#ሱብሀነክ
#ጥበቃህ_አልተለየኝም__!!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
መጥፎነቴ ገዝፎብኝ፤
በሰወች የሀሳብ ሚዛን፡
ክፋቴ ከመጠን አልፎ፤
ተሰምቶ በአለም እንደ አዛን፡
ሁሉም በአይን ጫፍ አይቶኝ፤
በመኖሬ አጥቼ ለዛን፡
መላ ቅጡ ጠፍቶብኝ፤
የመፈጠር ጣዕሙ፡
ድንግርግር ምርር ብሎኝ፤
ጠፍቶኝ የመኖር ትርጉሙ፡
ችግር መከራ ወሮኝ፤
ጉስቁልናውም ህመሙ፡
የሀሳብ ረጂም መንገድ፤
ውጣ ውረዱ ድካሙ፡
ምን እንደሆነ ሳላውቀው፤
ማጣፈጫ ቅመሙ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
እጂግ ብዙ ዳከርኩኝ በጣም በብዙ አመፅኩኝ፡
በስሜት ባለማወቅ ብዙ ወንጀልን ፈፀምኩኝ፡
የመፈጠሬን አላማ እኔ ብዘነጋውም፡
የአምላክነትህን እዝነት በፍፁም አላጣሁም፡
በሽተኛ ነው ብሎ የሰው ዘር ቢፀየፈኝም፡
መጥፎ መገለጫወችን ቀምሞ ቢጭንብኝም፡
ያለስሜ ስም ሰጥቶ በግፍ ቢያንቋሽሸኝም፡
በሌለሁበት ዋሽቶ እጂግ ብዙ ቢለኝም፡
እኔ እየወነጀልኩህ፤
አንተ መች አዋረድከኝ፡
ሰወች ጠላት ሲሆኑኝ፤
አምላኬ አንተ መች ተውከኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በተደጋጋሚ ደፍሬህ፤
ከእዝነትህ መች አራቅከኝ፡
አምፀኸኛልና እኔ አላውቅህም መች አልከኝ፡
ተመለስ እና ወደኔ፤
ተውበት አድርግ እንጂ ያልከኝ፡
የበደልኩህን ቆጥረህ፤
እስረኛ መች አደረከኝ፡
መመሪያህን እየጣስኩ
እያመፅኩህ መች ተውከኝ፡
ባሪያዬ ብለህ በመጥራት
ይበልጥ ነው ያቀረብከኝ፡
እኔን ፍራ ብለህ ገስፀህ፤
ብዙ ፀጋ ነው ያደልከኝ፡
እመነኝ ጀነት አለህ፤
ብለህ ነው የነገርከኝ፡
ጥራት ይገባህ ላንተ፤
እኔን ስላከበርከኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የቀረቡኝ ሲርቁ ያበላኋቸው ሲበሉኝ፡
ትላንት የረዳኋቸው ዛሬ ላይ ሲያታልሉኝ፡
መልካም ያደረኩላቸው በሌለ ስንት ሲሉኝ፡
ወዳጆች የነበሩ ሁሉ ተከርብተው ሲጠሉኝ፡
ከገደል ያወጣኋቸው፤
ወደ ገደል ሲገፉኝ፡
በእዝነት የዳበስኳቸው፤
እሾህ ጨብጠው ሲያቅፉኝ፡
አብሮ አደግ ጓደኞቼ፤
ኮርተው በንቀት ሲያልፉኝ፡
ሚስጥሬን የነገርኳቸው፤
እቀደዱ ሲሰፉኝ፡
ያመንኳቸው ሁሉ ጓደኞች፤
በቅፅበት ውሳኔ ሲያኮርፉኝ፡
እየተከረባበቱ በወጥመድ ሲማጎ ሲጠልፉኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ወንድምም ሆነ ዘመድ ሞኝ ነህ ብሎ ቢለኝም፡
ጠላት በሩቅ እየሳቀ በበደል ቢወርፈኝም፡
ከፈጠርከኝ ጀምሮ፤
ባሳለፍኳቸው አመታት፡
ጥበቃህ አልተለየኝም፤
ለሰከንድ እንኳን ሰአታት፡
አንተን ማመኔ ብቻ፤
ለኔ ሆኖኛል ብርታት፡
የእውነትም አምላክ ነህና፤
የሚሆኑልህ ሰማዕታት፡
አንድ ብቸኛ ጌታ የአለማት ሁሉ ፈጣሪ፡
የፈለገውን አድራጊ የፈለገውን ሰሪ፡
የፈለገውን ቀጥቶ የፈለገውን መሀሪ፡
ሁሉንም ነገር አጥፍቶ ከኋላ ብቻውን ቀሪ፡
ሞተ የማይባል ጌታ የዘላለም ዘውታሪ፡
ድካም እንቅልፍ የማያውቅ ህያውና ታታሪ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የሰውነት ቅርፅ የሰጠኸኝን፤
የተዋበ አድርጎ መልኬን፡
ሙሉ አካልን ለግሶኝ፤
አንድም ሳይቀንስ ልኬን፡
በብርሀን የቀየረልኝን፤
ያንን ጨለማ ታሪኬን፡
ከአርሹ በላይ ያለውን፤
መገዛት አልተውም አምላኬን፡
ያለማንነቴ እየዘለፈ ማንም ምንም ቢያወራ፡
ብቻየን እንኳን ብቀር በምድረ-በዳ ጠራራ፡
ቃል እገባለሁ ወላሒ እኔ አንተን ብቻ ልጣራ፡
አንድነትህን እያዜምኩ በማንም ላላጋራ፡
ፈፅሞ እኔ ላልተወው የፈጠርክብኝን አላማ፡
ማንም ቢለፈልፍብኝ ማንም ድምፅ ቢያሰማ፡
ከናፍሮቼ ቢዘጉ እጀ ቢታሰር በካስማ፡
ቃል ገብቻለሁ በአንተ ፊት፤
ካንተ ውጭ ሌላ ላልሰማ፡
በመጨረሻው ነብይ፤
በሙሀመድ አበል ፋጢማ፡
በዚያ በጣፋጭ ቅመም፤
በላከው ለአለም ረህማ፡
በመካው የቀትር ፀሀይ፤
በመድና ላይ ጨረቃ፡
መልካምነቱ በአላም፤
ተጉዞ በማያበቃ፡
በተነገረ ቁጥር፤
ፍቅሩ የሚያሲዝ ሲቃ፡
በርሱ መንገድ ከመጓዝ፤
በፅሞ እኔ አልቦዝንም፡
አንተን አንድ አምላክ አምኘ፤
በፍፁም እኔማ አላዝንም፡
ስህተቴን እያስተካከልኩ፤
እስክሞት አመልክሀለሁ፡
አንተን በማምለኬ ላይ፤
ፅናትን እማፀናለሁ፡
አምላኬ በመሆንህ፤
ከልቤ ደስተኛ ነኝ፡
ግና በወንጀል ተለውሻለሁ
በዕዝነትህ ከዕሳት አድነኝ፡
የጀነት ነህ ብለህ አስደሳኝ፤
በስራዬ ሳይሆን በዕዝነትህ፡
ከዱንያ መከራም አውጣኝ፤
ጠብቀኝ በበረከትህ፡
እወድሀለሁ አምላኬ
የምገልፅበት ቃል የለኝም፡
በባርነቴ አምኛለሁ፤
ለማንም ግድ አይሰጠኝም፡
የሰወች ወቀሳ ትችን፤
ምንም አይሰማኝም፡
አንተን ባላወቅኩበት ዘመን፤
ብዙ ጥፋቶችን ብመኝም፡
በመሀይምነት ታውሬ፤
ግዙፍ ስህተት ብቀኝም፡
ወንጀለኛ ሆኘ እንኳን፤
ጥበቃህ አልተለየኝም፡
#አምላኬ______እወድሀለሁ።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
✍️በኑረዲን
#ጥበቃህ_አልተለየኝም__!!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
መጥፎነቴ ገዝፎብኝ፤
በሰወች የሀሳብ ሚዛን፡
ክፋቴ ከመጠን አልፎ፤
ተሰምቶ በአለም እንደ አዛን፡
ሁሉም በአይን ጫፍ አይቶኝ፤
በመኖሬ አጥቼ ለዛን፡
መላ ቅጡ ጠፍቶብኝ፤
የመፈጠር ጣዕሙ፡
ድንግርግር ምርር ብሎኝ፤
ጠፍቶኝ የመኖር ትርጉሙ፡
ችግር መከራ ወሮኝ፤
ጉስቁልናውም ህመሙ፡
የሀሳብ ረጂም መንገድ፤
ውጣ ውረዱ ድካሙ፡
ምን እንደሆነ ሳላውቀው፤
ማጣፈጫ ቅመሙ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
እጂግ ብዙ ዳከርኩኝ በጣም በብዙ አመፅኩኝ፡
በስሜት ባለማወቅ ብዙ ወንጀልን ፈፀምኩኝ፡
የመፈጠሬን አላማ እኔ ብዘነጋውም፡
የአምላክነትህን እዝነት በፍፁም አላጣሁም፡
በሽተኛ ነው ብሎ የሰው ዘር ቢፀየፈኝም፡
መጥፎ መገለጫወችን ቀምሞ ቢጭንብኝም፡
ያለስሜ ስም ሰጥቶ በግፍ ቢያንቋሽሸኝም፡
በሌለሁበት ዋሽቶ እጂግ ብዙ ቢለኝም፡
እኔ እየወነጀልኩህ፤
አንተ መች አዋረድከኝ፡
ሰወች ጠላት ሲሆኑኝ፤
አምላኬ አንተ መች ተውከኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
በተደጋጋሚ ደፍሬህ፤
ከእዝነትህ መች አራቅከኝ፡
አምፀኸኛልና እኔ አላውቅህም መች አልከኝ፡
ተመለስ እና ወደኔ፤
ተውበት አድርግ እንጂ ያልከኝ፡
የበደልኩህን ቆጥረህ፤
እስረኛ መች አደረከኝ፡
መመሪያህን እየጣስኩ
እያመፅኩህ መች ተውከኝ፡
ባሪያዬ ብለህ በመጥራት
ይበልጥ ነው ያቀረብከኝ፡
እኔን ፍራ ብለህ ገስፀህ፤
ብዙ ፀጋ ነው ያደልከኝ፡
እመነኝ ጀነት አለህ፤
ብለህ ነው የነገርከኝ፡
ጥራት ይገባህ ላንተ፤
እኔን ስላከበርከኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የቀረቡኝ ሲርቁ ያበላኋቸው ሲበሉኝ፡
ትላንት የረዳኋቸው ዛሬ ላይ ሲያታልሉኝ፡
መልካም ያደረኩላቸው በሌለ ስንት ሲሉኝ፡
ወዳጆች የነበሩ ሁሉ ተከርብተው ሲጠሉኝ፡
ከገደል ያወጣኋቸው፤
ወደ ገደል ሲገፉኝ፡
በእዝነት የዳበስኳቸው፤
እሾህ ጨብጠው ሲያቅፉኝ፡
አብሮ አደግ ጓደኞቼ፤
ኮርተው በንቀት ሲያልፉኝ፡
ሚስጥሬን የነገርኳቸው፤
እቀደዱ ሲሰፉኝ፡
ያመንኳቸው ሁሉ ጓደኞች፤
በቅፅበት ውሳኔ ሲያኮርፉኝ፡
እየተከረባበቱ በወጥመድ ሲማጎ ሲጠልፉኝ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ወንድምም ሆነ ዘመድ ሞኝ ነህ ብሎ ቢለኝም፡
ጠላት በሩቅ እየሳቀ በበደል ቢወርፈኝም፡
ከፈጠርከኝ ጀምሮ፤
ባሳለፍኳቸው አመታት፡
ጥበቃህ አልተለየኝም፤
ለሰከንድ እንኳን ሰአታት፡
አንተን ማመኔ ብቻ፤
ለኔ ሆኖኛል ብርታት፡
የእውነትም አምላክ ነህና፤
የሚሆኑልህ ሰማዕታት፡
አንድ ብቸኛ ጌታ የአለማት ሁሉ ፈጣሪ፡
የፈለገውን አድራጊ የፈለገውን ሰሪ፡
የፈለገውን ቀጥቶ የፈለገውን መሀሪ፡
ሁሉንም ነገር አጥፍቶ ከኋላ ብቻውን ቀሪ፡
ሞተ የማይባል ጌታ የዘላለም ዘውታሪ፡
ድካም እንቅልፍ የማያውቅ ህያውና ታታሪ፡
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የሰውነት ቅርፅ የሰጠኸኝን፤
የተዋበ አድርጎ መልኬን፡
ሙሉ አካልን ለግሶኝ፤
አንድም ሳይቀንስ ልኬን፡
በብርሀን የቀየረልኝን፤
ያንን ጨለማ ታሪኬን፡
ከአርሹ በላይ ያለውን፤
መገዛት አልተውም አምላኬን፡
ያለማንነቴ እየዘለፈ ማንም ምንም ቢያወራ፡
ብቻየን እንኳን ብቀር በምድረ-በዳ ጠራራ፡
ቃል እገባለሁ ወላሒ እኔ አንተን ብቻ ልጣራ፡
አንድነትህን እያዜምኩ በማንም ላላጋራ፡
ፈፅሞ እኔ ላልተወው የፈጠርክብኝን አላማ፡
ማንም ቢለፈልፍብኝ ማንም ድምፅ ቢያሰማ፡
ከናፍሮቼ ቢዘጉ እጀ ቢታሰር በካስማ፡
ቃል ገብቻለሁ በአንተ ፊት፤
ካንተ ውጭ ሌላ ላልሰማ፡
በመጨረሻው ነብይ፤
በሙሀመድ አበል ፋጢማ፡
በዚያ በጣፋጭ ቅመም፤
በላከው ለአለም ረህማ፡
በመካው የቀትር ፀሀይ፤
በመድና ላይ ጨረቃ፡
መልካምነቱ በአላም፤
ተጉዞ በማያበቃ፡
በተነገረ ቁጥር፤
ፍቅሩ የሚያሲዝ ሲቃ፡
በርሱ መንገድ ከመጓዝ፤
በፅሞ እኔ አልቦዝንም፡
አንተን አንድ አምላክ አምኘ፤
በፍፁም እኔማ አላዝንም፡
ስህተቴን እያስተካከልኩ፤
እስክሞት አመልክሀለሁ፡
አንተን በማምለኬ ላይ፤
ፅናትን እማፀናለሁ፡
አምላኬ በመሆንህ፤
ከልቤ ደስተኛ ነኝ፡
ግና በወንጀል ተለውሻለሁ
በዕዝነትህ ከዕሳት አድነኝ፡
የጀነት ነህ ብለህ አስደሳኝ፤
በስራዬ ሳይሆን በዕዝነትህ፡
ከዱንያ መከራም አውጣኝ፤
ጠብቀኝ በበረከትህ፡
እወድሀለሁ አምላኬ
የምገልፅበት ቃል የለኝም፡
በባርነቴ አምኛለሁ፤
ለማንም ግድ አይሰጠኝም፡
የሰወች ወቀሳ ትችን፤
ምንም አይሰማኝም፡
አንተን ባላወቅኩበት ዘመን፤
ብዙ ጥፋቶችን ብመኝም፡
በመሀይምነት ታውሬ፤
ግዙፍ ስህተት ብቀኝም፡
ወንጀለኛ ሆኘ እንኳን፤
ጥበቃህ አልተለየኝም፡
#አምላኬ______እወድሀለሁ።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
✍️በኑረዲን
Audio
۞ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም (ከማመንዘር)፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል፡፡
وَأَوْفُوا بِعَهْدِ اللَّهِ إِذَا عَاهَدتُّمْ وَلَا تَنقُضُوا الْأَيْمَانَ بَعْدَ تَوْكِيدِهَا وَقَدْ جَعَلْتُمُ اللَّهَ عَلَيْكُمْ كَفِيلًا ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
ቃል ኪዳንም በገባችሁ ጊዜ በአላህ ቃል ኪዳን ሙሉ፡፡ መሓሎቻችሁንም ከአጠነከራችኋት በኋላ አላህን በእናንተ ላይ በእርግጥ መስካሪ ያደረጋችሁ ስትኾኑ አታፍርሱ፡፡ አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃልና፡፡🤍
አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም (ከማመንዘር)፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል፡፡
وَأَوْفُوا بِعَهْدِ اللَّهِ إِذَا عَاهَدتُّمْ وَلَا تَنقُضُوا الْأَيْمَانَ بَعْدَ تَوْكِيدِهَا وَقَدْ جَعَلْتُمُ اللَّهَ عَلَيْكُمْ كَفِيلًا ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
ቃል ኪዳንም በገባችሁ ጊዜ በአላህ ቃል ኪዳን ሙሉ፡፡ መሓሎቻችሁንም ከአጠነከራችኋት በኋላ አላህን በእናንተ ላይ በእርግጥ መስካሪ ያደረጋችሁ ስትኾኑ አታፍርሱ፡፡ አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃልና፡፡🤍
#أذكار_المساء
أَعُوذُ بِاللَّهِ مِنَ الشَّيطَانِ الرَّجِيمِ
﴿اللَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ لاَ تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلاَ نَوْمٌ لَّهُ مَا فِي السَّمَوَاتِ وَمَا فِي الأَرْضِ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِنْدَهُ إِلاَّ بِإِذْنِهِ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلاَ يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلاَّ بِمَا شَاء وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَوَاتِ وَالْأَرْضَ وَلاَ يَؤُودُهُ حِفْظُهُمَا وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ﴾.
🍃🌻
أَعُوذُ بِاللَّهِ مِنَ الشَّيطَانِ الرَّجِيمِ
﴿اللَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ لاَ تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلاَ نَوْمٌ لَّهُ مَا فِي السَّمَوَاتِ وَمَا فِي الأَرْضِ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِنْدَهُ إِلاَّ بِإِذْنِهِ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلاَ يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلاَّ بِمَا شَاء وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَوَاتِ وَالْأَرْضَ وَلاَ يَؤُودُهُ حِفْظُهُمَا وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ﴾.
🍃🌻
ረመዷን
(5)
**
ሰዎች ድምፃችንን ይሰማሉ፣ አንተ ግን ዉስጣችንን ትሰማለህ።
የልባችንን ለቅሶ የምትሰማ፣ የዉስጣችን መሻት የምታውቅ አምላካችን ሆይ! በፆመ አንጀታችን ለመንንህ፣ በደረቅ ጎሮሮኣችን ተማፀንንህ። መሻታችንን ሁሉ ሙላልን፣ ሓጃችንን ሁሉ ፈጽምልን፣ የምንፈልገዉን ሁሉ ስጠን።
ያ ረብ!
(5)
**
ሰዎች ድምፃችንን ይሰማሉ፣ አንተ ግን ዉስጣችንን ትሰማለህ።
የልባችንን ለቅሶ የምትሰማ፣ የዉስጣችን መሻት የምታውቅ አምላካችን ሆይ! በፆመ አንጀታችን ለመንንህ፣ በደረቅ ጎሮሮኣችን ተማፀንንህ። መሻታችንን ሁሉ ሙላልን፣ ሓጃችንን ሁሉ ፈጽምልን፣ የምንፈልገዉን ሁሉ ስጠን።
ያ ረብ!
ረመዷን
(5)
***
እንግዳ የሚበዛበት ቤት አላህ የሚወደው ቤት ነው ይላሉ።
ለትንሽ ትልቁ ልድሃ ሀብታም ሚከፈትን ቤት የሰዉም ሆነ የመላእክት ዱዓ አይለየዉም። የአላህ ችሮታም አይጎድልበትም።
እንግዳ እቤት ሲገባ በረከትና የአላህ እዝነት አብሮት ይገባል።
እንግዳው ብዙ ችሮታዎችን ይዞ ይመጣል፣ ወንጀልም አጥቦ ይሄዳል።
"በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ እንግዳዉን ያክብር።" ብለዋል የአላህ መልዕክተኛ ሶ.ዐ.ወ።
ፆመኛን ያስፈጠረ የሱን ያህል እኩል ምንዳ ያገኛል።
(5)
***
እንግዳ የሚበዛበት ቤት አላህ የሚወደው ቤት ነው ይላሉ።
ለትንሽ ትልቁ ልድሃ ሀብታም ሚከፈትን ቤት የሰዉም ሆነ የመላእክት ዱዓ አይለየዉም። የአላህ ችሮታም አይጎድልበትም።
እንግዳ እቤት ሲገባ በረከትና የአላህ እዝነት አብሮት ይገባል።
እንግዳው ብዙ ችሮታዎችን ይዞ ይመጣል፣ ወንጀልም አጥቦ ይሄዳል።
"በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ እንግዳዉን ያክብር።" ብለዋል የአላህ መልዕክተኛ ሶ.ዐ.ወ።
ፆመኛን ያስፈጠረ የሱን ያህል እኩል ምንዳ ያገኛል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
(4)ከረመዷን ጋር ተያያዥ የሆኑ ፈታዋ በዛዱል መዓድ በኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም @እድል መዓድ
ረመዷን
(5)
****
አንድ አባት ስልክ ጠጋኝ ዘንድ ሄዱና "ስልኬ ተበላሽቷል ሥራልኝ።" አሉት።
ጠጋኙም "አረ ይሠራል ችግር የለበትም።" አላቸው።
"ታድያ ልጆቼ ለምን አይደዉሉልኝም?" ።
ብለው ጠየቁት።
ስልካቸው መሥራት አለመሥራቱን የሚያውቁት ልጆቻቸው ቶሎ ቶሎ ሲደዉሉላቸው ነው። ሲቆዩ ጊዜ የተበላሸ መሠላቸው።
እንዲህ እንዳይጠራጠሩ ለወላጆቻችሁ ሳትሰለቹ ደዉሉላቸው።
ረመዷን በልጅ ወላጅ ትዝታ ዉስጥ ትልቅ ቦታ አለው። ቤተሰብ ቢኖረዉም ዛሬም ድረስ እናቱ ደዉላ የምትቀሰቅሰው በድምጿ የሚነቃ ሰው አውቃለሁ።
አላህ ሆይ በልጅነታችን ወላጆቻችን በመልካም ሁኔታ አሳድገዉናል፣ እዝነትህ አይለያቸው።
(5)
****
አንድ አባት ስልክ ጠጋኝ ዘንድ ሄዱና "ስልኬ ተበላሽቷል ሥራልኝ።" አሉት።
ጠጋኙም "አረ ይሠራል ችግር የለበትም።" አላቸው።
"ታድያ ልጆቼ ለምን አይደዉሉልኝም?" ።
ብለው ጠየቁት።
ስልካቸው መሥራት አለመሥራቱን የሚያውቁት ልጆቻቸው ቶሎ ቶሎ ሲደዉሉላቸው ነው። ሲቆዩ ጊዜ የተበላሸ መሠላቸው።
እንዲህ እንዳይጠራጠሩ ለወላጆቻችሁ ሳትሰለቹ ደዉሉላቸው።
ረመዷን በልጅ ወላጅ ትዝታ ዉስጥ ትልቅ ቦታ አለው። ቤተሰብ ቢኖረዉም ዛሬም ድረስ እናቱ ደዉላ የምትቀሰቅሰው በድምጿ የሚነቃ ሰው አውቃለሁ።
አላህ ሆይ በልጅነታችን ወላጆቻችን በመልካም ሁኔታ አሳድገዉናል፣ እዝነትህ አይለያቸው።
ጾም ነፍስን ለመቆጣጠርና አቅጣጫ ለማሳየት ግዙፉ መንገድ ነው። ነፍስ ወደ አላህ የሚደረገው ጉዞ ላይ መሰናክል የምትሆነው ክፉ ስትሆን ነው። በባሕሪዋ ደግሞ ደስ የሚላትን ማድረግና ግዴታ ከተደረጉባት ተግባራት መሸሽ ትመርጣለች። ይህን ባሕሪዋን ለማረም ደግሞ ጾም ምርጡ አምልኮ ነው። በዚህ መንገድ መጠቀም የፈለግን እንደሆነ በጾሙ ክፍለ ጊዜ አብዛኛውን በእንቅልፍ ልናሳልፈው አይገባም። ስናፈጥርም የምንወስዳቸውን ምግቦችና መጠጦች ማመጣጠን ይኖርብናል። የምግብ ዓይነታዎችንም ማብዛት ተገቢ አይደለም። አንድ ወይም ሁለት ዓይነት በቂያችን ነው።
አል-ሐሊሚይ እንዲህ ይላሉ፦ ‹‹ሐላል ስለሆነ ብቻ ለአንድ ሰው አብዝቶ መመገቡ ትክክል አይደለም። ምግብ በብዛቱ ሰውነቱን ይከብደዋል፤ ወደ እንቅልፍ ይገፋዋል፤ አምልኮ ይከለክለዋል። ስለዚህ ረሐቡን በሚያስረሳ ሁኔታ ይመገብ። የሚመገብበትን ዓላማም በአምልኮ ለመበርታትና ለመጠናከር ይሁን።›› ሹዐብ አል-ኢማን አልበይሀቂ 5/22
ከምግብና ከመጠጥ ከመጾም በተጨማሪ ከማይጠቅሙ ንግግሮች እንዲሁም ከሳቅም ጭምር መጾም ይገባናል። ‹‹ምላስህን ያዝ!›› መፈክራች ሆኖ ከአላስፈላጊና ካልተፈቀዱልን ነገሮች ሁሉ መራቅ ይገባናል።
ጥቂት የረመዷን ቀናት
አል-ሐሊሚይ እንዲህ ይላሉ፦ ‹‹ሐላል ስለሆነ ብቻ ለአንድ ሰው አብዝቶ መመገቡ ትክክል አይደለም። ምግብ በብዛቱ ሰውነቱን ይከብደዋል፤ ወደ እንቅልፍ ይገፋዋል፤ አምልኮ ይከለክለዋል። ስለዚህ ረሐቡን በሚያስረሳ ሁኔታ ይመገብ። የሚመገብበትን ዓላማም በአምልኮ ለመበርታትና ለመጠናከር ይሁን።›› ሹዐብ አል-ኢማን አልበይሀቂ 5/22
ከምግብና ከመጠጥ ከመጾም በተጨማሪ ከማይጠቅሙ ንግግሮች እንዲሁም ከሳቅም ጭምር መጾም ይገባናል። ‹‹ምላስህን ያዝ!›› መፈክራች ሆኖ ከአላስፈላጊና ካልተፈቀዱልን ነገሮች ሁሉ መራቅ ይገባናል።
ጥቂት የረመዷን ቀናት
ረመዷን
(6)
የማያውቁ እንደሆነ ያውቁ ዘንድ ንገሯቸው፡፡ ሶላት በአንድ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው፡፡ የትም በምንም ሁኔታ ዉስጥም ቢሆን መስገድ ይኖርበታል፡፡ ያለ ሶላት ፆምም ትርጉም የለዉም፡፡
ሶላት - ለመልካም ሥነምግባር
ሶላት - ዓላማ ላለው ትውልድ
ሶላት - መልካም ዜጋ ለማፍራት
ያለ ሶላት ሕይወት የለንም፡፡
ልጆቻችንን ሶላት አትከልክሉ፡፡
(6)
የማያውቁ እንደሆነ ያውቁ ዘንድ ንገሯቸው፡፡ ሶላት በአንድ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው፡፡ የትም በምንም ሁኔታ ዉስጥም ቢሆን መስገድ ይኖርበታል፡፡ ያለ ሶላት ፆምም ትርጉም የለዉም፡፡
ሶላት - ለመልካም ሥነምግባር
ሶላት - ዓላማ ላለው ትውልድ
ሶላት - መልካም ዜጋ ለማፍራት
ያለ ሶላት ሕይወት የለንም፡፡
ልጆቻችንን ሶላት አትከልክሉ፡፡
አምና፣ ካቻ-አምና የሰሑርና የፊጥር ማዕድ ላይ የነበሩ፣ ዘንድሮ ግን የሌሉ ወዳጆችና የቤተሰብ አባላት ይኖራሉ። የዘንድሮውንም ጀምረው ሳይጨርሱ ወደ ማይቀረው አገር የሄዱ አይጠፉም። እኛ ያገኘነውን ዕድል አላገኙምና ዱዓ እናድርግላቸው፣ ኢስቲጝፋር እንስደድላቸው፣ ሶደቃ እናውጣላቸው... በኸይራት እናስባቸው።
የአንድ ቀን የውሀ ፊጥር 2ሺ ብር ነው ከዛም በላይና በታች መነየት ይቻላል።
25 ሰወች እያንዳንዳቸው 2ሺ ብር ቢያዋጡ ቀላል ነው ነገሩ ኸይር ስራ ለሚቀናው🤗
25 ሰወች እያንዳንዳቸው 2ሺ ብር ቢያዋጡ ቀላል ነው ነገሩ ኸይር ስራ ለሚቀናው🤗
*⃣ታላቅ የደዕዋ ዝግጅት በታላቁ በድረል ኩብራ መስጅድ
ተጋባዥ እንግዶች
_______________
👉በሸይኽሙሀመድ ኑር
ርእስ የእውቀት አስገላጊነት
እና
👉 በኡስታዝ አብዱረህማን ዐባስ
ርእስ አላህን መፍራት
እሁድ ሚያዚያ 02/08/14 አ/ል ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ አድራሻ ወለቴ ቴሌ ገባ ብሎ
ለሴቶችም በቂ ቦታ አዘጋጅተናል
አዘጋጅ የበድረል ኩብራ ወጣቶች ጀመዓ
ተጋባዥ እንግዶች
_______________
👉በሸይኽሙሀመድ ኑር
ርእስ የእውቀት አስገላጊነት
እና
👉 በኡስታዝ አብዱረህማን ዐባስ
ርእስ አላህን መፍራት
እሁድ ሚያዚያ 02/08/14 አ/ል ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ አድራሻ ወለቴ ቴሌ ገባ ብሎ
ለሴቶችም በቂ ቦታ አዘጋጅተናል
አዘጋጅ የበድረል ኩብራ ወጣቶች ጀመዓ
Forwarded from Deleted Account
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;- አላህ ዘንድ ከቀኖች ሁሉ በላጩ የጁምዓ ቀን ነው።
﷽ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يصلون عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آَمنوا صَلُّوا عليه وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ በጁምዓ ቀን በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድን አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።
﷽ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يصلون عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آَمنوا صَلُّوا عليه وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ በጁምዓ ቀን በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድን አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።
La tehzen
Photo
ለሀገራችን ትልቁ ነቀርሳ አስመሳይነት ነው !
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የአዲስ አበባ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ
ሃላፊ ከ5 ቀናት በፊት ረመዷን ሲገባ ረመዷን ከሪም ብለው በፌስቡክ ገጻቸው
የፖሰቱት ነው ። የሙስሊም ጀለብያ እና ኮፍያ ለብሶ ረመዷን ሙባረክ ከማለት
ይልቅ የሙስሊሙ ልጆችን ከትምህርት እንዳይሰናከሉ ከማድረግ መቆጠብ
ትልቅ ጨዋነት፣ሀገር ወዳድነት ነበር ።
ረመዷን ከገባ ጀምሮ በእርሳቸው ትእዛዝ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች
የሚማሩ ሙስሊሞች በፖሊስ እየተሳደዱ፣ሶላት እንዳይሰግዱ እየተከለከሉ ነው
።
የሚገርም ነገር ልንገራችሁ ምንም አይነት ችግር ያልነበረባቸው ፣ከርእሰ
መምህራኑ ጋር በመወያየት በረፍት ሰዓት ጭምር እየወጡ ይሰገድባቸው የነበሩ
ትምህርት ቤቶች ነበሩ ። ነገር ግን በትላትናው እለት አቶ ዘላለም እነዚህን ርእሰ
መምህራን በመሰብሰብ ውጭ ወጥተው የሚሰግዱትን ጭምር እንዲከልክሉ
ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶችም ምን እናድርግ ከላይ
የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ።
ከትላንት ወዲያ ከለሚ ኮራ ትምህርት ቤት ወላጆች ተወክለው ያነጋገሯቸውን
ሰዎች ትላንት ቃለመጠይቅ አድርጌ ነበር ። አቶ ዘላለም በፍጹም ሊያዳምጡ
እንኳን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ፣እዚያው ገና ንግግር ስንጀምር 'ብሎክ 'ያደርጉን ነበር
ሲል በሰፊው አብራርቶልኛል። አሳፋሪው ነገር በለሚ ኮራ ኮሚኒኬሽን ፔጅ
ስምምነት ላይ ተደረሰ ብለው ነው የፖሰቱት ።
ለማንኛውም ወገኖቼ ! ውድ ተማሪዎች ! ምሁራኖች ሁላችን ሁላችን
በጋራ በአንድነት በመቆም መብታችንን እናስከብራለን
መብታችን ከማንም በችሮታ የሚሰጠን ሳይሆን ራሳችንን የምናስከብረው ነው ።
በውስጣቸው ያለው የኢስላም ጥላቻ የሚፈነቅላቸው፣የርስበርስ ያላቸውን
ፖለቲካ ሽኩቻ እኛ ላይ ለማራገፍ ለሚፈልግ አራሙቻ ወደ ኋላ የምንልበት
አንዳችም ምክኒያት የለም ። ስለ ሴኩላሪዝም እያነሳን ለእናንተ አናስረዳም ።
እንዲያውም ጥያቄ መጠየቅ ያለብን እኛ ሁነን እያለ ስላነቃችሁን
እናመሰግናለን !
(አብዱረሂም አህመድ )
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የአዲስ አበባ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ
ሃላፊ ከ5 ቀናት በፊት ረመዷን ሲገባ ረመዷን ከሪም ብለው በፌስቡክ ገጻቸው
የፖሰቱት ነው ። የሙስሊም ጀለብያ እና ኮፍያ ለብሶ ረመዷን ሙባረክ ከማለት
ይልቅ የሙስሊሙ ልጆችን ከትምህርት እንዳይሰናከሉ ከማድረግ መቆጠብ
ትልቅ ጨዋነት፣ሀገር ወዳድነት ነበር ።
ረመዷን ከገባ ጀምሮ በእርሳቸው ትእዛዝ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች
የሚማሩ ሙስሊሞች በፖሊስ እየተሳደዱ፣ሶላት እንዳይሰግዱ እየተከለከሉ ነው
።
የሚገርም ነገር ልንገራችሁ ምንም አይነት ችግር ያልነበረባቸው ፣ከርእሰ
መምህራኑ ጋር በመወያየት በረፍት ሰዓት ጭምር እየወጡ ይሰገድባቸው የነበሩ
ትምህርት ቤቶች ነበሩ ። ነገር ግን በትላትናው እለት አቶ ዘላለም እነዚህን ርእሰ
መምህራን በመሰብሰብ ውጭ ወጥተው የሚሰግዱትን ጭምር እንዲከልክሉ
ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶችም ምን እናድርግ ከላይ
የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ።
ከትላንት ወዲያ ከለሚ ኮራ ትምህርት ቤት ወላጆች ተወክለው ያነጋገሯቸውን
ሰዎች ትላንት ቃለመጠይቅ አድርጌ ነበር ። አቶ ዘላለም በፍጹም ሊያዳምጡ
እንኳን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ፣እዚያው ገና ንግግር ስንጀምር 'ብሎክ 'ያደርጉን ነበር
ሲል በሰፊው አብራርቶልኛል። አሳፋሪው ነገር በለሚ ኮራ ኮሚኒኬሽን ፔጅ
ስምምነት ላይ ተደረሰ ብለው ነው የፖሰቱት ።
ለማንኛውም ወገኖቼ ! ውድ ተማሪዎች ! ምሁራኖች ሁላችን ሁላችን
በጋራ በአንድነት በመቆም መብታችንን እናስከብራለን
መብታችን ከማንም በችሮታ የሚሰጠን ሳይሆን ራሳችንን የምናስከብረው ነው ።
በውስጣቸው ያለው የኢስላም ጥላቻ የሚፈነቅላቸው፣የርስበርስ ያላቸውን
ፖለቲካ ሽኩቻ እኛ ላይ ለማራገፍ ለሚፈልግ አራሙቻ ወደ ኋላ የምንልበት
አንዳችም ምክኒያት የለም ። ስለ ሴኩላሪዝም እያነሳን ለእናንተ አናስረዳም ።
እንዲያውም ጥያቄ መጠየቅ ያለብን እኛ ሁነን እያለ ስላነቃችሁን
እናመሰግናለን !
(አብዱረሂም አህመድ )
ረመዷን ሱሑር
(7)
***
ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ ነው እንግዲህ።
ረመዷንን 'ጌታዬ ሆይ አድርሰኝ' ብሎ አምላኩን የተማፀነ ሁሉ አልደረሰበትም። ወሩን የደረሰበት ሁሉ አልፆመዉም።
አሁንም ከኛ መካከል ሱሑርን በልተው የማያፈጥሩ ብዙ ናቸው። ወሩን የማይጨርሱም በርካቶች ናቸው። ማን ማን እንደሆነ የሚያውቀው ግን አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ነው። ለዚህ ነው ትልቅ ዕድል ነዉና ረመዷንን በትክክል እንጠቀምበት የሚባለው።
ወሩን ሙሉ በሐቅ ከሚፆሙት፣ ተቀባይነትንም ከሚያገኙት ያድርገን።
(7)
***
ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ ነው እንግዲህ።
ረመዷንን 'ጌታዬ ሆይ አድርሰኝ' ብሎ አምላኩን የተማፀነ ሁሉ አልደረሰበትም። ወሩን የደረሰበት ሁሉ አልፆመዉም።
አሁንም ከኛ መካከል ሱሑርን በልተው የማያፈጥሩ ብዙ ናቸው። ወሩን የማይጨርሱም በርካቶች ናቸው። ማን ማን እንደሆነ የሚያውቀው ግን አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ነው። ለዚህ ነው ትልቅ ዕድል ነዉና ረመዷንን በትክክል እንጠቀምበት የሚባለው።
ወሩን ሙሉ በሐቅ ከሚፆሙት፣ ተቀባይነትንም ከሚያገኙት ያድርገን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❪ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ❫
" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "