Forwarded from MAHIR || THEOLOGY |صَوْتُ الْحَقّ
ሴት እህቶቻችን
#ነገ_በሁሉም_ትምህርት_ቤቶች_ጥቁር_ሂጃብ
እና ደሞ በየ ት/ቤት ግሩፕ ላይ ሼር አርጉት
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
☪ JOIN: @islam_in_school ☪
☪ JOIN: @islam_in_school ☪ ╚════════════╝
#ነገ_በሁሉም_ትምህርት_ቤቶች_ጥቁር_ሂጃብ
እና ደሞ በየ ት/ቤት ግሩፕ ላይ ሼር አርጉት
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
☪ JOIN: @islam_in_school ☪
☪ JOIN: @islam_in_school ☪ ╚════════════╝
ረመዷን
(10)
****
በዚህ መልኩ ተጉዘን ረመዷን 10ኛው ቀን ላይ ደረስን።
ጌታችን ሆይ አንተን ፈርተን፣ ዉዴታህን ከጅለን፣ ጀነትህን ከጅለን ... የቻልነዉን ያህል ፆምን። የቻልነዉን ያህል ቆምን።
አላህ ሆይ ማረን። አምላካችን ሆይ እዘንልን።
ያ ረብ!
(10)
****
በዚህ መልኩ ተጉዘን ረመዷን 10ኛው ቀን ላይ ደረስን።
ጌታችን ሆይ አንተን ፈርተን፣ ዉዴታህን ከጅለን፣ ጀነትህን ከጅለን ... የቻልነዉን ያህል ፆምን። የቻልነዉን ያህል ቆምን።
አላህ ሆይ ማረን። አምላካችን ሆይ እዘንልን።
ያ ረብ!
Forwarded from Mąřà
📣📣📣 አዋጅ አዋጅ 🔉🔊🔊
‼️‼️ለ አየር ጤና ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ‼️‼️
ከሰኞ ጀምሮ ማለትም ከ 03/08/2014 ጀምሮ ሁሉም ተማሪ የዙህርን ሰላት በጀመኣ ሰግዶ ነው መግባት አለበት። አደራ ሁላችሁም ሳትሰግዱ ወደ ግቢ እንዳትገቡ።‼️‼️ 🔔ላልሰሙት አሰሙ🔔
የሰላታችን ጉዳይ መፍትሔ የሚገኝለት በኛ አንድ መሆን ነውና እባካችሁ በ አላህ ይሁንባችሁ ትታቹን ወደ ግቢ አትግቡ።🙏🙏 የመጀመሪያ እርምጃችን ይሄ ነው ቀጣይ እርምጃችን ደግሞ ግቢ ውስጥ መስገድ ይሆናል። ስለዚ አደራ ሰኞ በ ጀመኣ ካልሆነ በቀር ወደ ግቢ አንግባ🙏🙏🙏🙏🙏🙏
#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
‼️‼️ለ አየር ጤና ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ‼️‼️
ከሰኞ ጀምሮ ማለትም ከ 03/08/2014 ጀምሮ ሁሉም ተማሪ የዙህርን ሰላት በጀመኣ ሰግዶ ነው መግባት አለበት። አደራ ሁላችሁም ሳትሰግዱ ወደ ግቢ እንዳትገቡ።‼️‼️ 🔔ላልሰሙት አሰሙ🔔
የሰላታችን ጉዳይ መፍትሔ የሚገኝለት በኛ አንድ መሆን ነውና እባካችሁ በ አላህ ይሁንባችሁ ትታቹን ወደ ግቢ አትግቡ።🙏🙏 የመጀመሪያ እርምጃችን ይሄ ነው ቀጣይ እርምጃችን ደግሞ ግቢ ውስጥ መስገድ ይሆናል። ስለዚ አደራ ሰኞ በ ጀመኣ ካልሆነ በቀር ወደ ግቢ አንግባ🙏🙏🙏🙏🙏🙏
#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ ትምህርታቹ & ከሰላታቹ
የሚጠየቅ ጥያቄ ይሆን‼️
የሚጠየቅ ጥያቄ ይሆን‼️
የረጲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በምሳ ሰዓታቸው ወጥተው ሶላታቸውን ሰግደው በሰላም ገብተዋል። እንደት ነው ደስ የሚሉት በአላህ‼ አሁን ሰላማዊና ንጹሕ አስተሳሰብ ያለው ሰው በነዚህ ትንታግ ወጣቶች ይደሰታል እንጂ እንደት ይከፋዋል? ታምራላችሁ የምር‼ አንደኛ👌
ምን አለበት?🤔
ኩንትራት ለሆነች ለዚች አለም ኑሮ
እድሜ ላይበደር አለምን ተሻግሮ
ሁሌም እንደሮጠ በህይወት ጎዳና
በከንቱ መባዘን አንድ ቀን ሳይጠና
ጭቅጭቅ ቅራኔ ሰንቆ ጥላቻ
መዋደድን ጥሎ ሲኖር ለየብቻ
ላይከፍልበት ዋጋ ቅንነት ደግነት
በክፋት መንገድ ባይሄድ ምን አለበት?
ኩንትራት ለሆነች ለዚች አለም ኑሮ
እድሜ ላይበደር አለምን ተሻግሮ
ሁሌም እንደሮጠ በህይወት ጎዳና
በከንቱ መባዘን አንድ ቀን ሳይጠና
ጭቅጭቅ ቅራኔ ሰንቆ ጥላቻ
መዋደድን ጥሎ ሲኖር ለየብቻ
ላይከፍልበት ዋጋ ቅንነት ደግነት
በክፋት መንገድ ባይሄድ ምን አለበት?
ሀሳብ
እኔማ ምኞቴ
እኔማ ዘንድሮ የተመኘሁት
ይችን ውሸት አለም ተሰናብቻት
በእስልምና እምነቴ ህይወት መሰዋት
ሀምዛን መጎራበት ከዚያም በጀነት
እኔማ ዘንድሮ የሚታየኝ በልሜ
ኢስላም ካገናኘን ቆራጡ ወንድሜ
በትግሉ ሜዳ ላይ በጀግንነት ቁሜ ሲንዠቀዠቅ ደሙ ሲንዠቀዠቅ
ደሜ
ሸሀዳ ለመስጠት ጣቴን እየቀሰርኩ
ባይኖቼ ህሊና ጀነትን እየሳልኩ
የደስታው ብዛት አስፈንድቆኝ በሳቅ
ሁረል አይኗ መጥታ አንተ የኔ አማና
አንተ የኢስላም ታጋይ አንተ የኔ ጀግና አብሽር እንዳተግዝ አብሽር
እንዳትፈራ ጌታህ የለገሰህ ያንተዋ ሙሽራ
ለዛ ባለው ድምፅዋ ብላኝ ስትጣራ
ተረሳኝ ህመሙ መቁሰሉ መድማቱ
ቸኮልኩኝ ቋመጥኩኝ ባስቸኳይ መሞቱን በሀሳብ ተውጨ መለስ
ብየም አልኩኝ
አንድ አይደለም ሽህ ጊዜ በሞትኩኝ
እኔማ ምኞቴ
እኔማ ዘንድሮ የተመኘሁት
ይችን ውሸት አለም ተሰናብቻት
በእስልምና እምነቴ ህይወት መሰዋት
ሀምዛን መጎራበት ከዚያም በጀነት
እኔማ ዘንድሮ የሚታየኝ በልሜ
ኢስላም ካገናኘን ቆራጡ ወንድሜ
በትግሉ ሜዳ ላይ በጀግንነት ቁሜ ሲንዠቀዠቅ ደሙ ሲንዠቀዠቅ
ደሜ
ሸሀዳ ለመስጠት ጣቴን እየቀሰርኩ
ባይኖቼ ህሊና ጀነትን እየሳልኩ
የደስታው ብዛት አስፈንድቆኝ በሳቅ
ሁረል አይኗ መጥታ አንተ የኔ አማና
አንተ የኢስላም ታጋይ አንተ የኔ ጀግና አብሽር እንዳተግዝ አብሽር
እንዳትፈራ ጌታህ የለገሰህ ያንተዋ ሙሽራ
ለዛ ባለው ድምፅዋ ብላኝ ስትጣራ
ተረሳኝ ህመሙ መቁሰሉ መድማቱ
ቸኮልኩኝ ቋመጥኩኝ ባስቸኳይ መሞቱን በሀሳብ ተውጨ መለስ
ብየም አልኩኝ
አንድ አይደለም ሽህ ጊዜ በሞትኩኝ
"አጠር ያለች ግጥም ለውዷ እህቴ"
*ትሸፈነው እንጂ በመላ አካላቷ*
*ሂጃቧ ነውና የሴት ልጅ ውበቷ*
*ጀነት እንዲያስገባሽ ነውና ምኞቴ*
*የአላህን ትዛዝ ጠብቂው እህቴ"*
*ክብሯን እዲጠብቅ ዱሪየ እንደይደፍራት*
*"ባለጌና አጃቢ በሩቁ እንዲፈራት"*
*ስሟን እንዲጠብቅ ሰውም እንዲያከብራት*
*በውበት ላይ ውበት እንዲጨምርላት"*
*ለሴት ልጅ መሸፈን ይህን መረጠላት"*
*ለማስቸገር ሳይሆን መልካም አስቦላት*
*ትሸፈነው እንጂ በመላ አካላቷ*
*ሂጃቧ ነውና የሴት ልጅ ውበቷ*
*ጀነት እንዲያስገባሽ ነውና ምኞቴ*
*የአላህን ትዛዝ ጠብቂው እህቴ"*
*ክብሯን እዲጠብቅ ዱሪየ እንደይደፍራት*
*"ባለጌና አጃቢ በሩቁ እንዲፈራት"*
*ስሟን እንዲጠብቅ ሰውም እንዲያከብራት*
*በውበት ላይ ውበት እንዲጨምርላት"*
*ለሴት ልጅ መሸፈን ይህን መረጠላት"*
*ለማስቸገር ሳይሆን መልካም አስቦላት*
ረመዷን
(11)
ይከፋኛል ...
**,,*
ከፍ ያለ ደረጃ ይደርሳል ብዬ የገመትኩትን ሰው ከኋላዬ ሳያው ይከፋኛል፡፡ ተመልሼ ከኋላው መሆን ያምረኛል፡፡
ደህና የትዳር ኑሮ ይመሠርታል ብዬ የጠበቅኩት ሰው ነገር ሁሉ አልሆን ሲለው ሳይ ይከፋኛል፡፡
ለፍቅር ብላ ትልቅ ዋጋ ከፍላ ፍቅር ግን ምንም ያላደረገላትን ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ትዳሯ የዘገየባት መልካም ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ሰው የሆነ ነገር አማክሮኝ ያንን ጉዳይ መፍታት ሲያቅተኝ ይከፋኛል፡፡
ለሆነች ሰው የሆነ ነገር ለማድረግ አስቤ ልቤ ሲሰፋ እጄ ግን ሲያጥር ይከፋኛል፡፡
ግን ግን ለስንቱ ነው የሚከፋኝ እኔ! …
እኔ የምለው እናንተስ እንደኔው ይከፋችኋል ወይስ ..፡፡
አላህ ሆይ እኔም ባርያህ አልከፋብህ እስቲ፡፡ በረሕመትህ መቅደም ያለባቸዉን አስቀድምልኝ የኔ ጌታ፡፡
አሁንም ድረስ ባንተ ላይ ተስፋ የጣሉትን አስታዉስልኝ ያ ረሕማኑ፡፡
የባሮችህ ችግር ሳይፈታ ይህ ረመዷን አይውጣ፡፡
(11)
ይከፋኛል ...
**,,*
ከፍ ያለ ደረጃ ይደርሳል ብዬ የገመትኩትን ሰው ከኋላዬ ሳያው ይከፋኛል፡፡ ተመልሼ ከኋላው መሆን ያምረኛል፡፡
ደህና የትዳር ኑሮ ይመሠርታል ብዬ የጠበቅኩት ሰው ነገር ሁሉ አልሆን ሲለው ሳይ ይከፋኛል፡፡
ለፍቅር ብላ ትልቅ ዋጋ ከፍላ ፍቅር ግን ምንም ያላደረገላትን ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ትዳሯ የዘገየባት መልካም ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡
ሰው የሆነ ነገር አማክሮኝ ያንን ጉዳይ መፍታት ሲያቅተኝ ይከፋኛል፡፡
ለሆነች ሰው የሆነ ነገር ለማድረግ አስቤ ልቤ ሲሰፋ እጄ ግን ሲያጥር ይከፋኛል፡፡
ግን ግን ለስንቱ ነው የሚከፋኝ እኔ! …
እኔ የምለው እናንተስ እንደኔው ይከፋችኋል ወይስ ..፡፡
አላህ ሆይ እኔም ባርያህ አልከፋብህ እስቲ፡፡ በረሕመትህ መቅደም ያለባቸዉን አስቀድምልኝ የኔ ጌታ፡፡
አሁንም ድረስ ባንተ ላይ ተስፋ የጣሉትን አስታዉስልኝ ያ ረሕማኑ፡፡
የባሮችህ ችግር ሳይፈታ ይህ ረመዷን አይውጣ፡፡
በጣም የገረመኝ ንግግር‼️
=================
✍ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ አሉ:-
«በልብህ ላይ ድርቀት፣ በሰውነትህ ላይ ድካም ና በሪዝቅህ፣ ሲሳይህ ላይ ጥበት ካየህ በማይመለከትህ ጉዳይ ላይ ገብተህ አውርተህ መሆኑን እወቅ»።
قال مالك بن دينار -رحمه الله -:
إذا رأيت:
قساوة في قلبك
ووهنًا في بدنك
وحرمانا في رزقك
فاعلم أنك تكلمت فيما لا يعنيك»
=================
✍ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ዲናር እንዲህ አሉ:-
«በልብህ ላይ ድርቀት፣ በሰውነትህ ላይ ድካም ና በሪዝቅህ፣ ሲሳይህ ላይ ጥበት ካየህ በማይመለከትህ ጉዳይ ላይ ገብተህ አውርተህ መሆኑን እወቅ»።
قال مالك بن دينار -رحمه الله -:
إذا رأيت:
قساوة في قلبك
ووهنًا في بدنك
وحرمانا في رزقك
فاعلم أنك تكلمت فيما لا يعنيك»
በራስ መተማማን ማለት ሁሉም ሰው በአንተ እንደሚደነቅ ማሰብ አይደለም።ይልቁኑ የሰዎች ባንተ መደነቅም ሆነ አለመደነቅ ባንተ ላይ ተፅዕኖ አለመፍጠሩ ነው።
join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➤✍ሒጃብን ትተው ተራቁተው የሚሄዱ እህቶች ምን አለ አንድ ቀን ለብሰው ጣአሙን ባወቁት በቀመሱት ብዬ ተመኘሁኝ ወላሂ !
➤ሰላም መረጋጋት ሰኪና ደስታ ክብር ሀያእ እዛ ውስጥ ነው ሀቂቃ ለኛ ሴቶች ክብራችን ሂጃባችን ነዉ ሸሪዓውን የጠበቀ ሒጃብ ኒቃብ ከለበስን ማንም ቀና ብሎ አያየንም እንከበራለን !
➤ታዳ አላህ ይህን የመሰለ ክብር ሰጥቶን ሲየበቃ ለምን በራሳችን እጅ እንረክሳለን አላሁሙሰተአን ሂጃብሽን ጥለሽ ፋሸን የምትከተይዋ እህቴ አላህን ፍሪና ሸረዓውን የጠበቀ ሒጃብ ልበሺ ፉሽን እያልሽ ከኼራሽንም ዱንያሽንም አታበላሺ::
➤ሒጃብ የለበሳቹ ውድ እህቶቼ አላህ ኢስቲቃማህ የወፍቃቹ ጠንክሩ ምንም ነገር ቢፈጠር በሒጃባቹ እንዳትደራደሩ ሶብሩ!!
➤ላለበሳቹ ደግሞ አላህ ይወፈቃችሁ አላህ ገር ያድርግላችሁ !
➤ሀቂቃ የህን የመሰለ ደስታና ሰላም ሳትቀምሱት ሳታዩት አየምልጣቹ የአላህን ትዛዝ አክብሩ በምእራብ ፋሽን አትሸወዱ አትሸምገሉ እነሱ እኛን ለማበላሸት ነዉ ቀን ከለሊት የሚለፋት ከሀቅ መንገድ አንድንወጣ ነው የሚፈልጉት ስለዚህ እህቴ ሙራድቸውን
❨ ፍላጎታቸውን ) አትሙይላቸዉ!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
➤ሰላም መረጋጋት ሰኪና ደስታ ክብር ሀያእ እዛ ውስጥ ነው ሀቂቃ ለኛ ሴቶች ክብራችን ሂጃባችን ነዉ ሸሪዓውን የጠበቀ ሒጃብ ኒቃብ ከለበስን ማንም ቀና ብሎ አያየንም እንከበራለን !
➤ታዳ አላህ ይህን የመሰለ ክብር ሰጥቶን ሲየበቃ ለምን በራሳችን እጅ እንረክሳለን አላሁሙሰተአን ሂጃብሽን ጥለሽ ፋሸን የምትከተይዋ እህቴ አላህን ፍሪና ሸረዓውን የጠበቀ ሒጃብ ልበሺ ፉሽን እያልሽ ከኼራሽንም ዱንያሽንም አታበላሺ::
➤ሒጃብ የለበሳቹ ውድ እህቶቼ አላህ ኢስቲቃማህ የወፍቃቹ ጠንክሩ ምንም ነገር ቢፈጠር በሒጃባቹ እንዳትደራደሩ ሶብሩ!!
➤ላለበሳቹ ደግሞ አላህ ይወፈቃችሁ አላህ ገር ያድርግላችሁ !
➤ሀቂቃ የህን የመሰለ ደስታና ሰላም ሳትቀምሱት ሳታዩት አየምልጣቹ የአላህን ትዛዝ አክብሩ በምእራብ ፋሽን አትሸወዱ አትሸምገሉ እነሱ እኛን ለማበላሸት ነዉ ቀን ከለሊት የሚለፋት ከሀቅ መንገድ አንድንወጣ ነው የሚፈልጉት ስለዚህ እህቴ ሙራድቸውን
❨ ፍላጎታቸውን ) አትሙይላቸዉ!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ዘመን ይቀያየራል
ሰውም ይለዋወጣል
ማጣት ማግኘትም ይፈራረቃል
ምኞቱም ያልፋል ውብትም
ይረግፋል
አሏህ ግን ለዘላለም በዙፋኑ ነግሶ ይኖራል!
https://t.me/httpsLatahzen
ሰውም ይለዋወጣል
ማጣት ማግኘትም ይፈራረቃል
ምኞቱም ያልፋል ውብትም
ይረግፋል
አሏህ ግን ለዘላለም በዙፋኑ ነግሶ ይኖራል!
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
◾️ሸህ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ።
➡️ ነጃ መውጣት (መዳን) የምትፈልግ ከሆነ እነዚህ ሶስት ነገሮች ላይ አደራ፦
①) የአላህን ኪታብ "ቁርአን" አጥብቀህ ያዝ
②) ቅናቻውን "የመልእክተኛው መንገድ" ተከተል
③) ቢድአ "በዲን ላይ ጭማሬ" ተጠንቀቅ።
📚 شرح المنظومة الحائية (ص٥٦)
https://t.me/httpsLatahzen
➡️ ነጃ መውጣት (መዳን) የምትፈልግ ከሆነ እነዚህ ሶስት ነገሮች ላይ አደራ፦
①) የአላህን ኪታብ "ቁርአን" አጥብቀህ ያዝ
②) ቅናቻውን "የመልእክተኛው መንገድ" ተከተል
③) ቢድአ "በዲን ላይ ጭማሬ" ተጠንቀቅ።
📚 شرح المنظومة الحائية (ص٥٦)
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሙሉውን አንብበው ከዚያም መጨረሻ ላይ ያለውን ቁጥር አይተው ይወስኑ።
የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣
*ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም*
ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ።
እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት።
ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም።
የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።
የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣
*ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም*
ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ።
እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት።
ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም።
የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።
▪️ቢሽር ቢን አልሀሪስ አላህ ይዘንለትና እንዲህ አሉ።
✅ ሰዎች ዘንድ እንድትወሳ ብለህ ምንም አትስራ። መጥፎ ስራህን (ሰዎች እንዳያውቁብህ) እንደምትደብቀው ሁሉ መልካም ስራህንም ደብቅ።
📚 [ سير اعلام النبلاء ]
https://t.me/httpsLatahzen
✅ ሰዎች ዘንድ እንድትወሳ ብለህ ምንም አትስራ። መጥፎ ስራህን (ሰዎች እንዳያውቁብህ) እንደምትደብቀው ሁሉ መልካም ስራህንም ደብቅ።
📚 [ سير اعلام النبلاء ]
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret