_ቢን_ዓብድል_ሙሕሲን_አል_በድር
https://t.me/httpsLatahzen
#ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሒጃብሽን_አደራ!
'' ክፍል''2⬇️
الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا ``
ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለእናንተ ሞላሁላችሁ፤ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ ፤
ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡” አል ማኢዳ/ዓያ 3️⃣
አዎ! ይህ ዲን አላህ በእርሱ ዓቂዳን ፤ ውጫዊና ውስጣዊ ስነ-ምግባርን
የሚያሳምርበት ፤ የዱንያን እና የአኼራን ህይዎት የሚያስተካክልበት ዲን ነው፡፡ እርሱን
አጥብቆ ለያዘው ከከከንቱ አመለካከት ፣ ከሓጢያት፣ እንዲሁም ከዘቀጠ አመለካከት
፤ ከውርደት ፣ ከጥመት እና ከመንሸራተት የሚያጸዳ ዲን ነው፡፡ ኢስላም ታላቅና
የተባረከ ዲን ነው፡፡ በረከት የሞላበት ለዱንያና ለአኼራው ህይዎት ጠቃሚ ፍሬዎችን
የሚያስገኝ ዲን ነው፡፡
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! በዚህ ቦታ አጥብቆ ለያዛቸው ወደትክክለኛው ዲንና ታላቅ
ወደሆኑ አቅጣጫዎች የሚመሩ ደረትን ለማስፋት ኢስላምን ለመቀበል የሚያግዙ
ጥቅል የሆኑ ዋና ዋና ኢስላማዊ ደንቦችንና ሕጎችን ሁላችንንም በእርሷ እንዲጠቅም
አላህን ተስፋ በማድረግ ለማስታወስ እፈልጋለሁ፡፡
1-ያማረ ፤ ቀጥ ያለና የተሟላ የሆነው ሕግ የአላህ ህግ መሆኑን በእርግጠኛነት
ማወቅ፤
አላህ በተከበረው ቁርኣን የሚከተለውን ተናግሯል፡
أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
የማህይምነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ
ፍርዱ ያማረ ማን ነው?” አል ማኢዳ/ ዓያ5️⃣0️⃣
أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِينَ
አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡” አት ቲን/ ዓያ 8️⃣
َ
وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
“እርሱም (አላህ) ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው፡፡” አል አዕራፍ/ ዓያ8️⃣7️⃣
አንድ ሙስሊም ትዕዛዙ ከአላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - መሆኑን ካረጋገጠ
ማንኛውንም ፍርድ ወይም ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ ይቀበላል፡፡
2-የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ማንኛውም የተሟላ እድልሽ ፣ ክብርሽ የአላህን
ህግጋት አጥብቆ ከመያዝ ጋር ቁርኝት እንዳለው እዎቂ፡፡ ያንች እድል ወይም ዕጣ
አላህን በመታዘዝሽ ወይም ሸሪዓውን በመጠበቅሽ የሚወሰን ይሆናል፡፡
َኢንሻ አሏህ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል
إعداد:
الشيخ عبدالرزاق بن عبدالمحسن البدر
#የኪታቡ_አዘጋጅ_ሸይኽ_ዓብድረዛቅ_ቢን_ዓብድል_ሙሕሲን_አል_በድር
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
وَعِبَادُ الرَّحْمَـٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
[ ሱረቱ አል-ፉርቃን፣ - 63 ]
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
[ ሱረቱ አል-ፉርቃን፣ - 63 ]
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
إِنَّ الَّذِينَ يَتْلُونَ كِتَابَ اللَّهِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً يَرْجُونَ تِجَارَةً لَّن تَبُورَ
[ ሱረቱ አል-ፈጢር - 29 ]
እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡
[ ሱረቱ አል-ፈጢር - 29 ]
እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡
◾️ اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عنا.
"◾️አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ቸርና ይቅር ማለት የምትወድ ጌታ ነህና ይቅር በለን
"◾️አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ቸርና ይቅር ማለት የምትወድ ጌታ ነህና ይቅር በለን
{إنَّ أخْذَهُ أليمٌ شديد}
◾️ጤነኛ አእምሮ ያለው ሰው የአላህ ቅጣት በመዘግየቱ አይሸወድም
➲ታዲያ ምን ያደርጋል ካለቹ -
➴ቅጣቱ እሱ ጋር ከመድረሱ በፊት በተውበት ይመልሳታል።
[السيوطي]
◾️ጤነኛ አእምሮ ያለው ሰው የአላህ ቅጣት በመዘግየቱ አይሸወድም
➲ታዲያ ምን ያደርጋል ካለቹ -
➴ቅጣቱ እሱ ጋር ከመድረሱ በፊት በተውበት ይመልሳታል።
[السيوطي]
La tehzen
🔰🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ 🔷 ክፍል #አንድ 1⃣ አላህ ሱብሀነሁ ወተዐላ አደምን ወደ ምድር አውርዶት ዝርዪቹ መባዛት ሲጀምሩ በጎሳ እና ነገድ ከፋፈላቸው:: በግዜው እጅግ በርካታ ከነበሩ ነቅዳሴ መካከል ግን በባህሪም በይዘትም በብዛትም ለየት ያሉ ነገዶች ነበሩ:: እነዚህ ነገዶች የሰውነት ቅርፃቸው ሰው መሆናቸውን እስኪያጠራጥር ድረስ እጅግ ውጥንቅጡ የወጣ ነው:: ይሁን እንጂ…
🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #ሁለት 2⃣
ይህን ጊዜ ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሀን በማይኖርበት ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ፡፡
በመጨረሻም ምድርን እየሰነጠቁ በመግባት እና ከተማዎቻቸውን በመቆርቆር የተደራጀ የጦር ሰራዊትንም አቋቁመው አፄዎችንም ሾሙ።
እነዚህ የያእጁጅ ነገዶችም ከመሬት ውስጥ ያለውን የፅልመት ህይወታቸውን ለረጅም አመታት ከገፉ በኀላ ከእለታት አንድ ቀን ለአንድ ትልቅ ጉዳይ ንጉሳቸው ዘንድ ባለስልጣኑ ተሰበሰበ።
በስብሰባው ውስጥም በላይኛው የመሬት ክፍል ለሚኖሩ ሰዎች የተዘጋጁ የተለያዩ ሴራዎች ቢካተቱም መጨረሻ ላይ ግን የረዥም አመት እቅድ በመንደፍ አንድ ውሳኔ ላይ ደረሱ።
ይህ በንዲህ እንዳለም በላይኛው የምድር ክፍል ከሚኖሩት የሰው ዝርያዎች ሴቶችን ብቻ እየነጠሉ በመጥለፍ ወደ ታች እያስገቡ በመቀጠለም የጠለፉትን ሴቶች በማስረገዝ እና የእርግዝና ግዜያቸውን አጠናቀው ሲወልዱ ያእጁጆቹ ህፃኑን እራሳቸው ጋር በማስቀረት እናቲቱን ቆራርጠው ከከርሰ ምድር አውጥተው በሳጥን አድርገው ይጥሏታል።
ይህን ዘግናኝ ተግባር በመተግበር በዚህ ሁኔታ ለረጅም አመታት ከዘለቁ በኀላ ከላይኛው የምድር ክፍል ከመጡት ሴቶች የተወለዱት ልጆች በቅርፅ ከነዚያ በመለያየት የራሳቸውን ትኩረት መሳብ ጀመሩ።
ከነዚህ ቅይጦች(በናታቸው ሰው ባባታቸው ያእጁጅ) መሀከልም አይጁር የተባለ እጅግ ብልህ እና ጠንካራ ወጣት ይገኝበታል።
ይህ ወጣት ከብልሀቱ እና ከጥንካሬው የተነሳ በትላልቅ የያእጄጃውያን ባለ-ስልጣናት እና የጦር መሪዎች ዘንድ የተወደደ ነበር ።
ይህ ወጣት ወደ ፊት ለታቀደውም የሰዎች ጦርነት ትልቅ አስተዋፅኦ ያደርጋል ብለውም ይጠብቃሉ።
ከእለታት አንድ ቀን እነዚህ የያእጁጅ ዝርያዎች ከከርሰ ምድር በሚገኘው ቤተመንግስት ውስጥ ባለ-ስልጣኖቻቸው እና የጦር መሪዎቻቸው ወደ መሬት ለመውጣት እና በሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ጦርነት በመክፈት የሰው ዘርን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት ብሎም የሰማይ ነዋሪያንንም ለመደምሰስ ትልቅ ስብሰባ አካሄዱ።
በዚህ የባለ-ስልጣኑ ስብሰባ ላይም አይጁር የተባለው(ዘረ-ቅይጥ) ወጣት ነበረና እንዲህ ሲል እሱም ሀሳቡን አቀረበ:-"እኛ(ያእጁጃውያን) ለረጅም አመታት በከርሰ ምድር ታጉረን ኑረናል።
የሰው ዘር እኛን ከመርሳታቸው ባሻገር ታሪካችንን ሳይቀር ዘንግተዋል። ስለዚህም በደፈናው ለጦር ከመውጣታችን በፊት የሰው ልጆች የደረሱበትን የጦር ስልጣኔ አቅም መሰለል ይጠበቅብናል'ና ፤ስለሆነም ከኛ ውስጥ የሰው ልጆችን በመልክ የሚመሳሰሉ ወጣቶቻችንን መልምለን እኔንም ጨምሮ ለስለላ ከከርሰ ምድር እንድንወጣ ላኩን'
ባለ ስልጣኑ እና የጦር አዛዦቹ በሙሉ በአይጁር ሀሳብ እጅግ በመደነቅ የተልዕኮውን ሀላፊነት ሙሉ በሙሉ ለሱ ሰጥተዉት የወጣቶቹንም ምልመላ ራሱ አንዲያካሄድ ሾሙት።
በመቀጠልም አይጁር እንደ ራሱ ያሉ ዘረ ቅይጥ 10 ወጣቶችን በመመልመል ተልዕኮዋቸውን በሚገባ አስረድቷቸው ጉዞ ወደ መውጫ በር አቀኑ....
Part ➌
ይቀጥላል.......
💎----------------------🌹-----------------💎
https://t.me/httpsLatahzen
🔷 ክፍል #ሁለት 2⃣
ይህን ጊዜ ትላልቅ የያእጁጆች የጎሳ መሪዎች ሰብሰብ በማለት ከምድር ታች ብርሀን በማይኖርበት ሰዎች በማይደርሱበት የራሳቸውን ከተማ ለመመስረት ተስማሙ፡፡
በመጨረሻም ምድርን እየሰነጠቁ በመግባት እና ከተማዎቻቸውን በመቆርቆር የተደራጀ የጦር ሰራዊትንም አቋቁመው አፄዎችንም ሾሙ።
እነዚህ የያእጁጅ ነገዶችም ከመሬት ውስጥ ያለውን የፅልመት ህይወታቸውን ለረጅም አመታት ከገፉ በኀላ ከእለታት አንድ ቀን ለአንድ ትልቅ ጉዳይ ንጉሳቸው ዘንድ ባለስልጣኑ ተሰበሰበ።
በስብሰባው ውስጥም በላይኛው የመሬት ክፍል ለሚኖሩ ሰዎች የተዘጋጁ የተለያዩ ሴራዎች ቢካተቱም መጨረሻ ላይ ግን የረዥም አመት እቅድ በመንደፍ አንድ ውሳኔ ላይ ደረሱ።
ይህ በንዲህ እንዳለም በላይኛው የምድር ክፍል ከሚኖሩት የሰው ዝርያዎች ሴቶችን ብቻ እየነጠሉ በመጥለፍ ወደ ታች እያስገቡ በመቀጠለም የጠለፉትን ሴቶች በማስረገዝ እና የእርግዝና ግዜያቸውን አጠናቀው ሲወልዱ ያእጁጆቹ ህፃኑን እራሳቸው ጋር በማስቀረት እናቲቱን ቆራርጠው ከከርሰ ምድር አውጥተው በሳጥን አድርገው ይጥሏታል።
ይህን ዘግናኝ ተግባር በመተግበር በዚህ ሁኔታ ለረጅም አመታት ከዘለቁ በኀላ ከላይኛው የምድር ክፍል ከመጡት ሴቶች የተወለዱት ልጆች በቅርፅ ከነዚያ በመለያየት የራሳቸውን ትኩረት መሳብ ጀመሩ።
ከነዚህ ቅይጦች(በናታቸው ሰው ባባታቸው ያእጁጅ) መሀከልም አይጁር የተባለ እጅግ ብልህ እና ጠንካራ ወጣት ይገኝበታል።
ይህ ወጣት ከብልሀቱ እና ከጥንካሬው የተነሳ በትላልቅ የያእጄጃውያን ባለ-ስልጣናት እና የጦር መሪዎች ዘንድ የተወደደ ነበር ።
ይህ ወጣት ወደ ፊት ለታቀደውም የሰዎች ጦርነት ትልቅ አስተዋፅኦ ያደርጋል ብለውም ይጠብቃሉ።
ከእለታት አንድ ቀን እነዚህ የያእጁጅ ዝርያዎች ከከርሰ ምድር በሚገኘው ቤተመንግስት ውስጥ ባለ-ስልጣኖቻቸው እና የጦር መሪዎቻቸው ወደ መሬት ለመውጣት እና በሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ጦርነት በመክፈት የሰው ዘርን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት ብሎም የሰማይ ነዋሪያንንም ለመደምሰስ ትልቅ ስብሰባ አካሄዱ።
በዚህ የባለ-ስልጣኑ ስብሰባ ላይም አይጁር የተባለው(ዘረ-ቅይጥ) ወጣት ነበረና እንዲህ ሲል እሱም ሀሳቡን አቀረበ:-"እኛ(ያእጁጃውያን) ለረጅም አመታት በከርሰ ምድር ታጉረን ኑረናል።
የሰው ዘር እኛን ከመርሳታቸው ባሻገር ታሪካችንን ሳይቀር ዘንግተዋል። ስለዚህም በደፈናው ለጦር ከመውጣታችን በፊት የሰው ልጆች የደረሱበትን የጦር ስልጣኔ አቅም መሰለል ይጠበቅብናል'ና ፤ስለሆነም ከኛ ውስጥ የሰው ልጆችን በመልክ የሚመሳሰሉ ወጣቶቻችንን መልምለን እኔንም ጨምሮ ለስለላ ከከርሰ ምድር እንድንወጣ ላኩን'
ባለ ስልጣኑ እና የጦር አዛዦቹ በሙሉ በአይጁር ሀሳብ እጅግ በመደነቅ የተልዕኮውን ሀላፊነት ሙሉ በሙሉ ለሱ ሰጥተዉት የወጣቶቹንም ምልመላ ራሱ አንዲያካሄድ ሾሙት።
በመቀጠልም አይጁር እንደ ራሱ ያሉ ዘረ ቅይጥ 10 ወጣቶችን በመመልመል ተልዕኮዋቸውን በሚገባ አስረድቷቸው ጉዞ ወደ መውጫ በር አቀኑ....
Part ➌
ይቀጥላል.......
💎----------------------🌹-----------------💎
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
◾️ሁለት መድሂኒቶችን አደራ
↘️አብዲላህ ኢብኑ መስዑድ ረዲየላሁ ዓንሁ እንዲህ ይል ነበር :- በሁለት መድሃኒቶች በርቱ !
➤ቁርዓን እና ማር!!
➤ማር የሁሉ ነገር መድሃኒት ነው!!
➤ቁርዓን ደግሞ የልብ መድሃኒት!!
◾️ጠበራኒ ፊል ከቢር ( 8910 )
↘️አብዲላህ ኢብኑ መስዑድ ረዲየላሁ ዓንሁ እንዲህ ይል ነበር :- በሁለት መድሃኒቶች በርቱ !
➤ቁርዓን እና ማር!!
➤ማር የሁሉ ነገር መድሃኒት ነው!!
➤ቁርዓን ደግሞ የልብ መድሃኒት!!
◾️ጠበራኒ ፊል ከቢር ( 8910 )
