ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ የእሳት ቃጠሎ ዜናዎች በጣም በዝተዋል። እውነት ድንገተኛ አደጋዎች ናቸዉ ወይ ለማለት የሚያስጠረጥር ነው። ሁሉም በያለበት በያካባቢው የንግድ ቦታዎቹንና ተቋሞቹን ተደራጅቶ ይጠብቅ።
=
https://t.me/IbnuMunewor
=
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ረመዷን
(12)
***
ዉስጤ የምሻዉን ነገር ልጠይቀው ባሰብኩ ጊዜ ሁሉ በነኚሁ ለኔና ለናንተ በምጽፋቸው ጽሑፎች ነው ወደጌታዬ ወደአላህ የምቃረበው። ነገም እነኚህኑ ይዠ ነው ጌታዬ ፊት የምከራከረው። አምላኬ ሆይ ስላንተ መልካም ነገር አልፃፍኩም ወይ?። ለባሮችህ በጎዉን መንገድ አላመላከትኩም ወይ? ... እላለሁ ።
ወዳጆቼ ! መልካም ሥራዎች መከላከያ ጋሻዎቻችን ናቸው። ዛሬ ከክፉ ፍፃሜ ይጠብቃሉ። ነገም ከአሳማሚው እሳት ያድናሉ።
የመልካም ሥራው ዘርፉ ብዙ ነዉና በገራላችሁ መንገድ ሁሉ ወደ አላህ ተቃረቡ። በአላህ በማመናችሁ፣ በሶደቃችሁ፣ በዱዓችሁ፣ በጥሩ ሥነምግባራችሁ፣በበጎ በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከላችሁ፣ ለፍጡራን መልካም በመዋላችሁ ... በሌላም ብዙ ብዙ መንገድ ወደ አላህ ተቃረቡ።
መከላከያዎቻችሁን ያዙ።
https://t.me/httpsLatahzen
(12)
***
ዉስጤ የምሻዉን ነገር ልጠይቀው ባሰብኩ ጊዜ ሁሉ በነኚሁ ለኔና ለናንተ በምጽፋቸው ጽሑፎች ነው ወደጌታዬ ወደአላህ የምቃረበው። ነገም እነኚህኑ ይዠ ነው ጌታዬ ፊት የምከራከረው። አምላኬ ሆይ ስላንተ መልካም ነገር አልፃፍኩም ወይ?። ለባሮችህ በጎዉን መንገድ አላመላከትኩም ወይ? ... እላለሁ ።
ወዳጆቼ ! መልካም ሥራዎች መከላከያ ጋሻዎቻችን ናቸው። ዛሬ ከክፉ ፍፃሜ ይጠብቃሉ። ነገም ከአሳማሚው እሳት ያድናሉ።
የመልካም ሥራው ዘርፉ ብዙ ነዉና በገራላችሁ መንገድ ሁሉ ወደ አላህ ተቃረቡ። በአላህ በማመናችሁ፣ በሶደቃችሁ፣ በዱዓችሁ፣ በጥሩ ሥነምግባራችሁ፣በበጎ በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከላችሁ፣ ለፍጡራን መልካም በመዋላችሁ ... በሌላም ብዙ ብዙ መንገድ ወደ አላህ ተቃረቡ።
መከላከያዎቻችሁን ያዙ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ኹጥባ_አሏህ ከአርሹ በላይ ነዉ_አቡ ረይስ
خُطْبَةُ الجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
←المَوضُوعُ↓
→ ርዕስ↓
🌐አሏህ ከአርሹ በላይ ነዉ።☝️
ﺍﻷﺩﻟﺔ ﻭﺍﻟﺒﺮﺍﻫﻴﻦ ﻋﻠﻰ ﺇﺛﺒﺎﺕ ﺍﻟﻌﻠﻮ ﻟﻠﻪ ﺭﺏ ﺍﻟﻌﺎﻟﻤﻴﻦ
ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ የበላይነትን በማፅደቅ ላይ ማስረጃዎች
የጁሙዓ ኹጥባ
←المَوضُوعُ↓
→ ርዕስ↓
🌐አሏህ ከአርሹ በላይ ነዉ።☝️
ﺍﻷﺩﻟﺔ ﻭﺍﻟﺒﺮﺍﻫﻴﻦ ﻋﻠﻰ ﺇﺛﺒﺎﺕ ﺍﻟﻌﻠﻮ ﻟﻠﻪ ﺭﺏ ﺍﻟﻌﺎﻟﻤﻴﻦ
ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ የበላይነትን በማፅደቅ ላይ ማስረጃዎች
♻️♻️እድሜ ልክህን የፈለከውን ያክል ለዱንያ ብትለፋ ተራራም ብትንድ እልፍ ኪሎሜትር ብትጓዝ እና ብደክም ካፈራህው ነብረት የፌስታል ያህል እንኳን ወደ አኬራ ይዘህ መጓዝ አችልም ።
🌲 መልካም ስራህ ሲቀር
🌲 መልካም ስራህ ሲቀር
የኒያ ታላቅነት
〰〰〰〰
➡️መምሻድ አድዱሪ እንዲህ አለ:-በጉዞዬወቅት አንድ መልካም ሰው አገኘሁና 'ስንቅ የምትሆነኝ ምክር ምከረኝ'አልኩት።
✅እሱም እንዲህ በማለት መከረኝ:- በሀሳብ (ኒያህ)ላይ ትኩረት አድርግ።
➡️ የሰው ልጅ የልብ ሀሳቡ ከምንም ነገርበላይ ነው። ሀሳቡ የተስተካከለለት ሰው በዚህም እውነተኛ የሆነ እንደሆነ ተከትለውት የሚመጡ ነገሮችና ስራዎችሁሉ ይከተሉታል።
〰〰〰〰
➡️መምሻድ አድዱሪ እንዲህ አለ:-በጉዞዬወቅት አንድ መልካም ሰው አገኘሁና 'ስንቅ የምትሆነኝ ምክር ምከረኝ'አልኩት።
✅እሱም እንዲህ በማለት መከረኝ:- በሀሳብ (ኒያህ)ላይ ትኩረት አድርግ።
➡️ የሰው ልጅ የልብ ሀሳቡ ከምንም ነገርበላይ ነው። ሀሳቡ የተስተካከለለት ሰው በዚህም እውነተኛ የሆነ እንደሆነ ተከትለውት የሚመጡ ነገሮችና ስራዎችሁሉ ይከተሉታል።
ሶላት የ ል ብ መድኃኒት፣ የስኬት መሰላል ነው። የሰው ልጅ የእድገቱና የስነ ምግባሩ ሚዛን ሶላት ነው። ሶላቱ የተስተካከለ እንደሆን ሕይወቱ ሰመሯል። በአሏህ(ሱ.ወ) መንገድ ሕይወታቸው ከሚሰምራለቸው ሙዕሚሞች መካከል ያድርገን!
አሚን 🤲
#የፈጅርንሶላት_በመስጂድ
አሚን 🤲
#የፈጅርንሶላት_በመስጂድ
የምንፆመው ምግብ እና መጠጥ ብቻ አይደለም። በደል፣ ተንኮል፣ ዉሸት፣ ሀሜት፣ ክህደት፣ ስርቆት፣ ቅጥፈት፣ መጥፎ ንግግር ፣ የሀሰት ምስክርነት፣ ማታለል፣ የዉሸት መሃላ፣ ጥላቻ፣ ጎሚ፣ በቀል፣ ስካር፣ ... እነኚህን እና የመሳሰሉትን ካልፆምን ፆማችን ትክክል ሊሆን አይችልም።
“ሴት“
አልሀምዱሊላሂ ልጀምር በስሙ፣
ሴት ልጅን ለሰጠን ሀምድ ይግባው ረሂሙ፣
በሁሉም ዘርፍ ላይ ናት የተዋጣላት፣
ቢወራስ አያልቅም የእሷኮ ማንነት፣
ነች እኮ ወድ እናት አምሳያ የሌላት፣
ደሞ በእህትነት ለወንድሟ ምትሞት፣
እንደው ምን ልበላት ቃላት አጣሁላት፣
ጀሊሉ በቁድራው በጀነት ይካሳት፣
ሚስትም ትሆናለች የባል ተፈቃሪ፣
በጦርነት ላይም ምን ባትሆን ወራሪ፣
ወንዱን ታጅባለች ከጎን አባሻሪ፣
ተወዳጇ ሴት ልጅ አባቷን አክባሪ፣
ኧረ ማነው እስቲ ቦታዋን ሚተካ፣
አልፎ ተረማምዶ ነው ክብሯን ሚነካ፣
ነች እኮ ክብር ያላት የቤተሰብ ዋርካ፣
አላህ ይዘንላት ይሙላት በበረካ።
ልክ እንደ ዓኢሻ በእውቀት የተካቡ፣
አሉ በዘመኑም በኢማን ያበቡ፣
በኒቃብ በሂጃብ እጅግ የተዋቡ፣
ሚናቸው አያልቅም ቢከተብ ኪታቡ፣
ልምከርሽ እህቴ ምን ብዙ ባልቀራ፣
ካየሁ ከሰማሁት በጥቂቱ ላውራ፣
በዲን በክብርሽ ላይ አደራ አደራ፣
ከአላህ እንዳይገጥምሽ የስቃይ መከራ፣
እንዳይታለዪ ዘመኑ ባመጣሽ፣
ገዜ እንዳታጠፊ ምንም በማይጠቀምሽ፣
አልፎ ተገልብጦ አንቺን በሚጎዳሽ፣
እንዳትሸወጂ አደራ ልበልሽ፣
እኔም በዚው ላብቃ ግጥሙም ሳይንዛዛ፣
ራህማኑ ይክፈልሽ ሚያምረውን ጀዛ።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
አልሀምዱሊላሂ ልጀምር በስሙ፣
ሴት ልጅን ለሰጠን ሀምድ ይግባው ረሂሙ፣
በሁሉም ዘርፍ ላይ ናት የተዋጣላት፣
ቢወራስ አያልቅም የእሷኮ ማንነት፣
ነች እኮ ወድ እናት አምሳያ የሌላት፣
ደሞ በእህትነት ለወንድሟ ምትሞት፣
እንደው ምን ልበላት ቃላት አጣሁላት፣
ጀሊሉ በቁድራው በጀነት ይካሳት፣
ሚስትም ትሆናለች የባል ተፈቃሪ፣
በጦርነት ላይም ምን ባትሆን ወራሪ፣
ወንዱን ታጅባለች ከጎን አባሻሪ፣
ተወዳጇ ሴት ልጅ አባቷን አክባሪ፣
ኧረ ማነው እስቲ ቦታዋን ሚተካ፣
አልፎ ተረማምዶ ነው ክብሯን ሚነካ፣
ነች እኮ ክብር ያላት የቤተሰብ ዋርካ፣
አላህ ይዘንላት ይሙላት በበረካ።
ልክ እንደ ዓኢሻ በእውቀት የተካቡ፣
አሉ በዘመኑም በኢማን ያበቡ፣
በኒቃብ በሂጃብ እጅግ የተዋቡ፣
ሚናቸው አያልቅም ቢከተብ ኪታቡ፣
ልምከርሽ እህቴ ምን ብዙ ባልቀራ፣
ካየሁ ከሰማሁት በጥቂቱ ላውራ፣
በዲን በክብርሽ ላይ አደራ አደራ፣
ከአላህ እንዳይገጥምሽ የስቃይ መከራ፣
እንዳይታለዪ ዘመኑ ባመጣሽ፣
ገዜ እንዳታጠፊ ምንም በማይጠቀምሽ፣
አልፎ ተገልብጦ አንቺን በሚጎዳሽ፣
እንዳትሸወጂ አደራ ልበልሽ፣
እኔም በዚው ላብቃ ግጥሙም ሳይንዛዛ፣
ራህማኑ ይክፈልሽ ሚያምረውን ጀዛ።
✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን(አላህ ይዘንላቸውና)
እንዲህ ይላሉ ➨በተራዊህ ወይም በተሀጁድ ሶላት ላይ ሆነህ
ለወላጆችህ ዱዓ ማድረግ አስር ግመል ከምታርድላቸው እጅግ በጣም የበለጠ ነው....
https://t.me/httpletehzen
እንዲህ ይላሉ ➨በተራዊህ ወይም በተሀጁድ ሶላት ላይ ሆነህ
ለወላጆችህ ዱዓ ማድረግ አስር ግመል ከምታርድላቸው እጅግ በጣም የበለጠ ነው....
https://t.me/httpletehzen
Telegram
La tehzen የመወያያ ግሩፕ
ከቁርኣን እና ከሐዲሥ፣ እንዲሁም ከታማኝ ዑለማዎችና ከትክክለኛ ቂያስ የተጠናከሩ
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ነገሮች እንማማርበታለን።
ይቀላቀሉን
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።.
@Nur4843
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ነገሮች እንማማርበታለን።
ይቀላቀሉን
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።.
@Nur4843
‼️ዘርን ለገበሬ❌
ዘርን ለገበሬ ብያለሁ አምርሬ፣
ላይጠቅመኝ ሊጎዳኝ ብዬ ዘሬ ዘሬ፣
ሀገሬ ባሌ ነው ኦሮሞ ነው ዘሬ፣
እኔ ጉራጌ ነኝ ምኖረው ጉንችሬ፣
እኔ ሀደሬ ነኝ የሆንኩኝ ሀረሬ፣
ሌላም ሌላም ቢሆን ትቻለሁ አምርሬ፣
ምን ሊጠቅመኝ ነው ለዘር መቆርቆሬ፣
አደም የማን ዘር ነው እላለሁ ደፍሬ፣
ከዛ ሇላ ያለው ነው የሱ ጅማሬ፣
እስቲ ልጠይቅህ አምጣ ስልጤም ትግሬ፣
ከዛ ቅደዳቸው ውጋቸው በጩቤ፣
ሚወጣቸው ደም ነው ዋነኛ ታሳቤ፣
ደሙን ቀላቅዬ ልለየው አስቤ፣
ጭራሹን አይሆንም አይታሰብ ከቶ፣
እስካልተነቀስከው የዘርህን ታቶ፣
ሙስሊሞች አንድ ነን በተውሂዱ ገመድ፣
ምስጋና ይገባው ለጌታችን ሰመድ፣
አንድ ላደረገን በሀቂቃው መንገድ፣
እኛ እንሰግዳለን ሁለም በአንድ መሰጊድ፣
ዘሩን አንጠይቅም ከጎናችን ሚሰግድ፣
ነቢ አስጠንቅቀዋል እኛ እንድንዋደድ፣
ከጥንቧ እራቁ አንድ ሁኑ በተውሂድ፣
ጀሊል እኛን ያርገን በተውሂድ ሚዋደድ።
ኑርአህመድ🖊🖊https://t.me/httpsLatahzen
ዘርን ለገበሬ ብያለሁ አምርሬ፣
ላይጠቅመኝ ሊጎዳኝ ብዬ ዘሬ ዘሬ፣
ሀገሬ ባሌ ነው ኦሮሞ ነው ዘሬ፣
እኔ ጉራጌ ነኝ ምኖረው ጉንችሬ፣
እኔ ሀደሬ ነኝ የሆንኩኝ ሀረሬ፣
ሌላም ሌላም ቢሆን ትቻለሁ አምርሬ፣
ምን ሊጠቅመኝ ነው ለዘር መቆርቆሬ፣
አደም የማን ዘር ነው እላለሁ ደፍሬ፣
ከዛ ሇላ ያለው ነው የሱ ጅማሬ፣
እስቲ ልጠይቅህ አምጣ ስልጤም ትግሬ፣
ከዛ ቅደዳቸው ውጋቸው በጩቤ፣
ሚወጣቸው ደም ነው ዋነኛ ታሳቤ፣
ደሙን ቀላቅዬ ልለየው አስቤ፣
ጭራሹን አይሆንም አይታሰብ ከቶ፣
እስካልተነቀስከው የዘርህን ታቶ፣
ሙስሊሞች አንድ ነን በተውሂዱ ገመድ፣
ምስጋና ይገባው ለጌታችን ሰመድ፣
አንድ ላደረገን በሀቂቃው መንገድ፣
እኛ እንሰግዳለን ሁለም በአንድ መሰጊድ፣
ዘሩን አንጠይቅም ከጎናችን ሚሰግድ፣
ነቢ አስጠንቅቀዋል እኛ እንድንዋደድ፣
ከጥንቧ እራቁ አንድ ሁኑ በተውሂድ፣
ጀሊል እኛን ያርገን በተውሂድ ሚዋደድ።
ኑርአህመድ🖊🖊https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
እባክህ አምላኬ ስጠኝ አንድ ነገር
ጠላቴን ገበሬ እኔን አርገኝ ምድር
ዘጠኝ ወር በጋውን ረግጦኝ ረግጦኝ
ሲለው መፀዳጃ ሲለው ግጦሽ አርጎኝ
ክረምት ሲመጣ ጥቅም ከኔ ሲሻ
ያለምንም እዝነት አርሶ በማረሻ
ይህን ሁሉ ነገር በደሉን እረስቶ
መብቀሉን ሲጠብቅ ቡቃያውን ዘርቶ
የመፃኢ እድሉ በኔላይ ሲወሰን
አላበቅልም ብዬ አላስብ በቀልን
በተገላቢጦሽ አንዷን ሺ አድርጌ
የነገ ተስፋውን ልስጠው አሳድጌ
ከክፋት በጎነት መሻሉን እንዲያውቀው
ከኔ በበቀለው እርሀቡን ይግደለው
የመግፋት ትርጉሙ ማሳደግ መሆኑን
በተግባር ላሳየው ማንም ያላየውን
የበደለው በደል ሁሌ እንዲፀፅተው
በበደሉ ፋንታ እዝነትን ላሳየው
የትግስትን ፍሬ ፍቅር ከኔ እንዲማር
ጠላቴ ገበሬ እኔ ልሁን ምድር
🖊🖊ኑር https://t.me/httpsLatahzen
ጠላቴን ገበሬ እኔን አርገኝ ምድር
ዘጠኝ ወር በጋውን ረግጦኝ ረግጦኝ
ሲለው መፀዳጃ ሲለው ግጦሽ አርጎኝ
ክረምት ሲመጣ ጥቅም ከኔ ሲሻ
ያለምንም እዝነት አርሶ በማረሻ
ይህን ሁሉ ነገር በደሉን እረስቶ
መብቀሉን ሲጠብቅ ቡቃያውን ዘርቶ
የመፃኢ እድሉ በኔላይ ሲወሰን
አላበቅልም ብዬ አላስብ በቀልን
በተገላቢጦሽ አንዷን ሺ አድርጌ
የነገ ተስፋውን ልስጠው አሳድጌ
ከክፋት በጎነት መሻሉን እንዲያውቀው
ከኔ በበቀለው እርሀቡን ይግደለው
የመግፋት ትርጉሙ ማሳደግ መሆኑን
በተግባር ላሳየው ማንም ያላየውን
የበደለው በደል ሁሌ እንዲፀፅተው
በበደሉ ፋንታ እዝነትን ላሳየው
የትግስትን ፍሬ ፍቅር ከኔ እንዲማር
ጠላቴ ገበሬ እኔ ልሁን ምድር
🖊🖊ኑር https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አፍጡር ላይ የሚባል
ذَهَبَ الظَّمَأُ وَابْتَلَّتِ الْعُرُوْقُ وَثَبَتَ اْلأَجْرُ إِنْ شَاءَ اللهُ.
‘ዘሐበዝዘመኡ ውበተልለቲል ዑሩቁ፣ ወሠበተል አጅሩ ኢንሻአህ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيْءٍ أَنْ تَغْفِرَ لِيْ
, አላህ ሆይ! ምህረትን ትለግሰኝ ዘንድ ሁሉንም ነገር ባዳረሰችው እዝነትህ እማፀንሐለሁ፡
ذَهَبَ الظَّمَأُ وَابْتَلَّتِ الْعُرُوْقُ وَثَبَتَ اْلأَجْرُ إِنْ شَاءَ اللهُ.
‘ዘሐበዝዘመኡ ውበተልለቲል ዑሩቁ፣ ወሠበተል አጅሩ ኢንሻአህ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيْءٍ أَنْ تَغْفِرَ لِيْ
, አላህ ሆይ! ምህረትን ትለግሰኝ ዘንድ ሁሉንም ነገር ባዳረሰችው እዝነትህ እማፀንሐለሁ፡
ፍጠኑ ረመዷን እየፈጠነ ነው።
ቁርአናችሁን፣ ዱዓችሁን፣ ሶላታችሁን፣ ዚክራችሁን፣ ሶደቃችሁን፣ መልካም ሥራዎቻችሁን ሁሉ ወጥራችሁ ያዙ።
ረመዷን መጥቶ ያሰባችሁ ሳይሳካ ከሄደ በርግጥ ከሠራችሁ።
ቁርአናችሁን፣ ዱዓችሁን፣ ሶላታችሁን፣ ዚክራችሁን፣ ሶደቃችሁን፣ መልካም ሥራዎቻችሁን ሁሉ ወጥራችሁ ያዙ።
ረመዷን መጥቶ ያሰባችሁ ሳይሳካ ከሄደ በርግጥ ከሠራችሁ።
የማያልፍ መስሎ ሲቃይ ቢደራረብ
ጠላት ቢዘረጋም የጥላቻ መረብ
ሰው ግን አይጎዳህም
ገፍቶ አይጥልህም
አይቀንስብህም
አይጨምርልህም
በሰው ተንኮል ሴራ ምንም አትሸበር
በፈጣሪ ፀጋ ተሸሸግ በአምላክ ስር
ጠላት ቢዘረጋም የጥላቻ መረብ
ሰው ግን አይጎዳህም
ገፍቶ አይጥልህም
አይቀንስብህም
አይጨምርልህም
በሰው ተንኮል ሴራ ምንም አትሸበር
በፈጣሪ ፀጋ ተሸሸግ በአምላክ ስር
«የቲምን አደራ»
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነ
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነ
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ምስጢሩ
አንቺ እየከሳሽ እኔ መፋፋቴ
አንቺ አኅንብሰሽ እኔ መቃናቴ
ተርቦ አንጀትሽ ጠግቤ መብለቴ
ባዶ እግርሽን ሆነሽ እኔ መጫማቴ
አንቺ አፊሽ ደርቆ እኔ መጠጣቴ
አንቺ ሳትማሪ ተምሬ ማወቄ
ልፋትሽ ተረስቶ እኔ መደነቄ
ዕውቀትና ክብሬ ስጦታ ውበቴ
ሽልመት ማዓረጌ መልኬ ደም ግባቴ
የእኔ እኮ አይደለም የአንቺ ነው እማ እናቴ
አንቺ እየከሳሽ እኔ መፋፋቴ
አንቺ አኅንብሰሽ እኔ መቃናቴ
ተርቦ አንጀትሽ ጠግቤ መብለቴ
ባዶ እግርሽን ሆነሽ እኔ መጫማቴ
አንቺ አፊሽ ደርቆ እኔ መጠጣቴ
አንቺ ሳትማሪ ተምሬ ማወቄ
ልፋትሽ ተረስቶ እኔ መደነቄ
ዕውቀትና ክብሬ ስጦታ ውበቴ
ሽልመት ማዓረጌ መልኬ ደም ግባቴ
የእኔ እኮ አይደለም የአንቺ ነው እማ እናቴ