La tehzen
94 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
*⃣ታላቅ የደዕዋ ዝግጅት በታላቁ በድረል ኩብራ መስጅድ

ተጋባዥ እንግዶች
_______________
👉በሸይኽሙሀመድ ኑር
ርእስ የእውቀት አስገላጊነት
እና
👉 በኡስታዝ አብዱረህማን ዐባስ
ርእስ አላህን መፍራት
እሁድ ሚያዚያ 02/08/14 አ/ል ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ አድራሻ ወለቴ ቴሌ ገባ ብሎ
ለሴቶችም በቂ ቦታ አዘጋጅተናል

አዘጋጅ የበድረል ኩብራ ወጣቶች ጀመዓ
Forwarded from Deleted Account
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;- አላህ ዘንድ ከቀኖች ሁሉ በላጩ የጁምዓ ቀን ነው።

﷽ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يصلون عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آَمنوا صَلُّوا عليه وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ በጁምዓ ቀን በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድን አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።
La tehzen
Photo
ለሀገራችን ትልቁ ነቀርሳ አስመሳይነት ነው !
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የአዲስ አበባ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ
ሃላፊ ከ5 ቀናት በፊት ረመዷን ሲገባ ረመዷን ከሪም ብለው በፌስቡክ ገጻቸው
የፖሰቱት ነው ። የሙስሊም ጀለብያ እና ኮፍያ ለብሶ ረመዷን ሙባረክ ከማለት
ይልቅ የሙስሊሙ ልጆችን ከትምህርት እንዳይሰናከሉ ከማድረግ መቆጠብ
ትልቅ ጨዋነት፣ሀገር ወዳድነት ነበር ።
ረመዷን ከገባ ጀምሮ በእርሳቸው ትእዛዝ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች
የሚማሩ ሙስሊሞች በፖሊስ እየተሳደዱ፣ሶላት እንዳይሰግዱ እየተከለከሉ ነው

የሚገርም ነገር ልንገራችሁ ምንም አይነት ችግር ያልነበረባቸው ፣ከርእሰ
መምህራኑ ጋር በመወያየት በረፍት ሰዓት ጭምር እየወጡ ይሰገድባቸው የነበሩ
ትምህርት ቤቶች ነበሩ ። ነገር ግን በትላትናው እለት አቶ ዘላለም እነዚህን ርእሰ
መምህራን በመሰብሰብ ውጭ ወጥተው የሚሰግዱትን ጭምር እንዲከልክሉ
ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶችም ምን እናድርግ ከላይ
የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ።
ከትላንት ወዲያ ከለሚ ኮራ ትምህርት ቤት ወላጆች ተወክለው ያነጋገሯቸውን
ሰዎች ትላንት ቃለመጠይቅ አድርጌ ነበር ። አቶ ዘላለም በፍጹም ሊያዳምጡ
እንኳን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ፣እዚያው ገና ንግግር ስንጀምር 'ብሎክ 'ያደርጉን ነበር
ሲል በሰፊው አብራርቶልኛል። አሳፋሪው ነገር በለሚ ኮራ ኮሚኒኬሽን ፔጅ
ስምምነት ላይ ተደረሰ ብለው ነው የፖሰቱት ።
ለማንኛውም ወገኖቼ ! ውድ ተማሪዎች ! ምሁራኖች ሁላችን ሁላችን
በጋራ በአንድነት በመቆም መብታችንን እናስከብራለን
መብታችን ከማንም በችሮታ የሚሰጠን ሳይሆን ራሳችንን የምናስከብረው ነው ።
በውስጣቸው ያለው የኢስላም ጥላቻ የሚፈነቅላቸው፣የርስበርስ ያላቸውን
ፖለቲካ ሽኩቻ እኛ ላይ ለማራገፍ ለሚፈልግ አራሙቻ ወደ ኋላ የምንልበት
አንዳችም ምክኒያት የለም ። ስለ ሴኩላሪዝም እያነሳን ለእናንተ አናስረዳም ።
እንዲያውም ጥያቄ መጠየቅ ያለብን እኛ ሁነን እያለ ስላነቃችሁን
እናመሰግናለን !
(አብዱረሂም አህመድ )
ረመዷን ሱሑር
(7)
***
ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ ነው እንግዲህ።
ረመዷንን 'ጌታዬ ሆይ አድርሰኝ' ብሎ አምላኩን የተማፀነ ሁሉ አልደረሰበትም። ወሩን የደረሰበት ሁሉ አልፆመዉም።
አሁንም ከኛ መካከል ሱሑርን በልተው የማያፈጥሩ ብዙ ናቸው። ወሩን የማይጨርሱም በርካቶች ናቸው። ማን ማን እንደሆነ የሚያውቀው ግን አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ነው። ለዚህ ነው ትልቅ ዕድል ነዉና ረመዷንን በትክክል እንጠቀምበት የሚባለው።

ወሩን ሙሉ በሐቅ ከሚፆሙት፣ ተቀባይነትንም ከሚያገኙት ያድርገን።
የጁመአ ተወዳጅ ሱናዎች
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❪ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ❫

" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد

الَّلهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّد ٍﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
La tehzen
Video
_*አሰላሞለይኩ ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ዛሬ ጅምዐ ነው ሰለዋት ማውረድ አትርሱ*_
➪➩➪

﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ۝﴾

አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
[ሱረቱ አል- አሕዛብ - 56]

قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»
በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል።

اللهم صل على نبينا محمدﷺ
ረመዳን ቀን 4
Sadat
→ ረመዳን ቀን 4
1) እምነት ምንን ይይዛል?
2) 3 ዱአዎች

🎙ኡስታዝ ሳዳት ከማሀል ሀፊዘሁሏህ))

https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
ረመዳን ቀን 5
Sadat
ረመዳን ቀን 5
የእስልምና ማእዘናት
3 ዱአዎች

🎙ኡስታዝ ሳዳት ከማል ((ሀፊዘሁሏህ)))
`

https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
ረመዳን ቀን 6
Sadat
→ረመዳን ቀን 6

የእምነት ማእዘናት
3 ዱዓዎች
ኡስታዝ ሳዳት ከማል ((ሀፊዘሁሏህ))
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
ረመዳን ቀን 7
Sadat
ረመዳን ቀን 7
የመጀመሪያው እና የመጨረሻው መልክተኞች ኑሕ እና ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂም ወሰለም)
ሁለት ዱዓዎች

ኡስታዝ ሳዳት ከማል ((ሀፊዘሁሏህ))
~~
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
በቀጣይ ቅዳሜ እና እሁድ በተለያዩ የአዲስአበባ ክፍሎች ከወላጆች ጋር በሶላት
ጉዳይ ውይይት ይደረጋል ! ወላጆች ለመንግስት አካላት መግለፅ ያለባችሁን ሁሉ
ግለፁ :: ሚዲያ ባልተሰማማችሁበት ጉዳይ እንደተስማማችሁ ተደርጎ ሊገለፅ
ስለሚችል የቻላችሁትን ሁሉ ውይይቶቹን በሞባይላችሁ ቀርፃችሁ ላኩልን !
ለምሳሌ ያህል ከስር ባያያዝኩት በለሚ ኮራ ውይይት ከተደረገ በሁላ ስምምነት
እንደተደረገ ተደርጎ በዜና የተገለፀው ትክክል አይደለም ሲሉ የውይይቱ
ታዳሚያን ለሀሩን ሚዲያ ገልፀዋል:: ከነርሱ ጋር ያደርግነውን ውይይት በዚህ
ሊንክ መከታተል ይችላሉ https://youtu.be/wF1Kty7hCSg
እናም ውይይቶቹ ላይ በንቃት መሳተፍ ዜናዎቹ ተንሻፈው እንዳይቀርቡ
ትክክለኛውን መረጃ ማውጣት ያስፈልጋል ! ይህ ጉዳይ ለአንዴ እና መጨረሻ
ጊዜ መቋጫ ማግኘት አለበት !
(አብዱረሂም አህመድ)
የሴክዩላሪዝም ሰባኪዎች!
እንዲህ አይነቱን ጋጠ ወጥነት ግን ከማስመሰል በዘለለ አያርሙም። ይሄው ክስ እንመሰርታለን ካሉ አመት እየሆናቸው ነው። ምን አደረጉ? በየሴክተሩ ብትገቡ ተመሳሳይ ነገር ብዙ ነው።
#ፌኩላሪዝም
=
https://t.me/IbnuMunewor