⚔ጊዜህ አይገዝግዝህ⚔
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
🛑ዳሩል ፊትና🛑
በዱንያ መኖርህ:
ሀብት መንበሽበሽህ:
ድሎት ቢበዛብህ:
ኒእማ እንዳይመስልህ:
🌺🌺🌺🌺🌺
የዱንያ ሀያት:
የፊትና ጊዜ ናት:
አትታለልባት:
ድሎት ብትል ክፋት:
ሁሏም ለፊትና ናት:
🌺🌺🌺🌺🌺
ይህን ተገንዝበህ:
ራስን አዘጋጅተህ:
🌺🌺🌺🌺🌺
ተፈተን ፈተና:
ውጤት ከጅልና።
🌺🌺🌺🌺🌺
በዱንያ መኖርህ:
ሀብት መንበሽበሽህ:
ድሎት ቢበዛብህ:
ኒእማ እንዳይመስልህ:
🌺🌺🌺🌺🌺
የዱንያ ሀያት:
የፊትና ጊዜ ናት:
አትታለልባት:
ድሎት ብትል ክፋት:
ሁሏም ለፊትና ናት:
🌺🌺🌺🌺🌺
ይህን ተገንዝበህ:
ራስን አዘጋጅተህ:
🌺🌺🌺🌺🌺
ተፈተን ፈተና:
ውጤት ከጅልና።
🌺🌺🌺🌺🌺
♣️ድንቄም ዘመናዊ♣️
የእርድና ትግል በፋራዎች አንግል:
ዝመና መስሏቸው ለሆኑት ጅላጅል:
ቀዉሌን አድርሱልኝ ዘማኝ ለሚመስል:
ከሴቷ ልጀምር ከገባችው ገደል:
አይታ ትገባለች ከአደባባይ ወጥታ:
ሰብአዊ ያልሆኑ ከእንስሳት ተርታ:
አራዳ ነን ብለው ሚያሰሙ ኡኡታ:
እሷም እግረ መንገድ ድምፃቸውን ሰምታ:
ማስተጋባት ያዘች የነሱን ኡኡታ:
በድምፅ አይምሰልህ በተግባሯ ሰርታ:
መውጣት ጀምራለች ራሷን አራቁታ:
ሽቶና ዶደራንት በራሷ ላይ ነፍታ:
ትፈናጠዛለች ታስሮ እንደ ተፈታ:
መግባቷስ መች ቀረ ከአጅነቢ እይታ:
ትሞላፈጣለች ለመለከፍ ሽታ:
ፊቷ ላይ ለቅልቃ የቀለም ጋጋታ:
ወንድ ተብየውም አራዳ ነኝ ባዩ:
መባልን ከጅሎ ነው እኮ አማላዩ:
ፀጉሩን አበላልጦ ሲኪኒውን ለብሶ:
እሷን ለማማለል አቅዶ ጠንስሶ:
ራሱን ገምቶ ተመስሎ አረዳ:
ቢያውቅማ ነበር ሞኛ ሞኝ ገዳዳ:
ድንቄም ነሽ አራዳ:
አራዳማ እሱ ነው ያ የሱና አንበሳ:
አጅነቢ ለማየት አይኑን ማያነሳ:
ቆፍጠን ያለ ጀግና ያልሆነ ኮሳሳ:
ሱሪ ያሳጠረ ፂሙን ማያነሳ:
ሴቷም አራዳ ነች ያች የሱና ጀግና:
በሰለፎች መንገድ በሀቅ ላይ ሆና:
እንደዛች ኮሽኳሺት የማትቀር መና:
በኒቃብ ተዉባ በሂጃቧ ዘምና:
በአላህ በሩሱሉ አረጋግጣ አምና:
በቁርአን በሀዲስ ነች የምትቃና:
ይህን ካልኩ ይበቃል እንደው ለናሙና:
እርድና ይሄ ነው የሁለት ሀገር ጀና።
Be dgmie yetlkek
የእርድና ትግል በፋራዎች አንግል:
ዝመና መስሏቸው ለሆኑት ጅላጅል:
ቀዉሌን አድርሱልኝ ዘማኝ ለሚመስል:
ከሴቷ ልጀምር ከገባችው ገደል:
አይታ ትገባለች ከአደባባይ ወጥታ:
ሰብአዊ ያልሆኑ ከእንስሳት ተርታ:
አራዳ ነን ብለው ሚያሰሙ ኡኡታ:
እሷም እግረ መንገድ ድምፃቸውን ሰምታ:
ማስተጋባት ያዘች የነሱን ኡኡታ:
በድምፅ አይምሰልህ በተግባሯ ሰርታ:
መውጣት ጀምራለች ራሷን አራቁታ:
ሽቶና ዶደራንት በራሷ ላይ ነፍታ:
ትፈናጠዛለች ታስሮ እንደ ተፈታ:
መግባቷስ መች ቀረ ከአጅነቢ እይታ:
ትሞላፈጣለች ለመለከፍ ሽታ:
ፊቷ ላይ ለቅልቃ የቀለም ጋጋታ:
ወንድ ተብየውም አራዳ ነኝ ባዩ:
መባልን ከጅሎ ነው እኮ አማላዩ:
ፀጉሩን አበላልጦ ሲኪኒውን ለብሶ:
እሷን ለማማለል አቅዶ ጠንስሶ:
ራሱን ገምቶ ተመስሎ አረዳ:
ቢያውቅማ ነበር ሞኛ ሞኝ ገዳዳ:
ድንቄም ነሽ አራዳ:
አራዳማ እሱ ነው ያ የሱና አንበሳ:
አጅነቢ ለማየት አይኑን ማያነሳ:
ቆፍጠን ያለ ጀግና ያልሆነ ኮሳሳ:
ሱሪ ያሳጠረ ፂሙን ማያነሳ:
ሴቷም አራዳ ነች ያች የሱና ጀግና:
በሰለፎች መንገድ በሀቅ ላይ ሆና:
እንደዛች ኮሽኳሺት የማትቀር መና:
በኒቃብ ተዉባ በሂጃቧ ዘምና:
በአላህ በሩሱሉ አረጋግጣ አምና:
በቁርአን በሀዲስ ነች የምትቃና:
ይህን ካልኩ ይበቃል እንደው ለናሙና:
እርድና ይሄ ነው የሁለት ሀገር ጀና።
Be dgmie yetlkek
የመድኃኔዓለም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ዓይኔን ግንባር ያድርገው ብሎ ስለ ሴኪዩላሪዝም እያወራ ነው። እርሱም በአቅሙ በሶላት ወቅት ወጥቶ መስገድን እንድከለክል ከላይ ታዝዣለሁና አይቻልም ብሏል። ወጥታችሁ መስገድ አትችሉም ካሉ እዛው ውስጥ ላይ በጀማዓህ ስገዱና ቀጣይ የሚሆነውን በጋራ እናያለን። ቀልደኞች! ቀልዳቸው አይጠገብም‼ እስኪ መጀመሪያ የአንድን እምነት ብቻ የሚገልጸውን ኃይማኖታዊ ስያሜያችሁን አስተካክሉ! «ሞኝ ባያፍር ፥ የሞኝ ዘመድ ያፍር!» አሉ። ለናንተ ድድብና እኛ ተሸማቀቅን። አሁን ሴኪዩላሪዝም በእናንተ አንደበት ሲወራ ትንሽ እንኳ አታፍሩምን⁉️
||
||
ዛዛታ ለምኔ👇
ቀልድና ጨዋታ:
ፌዝና ዛዛታ:
እጅጉኑ በዝታ:
ቀብርን አስረስታ:
አኼራን አስትታ:
ታመጣለች በሽታ።
ብዙም አንቅረባት:
ይሻላል ብንተዋት:
ቀብርን ሚያውቀው:
ስቃዩን የፈራው:
ዛዛታ አይቀርበው:
መገልፈጥ አያምረው:
ራስህን ተመልከት ከየቱ ነው ያለኸው።
ቀልድና ጨዋታ:
ፌዝና ዛዛታ:
እጅጉኑ በዝታ:
ቀብርን አስረስታ:
አኼራን አስትታ:
ታመጣለች በሽታ።
ብዙም አንቅረባት:
ይሻላል ብንተዋት:
ቀብርን ሚያውቀው:
ስቃዩን የፈራው:
ዛዛታ አይቀርበው:
መገልፈጥ አያምረው:
ራስህን ተመልከት ከየቱ ነው ያለኸው።
በየደረሳችሁበት ስገዱ
~
በየጊዜው እየተነሱ አንዴ ሶላት አንዴ ሒጃብ የሚከለክሉ ጠባቦች ወቅታዊ ቀስቃሽ ምክንያቶች ቢኖራቸውም ቀዳሚው ሰበብ ግን ስር በሰደደ ጥላቻ የተነሳ በኢስላማዊ ነፀብራቆች የሚደነብሩ መሆናቸው ነው። ሶላቱ ለኛ የሰላም ምንጭ ቢሆንም ለነሱ ግን ክፉኛ ይረብሻል። ሒጃቡ ለኛ ከክፉ መጠበቂያ ዋስትና ነው። ለነሱ ደግሞ አፈሙዙን ያዞረ ጠመንጃ ያክል ያስፈራቸዋል።
እና እንዴት እንግባባ? መሰራት ካለባቸው ስራዎች በተጓዳኝ የማላመድ ስራ መስራት አለብን። ሶላቱንም ሒጃቡንም አእምሯቸው እንዲለምደው ማድረግ። ይሄ ነገር ቀላል ባይሆንም የራሱ ትርጉም አለው። መስጂድ በማንሄድባቸው ሁኔታዎች ጊዜ እራሳችንን ለአደጋ በማያጋልጥ ሁኔታ ባለንበት እንስገድ። "ምድር ሁሉ መስገጃ ተደርጋልኛለች" ብለዋል ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰላም። ስለዚህ በህክምና ቦታዎች፣ ጉዳይ ለማስፈፀም በሄድንባቸው ግቢዎች፣ በጎዳናዎች፣ ... ያለ ምንም መሸማቀቅ ጥግ ይዘን እንስገድ። ወቅቱ እየገፋ እያየን የግድ መስጂድ እስከምናገኝ ወይም ቤት እስከምንደርስ መቆየት የለብንም። ይሄ ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ሶላትን በወቅቱ መስገድ ያለው ዋጋ ይታወቃል። ለረሱት ማስታወሻ፣ ለተዳከሙት ማነቃቂያ ይሆናል። የሚረበሹ ጭንቅላቶችም ለጊዜው ቢረበሹም ቀስ እያሉ እንዲለምዱት፣ 'ኖርማል' አድርገው እንዲቀበሉት መንገድ ይጠርጋል። ጉዳዩ ፈፅሞ የምንደራደርበት እንዳልሆነም በቂ መልእክት ያስተላልፋል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
~
በየጊዜው እየተነሱ አንዴ ሶላት አንዴ ሒጃብ የሚከለክሉ ጠባቦች ወቅታዊ ቀስቃሽ ምክንያቶች ቢኖራቸውም ቀዳሚው ሰበብ ግን ስር በሰደደ ጥላቻ የተነሳ በኢስላማዊ ነፀብራቆች የሚደነብሩ መሆናቸው ነው። ሶላቱ ለኛ የሰላም ምንጭ ቢሆንም ለነሱ ግን ክፉኛ ይረብሻል። ሒጃቡ ለኛ ከክፉ መጠበቂያ ዋስትና ነው። ለነሱ ደግሞ አፈሙዙን ያዞረ ጠመንጃ ያክል ያስፈራቸዋል።
እና እንዴት እንግባባ? መሰራት ካለባቸው ስራዎች በተጓዳኝ የማላመድ ስራ መስራት አለብን። ሶላቱንም ሒጃቡንም አእምሯቸው እንዲለምደው ማድረግ። ይሄ ነገር ቀላል ባይሆንም የራሱ ትርጉም አለው። መስጂድ በማንሄድባቸው ሁኔታዎች ጊዜ እራሳችንን ለአደጋ በማያጋልጥ ሁኔታ ባለንበት እንስገድ። "ምድር ሁሉ መስገጃ ተደርጋልኛለች" ብለዋል ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰላም። ስለዚህ በህክምና ቦታዎች፣ ጉዳይ ለማስፈፀም በሄድንባቸው ግቢዎች፣ በጎዳናዎች፣ ... ያለ ምንም መሸማቀቅ ጥግ ይዘን እንስገድ። ወቅቱ እየገፋ እያየን የግድ መስጂድ እስከምናገኝ ወይም ቤት እስከምንደርስ መቆየት የለብንም። ይሄ ብዙ ፋይዳዎች አሉት። ሶላትን በወቅቱ መስገድ ያለው ዋጋ ይታወቃል። ለረሱት ማስታወሻ፣ ለተዳከሙት ማነቃቂያ ይሆናል። የሚረበሹ ጭንቅላቶችም ለጊዜው ቢረበሹም ቀስ እያሉ እንዲለምዱት፣ 'ኖርማል' አድርገው እንዲቀበሉት መንገድ ይጠርጋል። ጉዳዩ ፈፅሞ የምንደራደርበት እንዳልሆነም በቂ መልእክት ያስተላልፋል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
\\ወደድኳቹ//
ይድረስ ለሀቅ ባለቤቶች
ይድረስ ለሀቅ ተሟጋቾች
" " "አስተማሪዎች
~~~~~
````````````
በአላህ መንገድ_ስለተሟገታችሁ
የያዛችሁት መንገድ_ስለወገናችሁ
ከቢደዓ ባለቤት_ስላስጠነቀቃችሁ
እጅግ በጣም_ወደድኳችሁ
••••••••••••••••••••••••••••••••
ስሙኝማ ኡስታዞቼ _አብሽሩ ለነጌ
ሰብሩ ትካሳላችሀ _በአኼራ ነጌ
የእውነት_ትግላችሁ ለዲን ከሆነ
አካሄዳችሁ_ ዲንን ለመርዳት ከሆነ
አትበገሩ _ለባጢል ባለቤቶች
ሁኑ _የሀቅ የእውነት ባለቤቶች
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ይድረስ ለሀቅ ባለቤቶች
ይድረስ ለሀቅ ተሟጋቾች
" " "አስተማሪዎች
```
ተደሰትኩባችሁ
ወደድኳቹ _እጅግ
በአላህ መንገድ_ስለተሟገታችሁ
የያዛችሁት መንገድ_ስለወገናችሁ
ከቢደዓ ባለቤት_ስላስጠነቀቃችሁ
እጅግ በጣም_ወደድኳችሁ
••••••••••••••••••••••••••••••••
ስሙኝማ ኡስታዞቼ _አብሽሩ ለነጌ
ሰብሩ ትካሳላችሀ _በአኼራ ነጌ
የእውነት_ትግላችሁ ለዲን ከሆነ
አካሄዳችሁ_ ዲንን ለመርዳት ከሆነ
አትበገሩ _ለባጢል ባለቤቶች
ሁኑ _የሀቅ የእውነት ባለቤቶች
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ሶላት እንሰግዳለን
በኑረዲን አል_አረቢ
#ቢላል__
#ነጃሽ__
#ኢማሙ_አህመድ_አልጋዚ__
#ጦለሀ_ጀዕፈር__
#ዑመር_ሰመተር _የተጠቀሱበት
#ወላሒ_እንሰግዳለን__!!
------------------------------
ከሀሰብ ወደብ እስከ ኤርትራ፡
በደቡብ ክልል ብሎም ባማራ፡
ሲዳማን ብሎ ገብቶ በትግሬ፡
ሙስሊሙ ደምቋል በሀረር ድሬ፡
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
ኦሮሚያን ሾልኮ ሔዶ እስከ ባሌ፡
በሰላም አለ ሙስሊም ሱማሌ፡
በአድስ አበባ ገብቶ በቦሌ፡
ከምፅዋ በር እስከ ኤርታሌ፡
ከመተማ ጫፍ እስከ ሞያሌ፡
በወባቦ ዘልቆ በሚሌ፡
ሙስሊሞች አሉ በሀገሪቱ፡
በደል ቢሆንም ዱሮም ስሪቱ፡
----------------//------------------
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
በስርአት ደምቀው ሆነው አይናፋር፡
ሙስሊሞች አሉ ዛሬም በአፋር፡
ለእምነታቸው ቆፍጣና ደፋር፡
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
ከለብነ ድንግል እስከ ወያኔ፡
በአፄው ስርአት የግፍ ኩነኔ፡
ሲጨቆን ኑሯል ሙስሊም ወገኔ።
እንከባበር ተው ብልፅግና፡
ደፍረህ አትምጣ በእስልምና።
----------------------------------
ጠላት አክሽፈው የገረሰሱ፡
የምነቴን ጠላት የደመሰሱ፡
አሉኝ አበወች የታሪክ አውራ፡
ለእምነታቸው የሰሩ ስራ፡
የነዚያ ትግል አስተምሮኛል፡
እምነቴን ልቀቅ እኔ መሮኛል፡
በደል ግፋችሁ አንቀጥቅጦኛል፡
-----------------------------------
#ነጃሽ__
#ኢማሙ_አህመድ_አልጋዚ__
#ጦለሀ_ጀዕፈር__
#ዑመር_ሰመተር _የተጠቀሱበት
#ወላሒ_እንሰግዳለን__!!
------------------------------
ከሀሰብ ወደብ እስከ ኤርትራ፡
በደቡብ ክልል ብሎም ባማራ፡
ሲዳማን ብሎ ገብቶ በትግሬ፡
ሙስሊሙ ደምቋል በሀረር ድሬ፡
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
ኦሮሚያን ሾልኮ ሔዶ እስከ ባሌ፡
በሰላም አለ ሙስሊም ሱማሌ፡
በአድስ አበባ ገብቶ በቦሌ፡
ከምፅዋ በር እስከ ኤርታሌ፡
ከመተማ ጫፍ እስከ ሞያሌ፡
በወባቦ ዘልቆ በሚሌ፡
ሙስሊሞች አሉ በሀገሪቱ፡
በደል ቢሆንም ዱሮም ስሪቱ፡
----------------//------------------
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
በስርአት ደምቀው ሆነው አይናፋር፡
ሙስሊሞች አሉ ዛሬም በአፋር፡
ለእምነታቸው ቆፍጣና ደፋር፡
#ወላሒ_እንሰግዳለን___!!
ከለብነ ድንግል እስከ ወያኔ፡
በአፄው ስርአት የግፍ ኩነኔ፡
ሲጨቆን ኑሯል ሙስሊም ወገኔ።
እንከባበር ተው ብልፅግና፡
ደፍረህ አትምጣ በእስልምና።
----------------------------------
ጠላት አክሽፈው የገረሰሱ፡
የምነቴን ጠላት የደመሰሱ፡
አሉኝ አበወች የታሪክ አውራ፡
ለእምነታቸው የሰሩ ስራ፡
የነዚያ ትግል አስተምሮኛል፡
እምነቴን ልቀቅ እኔ መሮኛል፡
በደል ግፋችሁ አንቀጥቅጦኛል፡
-----------------------------------
ለ
ሀ እ ስ
ቅ ጅ ጡ
ሀቅ እያወቁ መሸሽ ግፍ ነው
መረጃ ቀርቦልህ አልቀበል ካልክ
ስሜተህ በግሮህ ከሆነ
ለሌላው መጥመም ሰበብያ አትሁን ራስህን ከዞርክ ለሸይጧን በቂ ነው
ሀ እ ስ
ቅ ጅ ጡ
ሀቅ እያወቁ መሸሽ ግፍ ነው
መረጃ ቀርቦልህ አልቀበል ካልክ
ስሜተህ በግሮህ ከሆነ
ለሌላው መጥመም ሰበብያ አትሁን ራስህን ከዞርክ ለሸይጧን በቂ ነው
ለፉክክር ብለህ ያለ ኢኽላስ ምሰራዉ ስራ ታይቶልህ ይቀራል እንጂ ምንዳዉ 0×0 ነዉ
ስለዚህ ወንድም እህቶቼ ለአላህ ብለን ብላቹ የምንሰራው ስራ ኢኽላስ ከሌለዉ ዋጋ የለዉም
አላህ ስራቸዉ ወዶላቸዉ ከሚቀበላቸዉ ያድርገን
ስለዚህ ወንድም እህቶቼ ለአላህ ብለን ብላቹ የምንሰራው ስራ ኢኽላስ ከሌለዉ ዋጋ የለዉም
አላህ ስራቸዉ ወዶላቸዉ ከሚቀበላቸዉ ያድርገን
አካሄድህ አሳምር
አካሄድህ ጥሩ ከሆነ ለእንቅፋት አትዳረግም
ኡስታዝህ ጠንካራ ከሆነ አትሸራተትም
ኡስታዝህ ካረፈደ ቆይተህ መምጣትህ አይቀርም
እሱ የቀረ እለት መዉደቅህ አይቀርም
መንገድ ከመጀመርህ በፊት መድረሻህን እወቅ
እዉቀት ከመቅሰምህ በፊት ኡስታዝህን ለይተህ እወቅ
ኡስታዝህ በመንሀጁ ጠንካራ ቢሆንም ከእሱ ልጥፍ ከማለት ተጠንቀቅ ራስህን እወቅ
ነጌ እሱን ለማምለክ እዳትዳረግ
ሳታቅ እንዳትጎተት እንደ በግ
አካሄድህ ጥሩ ከሆነ ለእንቅፋት አትዳረግም
ኡስታዝህ ጠንካራ ከሆነ አትሸራተትም
ኡስታዝህ ካረፈደ ቆይተህ መምጣትህ አይቀርም
እሱ የቀረ እለት መዉደቅህ አይቀርም
መንገድ ከመጀመርህ በፊት መድረሻህን እወቅ
እዉቀት ከመቅሰምህ በፊት ኡስታዝህን ለይተህ እወቅ
ኡስታዝህ በመንሀጁ ጠንካራ ቢሆንም ከእሱ ልጥፍ ከማለት ተጠንቀቅ ራስህን እወቅ
ነጌ እሱን ለማምለክ እዳትዳረግ
ሳታቅ እንዳትጎተት እንደ በግ
የእውነት ወንድምህን ትወደዋለ❓
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ከሗላው አያማውም
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ስህተቱን ለብቻው ይነግረዋል
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ውድቀቱ ያሳዝነዋል
💦ለወንድሙ አርቆ የሚያስብ በፊቱ እሱን አብዝቶ ከማሞጋገስ ይጠነቀቃል
💦ለወንድሙ አርቆ ሚያስብ በኸይር ያዘዋል ከመጥፎም ይከለክለዋል።
አላህ ለሱ ብለው ተዋደው በአርሹ ጥላ ከሚሰባሰቡት የድርገን☔️
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ከሗላው አያማውም
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ስህተቱን ለብቻው ይነግረዋል
💦ወንድሙን የእውነት የሚወድ ውድቀቱ ያሳዝነዋል
💦ለወንድሙ አርቆ የሚያስብ በፊቱ እሱን አብዝቶ ከማሞጋገስ ይጠነቀቃል
💦ለወንድሙ አርቆ ሚያስብ በኸይር ያዘዋል ከመጥፎም ይከለክለዋል።
አላህ ለሱ ብለው ተዋደው በአርሹ ጥላ ከሚሰባሰቡት የድርገን☔️
(
وَأْمُرْ أَهْلَكَ بِالصَّلَاةِ وَاصْطَبِرْ عَلَيْهَا ۖ لَا نَسْأَلُكَ رِزْقًا ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُكَ ۗ وَالْعَاقِبَةُ لِلتَّقْوَىٰ
«ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፡፡ በእርሷም ላይ ዘውትር፤(ጽና)፡፡ ሲሳይን አንጠይቅህም፡፡ እኛ እንሰጥሃለን፡፡ መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት፡፡»
[ጦሃ: 132]
وَأْمُرْ أَهْلَكَ بِالصَّلَاةِ وَاصْطَبِرْ عَلَيْهَا ۖ لَا نَسْأَلُكَ رِزْقًا ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُكَ ۗ وَالْعَاقِبَةُ لِلتَّقْوَىٰ
«ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፡፡ በእርሷም ላይ ዘውትር፤(ጽና)፡፡ ሲሳይን አንጠይቅህም፡፡ እኛ እንሰጥሃለን፡፡ መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት፡፡»
[ጦሃ: 132]
Forwarded from La tehzen
«የቲምን አደራ»
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ያ ጀማ ይሄ ቻናል የተከፈተበት ምክንያት እናት አባቶቻችን የቲሞችን ለመርዳት እና ለመማማር ነው እና አህባቢ እረመዳን በጣት የሚቆጠሩ ቀኖች ነው የቀሩት ይሄ ወር ደርሳ ከሚፃሙና ከሚጠቀሙበት አላህ ያድርገን
እህባቢ በዚ በረመዳን ብዙ ስራ ይጠበቅብናል በረመዳን አንድ ስራ በእጥፍ በሚቆጠርበት ወር መረዳዳት አለብን '' መልካም ተግባራት ምንንም አሳንሰህ አተመልከት
ወንድምህን በብሩ ፈገግታ መገናኘት አንኳ ''
ነቢዩ (ሶ,ዐ,ወ)
ላታህዘን በሚል ስም የተጀመረ ጀማ አለ
ይሄን ጀመዐ በተለያየ ነገር መርዳት ወይም እንደ አባል ሆኖ መስራት የሚፈልግ ከስር ሚገኘዉ ስልክ ቁጥር ያናግሩን @jafu412
0965187213
ጀዛ ከላህ
(ነ,ሰ,ዐ) የቲሞችን አደራ ብለውናል እና ይሄን ጀማ ትልቅ ደረጃ እንድርሰው በአላህ ፍቃድ እንሯሯጥ
የቴሌግራም የግሩፕ ሊንካችን👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ያ ጀማ ይሄ ቻናል የተከፈተበት ምክንያት እናት አባቶቻችን የቲሞችን ለመርዳት እና ለመማማር ነው እና አህባቢ እረመዳን በጣት የሚቆጠሩ ቀኖች ነው የቀሩት ይሄ ወር ደርሳ ከሚፃሙና ከሚጠቀሙበት አላህ ያድርገን
እህባቢ በዚ በረመዳን ብዙ ስራ ይጠበቅብናል በረመዳን አንድ ስራ በእጥፍ በሚቆጠርበት ወር መረዳዳት አለብን '' መልካም ተግባራት ምንንም አሳንሰህ አተመልከት
ወንድምህን በብሩ ፈገግታ መገናኘት አንኳ ''
ነቢዩ (ሶ,ዐ,ወ)
ላታህዘን በሚል ስም የተጀመረ ጀማ አለ
ይሄን ጀመዐ በተለያየ ነገር መርዳት ወይም እንደ አባል ሆኖ መስራት የሚፈልግ ከስር ሚገኘዉ ስልክ ቁጥር ያናግሩን @jafu412
0965187213
ጀዛ ከላህ
(ነ,ሰ,ዐ) የቲሞችን አደራ ብለውናል እና ይሄን ጀማ ትልቅ ደረጃ እንድርሰው በአላህ ፍቃድ እንሯሯጥ
የቴሌግራም የግሩፕ ሊንካችን👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from La tehzen
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም