ምን አለበት?🤔
ኩንትራት ለሆነች ለዚች አለም ኑሮ
እድሜ ላይበደር አለምን ተሻግሮ
ሁሌም እንደሮጠ በህይወት ጎዳና
በከንቱ መባዘን አንድ ቀን ሳይጠና
ጭቅጭቅ ቅራኔ ሰንቆ ጥላቻ
መዋደድን ጥሎ ሲኖር ለየብቻ
ላይከፍልበት ዋጋ ቅንነት ደግነት
በክፋት መንገድ ባይሄድ ምን አለበት?
ኩንትራት ለሆነች ለዚች አለም ኑሮ
እድሜ ላይበደር አለምን ተሻግሮ
ሁሌም እንደሮጠ በህይወት ጎዳና
በከንቱ መባዘን አንድ ቀን ሳይጠና
ጭቅጭቅ ቅራኔ ሰንቆ ጥላቻ
መዋደድን ጥሎ ሲኖር ለየብቻ
ላይከፍልበት ዋጋ ቅንነት ደግነት
በክፋት መንገድ ባይሄድ ምን አለበት?
ሀሳብ
እኔማ ምኞቴ
እኔማ ዘንድሮ የተመኘሁት
ይችን ውሸት አለም ተሰናብቻት
በእስልምና እምነቴ ህይወት መሰዋት
ሀምዛን መጎራበት ከዚያም በጀነት
እኔማ ዘንድሮ የሚታየኝ በልሜ
ኢስላም ካገናኘን ቆራጡ ወንድሜ
በትግሉ ሜዳ ላይ በጀግንነት ቁሜ ሲንዠቀዠቅ ደሙ ሲንዠቀዠቅ
ደሜ
ሸሀዳ ለመስጠት ጣቴን እየቀሰርኩ
ባይኖቼ ህሊና ጀነትን እየሳልኩ
የደስታው ብዛት አስፈንድቆኝ በሳቅ
ሁረል አይኗ መጥታ አንተ የኔ አማና
አንተ የኢስላም ታጋይ አንተ የኔ ጀግና አብሽር እንዳተግዝ አብሽር
እንዳትፈራ ጌታህ የለገሰህ ያንተዋ ሙሽራ
ለዛ ባለው ድምፅዋ ብላኝ ስትጣራ
ተረሳኝ ህመሙ መቁሰሉ መድማቱ
ቸኮልኩኝ ቋመጥኩኝ ባስቸኳይ መሞቱን በሀሳብ ተውጨ መለስ
ብየም አልኩኝ
አንድ አይደለም ሽህ ጊዜ በሞትኩኝ
እኔማ ምኞቴ
እኔማ ዘንድሮ የተመኘሁት
ይችን ውሸት አለም ተሰናብቻት
በእስልምና እምነቴ ህይወት መሰዋት
ሀምዛን መጎራበት ከዚያም በጀነት
እኔማ ዘንድሮ የሚታየኝ በልሜ
ኢስላም ካገናኘን ቆራጡ ወንድሜ
በትግሉ ሜዳ ላይ በጀግንነት ቁሜ ሲንዠቀዠቅ ደሙ ሲንዠቀዠቅ
ደሜ
ሸሀዳ ለመስጠት ጣቴን እየቀሰርኩ
ባይኖቼ ህሊና ጀነትን እየሳልኩ
የደስታው ብዛት አስፈንድቆኝ በሳቅ
ሁረል አይኗ መጥታ አንተ የኔ አማና
አንተ የኢስላም ታጋይ አንተ የኔ ጀግና አብሽር እንዳተግዝ አብሽር
እንዳትፈራ ጌታህ የለገሰህ ያንተዋ ሙሽራ
ለዛ ባለው ድምፅዋ ብላኝ ስትጣራ
ተረሳኝ ህመሙ መቁሰሉ መድማቱ
ቸኮልኩኝ ቋመጥኩኝ ባስቸኳይ መሞቱን በሀሳብ ተውጨ መለስ
ብየም አልኩኝ
አንድ አይደለም ሽህ ጊዜ በሞትኩኝ
"አጠር ያለች ግጥም ለውዷ እህቴ"
*ትሸፈነው እንጂ በመላ አካላቷ*
*ሂጃቧ ነውና የሴት ልጅ ውበቷ*
*ጀነት እንዲያስገባሽ ነውና ምኞቴ*
*የአላህን ትዛዝ ጠብቂው እህቴ"*
*ክብሯን እዲጠብቅ ዱሪየ እንደይደፍራት*
*"ባለጌና አጃቢ በሩቁ እንዲፈራት"*
*ስሟን እንዲጠብቅ ሰውም እንዲያከብራት*
*በውበት ላይ ውበት እንዲጨምርላት"*
*ለሴት ልጅ መሸፈን ይህን መረጠላት"*
*ለማስቸገር ሳይሆን መልካም አስቦላት*
*ትሸፈነው እንጂ በመላ አካላቷ*
*ሂጃቧ ነውና የሴት ልጅ ውበቷ*
*ጀነት እንዲያስገባሽ ነውና ምኞቴ*
*የአላህን ትዛዝ ጠብቂው እህቴ"*
*ክብሯን እዲጠብቅ ዱሪየ እንደይደፍራት*
*"ባለጌና አጃቢ በሩቁ እንዲፈራት"*
*ስሟን እንዲጠብቅ ሰውም እንዲያከብራት*
*በውበት ላይ ውበት እንዲጨምርላት"*
*ለሴት ልጅ መሸፈን ይህን መረጠላት"*
*ለማስቸገር ሳይሆን መልካም አስቦላት*
ረመዷን
(11)
ይከፋኛል ...
**,,*
ከፍ ያለ ደረጃ ይደርሳል ብዬ የገመትኩትን ሰው ከኋላዬ ሳያው ይከፋኛል፡፡ ተመልሼ ከኋላው መሆን ያምረኛል፡፡
ደህና የትዳር ኑሮ ይመሠርታል ብዬ የጠበቅኩት ሰው ነገር ሁሉ አልሆን ሲለው ሳይ ይከፋኛል፡፡
ለፍቅር ብላ ትልቅ ዋጋ ከፍላ ፍቅር ግን ምንም ያላደረገላትን ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ትዳሯ የዘገየባት መልካም ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ሰው የሆነ ነገር አማክሮኝ ያንን ጉዳይ መፍታት ሲያቅተኝ ይከፋኛል፡፡
ለሆነች ሰው የሆነ ነገር ለማድረግ አስቤ ልቤ ሲሰፋ እጄ ግን ሲያጥር ይከፋኛል፡፡
ግን ግን ለስንቱ ነው የሚከፋኝ እኔ! …
እኔ የምለው እናንተስ እንደኔው ይከፋችኋል ወይስ ..፡፡
አላህ ሆይ እኔም ባርያህ አልከፋብህ እስቲ፡፡ በረሕመትህ መቅደም ያለባቸዉን አስቀድምልኝ የኔ ጌታ፡፡
አሁንም ድረስ ባንተ ላይ ተስፋ የጣሉትን አስታዉስልኝ ያ ረሕማኑ፡፡
የባሮችህ ችግር ሳይፈታ ይህ ረመዷን አይውጣ፡፡
(11)
ይከፋኛል ...
**,,*
ከፍ ያለ ደረጃ ይደርሳል ብዬ የገመትኩትን ሰው ከኋላዬ ሳያው ይከፋኛል፡፡ ተመልሼ ከኋላው መሆን ያምረኛል፡፡
ደህና የትዳር ኑሮ ይመሠርታል ብዬ የጠበቅኩት ሰው ነገር ሁሉ አልሆን ሲለው ሳይ ይከፋኛል፡፡
ለፍቅር ብላ ትልቅ ዋጋ ከፍላ ፍቅር ግን ምንም ያላደረገላትን ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ትዳሯ የዘገየባት መልካም ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ሰው የሆነ ነገር አማክሮኝ ያንን ጉዳይ መፍታት ሲያቅተኝ ይከፋኛል፡፡
ለሆነች ሰው የሆነ ነገር ለማድረግ አስቤ ልቤ ሲሰፋ እጄ ግን ሲያጥር ይከፋኛል፡፡
ግን ግን ለስንቱ ነው የሚከፋኝ እኔ! …
እኔ የምለው እናንተስ እንደኔው ይከፋችኋል ወይስ ..፡፡
አላህ ሆይ እኔም ባርያህ አልከፋብህ እስቲ፡፡ በረሕመትህ መቅደም ያለባቸዉን አስቀድምልኝ የኔ ጌታ፡፡
አሁንም ድረስ ባንተ ላይ ተስፋ የጣሉትን አስታዉስልኝ ያ ረሕማኑ፡፡
የባሮችህ ችግር ሳይፈታ ይህ ረመዷን አይውጣ፡፡
በጣም የገረመኝ ንግግር‼️
=================
✍ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ አሉ:-
«በልብህ ላይ ድርቀት፣ በሰውነትህ ላይ ድካም ና በሪዝቅህ፣ ሲሳይህ ላይ ጥበት ካየህ በማይመለከትህ ጉዳይ ላይ ገብተህ አውርተህ መሆኑን እወቅ»።
قال مالك بن دينار -رحمه الله -:
إذا رأيت:
قساوة في قلبك
ووهنًا في بدنك
وحرمانا في رزقك
فاعلم أنك تكلمت فيما لا يعنيك»
=================
✍ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ አሉ:-
«በልብህ ላይ ድርቀት፣ በሰውነትህ ላይ ድካም ና በሪዝቅህ፣ ሲሳይህ ላይ ጥበት ካየህ በማይመለከትህ ጉዳይ ላይ ገብተህ አውርተህ መሆኑን እወቅ»።
قال مالك بن دينار -رحمه الله -:
إذا رأيت:
قساوة في قلبك
ووهنًا في بدنك
وحرمانا في رزقك
فاعلم أنك تكلمت فيما لا يعنيك»
በራስ መተማማን ማለት ሁሉም ሰው በአንተ እንደሚደነቅ ማሰብ አይደለም።ይልቁኑ የሰዎች ባንተ መደነቅም ሆነ አለመደነቅ ባንተ ላይ ተፅዕኖ አለመፍጠሩ ነው።
join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➤✍ሒጃብን ትተው ተራቁተው የሚሄዱ እህቶች ምን አለ አንድ ቀን ለብሰው ጣአሙን ባወቁት በቀመሱት ብዬ ተመኘሁኝ ወላሂ !
➤ሰላም መረጋጋት ሰኪና ደስታ ክብር ሀያእ እዛ ውስጥ ነው ሀቂቃ ለኛ ሴቶች ክብራችን ሂጃባችን ነዉ ሸሪዓውን የጠበቀ ሒጃብ ኒቃብ ከለበስን ማንም ቀና ብሎ አያየንም እንከበራለን !
➤ታዳ አላህ ይህን የመሰለ ክብር ሰጥቶን ሲየበቃ ለምን በራሳችን እጅ እንረክሳለን አላሁሙሰተአን ሂጃብሽን ጥለሽ ፋሸን የምትከተይዋ እህቴ አላህን ፍሪና ሸረዓውን የጠበቀ ሒጃብ ልበሺ ፉሽን እያልሽ ከኼራሽንም ዱንያሽንም አታበላሺ::
➤ሒጃብ የለበሳቹ ውድ እህቶቼ አላህ ኢስቲቃማህ የወፍቃቹ ጠንክሩ ምንም ነገር ቢፈጠር በሒጃባቹ እንዳትደራደሩ ሶብሩ!!
➤ላለበሳቹ ደግሞ አላህ ይወፈቃችሁ አላህ ገር ያድርግላችሁ !
➤ሀቂቃ የህን የመሰለ ደስታና ሰላም ሳትቀምሱት ሳታዩት አየምልጣቹ የአላህን ትዛዝ አክብሩ በምእራብ ፋሽን አትሸወዱ አትሸምገሉ እነሱ እኛን ለማበላሸት ነዉ ቀን ከለሊት የሚለፋት ከሀቅ መንገድ አንድንወጣ ነው የሚፈልጉት ስለዚህ እህቴ ሙራድቸውን
❨ ፍላጎታቸውን ) አትሙይላቸዉ!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
➤ሰላም መረጋጋት ሰኪና ደስታ ክብር ሀያእ እዛ ውስጥ ነው ሀቂቃ ለኛ ሴቶች ክብራችን ሂጃባችን ነዉ ሸሪዓውን የጠበቀ ሒጃብ ኒቃብ ከለበስን ማንም ቀና ብሎ አያየንም እንከበራለን !
➤ታዳ አላህ ይህን የመሰለ ክብር ሰጥቶን ሲየበቃ ለምን በራሳችን እጅ እንረክሳለን አላሁሙሰተአን ሂጃብሽን ጥለሽ ፋሸን የምትከተይዋ እህቴ አላህን ፍሪና ሸረዓውን የጠበቀ ሒጃብ ልበሺ ፉሽን እያልሽ ከኼራሽንም ዱንያሽንም አታበላሺ::
➤ሒጃብ የለበሳቹ ውድ እህቶቼ አላህ ኢስቲቃማህ የወፍቃቹ ጠንክሩ ምንም ነገር ቢፈጠር በሒጃባቹ እንዳትደራደሩ ሶብሩ!!
➤ላለበሳቹ ደግሞ አላህ ይወፈቃችሁ አላህ ገር ያድርግላችሁ !
➤ሀቂቃ የህን የመሰለ ደስታና ሰላም ሳትቀምሱት ሳታዩት አየምልጣቹ የአላህን ትዛዝ አክብሩ በምእራብ ፋሽን አትሸወዱ አትሸምገሉ እነሱ እኛን ለማበላሸት ነዉ ቀን ከለሊት የሚለፋት ከሀቅ መንገድ አንድንወጣ ነው የሚፈልጉት ስለዚህ እህቴ ሙራድቸውን
❨ ፍላጎታቸውን ) አትሙይላቸዉ!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ዘመን ይቀያየራል
ሰውም ይለዋወጣል
ማጣት ማግኘትም ይፈራረቃል
ምኞቱም ያልፋል ውብትም
ይረግፋል
አሏህ ግን ለዘላለም በዙፋኑ ነግሶ ይኖራል!
https://t.me/httpsLatahzen
ሰውም ይለዋወጣል
ማጣት ማግኘትም ይፈራረቃል
ምኞቱም ያልፋል ውብትም
ይረግፋል
አሏህ ግን ለዘላለም በዙፋኑ ነግሶ ይኖራል!
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
◾️ሸህ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ።
➡️ ነጃ መውጣት (መዳን) የምትፈልግ ከሆነ እነዚህ ሶስት ነገሮች ላይ አደራ፦
①) የአላህን ኪታብ "ቁርአን" አጥብቀህ ያዝ
②) ቅናቻውን "የመልእክተኛው መንገድ" ተከተል
③) ቢድአ "በዲን ላይ ጭማሬ" ተጠንቀቅ።
📚 شرح المنظومة الحائية (ص٥٦)
https://t.me/httpsLatahzen
➡️ ነጃ መውጣት (መዳን) የምትፈልግ ከሆነ እነዚህ ሶስት ነገሮች ላይ አደራ፦
①) የአላህን ኪታብ "ቁርአን" አጥብቀህ ያዝ
②) ቅናቻውን "የመልእክተኛው መንገድ" ተከተል
③) ቢድአ "በዲን ላይ ጭማሬ" ተጠንቀቅ።
📚 شرح المنظومة الحائية (ص٥٦)
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሙሉውን አንብበው ከዚያም መጨረሻ ላይ ያለውን ቁጥር አይተው ይወስኑ።
የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣
*ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም*
ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ።
እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት።
ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም።
የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።
የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣
*ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም*
ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ።
እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት።
ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም።
የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።
▪️ቢሽር ቢን አልሀሪስ አላህ ይዘንለትና እንዲህ አሉ።
✅ ሰዎች ዘንድ እንድትወሳ ብለህ ምንም አትስራ። መጥፎ ስራህን (ሰዎች እንዳያውቁብህ) እንደምትደብቀው ሁሉ መልካም ስራህንም ደብቅ።
📚 [ سير اعلام النبلاء ]
https://t.me/httpsLatahzen
✅ ሰዎች ዘንድ እንድትወሳ ብለህ ምንም አትስራ። መጥፎ ስራህን (ሰዎች እንዳያውቁብህ) እንደምትደብቀው ሁሉ መልካም ስራህንም ደብቅ።
📚 [ سير اعلام النبلاء ]
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
▪️ከሰለፎች ውስጥ አንዱ እንዲህ ብሏል።
♦️ሁለት ነገሮች፦
①) ሞትንና
②) አላህ ፊት መቆምን ማስታወስ
የዱንያን ጥፍጥና ቆርጠውልኛል፦
📚 لطائف المعارف [244]
https://t.me/httpsLatahzen
♦️ሁለት ነገሮች፦
①) ሞትንና
②) አላህ ፊት መቆምን ማስታወስ
የዱንያን ጥፍጥና ቆርጠውልኛል፦
📚 لطائف المعارف [244]
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
◾️ሁሉ ነገርህ በአላህ ላይ አድርግ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🌐 ሸኽ መሀመድ ቢን ረምዛን አልሀጅሪ "አላህ ይጠብቀው" እንዲህ ብሏል።
✅ ከፍ ማለትህ በእጁ የሆነ ወይም መውደቅህ በእጁ ያለ መስሎህ ወደ ማንም ፍጡር አትዙር። የማንም ሰው ወቀሳ የሚጥልህ ወይም ውዳሴው ከፍ የሚያደርግህ አይምሰልህ። ባንተና በጌታህ መካከል ያለውን ግኑኝነት አሳምር። በፍቃዱ ከፈጠረው ፍጡር ተንኮል በሙሉ እራሱ ይጠብቅሀል። ምልከታህ ወደ ፍጡር አይሁን። መመካትህ ሙሉ በሙሉ በአላህ ላይ አድርግ። ከፍታህ፣ ሪዝቅህ፣ ደስታህ፣ አፍያህና የዱንያ ሁሉ ነገርህ በአላህ እጅ ብቻ ነው ያለው።
https://t.me/httpsLatahzen
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🌐 ሸኽ መሀመድ ቢን ረምዛን አልሀጅሪ "አላህ ይጠብቀው" እንዲህ ብሏል።
✅ ከፍ ማለትህ በእጁ የሆነ ወይም መውደቅህ በእጁ ያለ መስሎህ ወደ ማንም ፍጡር አትዙር። የማንም ሰው ወቀሳ የሚጥልህ ወይም ውዳሴው ከፍ የሚያደርግህ አይምሰልህ። ባንተና በጌታህ መካከል ያለውን ግኑኝነት አሳምር። በፍቃዱ ከፈጠረው ፍጡር ተንኮል በሙሉ እራሱ ይጠብቅሀል። ምልከታህ ወደ ፍጡር አይሁን። መመካትህ ሙሉ በሙሉ በአላህ ላይ አድርግ። ከፍታህ፣ ሪዝቅህ፣ ደስታህ፣ አፍያህና የዱንያ ሁሉ ነገርህ በአላህ እጅ ብቻ ነው ያለው።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
✍ ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ፦
" ሀሳብና ጭንቀት የበዛበት ሰው ( لا حول ولا قوة إلا باللّه) [ ላ ሀዉለ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላህ ] ማለትን ያብዛ " [ ሀዲሱን ሰሂህ
" ሀሳብና ጭንቀት የበዛበት ሰው ( لا حول ولا قوة إلا باللّه) [ ላ ሀዉለ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላህ ] ማለትን ያብዛ " [ ሀዲሱን ሰሂህ
~በአሏህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምን ሴት ፣እጌታዋ ፊት እንደምትቆም ጠንቅቃ የምታውቅ ሴት ፎቶና ቪዲዮ እየቀረፀች ሚዲያ ላይ አትለቅም ! አትፖስትም ወንድሞቿን አትፈትንም ። ዲኗ፣ የአሏህ ፍራቻዋ ባይከለክላት እንኳ ሀያዕዋ ሊከለክላት ይገባል።ሆኖም ተሳስተሽ ይህን ድርጊት ያደረግሽ ውዷ እህቴ መቶበት ይኖርብሻል የሰራሽውን መጥፎ ተግባር ማስተካከልም ይጠበቅብሽል .......
🌸ኡኽታዬ አዚዘቲ غሊየቲ ይቺ ዱንያ አጭር ነች ነገ በ 5 የከፈን ጨርቅ ተጠቅልለን አፈር ውስጥም የምንገባበት ቀን ይመጣል ስለዚ በዚች አጭር ዱንያ አትታለይ አትሸወጂ ሂጃብሽን ጠብቂ አላህ ባዘዘሽ መልኩ ልበሺው ሸርጡን ጠብቂ አትገላለጪ ተሰተሪ ።
💎 እንደዚሁም በየሚዲያው አትዝረክረኪ እራስሺን ጠብቂ በየኮመንቱ አትጐለቺ እዛ የኮመንት ማት የምታነቢበትን ሰአት ኪታብ ሞጥይበት ያለበለዛ ደግሞ የጌታችን ቃል ቁርኣንን ቅሪ ላንቺ የሚጠቅምሽ ይሄ ነው።
በየቦታው ለመታየት አትሞክሪ ልታይ ልታይ ማለት አያዋጣሽ ለሴት ልጅ የሚጠቅማት ተደብቃ አቂዳዋን ዲኗን መማሯ እንጂ እዛም እዚህ መታየቷ አይደለም ለሁሉም ነገር ፕሮግራም አበጂለት ጊዜሽን በአግባቡ ተጠቀሚበት በማይጠቅምሽ ነገር ላይ ጊዜሽን አታባክኚ ጊዜ ማለት ውድ ነው ነገ የሚቆጨን ቀን ከመምጣቱ በፊት ልንጠቀምበት ይገባል!
📌ከልብ የመነጨ ወንድማዊ ምክር ለእህቶቼ እና le bint nurhusen💎💎💎💎🌸🌸🌸
🌸ኡኽታዬ አዚዘቲ غሊየቲ ይቺ ዱንያ አጭር ነች ነገ በ 5 የከፈን ጨርቅ ተጠቅልለን አፈር ውስጥም የምንገባበት ቀን ይመጣል ስለዚ በዚች አጭር ዱንያ አትታለይ አትሸወጂ ሂጃብሽን ጠብቂ አላህ ባዘዘሽ መልኩ ልበሺው ሸርጡን ጠብቂ አትገላለጪ ተሰተሪ ።
💎 እንደዚሁም በየሚዲያው አትዝረክረኪ እራስሺን ጠብቂ በየኮመንቱ አትጐለቺ እዛ የኮመንት ማት የምታነቢበትን ሰአት ኪታብ ሞጥይበት ያለበለዛ ደግሞ የጌታችን ቃል ቁርኣንን ቅሪ ላንቺ የሚጠቅምሽ ይሄ ነው።
በየቦታው ለመታየት አትሞክሪ ልታይ ልታይ ማለት አያዋጣሽ ለሴት ልጅ የሚጠቅማት ተደብቃ አቂዳዋን ዲኗን መማሯ እንጂ እዛም እዚህ መታየቷ አይደለም ለሁሉም ነገር ፕሮግራም አበጂለት ጊዜሽን በአግባቡ ተጠቀሚበት በማይጠቅምሽ ነገር ላይ ጊዜሽን አታባክኚ ጊዜ ማለት ውድ ነው ነገ የሚቆጨን ቀን ከመምጣቱ በፊት ልንጠቀምበት ይገባል!
📌ከልብ የመነጨ ወንድማዊ ምክር ለእህቶቼ እና le bint nurhusen💎💎💎💎🌸🌸🌸
ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ የእሳት ቃጠሎ ዜናዎች በጣም በዝተዋል። እውነት ድንገተኛ አደጋዎች ናቸዉ ወይ ለማለት የሚያስጠረጥር ነው። ሁሉም በያለበት በያካባቢው የንግድ ቦታዎቹንና ተቋሞቹን ተደራጅቶ ይጠብቅ።
=
https://t.me/IbnuMunewor
=
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور