La tehzen
94 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
#በረመዷን_ወር_የተፈፀመው_እጅግ_አስደናቂው_ገድል

ጊዜው ወርሃ ረመዷን ነው የሮም ኢምፓየር አንድትን ሙስሊም ሴት ክብሯን ገፎ ሂጃቧን አራቁቶ ዘብጥያ ያወርዳታል ። ባልተቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ እንዲሉ የሮም መንግስት ይህን ያደረገው በሙስሊሞች ላይ ያለውን ጥላቻና ንቄት ለማሳየት ነበር ።

ያች ጀግና ሴት በጊዜው ለነበረው የአባሲድ ኸሊፋ ሙእተሲም ቢላህ መልእክት ላከች ዋ ! ኢስላማ ! ዋ ሙእተሲማ ! እንደት ሙእተሲም ቢላህ ባለበት የአንድት ሙስሊም ሴት ክብር ይደፈራል ስትል !!
ሙእተሲም ቢላህ ይህንን ሲሰማ ንደቱን መቆጣጠር አልቻለም ። እናም ለሮሙ መሪ ደብዳቤ ላከበት ። ደብዳቤ እንደዚህ ይላል " አንተ የውሻ ልጅ ! ትለቃት እንደሆነ በአስቸኳይ ልቀቃት አለበለዚያ መጀመሪያው ካንተ ጋር መጨረሻው ደግሞ ከእኔ ጋር የሆነን ሰራዊት አዘምትብሃለሁ " አለው ።

የሮሙ መሪ የሚእተሲምን ማስፈራሪያ ችላ በማለት ሴትዮዋን እንደማይለቅ ገለፀ። በዚህ ጊዜ ሙእተሲም ለዚያች ለአንድት ሙስሊም ሴት ክብር ሲል በብዙ ሺህ የሚቆጠር ሰራዊቱን አሰልፎ በሮም ላይ ዘመተ ። ለአንድት ሙስሊም ሴት ክብር ሲል !!!!
#አሙሪያ ላይ የሮም ሰራዊት ከሙስሊሙ ሰራዊት ተላተመ ። የሮም ጦር ተደመሰሰ ። ያች ጀግና ሙስሊም ሴትም ከሮሞች እጅ ነፃ ወጣች ። የሮም ጦር መሪ ያ ያችን ክብርት ያዋረዳት መሪ ተይዞ ተማርኮ መጣ ። እናም ለዚያች ጀግና ሴት ሙሉ ስልጣኑ ያንቺ ነውና ተበቀይው አሏት ። እርሷ ግን አለች " አውፍ ብየዋለሁ "!!!!! አሏሁ አክበር !

ታላቁ ሙሃዲስ ኢማም አህመድ ኢብኑ ሀምበል ቁርአን የአላህ ቃል አይደለም በል እያለ ብዙ ስቃይ ያደረሰባቸው ሙእተሲም ለአንድት ሙስሊም ሴት ክብር ያደረገውን ባዩ ጊዜ በደስታ በመፈንደቅ " እርሱ ከኔ ጋር ይቅር የተባለ ነው ( ፈሁዎ መእፉውን ኢንዲ ) " አሉ ! ኢማሙ አህመድ ግርፋታቸውን ስቃያቸውን ረሱት ። የርሳቸው ስቃይ ለአላህ ሲባል ነውና !!
ልብወለድ የሚመስል እጅግ አኩሪ ታሪካችን !!

ዛሬ ሙእተሲም ኖሮ ይህ በቢሊዮን የሚቆጠር ሙስሊም ያለበትን የውርደት ኑሮ ቢያይ ምን ይሰማዋል ?!!! ብስጭቱ ብቻ አይገድለውም ??!!
ዛሬ ኡይጉሮችን ፣ ፍልስጤሞችን ፣ ሮሂንጊያዎችን ፣ ሶሪያዎችን ፣ የመኖችን ቢያይ ምን ይሰማዋል ?
ዛሬ እነዚህን ሀሞታቸው የፈሰሰ ሙስሊም ተብየ መሪዎች ቢመለከት ምን ይውጠዋል ?

ፍልስጤሞችም ይላሉ ዋ! ሙእተሲማ !!!

ዋ ! ሙእተሲማ !

ተደራሽ ይሆን ዘንድ ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድዎ ያስተላልፉ ከማይቋረጠው አጅር ተካፋይ ይሁኑ
የቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል
https://t.me/httpsLatahzen

https://t.me/httpsLatahzen
Forwarded from አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) (አቡ ሙዓዝ ሀሰን)
ለደሴ ነጋዴዎች
==========
اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎

እንደሚታወቀው ደሴ ውስጥ ሱና ወዳድ የሆኑ ነጋዴዎች አሉ

ይሁን እንጂ የሚያሳዝነው ነገር ከሱና መሻይኾቻቸው ጋር በጥልቅ አይተዋወቁም።

ለምሳሌ የደሴ መሻይኾች አንዳቸውም ኑሯቸውን የሚመሩበት ሲስተም የላቸውም ወሏሂ የወር ገቢ መቶ ብር የሌለው ባለ ቡዙ ልጅ የሆነ ሸይኽ ወይም ዳዒ አለ

ስለዚህ አናንተ የደሴ ሱና ወዳድ ነጋዴዎች ሆይ እባካቹህ ለማንም የጫት ቀርጥ በጉያው ይዞ ለሚዞር ለማኝ እየመዘዛቹህ ብራቹህን አትጨርሱ!!

ለሱና መሻይኾች ደፍረው ለማይለምኑ ቁጥብ ሰለፊይ ማይኾቻቹህና ዳዒዎቻቹህ ስጡ።

እንድትጠቀሙ ነው የጠቆምኳቹህ
የብናኝን ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል።(ኣዝ-ዘልዘላህ)
የብዙ ሰወች የኣንድ ቀን የሻይ ቡና ሂሳብ ተደምሮ በችግር ላይ ላሉ የቲሞችና ለኣቅመ ደካሞች ቢሰጡ ለእነሱ የህልውናችን ጉዳይ ሁሉ ሊታደግ የሚችል ነው።

ሰደቃ ወደ ጀነት መግቢያ ምክንያት ነው።ይህንን ሸይጧን የዘጋብንን በታሰረበት ወር የመልካም በር እኛም መልካም በመስራት እንክፈተው።

🌴🌴ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም 🌴🌴

ወደዚህ መልካም ስራ የሚጠራችኁ።።።ላተህዘንን ቆም ብለን ለጥሪው ምላሽ እንስጥ።

የመልካምነት ትንሽ የለውም። ያለንን በማበርከት ኣጋርነታችን አናሳይ!!

https://t.me/resulinn

https://t.me/httpletehzen
#ያለ_ሶላት_ህይዎት_የለም !!
<~~>
ምን ጠጋ ጠጋ ነው ሶላት መከልከሉ?
የአጴው ስርኣት ናፈቃችሁ ገድሉ?
ሙስሊሙን ጠቅላላ መጨቆን መግደሉ?
ወይ ይለይላችሁ ሙስሊም ይጥፋ በሉ!!
ካልሆነ ሙስሊሙን ያው እንደምታውቁት
በፍፁም የለንም ህይዎት ያለ ሶላት
ምነው የኛ መኖር እንዲህ ከበዳችሁ
በሰላም በተጓዝን ምን ደረስንባችሁ
በስልጣን በወንበር አልተጋራናችሁ
ፖለቲካ አልገባን አልተሻማናችሁ
በሶላት ቀልድ የለም በዚህ አትምጡብን
ሰው ህይዎቱን ካጣ ይጠብቃል ምንን?
ሶላታችን ማለት ይህ ነው ህይዎታችን
ያለ ሶለት ህይዎት የለም እዎቁልን
ያለ ሶላት ህይዎት የለም በእስልምና
በተዋበው እምነት በቀናው ጎዳና
ቀንታችሁ ከሆነ ባንድ እንዝለቅ ኑና
ካልሆነ ምንድን ነው ሲቀኑ ጭቆና!?
ያውም በህይወት ላይ በሶላት ላይ ጫና!?
ኧረ ደግ አይደለም አያምርም በናንተ
ለውጥ መጥቷል ብሎ ላገር ባሰሞተ
ጭቆናን ለማጥፋት ቃል ገብቶ ላተተ
አንገቴን ቀልታችሁ ስጋየን ቦጫጭቁት
ቢሻችሁ ለአሞራ ቢሻችሁ ቅበሩት
በህይወት እስካለሁ ሶላቴን አትንኩት
በፍጹም የለንም እዎቁልን በእውነት
ሶላት ያለ ሂዎት ሂዎት ያለ ሶላት!!


https://t.me/httpsLatahzen
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የረጲ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወላጆች ተቃውሞ


እንዲህ ጀግና ሁኑ
La tehzen
የብናኝን ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል።(ኣዝ-ዘልዘላህ) የብዙ ሰወች የኣንድ ቀን የሻይ ቡና ሂሳብ ተደምሮ በችግር ላይ ላሉ የቲሞችና ለኣቅመ ደካሞች ቢሰጡ ለእነሱ የህልውናችን ጉዳይ ሁሉ ሊታደግ የሚችል ነው። ሰደቃ ወደ ጀነት መግቢያ ምክንያት ነው።ይህንን ሸይጧን የዘጋብንን በታሰረበት ወር የመልካም በር እኛም መልካም በመስራት እንክፈተው። 🌴🌴ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም 🌴🌴 ወደዚህ…
💢ለረጅም ወራት "ያ አላህ ለረመዷን አድርሰን" ስንል ነበር እነሆ በራሕመቱ ለረመዷን አድርሶናል አልሀምዱሊላህ።

አሁን ዱዓችን ሊሆን የሚገባው

"🔷ያረብ መልካም ስራዎችን ወፍቀን አግራልንም ስራችንም ተቀበለን"

በረመዷን ወር ዋና ዋና ከሚባሉ መልካም ስራዎች ውስጥ

↖️/ ፆም (ዋናውና ትልቁ ነው)
↖️/ ሰላት (ፈርዱም ሱናውም)
↖️/ቁርኣን
↖️/ ዱዓ
↖️/ ሰደቃ (ፆመኛን ማስፈጠርም ጭምር)

↙️🔹እነዚህንና ሌሎችንም አላህ የሚወዳቸው ስራዎችን እናብዛ
👉ዋናው ነገር ረመዷንን ማግኘቱ ሳይሆን በርሱ መጠቀሙ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
adera hulachum be metakut social media ly enelakelachew


ejeg anjet yemibela kestet new welahi betam new metasaznew ehetachn

tolo enedreselat ya jemeatel heyr
Audio
አንድ ሰው የቁርዐን ወዳጂ ነው
የሚባለው መቼ ነው!?

እነርሱ የአሏህ ልዩ ወዳጆች ናቸውና

متى يكون المرء من أهل القرآن-
تفصيل ماتع نافع من الشيخ أ.د.
#عبدالسلام_الشويعر-حفظه الله تعالى -

በሸይኽ አብደ-ሰላም አሹወይዒር ሀፊዞሁሏህ

በሚያምር አገላለፅ አድምጡት ትጠቀማላችሁ።

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
ሴት እህቶቻችን

#ነገ_በሁሉም_ትምህርት_ቤቶች_ጥቁር_ሂጃብ

እና ደሞ በየ ት/ቤት ግሩፕ ላይ ሼር አርጉት

🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
JOIN: @islam_in_school
JOIN: @islam_in_school    ╚════════════╝
ረመዷን
(10)
****

በዚህ መልኩ ተጉዘን ረመዷን 10ኛው ቀን ላይ ደረስን።
ጌታችን ሆይ አንተን ፈርተን፣ ዉዴታህን ከጅለን፣ ጀነትህን ከጅለን ... የቻልነዉን ያህል ፆምን። የቻልነዉን ያህል ቆምን።
አላህ ሆይ ማረን። አምላካችን ሆይ እዘንልን።
ያ ረብ!
Forwarded from Mąřà
📣📣📣 አዋጅ አዋጅ 🔉🔊🔊
‼️‼️ለ አየር ጤና ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ‼️‼️

ከሰኞ ጀምሮ ማለትም ከ 03/08/2014 ጀምሮ ሁሉም ተማሪ የዙህርን ሰላት በጀመኣ ሰግዶ ነው መግባት አለበት። አደራ ሁላችሁም ሳትሰግዱ ወደ ግቢ እንዳትገቡ።‼️‼️ 🔔ላልሰሙት አሰሙ🔔
የሰላታችን ጉዳይ መፍትሔ የሚገኝለት በኛ አንድ መሆን ነውና እባካችሁ በ አላህ ይሁንባችሁ ትታቹን ወደ ግቢ አትግቡ።🙏🙏 የመጀመሪያ እርምጃችን ይሄ ነው ቀጣይ እርምጃችን ደግሞ ግቢ ውስጥ መስገድ ይሆናል። ስለዚ አደራ ሰኞ በ ጀመኣ ካልሆነ በቀር ወደ ግቢ አንግባ🙏🙏🙏🙏🙏🙏

#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
#iqra_jema
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ ትምህርታቹ & ከሰላታቹ
የሚጠየቅ ጥያቄ ይሆን‼️
የረጲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በምሳ ሰዓታቸው ወጥተው ሶላታቸውን ሰግደው በሰላም ገብተዋል። እንደት ነው ደስ የሚሉት በአላህ አሁን ሰላማዊና ንጹሕ አስተሳሰብ ያለው ሰው በነዚህ ትንታግ ወጣቶች ይደሰታል እንጂ እንደት ይከፋዋል? ታምራላችሁ የምር አንደኛ👌
ምን አለበት?🤔
ኩንትራት ለሆነች ለዚች አለም ኑሮ
እድሜ ላይበደር አለምን ተሻግሮ
ሁሌም እንደሮጠ በህይወት ጎዳና
በከንቱ መባዘን አንድ ቀን ሳይጠና
ጭቅጭቅ ቅራኔ ሰንቆ ጥላቻ

መዋደድን ጥሎ ሲኖር ለየብቻ
ላይከፍልበት ዋጋ ቅንነት ደግነት
በክፋት መንገድ ባይሄድ ምን አለበት?
ሀሳብ
እኔማ ምኞቴ
እኔማ ዘንድሮ የተመኘሁት
ይችን ውሸት አለም ተሰናብቻት
በእስልምና እምነቴ ህይወት መሰዋት
ሀምዛን መጎራበት ከዚያም በጀነት
እኔማ ዘንድሮ የሚታየኝ በልሜ
ኢስላም ካገናኘን ቆራጡ ወንድሜ
በትግሉ ሜዳ ላይ በጀግንነት ቁሜ ሲንዠቀዠቅ ደሙ ሲንዠቀዠቅ
ደሜ
ሸሀዳ ለመስጠት ጣቴን እየቀሰርኩ
ባይኖቼ ህሊና ጀነትን እየሳልኩ
የደስታው ብዛት አስፈንድቆኝ በሳቅ
ሁረል አይኗ መጥታ አንተ የኔ አማና
አንተ የኢስላም ታጋይ አንተ የኔ ጀግና አብሽር እንዳተግዝ አብሽር
እንዳትፈራ ጌታህ የለገሰህ ያንተዋ ሙሽራ
ለዛ ባለው ድምፅዋ ብላኝ ስትጣራ
ተረሳኝ ህመሙ መቁሰሉ መድማቱ
ቸኮልኩኝ ቋመጥኩኝ ባስቸኳይ መሞቱን በሀሳብ ተውጨ መለስ
ብየም አልኩኝ
አንድ አይደለም ሽህ ጊዜ በሞትኩኝ
"አጠር ያለች ግጥም ለውዷ እህቴ"

*ትሸፈነው እንጂ በመላ አካላቷ*
*ሂጃቧ ነውና የሴት ልጅ ውበቷ*

*ጀነት እንዲያስገባሽ ነውና ምኞቴ*
*የአላህን ትዛዝ ጠብቂው እህቴ"*

*ክብሯን እዲጠብቅ ዱሪየ እንደይደፍራት*
*"ባለጌና አጃቢ በሩቁ እንዲፈራት"*

*ስሟን እንዲጠብቅ ሰውም እንዲያከብራት*
*በውበት ላይ ውበት እንዲጨምርላት"*

*ለሴት ልጅ መሸፈን ይህን መረጠላት"*
*ለማስቸገር ሳይሆን መልካም አስቦላት*
➪እህቴ ሆይ! በረመዳን መግሪብ አዛን እንዳለ የመጀመርያ ስራሽ ማፍጠር ይሁን ፤ ብዙ እህቶች የምታፈጥሩት ዘግይታችሁ ነውና ይህን ሀዲስ አስታውሱ።
አቡ ሁረይራ ሲናገሩ ረሱል ﷺ አላህ በሀዲሰል ቁድሲይ እንዲህ ብሏል አሉ፦

『እኔ ዘንድ ተወዳጆቹ ባሮቼ ፈጥነው የሚያፈጥሩት ናቸው።』(ቲርሚዚይ ዘግበውታል)
ረመዷን
(11)
ይከፋኛል ...
**,,*
ከፍ ያለ ደረጃ ይደርሳል ብዬ የገመትኩትን ሰው ከኋላዬ ሳያው ይከፋኛል፡፡ ተመልሼ ከኋላው መሆን ያምረኛል፡፡

ደህና የትዳር ኑሮ ይመሠርታል ብዬ የጠበቅኩት ሰው ነገር ሁሉ አልሆን ሲለው ሳይ ይከፋኛል፡፡

ለፍቅር ብላ ትልቅ ዋጋ ከፍላ ፍቅር ግን ምንም ያላደረገላትን ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡

ትዳሯ የዘገየባት መልካም ሴት ሳይ ይከፋኛል፡፡

ሰው የሆነ ነገር አማክሮኝ ያንን ጉዳይ መፍታት ሲያቅተኝ ይከፋኛል፡፡

ለሆነች ሰው የሆነ ነገር ለማድረግ አስቤ ልቤ ሲሰፋ እጄ ግን ሲያጥር ይከፋኛል፡፡

ግን ግን ለስንቱ ነው የሚከፋኝ እኔ! …
እኔ የምለው እናንተስ እንደኔው ይከፋችኋል ወይስ ..፡፡
 አላህ ሆይ እኔም ባርያህ አልከፋብህ እስቲ፡፡ በረሕመትህ መቅደም ያለባቸዉን አስቀድምልኝ የኔ ጌታ፡፡
አሁንም ድረስ ባንተ ላይ ተስፋ የጣሉትን አስታዉስልኝ ያ ረሕማኑ፡፡
የባሮችህ ችግር ሳይፈታ ይህ ረመዷን አይውጣ፡፡