"ሮጠ ድረሱበት"
ረመዳኑ ሄደ ሳይርቅ ድረሱበት፣
ምንም ሳናስበው አለፈ አስራ5፣
እንጠቀምበት ሇላ ከመፀፀት፣
የወራቶች በላጭ የምርጦቹ አይነት፣
በኢባዳ መበርታት በፆምም በሰላት፣
ገባ ሳንል ገና አለፉ ሳምንንታት፣
ወሩ የተውበት ነው ፈጥኖ ነው መቶበት፣
ወሩ የራህመት ነው ለድሀ እንራራበት፣
ማግኘት ከፈለግን የከሪሙን እዝነት፣
ረሒሙ አድርገን ከሚጠቀሙበት።
https://t.me/httpsLatahzen
ረመዳኑ ሄደ ሳይርቅ ድረሱበት፣
ምንም ሳናስበው አለፈ አስራ5፣
እንጠቀምበት ሇላ ከመፀፀት፣
የወራቶች በላጭ የምርጦቹ አይነት፣
በኢባዳ መበርታት በፆምም በሰላት፣
ገባ ሳንል ገና አለፉ ሳምንንታት፣
ወሩ የተውበት ነው ፈጥኖ ነው መቶበት፣
ወሩ የራህመት ነው ለድሀ እንራራበት፣
ማግኘት ከፈለግን የከሪሙን እዝነት፣
ረሒሙ አድርገን ከሚጠቀሙበት።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
◾️የንያ ቦታው ምላስ ሳይሆን ቀልብ ነው
✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅
🌐ኢብኑ ኡሰይሚን "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።
➡️ ንያ ቦታዋ ቀልብ ነው። በሁሉ መልካም ስራዎች ላይ ንያ በምላስ ቦታ የላትም። ለዚህም ነው ሶላት ሊሰግድ፣ ሊፃም፣ ሀጅ ሊፈፅም፣ ውዱእ ሊያደርግና ሌላም ማንኛውም ስራ ሊሰራ ፈልጎ ንያውን በምላሱ የሚናገር የሆነ ሰው የዲን አካል ያልሆነ ነገር የተናገረ ሙብተዲእ ይሆናል።
📚شرح رياض الصالحين "13/1"
♦️በነገራችን ላይ ኢማሙ ሻፍእይ የንያ ቦታ ምላስ ነው ብለዋል የሚባለው ነገር ውሸት ነው። እንዲህ ብለው አያውቁም። እንደውም አራቱም የመዝሀብ ባለቤቶች የንያ ቦታ ቀልብ ነው የሚሉ ናቸው።
♦️ሰፊነቱ ነጃ በተሰኘው ትንሹ የፊቅህ ኪታብ ላይም "ومحلها قلب" ንያ ቦታው ቀልብ ነው የሚለውም ስህተት ነው።
♦️የሚገርመው አንድ ሰው በምላሱ ነወይቱ እያለ ተናግሮ ነገር ግን በቀልቡ ካልነየተ በምላስ መናገሩ እንደንያ ስለማይቆጠር ስራው ውድቅ ይሆናል።
♦️ስለዚህ ሶላትም ይሁን ረፀዷን ፃም ላይ ስራውን በቀልባችን ማሰብ እንጂ ድምፅ ከፍ ተደርጎ የሚነየት ወይም የተለየ የሚባል ዚክር ከመልእክተኛው ስላልተገኘ ከዚህ አዲስ ፈጠራ እራሳችንን ልናቅብ ይገባል።
♦️ብዙ ሰዎች ንያ አስተምሩኝ እስቲ አስነይቱኝ ምን ልበል ንገሩኝ እያለ ይቸገራል። ሶላት ውስጥ ከመግባታቸው በፊት እጃቸው አንስተው ነወይቱ ፈርድ ሶላት አርበአ ረከአ…… ይላሉ። የረመዷን ሌሊት ላይ ነወይት ፈርድ ረመዷን ኣዳአን… በማለት ሲቸገሩ ይታያል። ይህ ሁሉ ከንቱ ልፋት ነው። አላህ ምን እንደምትሰራ ጮክ ብለህ ልትነገረው የማይሻ በቀልብህ የምታስበው ሁሉ አዋቂ ነው።
https://t.me/httpsLatahzen
✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅☑️✅
🌐ኢብኑ ኡሰይሚን "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።
➡️ ንያ ቦታዋ ቀልብ ነው። በሁሉ መልካም ስራዎች ላይ ንያ በምላስ ቦታ የላትም። ለዚህም ነው ሶላት ሊሰግድ፣ ሊፃም፣ ሀጅ ሊፈፅም፣ ውዱእ ሊያደርግና ሌላም ማንኛውም ስራ ሊሰራ ፈልጎ ንያውን በምላሱ የሚናገር የሆነ ሰው የዲን አካል ያልሆነ ነገር የተናገረ ሙብተዲእ ይሆናል።
📚شرح رياض الصالحين "13/1"
♦️በነገራችን ላይ ኢማሙ ሻፍእይ የንያ ቦታ ምላስ ነው ብለዋል የሚባለው ነገር ውሸት ነው። እንዲህ ብለው አያውቁም። እንደውም አራቱም የመዝሀብ ባለቤቶች የንያ ቦታ ቀልብ ነው የሚሉ ናቸው።
♦️ሰፊነቱ ነጃ በተሰኘው ትንሹ የፊቅህ ኪታብ ላይም "ومحلها قلب" ንያ ቦታው ቀልብ ነው የሚለውም ስህተት ነው።
♦️የሚገርመው አንድ ሰው በምላሱ ነወይቱ እያለ ተናግሮ ነገር ግን በቀልቡ ካልነየተ በምላስ መናገሩ እንደንያ ስለማይቆጠር ስራው ውድቅ ይሆናል።
♦️ስለዚህ ሶላትም ይሁን ረፀዷን ፃም ላይ ስራውን በቀልባችን ማሰብ እንጂ ድምፅ ከፍ ተደርጎ የሚነየት ወይም የተለየ የሚባል ዚክር ከመልእክተኛው ስላልተገኘ ከዚህ አዲስ ፈጠራ እራሳችንን ልናቅብ ይገባል።
♦️ብዙ ሰዎች ንያ አስተምሩኝ እስቲ አስነይቱኝ ምን ልበል ንገሩኝ እያለ ይቸገራል። ሶላት ውስጥ ከመግባታቸው በፊት እጃቸው አንስተው ነወይቱ ፈርድ ሶላት አርበአ ረከአ…… ይላሉ። የረመዷን ሌሊት ላይ ነወይት ፈርድ ረመዷን ኣዳአን… በማለት ሲቸገሩ ይታያል። ይህ ሁሉ ከንቱ ልፋት ነው። አላህ ምን እንደምትሰራ ጮክ ብለህ ልትነገረው የማይሻ በቀልብህ የምታስበው ሁሉ አዋቂ ነው።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንድህ አሉ:
" የሰው ልጅ (አማኝ) የኸይር በር በተከፈተለት ቁጥር በኸይር/መልካም ነገር ሊቻኮልና ሊፈጥን ይገባዋል"
" የሰው ልጅ (አማኝ) የኸይር በር በተከፈተለት ቁጥር በኸይር/መልካም ነገር ሊቻኮልና ሊፈጥን ይገባዋል"
ለበደለን፣ ላስከፋን፣ ለሰደበን፣ ላስቸገረን፣ ለናቀን፣ ላማን፣ ላነወረን፣ ድንበር ላለፈብን፣ ሳንናገረው ለተናገረን፣ ሥማችንን ላጠፋ፣ በመጥፎ ለጠረጠረን፣ ዋጋችንን ላራከሰ፣ ...
'ሐስቢየሏሁ ወኒዕመልወኪል' ከማለት በላይ ምን እንላለን !።
ሰባሐል ኸይር ቆንጆዎቼ
'ሐስቢየሏሁ ወኒዕመልወኪል' ከማለት በላይ ምን እንላለን !።
ሰባሐል ኸይር ቆንጆዎቼ
➠እየዉልሽ ኡኽታ ዉዷ ሆይ يَاغَاَلِيِةَ
ስለተገላለጥሽ አይደለም ቆንጆ ምትሆኚዉ
ጀሊሉ ሲፈጥርሽ ቆንጆ ነሽ !!
➠ሴት መሆን በራሱ ዉበት ነዉ
የሸይጣን ቻሌንጅ ይቅርብሽ
ወደ ጀሀነም እሳት ነዉ ሚያመራሽ!!
➠በሂጃብሽ በኒቃብሽ ዉብ ንግስት ነሽ
ድብቅ ስትር በይ የዛንኔ ነዉ ምታጓጊዉ !
➤የኔ እንቁ💎
ስለተገላለጥሽ አይደለም ቆንጆ ምትሆኚዉ
ጀሊሉ ሲፈጥርሽ ቆንጆ ነሽ !!
➠ሴት መሆን በራሱ ዉበት ነዉ
የሸይጣን ቻሌንጅ ይቅርብሽ
ወደ ጀሀነም እሳት ነዉ ሚያመራሽ!!
➠በሂጃብሽ በኒቃብሽ ዉብ ንግስት ነሽ
ድብቅ ስትር በይ የዛንኔ ነዉ ምታጓጊዉ !
➤የኔ እንቁ💎
ስንቅ አዘጋጅተሀል❓
~~
በቅርብይጠሩሀል ስንቅ አዘጋጅተሀል?
ለቀጣዩ አለም ምንስ ሸምተሀል?፣
ቀኑ አይታወቅም ድንገት ይጠሩሀል፣
ለድንገት ቀጠሮ ነቅተሀል ፈዘሀል?
ፈዘህ ካሳለፍከው ሗላ ይቆጭሀል፣
በዘፈን ሙዚቃ ጆሮ አደንቁረሀል⁉️
በፊልም ድራማ ልብን አድርቀሀል⁉️ ከአጅነቢ ጋራ ኢኽቲላጥ ፈጥረሀል⁉️
ነፍስህን ተሳሰብ እሱ ያዋጣሀል፣
=====================
አንቺስ ውዷ እህቴ ስንቅሽን ይዘሻል?
ወይስ ተክዘሻል በዱንያ ፈዘሻል?
በሰላት በመስነፍ ሰው ሁሉ አውቆሻል⁉️
ሜካፕ እና ሽቶ ራስሽ ላይ ደፍተሻል⁉️
በሀራሙ መንገድ ዝሙት ላይ ወድቀሻል⁉️
በአለባበስሽስ ስስ ጠባብ ለብሰሻል⁉️
ከቂርዓት ርቀሽ ቻት ላይ ተጥደሻል⁉️
ከነዚህ ችግሮች ከፊል ታይቶብሻል⁉️
እንግዲያውስ ቶብች ቀኑ ቀርቦብሻል፣
ወንድሜም ተመለስ ዲኑ ይበጅሀል፣
ሞትንም አስታውሰው ኢማንህ ይሞላል፣
አልቅሰህ ለምነው ገፋር ይምርሀል፣
ሁኔታው ይከብዳል ከልብ ያስጨንቃል፣
ዝም ብሎ ሲታሰብ የሞትስ ይለያል፣
አንተን ሳያማክር መለይካው ይመጣል፣
ባለህበት ሳለህ ሩህንም ያወጣል፣
የዛኔ ነው ስራህ አንተን ያባሽራል።
እጅግ ተጠንቅቆ ነፍስህን ያወጣል፣
ወደጌታዋ ዘንድ ፈጥኖ ይወስዳታል፣
መልካም ብስራትን ለሷ ይነግሯታል፣
የዚህ ተቃራኒ ራሷን የምትበድል፣
በዱንያ ሳለች ዘካን ምትከለክል፣
በሙሉ ጊዜዋን ለአላህ ማታውል፣
ሀራምን ለመስራት የማታወላውል፣
የዝች አይነቷን ነፍስን መለይካው ያወጣል፣
በጭንቀት ፍርሀት ያወናብዳታል፣
ልክ እንደ መንጠቆ ይፈለቅቃታል፣
ያመጥፎ ስራዋ መጥቶ ያጅባታል፣
ጥቁር ተመስሎ ያስደነግጣታል፣
ቀብር ይጠብባታል ስቃይ ይበረታል፣
በዱንያ ለአፍታ መመለስ ይመኛል፣
"ያለይተኒ" ብሎ ራሱንም ይወቅሳል፣
ታዳ ምን ያደርግል ጊዜ ረፍዶባታል።
ይሄ ሳይመጣብህ ወይኔ ጉዴ ሳትል፣
በዲንህ ቀጥበል ለተውሂድም ታገል፣
ስሜትና ሸይጣን ወዲያ አርቀህ ጣል፣
በጌታህም ታገዝ በማያፈርሰው ቃል፣
ያረብ አታድርገን ጀሀነም ከሚጣል።
https://t.me/httpsLatahzen
በቅርብ
ለቀጣዩ አለም ምንስ ሸምተሀል?፣
ቀኑ አይታወቅም ድንገት ይጠሩሀል፣
ለድንገት ቀጠሮ ነቅተሀል ፈዘሀል?
ፈዘህ ካሳለፍከው ሗላ ይቆጭሀል፣
በዘፈን ሙዚቃ ጆሮ አደንቁረሀል⁉️
በፊልም ድራማ ልብን አድርቀሀል⁉️ ከአጅነቢ ጋራ ኢኽቲላጥ ፈጥረሀል⁉️
ነፍስህን ተሳሰብ እሱ ያዋጣሀል፣
=====================
አንቺስ ውዷ እህቴ ስንቅሽን ይዘሻል?
ወይስ ተክዘሻል በዱንያ ፈዘሻል?
በሰላት በመስነፍ ሰው ሁሉ አውቆሻል⁉️
ሜካፕ እና ሽቶ ራስሽ ላይ ደፍተሻል⁉️
በሀራሙ መንገድ ዝሙት ላይ ወድቀሻል⁉️
በአለባበስሽስ ስስ ጠባብ ለብሰሻል⁉️
ከቂርዓት ርቀሽ ቻት ላይ ተጥደሻል⁉️
ከነዚህ ችግሮች ከፊል ታይቶብሻል⁉️
እንግዲያውስ ቶብች ቀኑ ቀርቦብሻል፣
ወንድሜም ተመለስ ዲኑ ይበጅሀል፣
ሞትንም አስታውሰው ኢማንህ ይሞላል፣
አልቅሰህ ለምነው ገፋር ይምርሀል፣
ሁኔታው ይከብዳል ከልብ ያስጨንቃል፣
ዝም ብሎ ሲታሰብ የሞትስ ይለያል፣
አንተን ሳያማክር መለይካው ይመጣል፣
ባለህበት ሳለህ ሩህንም ያወጣል፣
የዛኔ ነው ስራህ አንተን ያባሽራል።
እጅግ ተጠንቅቆ ነፍስህን ያወጣል፣
ወደጌታዋ ዘንድ ፈጥኖ ይወስዳታል፣
መልካም ብስራትን ለሷ ይነግሯታል፣
የዚህ ተቃራኒ ራሷን የምትበድል፣
በዱንያ ሳለች ዘካን ምትከለክል፣
በሙሉ ጊዜዋን ለአላህ ማታውል፣
ሀራምን ለመስራት የማታወላውል፣
የዝች አይነቷን ነፍስን መለይካው ያወጣል፣
በጭንቀት ፍርሀት ያወናብዳታል፣
ልክ እንደ መንጠቆ ይፈለቅቃታል፣
ያመጥፎ ስራዋ መጥቶ ያጅባታል፣
ጥቁር ተመስሎ ያስደነግጣታል፣
ቀብር ይጠብባታል ስቃይ ይበረታል፣
በዱንያ ለአፍታ መመለስ ይመኛል፣
"ያለይተኒ" ብሎ ራሱንም ይወቅሳል፣
ታዳ ምን ያደርግል ጊዜ ረፍዶባታል።
ይሄ ሳይመጣብህ ወይኔ ጉዴ ሳትል፣
በዲንህ ቀጥበል ለተውሂድም ታገል፣
ስሜትና ሸይጣን ወዲያ አርቀህ ጣል፣
በጌታህም ታገዝ በማያፈርሰው ቃል፣
ያረብ አታድርገን ጀሀነም ከሚጣል።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ስንፆም መግሪብ ይደርሳል እናፈጥራለን ብለን እንታገሳለን።
ችግር ሲገጥመንም ለፆም ጊዜ እንደምንታገሰው እንታገስ።
ያልፋል፣ ያሰብነው ይደርሳል ቢኢዝኒላህ።
ችግር ሲገጥመንም ለፆም ጊዜ እንደምንታገሰው እንታገስ።
ያልፋል፣ ያሰብነው ይደርሳል ቢኢዝኒላህ።
لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا ۚ لَهَا مَا كَسَبَتْ وَعَلَيْهَا مَا اكْتَسَبَتْ ۗ رَبَّنَا لَا تُؤَاخِذْنَا إِن نَّسِينَا أَوْ أَخْطَأْنَا ۚ رَبَّنَا وَلَا تَحْمِلْ عَلَيْنَا إِصْرًا كَمَا حَمَلْتَهُ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِنَا ۚ رَبَّنَا وَلَا تُحَمِّلْنَا مَا لَا طَاقَةَ لَنَا بِهِ ۖ وَاعْفُ عَنَّا وَاغْفِرْ لَنَا وَارْحَمْنَا ۚ أَنتَ مَوْلَانَا فَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ
[ አል-በቀራህ - 286 ]
አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም፡፡ ለርስዋ የሠራችው አላት፡፡ በርስዋም ላይ ያፈራችው (ኀጢአት) አለባት፡፡ (በሉ)፡- ጌታችን ሆይ! ብንረሳ ወይም ብንስት አትያዘን፤ (አትቅጣን)፡፡ ጌታችን ሆይ! ከባድ ሸክምን ከእኛ በፊት በነበሩት ላይ እንደጫንከው በእኛ ላይ አትጫንብን፡፡ ጌታችን ሆይ! ለኛም በርሱ ችሎታ የሌለንን ነገር አታሸክመን፡፡ ከእኛም ይቅርታ አድርግ ለእኛም ምሕረት አድርግ፡፡ እዘንልንም፤ ዋቢያችን አንተ ነህና፡፡ በከሓዲዎች ሕዝቦች ላይም እርዳን፡፡
[ አል-በቀራህ - 286 ]
አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም፡፡ ለርስዋ የሠራችው አላት፡፡ በርስዋም ላይ ያፈራችው (ኀጢአት) አለባት፡፡ (በሉ)፡- ጌታችን ሆይ! ብንረሳ ወይም ብንስት አትያዘን፤ (አትቅጣን)፡፡ ጌታችን ሆይ! ከባድ ሸክምን ከእኛ በፊት በነበሩት ላይ እንደጫንከው በእኛ ላይ አትጫንብን፡፡ ጌታችን ሆይ! ለኛም በርሱ ችሎታ የሌለንን ነገር አታሸክመን፡፡ ከእኛም ይቅርታ አድርግ ለእኛም ምሕረት አድርግ፡፡ እዘንልንም፤ ዋቢያችን አንተ ነህና፡፡ በከሓዲዎች ሕዝቦች ላይም እርዳን፡፡
➪ኢማሙ አህመድ ተጠየቁ፡
ጥያቄ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ምን ማለት ነው ?
መልስ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ከሰወች የሚደርስብህን አዛ መቻል ማለት ነው።
☞︎︎︎ ሹዕቡል ኢማን (7726)
ጥያቄ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ምን ማለት ነው ?
መልስ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ከሰወች የሚደርስብህን አዛ መቻል ማለት ነው።
☞︎︎︎ ሹዕቡል ኢማን (7726)
☞ከጓደኛ ምርጡ ማነው? ተብለው ሲጠየቁ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ በማለት መለሱ "አላህን እንድትፈራ የሚያስታውስህ መልካም ሲሰራ ስታየው ተግባሩን የምትከተል ለችግርህ
ስትጠራው የሚደርስልህ ነው አሉ
አላህ ጥሩ ጥሩ ጓደኞችን ያብዛልን።
ስትጠራው የሚደርስልህ ነው አሉ
አላህ ጥሩ ጥሩ ጓደኞችን ያብዛልን።
#ነብዩሏህ_ሷሊህ_ዐለይሂ_ሰላም_ታሪክ
#ክፍል1
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
የሰሙድ ህዝቦች ከሁድ ህዝቦች በኋላ የመጡ ሲሆኑ በጣም ትዕቢተኛ እና ኩራተኛ ናቸው።
በሳውዲ ዐረቢያ ምድር በሂጃዝ እና በተቡክ መሀከል የሚገኝውን ግዙፍ ተራራ በመፈልፈል ከዘመኑ ጋር የማይመጣጠን ውብ ውብ... ህንፃዎችን ሰርተው ነበር የሚኖሩት።በጣም ትላልቅ ናቸው አሁን ያለው ትውልድ በጉልበትም ሆነ በግዝፈት ከነሱ አይስተካከልም።
ምንም እንኳን ድንጋያማ አካባቢ የሚኖሩ ህዝቦች ቢሆኑም አላህ ምድራቸውን ለቡቃያ ምቹ አድርጓት የምንጮቹንም ብዛት ለጉድ አድርጎታል።
ግዜው ከአባቶቻቸው የወረሱርትን የጣኦት አምልኮ አጧጡፈው የያዙበት ዘመን ነበር።
በዱንያ ሰክረው...አላህን ረስተው...በወንጀል ተጨማልቀው ሳለ አላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ ሳሊህ ኢብን ዑበይድ ኢብን ሂሻም ኢብን.....ዓድ ኢብን ኣርም ኢብን ሳም ኢብን ኑህ (ዐ ሰ) የተባለን መልካም ነቢይ ከመሀከላቸው ላከላቸው።
ሳሊህ ዐ ሰ በነቢይነት ከመመረጣቸው በፊት ህዝቡ ዘንድ በምልካም ስነ ምግባራቸው የሚታወቁ፣ከከበርቴ ቤተሰብ የተወለዱ፣ከዚያም አልፎ ሰዎች ለፍርድ ሚያስቸግር ክርክር ሲገጥማቸው እሳቸው ጋር የሚሄዱ ምርጥ የአላህ ባርያ ናቸው።
ወደፊት ሀገሪቷን በንግስና ያስተዳድሯታል ተብሎም ይገመት ነበር።
በንዲህ አይነት ሁኔታ ላይ ሳለ ሳሊህ ዐ ሰ የጌታቸውን ተልዕኮ እንደተቀበሉ በትኩስነቱ፦" ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ ከዓድም በኋላ ምትኮች ባደረጋችሁና በምድሪቱም ላይ ባስቀመጣችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ ከሜዳዎቿ (ሸክላ) ሕንጻዎችን ትገነባላችሁ፡፡ ከተራራዎችም ቤቶችን ትጠርባላችሁ፡፡ ስለዚህ የአላህን ጸጋዎች አስታውሱ፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ኾናችሁ አታበላሹ" በማለት ጥሪውን አስተጋባ።
ይህን በሰሙ ግዜ ትዕቢታቸው አናታቸው ላይ ወጣ...ኩራታቸው ገነፈለ...የከተማይቱ መሳፍንትም፦"አንተ ሳሊህ! ቆይ አንተ ከኛ በምን ተሽለህ ነው አላህ መልዕክተኛ አድርጎ ሊመርጥህ የቻለው? ይልቁኑ አማልክቶቻችን በመጥፎ አይን ሳያዩህ አልቀሩም'ና አብደሀል" አሉት።
ከዚያም እንደተለመደው ሳሊህ(ዐ ሰ) የድሆች እና ምስኪኖች ተከታይ ይበራከቱለት ጀመር።ይሁን እንጂ በለፀጋዎች እና ጉልበተኞቹ ዝም ማለትን አልመረጡም'ና ምእመናኑ ዘንድ በመሄድ፦"እናንተ ባመናችሁት ነገር እኛ ክደናል" በማለት ይሳለቁባቸው ነበር።
ከዛላችሁ እነዚህ አመፀኛ ህዝቦች አንደ ቀን የሳሊህን ዐ ሰ ጥሪ ለማስቆም እና ተከታዮቹን ከሱ ለማራቅ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ሊመካከሩ አንድ ቦታ ተሰበሰቡ።
ብዙ ከመከሩ በኋላ በመጨረሻም ሳሊህን (ዐ ሰ) ያለ ተከታይ ብቻውን ለማስቀረት አንድ መፍትሄ አገኙ።
እሱም፦"ሳሊህን የሚከተል ከአማልክቱ በኩል የማይድንን በሽታ ይይዘዋል።ከሳሊህም የሚርቅ ከነዚህ ነገሮች የተጠበቀ ይሆናል" በማለት ከተማይቷን ቀወጧት።
ነገር ግን ትክክለኛይቱ የዳዕዋ ጥሪ መንገዷን ይዛ ቀጥላለች።በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ አንድ ቀን ሳሊህ ዐ ሰ ጥሪያቸውን በህዝብ ፊት ሲያደርሱ ህዝቡም፦"አንተ ሳሊህ እውን አንተ ነቢይ ከሆንክ ማረጋገጫ ይሆነን ዘንድ እስቲ ተዐምር አምጣልን" አሉት።
የከተማይቱ ሹማምንት እና የተከበሩ ሰዎች በቦታው ነበሩ።የማይችለውን ነገር በመጠየቅ እንዳደናገሩት በማሰብ የማላገጥን ሳቅ ይስቁበትም ጀመር።(ወላሂ ነቢያቶች አላህ ምንዳቸውን ከፍ ያድርግላቸው።በገዛ ሀገራቸው ይሳቀቃሉ)
ከመሳፍንቱ መሀክል አንዱ ቆመ'ና፦"አንተ ሳሊህ ተዐምር ማሳየት እችላለሁ የምትል ከሆነ የተዐምሩን አይነት እኛ ነን ምንመርጠው ያንተ ስራ እኛ የመረጥነውን ተዐምር መተግበር ብቻ ነው" አሉት
እኛ እያየን ከዚህ ተራራ ውስጥ በግዝፈቷ አቻ የሌላት የአስር ወር እርጉዝ የሆነች፣መልኳም ቀይ የሆነ፣ከግዝፈቷ የተነሳ የከተማይቱ ይዝብ እና እንስሳት የሚጠጡትን ውሀ በአንዴው መጠጣት የምትችል ትልቅ ግመል አውጣልን"አሉት።
ነቢዩላህ ሳሊህም (ዐ ሰ) ህዝቡ ሁሉ ተዐምሩን አይተው በማመን ከጀሀነም ይድኑ ዘንድ የከተማይቱ ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብ አዘዙ'ና ሁሉም ተሰበሰቡ።
ከዚያም ሳሊህ (ዐ ሰ) ለጌታቸው ሱጁድ በመውረድ ጌታቸውን ይማፀኑ ጀመር።አላህም የሱን መልዕክተኞች በህዝባቸው ፊት አያሳፍራቸውም'ና ተራራው በጣም መንቀጥቀጥ ጀመረ።
ህዝቡ ሁሉ አይኑን ተራራው ላይ ተክሏል።ካሁን አሁን ምን ሊከሰት ነው በማለት እርስ በርስ ይተያያሉ።
በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ ተራራው ከፍተኛ ጩኸት ካስተጋባ በኋላ በጣም በመሰንጠቅ ከመሀከሉ ህዝቡ በጠየቀው መልኩ ትልቅ እና እርጉዝ ቀይ ግመል ወጣች።
በአላህ ፍቃድ ክፍል ሁለት ነገ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል...........
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ምንጮቻችን፦
القرءان الكريم
ﺍﻟﺒﺪﺍﻳﺔ ﻭﺍﻟﻨﻬﺎﻳﺔ /ﺍﻟﺠﺰﺀ ﺍﻷﻭﻝ /
صحيح مسلم
صحيح البخاري
---------------------------------
ሌሎች የነብያት፣ የሰሃቦች ታሪክ ና የተለያዪ ትምህርታዊ ፅሁፉች ቶሎ ቶሎ እንዲደርሶ ከስር ሊንኩን በመክፈት ቻናሉን ይቀላቀሉ እርሶ ጋር እንዲቀመጥ አይፍቀዱ ለሌሎችም ሼር ያድርጉ።
#ክፍል1
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
የሰሙድ ህዝቦች ከሁድ ህዝቦች በኋላ የመጡ ሲሆኑ በጣም ትዕቢተኛ እና ኩራተኛ ናቸው።
በሳውዲ ዐረቢያ ምድር በሂጃዝ እና በተቡክ መሀከል የሚገኝውን ግዙፍ ተራራ በመፈልፈል ከዘመኑ ጋር የማይመጣጠን ውብ ውብ... ህንፃዎችን ሰርተው ነበር የሚኖሩት።በጣም ትላልቅ ናቸው አሁን ያለው ትውልድ በጉልበትም ሆነ በግዝፈት ከነሱ አይስተካከልም።
ምንም እንኳን ድንጋያማ አካባቢ የሚኖሩ ህዝቦች ቢሆኑም አላህ ምድራቸውን ለቡቃያ ምቹ አድርጓት የምንጮቹንም ብዛት ለጉድ አድርጎታል።
ግዜው ከአባቶቻቸው የወረሱርትን የጣኦት አምልኮ አጧጡፈው የያዙበት ዘመን ነበር።
በዱንያ ሰክረው...አላህን ረስተው...በወንጀል ተጨማልቀው ሳለ አላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ ሳሊህ ኢብን ዑበይድ ኢብን ሂሻም ኢብን.....ዓድ ኢብን ኣርም ኢብን ሳም ኢብን ኑህ (ዐ ሰ) የተባለን መልካም ነቢይ ከመሀከላቸው ላከላቸው።
ሳሊህ ዐ ሰ በነቢይነት ከመመረጣቸው በፊት ህዝቡ ዘንድ በምልካም ስነ ምግባራቸው የሚታወቁ፣ከከበርቴ ቤተሰብ የተወለዱ፣ከዚያም አልፎ ሰዎች ለፍርድ ሚያስቸግር ክርክር ሲገጥማቸው እሳቸው ጋር የሚሄዱ ምርጥ የአላህ ባርያ ናቸው።
ወደፊት ሀገሪቷን በንግስና ያስተዳድሯታል ተብሎም ይገመት ነበር።
በንዲህ አይነት ሁኔታ ላይ ሳለ ሳሊህ ዐ ሰ የጌታቸውን ተልዕኮ እንደተቀበሉ በትኩስነቱ፦" ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ ከዓድም በኋላ ምትኮች ባደረጋችሁና በምድሪቱም ላይ ባስቀመጣችሁ ጊዜ አስታውሱ፡፡ ከሜዳዎቿ (ሸክላ) ሕንጻዎችን ትገነባላችሁ፡፡ ከተራራዎችም ቤቶችን ትጠርባላችሁ፡፡ ስለዚህ የአላህን ጸጋዎች አስታውሱ፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ኾናችሁ አታበላሹ" በማለት ጥሪውን አስተጋባ።
ይህን በሰሙ ግዜ ትዕቢታቸው አናታቸው ላይ ወጣ...ኩራታቸው ገነፈለ...የከተማይቱ መሳፍንትም፦"አንተ ሳሊህ! ቆይ አንተ ከኛ በምን ተሽለህ ነው አላህ መልዕክተኛ አድርጎ ሊመርጥህ የቻለው? ይልቁኑ አማልክቶቻችን በመጥፎ አይን ሳያዩህ አልቀሩም'ና አብደሀል" አሉት።
ከዚያም እንደተለመደው ሳሊህ(ዐ ሰ) የድሆች እና ምስኪኖች ተከታይ ይበራከቱለት ጀመር።ይሁን እንጂ በለፀጋዎች እና ጉልበተኞቹ ዝም ማለትን አልመረጡም'ና ምእመናኑ ዘንድ በመሄድ፦"እናንተ ባመናችሁት ነገር እኛ ክደናል" በማለት ይሳለቁባቸው ነበር።
ከዛላችሁ እነዚህ አመፀኛ ህዝቦች አንደ ቀን የሳሊህን ዐ ሰ ጥሪ ለማስቆም እና ተከታዮቹን ከሱ ለማራቅ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ሊመካከሩ አንድ ቦታ ተሰበሰቡ።
ብዙ ከመከሩ በኋላ በመጨረሻም ሳሊህን (ዐ ሰ) ያለ ተከታይ ብቻውን ለማስቀረት አንድ መፍትሄ አገኙ።
እሱም፦"ሳሊህን የሚከተል ከአማልክቱ በኩል የማይድንን በሽታ ይይዘዋል።ከሳሊህም የሚርቅ ከነዚህ ነገሮች የተጠበቀ ይሆናል" በማለት ከተማይቷን ቀወጧት።
ነገር ግን ትክክለኛይቱ የዳዕዋ ጥሪ መንገዷን ይዛ ቀጥላለች።በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ አንድ ቀን ሳሊህ ዐ ሰ ጥሪያቸውን በህዝብ ፊት ሲያደርሱ ህዝቡም፦"አንተ ሳሊህ እውን አንተ ነቢይ ከሆንክ ማረጋገጫ ይሆነን ዘንድ እስቲ ተዐምር አምጣልን" አሉት።
የከተማይቱ ሹማምንት እና የተከበሩ ሰዎች በቦታው ነበሩ።የማይችለውን ነገር በመጠየቅ እንዳደናገሩት በማሰብ የማላገጥን ሳቅ ይስቁበትም ጀመር።(ወላሂ ነቢያቶች አላህ ምንዳቸውን ከፍ ያድርግላቸው።በገዛ ሀገራቸው ይሳቀቃሉ)
ከመሳፍንቱ መሀክል አንዱ ቆመ'ና፦"አንተ ሳሊህ ተዐምር ማሳየት እችላለሁ የምትል ከሆነ የተዐምሩን አይነት እኛ ነን ምንመርጠው ያንተ ስራ እኛ የመረጥነውን ተዐምር መተግበር ብቻ ነው" አሉት
እኛ እያየን ከዚህ ተራራ ውስጥ በግዝፈቷ አቻ የሌላት የአስር ወር እርጉዝ የሆነች፣መልኳም ቀይ የሆነ፣ከግዝፈቷ የተነሳ የከተማይቱ ይዝብ እና እንስሳት የሚጠጡትን ውሀ በአንዴው መጠጣት የምትችል ትልቅ ግመል አውጣልን"አሉት።
ነቢዩላህ ሳሊህም (ዐ ሰ) ህዝቡ ሁሉ ተዐምሩን አይተው በማመን ከጀሀነም ይድኑ ዘንድ የከተማይቱ ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብ አዘዙ'ና ሁሉም ተሰበሰቡ።
ከዚያም ሳሊህ (ዐ ሰ) ለጌታቸው ሱጁድ በመውረድ ጌታቸውን ይማፀኑ ጀመር።አላህም የሱን መልዕክተኞች በህዝባቸው ፊት አያሳፍራቸውም'ና ተራራው በጣም መንቀጥቀጥ ጀመረ።
ህዝቡ ሁሉ አይኑን ተራራው ላይ ተክሏል።ካሁን አሁን ምን ሊከሰት ነው በማለት እርስ በርስ ይተያያሉ።
በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ ተራራው ከፍተኛ ጩኸት ካስተጋባ በኋላ በጣም በመሰንጠቅ ከመሀከሉ ህዝቡ በጠየቀው መልኩ ትልቅ እና እርጉዝ ቀይ ግመል ወጣች።
በአላህ ፍቃድ ክፍል ሁለት ነገ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል...........
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ምንጮቻችን፦
القرءان الكريم
ﺍﻟﺒﺪﺍﻳﺔ ﻭﺍﻟﻨﻬﺎﻳﺔ /ﺍﻟﺠﺰﺀ ﺍﻷﻭﻝ /
صحيح مسلم
صحيح البخاري
---------------------------------
ሌሎች የነብያት፣ የሰሃቦች ታሪክ ና የተለያዪ ትምህርታዊ ፅሁፉች ቶሎ ቶሎ እንዲደርሶ ከስር ሊንኩን በመክፈት ቻናሉን ይቀላቀሉ እርሶ ጋር እንዲቀመጥ አይፍቀዱ ለሌሎችም ሼር ያድርጉ።
#لا_اله_إلا_الله
ኢማም ኢብኑ ሀጀር አላህ ይዘንላቸው
ዛሬ በተውሂዳችሁ ላይ ታገሉ
ነገሩኮ ከአላህ ቅጣት እሱ እንጂ ምንም አያድንም
አንድም ተናጋሪ ያማረ ንግግር አልተናገረም ከላኢላሀ ኢለላህ የበለጠ 🌺
📔كلمة_الإخلاص ١٧١/١👉ምንጭ
ኢማም ኢብኑ ሀጀር አላህ ይዘንላቸው
ዛሬ በተውሂዳችሁ ላይ ታገሉ
ነገሩኮ ከአላህ ቅጣት እሱ እንጂ ምንም አያድንም
አንድም ተናጋሪ ያማረ ንግግር አልተናገረም ከላኢላሀ ኢለላህ የበለጠ 🌺
📔كلمة_الإخلاص ١٧١/١👉ምንጭ
«ولاَتَـــقْـــــرَبُـــــواالــزِنــــــىا»
«ዝሙትን እንዳትቀርቡት»
ሙሉውን አንብቡት አስተማሪ ታሪክ ነው
ጌታችን አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ በተከበረው ቃሉ "ولاتقربواالزنى"
ዝሙትን እንዳትቀርቡት ይላል።"ኢስራእ 32" ልብ በሉ እንዳትሰሩት ሳይሆን እንዳትቀርቡት ነው ያለው አላህ እኛ ለራሳችን ከምናውቀው በላይ እሱ ለኛ ያውቅልናል። የሰው ልጅ ማንም ይሁን ማን ፊትናን በራሱ ላይ መተማመን አይችልም ለዚህ ነው ጌታችን አላህ ዝሙትን ከሩቁ የከለከለን። የቀደምቶቻችንን አንድ ድንቅ ታሪክ ላጫውታችሁ።
በመካ ከተማ የምትኖር አንዲት እጅግ መልከመልካም የሆነች ሴት ነበረች ባልም አላት።ከእለታት አንድ ቀን ራሷን በመስታወት ታይና በመልኳ በጣም ተደነቀች ለባሏም አንድ ጥያቄን ጠየቀችው ይህን የመሰለ የሚያምር ፊት አይቶ የማይፈተን ወንድ ያለ ይመስልሀል አለችው ባሏም እጅግ ሞኛ ሞኝ ነበርና አው ያንቺን መልክ አይቶ የማይፈተን አንድ ሰው አውቃለሁ ስሙም ኡበይድ ኢብኑ ኡመይር የሚባል አላህን ፈሪና አሊም የሆነ ሰው ነው በማለት ነገራት እሷም ፍቀድልኝ እና ይህን ሰውዬ ልፈትነው ብላ ለባሏ ጥያቄ አቀረበች ባሏም እንደነገርኳቹ በሚስቱ ቅናት የማይሰማው(ደዩስ) ነበርና ፈቀደላት እሷም ወደተባለው ሸይኽ ሄደች ከዚያም ልክ ፈትዋ እንደሚጠይቅ ሰው ሁና ቀረበች ሸይኹም ፈቀደላት እሷ ግን ሰው ባለበት የሚጠየቅ ጥያቄ አደለም ለብቻህ ላናግርህ አለችው ሸይኹም ተቀብለው ከመስጊዱ ወደ አንዱ ጥግ በመውሰድ ጥያቄሽ ምንድን ነው አሏት እሷም መሽኮርመሙን እና ለማማለል መሞከሩን ተያያዘችው እሱም አልበቃ ብሏት ኒቃቧን ከፍታ ፊቷን ለማሳየትና እሱን ለመፈተን ሞከረች ከዛም አልፋ እኔ በአንተ ተፈትኛለሁ ወድጀሀለው እና መላ በለኝ አለችው እሱ ግን አላህን ፈሪ ነበርና መጥፎ ነገር ከማሰብ ይልቅ አንድ ነገር ተናገራት
አንቺ የአላህ ባሪያ ሆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ በአላህ ይሁንብሽ እውነቱን ትነግሪኛለሽ አላት እሷም በሀሳቡ ተስማማች ከዚያም የሚከተሉትን ጥያዎች ይጠይቃት ጀመር
– በዚህ ሰአት መለከል መውት ነፍስሽን ሊወስድ መጥቶ ቢሆንና ይህን ነገር በሀራም ፈፅመሽ መሞትን ትመርጪ ነበር አላት እሷም በፍፁም ብላ መለሰች
–በዚህ ሰአት ቀብር ውስጥ ሰዎች አየከተቱሽ ቢሆን እና ከዛ በፊት ይህን ነገር ፈፅመሽ ቢሆን ትመርጪ ነበር ሲላት እሷም በጭራሽ አለች
–አሁንም አስከትሎ በዚህ ሰአት ሰዎች አላህ ፊት ቆመው ኪታባቸውን እየተሰጡ ቢሆን እና የአንቺ ኪታብ በቀኝ ይሁን በግራ የሚሰጥሽ በማታውቂበት ሰአት ይህን ነገር ፈፅመሽ ኪታብሽ ላይ እንዲመዘገብ ትመርጪ ነበር ሲላት የሷም መልስ በፍፁም ነበር
አስከትሎም የተለያዩ ገሳጭ የሆኑ ጥያቄዎችን ጠየቃት ከዚያም እጅግ በጣም ደንግጣ ወደ ቤቷ ተመለሰች።
ያሞኙ ባሏም እንዴት ነው ተሳካልሽ ብሎ ጠየቃት እሷም እኔም አንተም የማንረባ ሰዎች ነን የሚል መልስ ሰጠችው።
ከዚያን ቀን በሗላ ይቺ ሴት አላህን በማምለክ ላይ በጣም መጠመድ ጀመረች።
ባሏም ከሰዎች ጋር ሲያወራ ያ ኡበይድ ኢብኑ ኡመይር ሚስቴን አበላሸብኝ ሌላ ጊዜ ወደ አልጋ ሰትመጣ በጣም ተውባና አጊጣ ትመጣ ነበር ከዛ በሗላ ግን በሰላትና በፆም ተጠምዳለች ይል ነበር።
📚ኢማሙል ጀውዚ
ዘሚል ሀዋ በሚለው ኪታባቸው ላይ አስፍረውታል።
ስለዚ ወንድሞች እና እህቶች ወደ ዚና ከሚወስዱ ነገሮች ራሳችንን ልንጠብቅ ይገባል አላህ ራቁ ብሎናል እና ከሩቁ ልንሸሸው ይገባል አጅነቢን አትኩሮ ከመመልከት ጀምሮ ራሳችንን ልንጠብቅ ይገባል አላህ ከሀራም በሙሉ ተጠብቀው ወደ ሀላሉ ትዳር የሚገቡ ያድርገን የገቡትንም ያፅናልን።
«ዝሙትን እንዳትቀርቡት»
ሙሉውን አንብቡት አስተማሪ ታሪክ ነው
ጌታችን አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ በተከበረው ቃሉ "ولاتقربواالزنى"
ዝሙትን እንዳትቀርቡት ይላል።"ኢስራእ 32" ልብ በሉ እንዳትሰሩት ሳይሆን እንዳትቀርቡት ነው ያለው አላህ እኛ ለራሳችን ከምናውቀው በላይ እሱ ለኛ ያውቅልናል። የሰው ልጅ ማንም ይሁን ማን ፊትናን በራሱ ላይ መተማመን አይችልም ለዚህ ነው ጌታችን አላህ ዝሙትን ከሩቁ የከለከለን። የቀደምቶቻችንን አንድ ድንቅ ታሪክ ላጫውታችሁ።
በመካ ከተማ የምትኖር አንዲት እጅግ መልከመልካም የሆነች ሴት ነበረች ባልም አላት።ከእለታት አንድ ቀን ራሷን በመስታወት ታይና በመልኳ በጣም ተደነቀች ለባሏም አንድ ጥያቄን ጠየቀችው ይህን የመሰለ የሚያምር ፊት አይቶ የማይፈተን ወንድ ያለ ይመስልሀል አለችው ባሏም እጅግ ሞኛ ሞኝ ነበርና አው ያንቺን መልክ አይቶ የማይፈተን አንድ ሰው አውቃለሁ ስሙም ኡበይድ ኢብኑ ኡመይር የሚባል አላህን ፈሪና አሊም የሆነ ሰው ነው በማለት ነገራት እሷም ፍቀድልኝ እና ይህን ሰውዬ ልፈትነው ብላ ለባሏ ጥያቄ አቀረበች ባሏም እንደነገርኳቹ በሚስቱ ቅናት የማይሰማው(ደዩስ) ነበርና ፈቀደላት እሷም ወደተባለው ሸይኽ ሄደች ከዚያም ልክ ፈትዋ እንደሚጠይቅ ሰው ሁና ቀረበች ሸይኹም ፈቀደላት እሷ ግን ሰው ባለበት የሚጠየቅ ጥያቄ አደለም ለብቻህ ላናግርህ አለችው ሸይኹም ተቀብለው ከመስጊዱ ወደ አንዱ ጥግ በመውሰድ ጥያቄሽ ምንድን ነው አሏት እሷም መሽኮርመሙን እና ለማማለል መሞከሩን ተያያዘችው እሱም አልበቃ ብሏት ኒቃቧን ከፍታ ፊቷን ለማሳየትና እሱን ለመፈተን ሞከረች ከዛም አልፋ እኔ በአንተ ተፈትኛለሁ ወድጀሀለው እና መላ በለኝ አለችው እሱ ግን አላህን ፈሪ ነበርና መጥፎ ነገር ከማሰብ ይልቅ አንድ ነገር ተናገራት
አንቺ የአላህ ባሪያ ሆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ በአላህ ይሁንብሽ እውነቱን ትነግሪኛለሽ አላት እሷም በሀሳቡ ተስማማች ከዚያም የሚከተሉትን ጥያዎች ይጠይቃት ጀመር
– በዚህ ሰአት መለከል መውት ነፍስሽን ሊወስድ መጥቶ ቢሆንና ይህን ነገር በሀራም ፈፅመሽ መሞትን ትመርጪ ነበር አላት እሷም በፍፁም ብላ መለሰች
–በዚህ ሰአት ቀብር ውስጥ ሰዎች አየከተቱሽ ቢሆን እና ከዛ በፊት ይህን ነገር ፈፅመሽ ቢሆን ትመርጪ ነበር ሲላት እሷም በጭራሽ አለች
–አሁንም አስከትሎ በዚህ ሰአት ሰዎች አላህ ፊት ቆመው ኪታባቸውን እየተሰጡ ቢሆን እና የአንቺ ኪታብ በቀኝ ይሁን በግራ የሚሰጥሽ በማታውቂበት ሰአት ይህን ነገር ፈፅመሽ ኪታብሽ ላይ እንዲመዘገብ ትመርጪ ነበር ሲላት የሷም መልስ በፍፁም ነበር
አስከትሎም የተለያዩ ገሳጭ የሆኑ ጥያቄዎችን ጠየቃት ከዚያም እጅግ በጣም ደንግጣ ወደ ቤቷ ተመለሰች።
ያሞኙ ባሏም እንዴት ነው ተሳካልሽ ብሎ ጠየቃት እሷም እኔም አንተም የማንረባ ሰዎች ነን የሚል መልስ ሰጠችው።
ከዚያን ቀን በሗላ ይቺ ሴት አላህን በማምለክ ላይ በጣም መጠመድ ጀመረች።
ባሏም ከሰዎች ጋር ሲያወራ ያ ኡበይድ ኢብኑ ኡመይር ሚስቴን አበላሸብኝ ሌላ ጊዜ ወደ አልጋ ሰትመጣ በጣም ተውባና አጊጣ ትመጣ ነበር ከዛ በሗላ ግን በሰላትና በፆም ተጠምዳለች ይል ነበር።
📚ኢማሙል ጀውዚ
ዘሚል ሀዋ በሚለው ኪታባቸው ላይ አስፍረውታል።
ስለዚ ወንድሞች እና እህቶች ወደ ዚና ከሚወስዱ ነገሮች ራሳችንን ልንጠብቅ ይገባል አላህ ራቁ ብሎናል እና ከሩቁ ልንሸሸው ይገባል አጅነቢን አትኩሮ ከመመልከት ጀምሮ ራሳችንን ልንጠብቅ ይገባል አላህ ከሀራም በሙሉ ተጠብቀው ወደ ሀላሉ ትዳር የሚገቡ ያድርገን የገቡትንም ያፅናልን።