◾️የማይሰግድ ሰው ፃም በተመለከተ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
♦️የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ተቀባይነት አለውን?
✅ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ሸይኽ መሀመድ ሷሊህ አልኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
↪️ የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ምንም ሊጠቅመው አይችልም። አላህ ዘንድም ተቀባይነት አያገኝም። ቢፃም እራሱ እስካልሰገደ ድረስ ነገ አላህ ፊት ከመጠየቅ አይድንም። አንድ ሰው እስካልሰገደ ድረስ ፃም አለብህና ፁም አይባልም። ምክንያቱም የማይሰግድ ሰው እንደ የሁድና ነሷራ አምሳያ ነው። ታዳ የአይሁድና የነሳራ እምነት ተከታይ የሆነ ሰው ረመዷንን ቢፃም ይፈይደዋልን? ፃሙንስ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛልን? በጭራሽ ሊሆን አይችልም። ይህም ሰው ልክ እንደነሱ አምሳያ ነው። ባይሆን አንድ ሰው ሶላትን የማይሰግድ ሆኖ ሲፃም ካየነው፦ መጀመርያ ከመፃምህ በፊት ወደ አላህ ተውበት አድርግ፣ ሶላትህንም ጀምር ከዛ በኋላ ፁም ብለን እንመክረዋለን። በመፀፀት ወደ አላህ የተመለሰ ሰው አላህ ተውበቱን ይቀበለዋልና።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
♦️የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ተቀባይነት አለውን?
✅ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ሸይኽ መሀመድ ሷሊህ አልኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
↪️ የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ምንም ሊጠቅመው አይችልም። አላህ ዘንድም ተቀባይነት አያገኝም። ቢፃም እራሱ እስካልሰገደ ድረስ ነገ አላህ ፊት ከመጠየቅ አይድንም። አንድ ሰው እስካልሰገደ ድረስ ፃም አለብህና ፁም አይባልም። ምክንያቱም የማይሰግድ ሰው እንደ የሁድና ነሷራ አምሳያ ነው። ታዳ የአይሁድና የነሳራ እምነት ተከታይ የሆነ ሰው ረመዷንን ቢፃም ይፈይደዋልን? ፃሙንስ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛልን? በጭራሽ ሊሆን አይችልም። ይህም ሰው ልክ እንደነሱ አምሳያ ነው። ባይሆን አንድ ሰው ሶላትን የማይሰግድ ሆኖ ሲፃም ካየነው፦ መጀመርያ ከመፃምህ በፊት ወደ አላህ ተውበት አድርግ፣ ሶላትህንም ጀምር ከዛ በኋላ ፁም ብለን እንመክረዋለን። በመፀፀት ወደ አላህ የተመለሰ ሰው አላህ ተውበቱን ይቀበለዋልና።
☞⇄①, ለአላህ ቅርብ መሆን ትፈልጋለህ?
☞አንድ ባሪያ አላህ ዘንድ የበለጠ ቅርብ የሚሆነው ስጂድ ላይ ሲሆን ነው። ያኔ ዱአ አብዙ
(ረሱል ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⇄ ②የሀጅን አጂር(ምንዳ) ትፈልጋለህ?
☞በረመዳን ኡምራ ሀጂን ወይም ከኔ ጋር ሀጂን ማረግን ይስተካከላል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞③ ⇄በጀነት ቤት ትፈልጋለህ?
☞ለአላህ ብሎ መስጂዲን የገነባ አላህ በጀነት ቤት ይገነባለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞④⇄የአላህን ውደታ ማግኘት ትፈልጋለህ,?
☞አላህ አንዲትንም ጉርሻ ጎርሶ በሱዋ የሚያመሰግን ፣ባሪያ ይወዳል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑤።።ዱአህ ተቀባይነት እንዲኖረው ትፈልጋለህ?
☞በአዛን እንዲሁም በኢቃም መካከል የሚደርግ ዱአ አይመለስም።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑥።። አንድ አመት ሙሉ የፆም አጂር(ምንዳ) እንዲፃፍልህ(እንዲመዘገብልህ) ትፈልጋለህን?
☞ከያንዳንዱ ወር 3 ቀን መፆም አመት ሙሉ ከመፆም ጋር ይስተካከላል ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑦, ልክ እንደተራራ የገዘፈ አጂር ትፈልጋለህ?
☞ጂናዛ(አስክሬን) ላይ ሰግዶ ለሸኘ ሰው ለርሱ #ቂረጣን አለው እስከሚቀበር ድርስ።
ለሸኛ ሰው ሁለት ቂረጣን አለው።ቂረጣን ምድነው ተብለው ሲጠየቁ ፣ልክ እደ ትልቅ ተራራ ነው ብለዋል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑧⇄ ጀነት ከረሱል ቅርብ(ጎረቤት) መሆን ትፈልጋለህ?
☞እኔና የቲምን የሚከባከብ ሰው እድህ ነን ሲሉ
መጠቆሚያና የመሀል ጣታቸውን አሳዩ ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑨።። ለሊት ሙሉ መቆምን አጂር ትፈልጋለህ?
☞ኢሻን በጀመአ የሰገደ ግማሽ ለሊትን ቆሞ እንደሰገደ ይቆጠርለታል።ሱቢሂን በጀመአ የጨመረ ለሊቱን ሙሉ እንደሰገደ ይቆጠርለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑩።።, በቁርአን ውስጥ የቁረአንን 1/3 መቅራት
ትፈልጋለህ?
☞ቁርአንን 1/3 ትስተካከላለች፣ሱረቱል ኢህላስ፣
ወይም በአጭሩ "ቁልሁወላሁ አሀድ" የሚለውን ሱራ 3 ግዜ ከቀራ ቁርዓንን እንዳከተመ(ሙሉውን እንደቀራ ይቆጠርለታል)።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያረሱላሏህ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም።
☞⑪።።።,የጥሩ ስራህን ሚዛን ከበድ ማድርግ ትፈልጋለህ?
☞ሁለት ንግግሮች ናቸው።
ለምላስ የቀለሉ አራህማን ዘንድ የተወደዱ ሚዛን ላይ የከበዱ
1ኛ—ሱብሀነላህ ወቢሀምዲሂ
2ኛ— ሱብሀነላህ አልአዚም።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂም)
☞⑫ ።።ርዝቅህ እንዲሰፋ እድሜህ እንዲረዝም
ትፈልጋለህ?
☞እርዚቁ እድሰፋለት እድሜው እንዲረዝም የፈለገ ሰው ዝምድናውን ይቀጥል ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
⇡☞⑬።።። አላህ አንተን መገናኘትን ትፈልጋለህ?
☞አላህን መገናኘትን የወደደ፣አላህም እሱን መገናኘትን ይወድለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑭።። አላህ እንዲጠብቅህ ትፈልጋለህን?
☞ሱብሂን ሰላት የሰገደ ሰው እሱ በአላህ ጥበቃ ስር ነው።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
⑮15, አላህ ባንተ ላይ ሰለዋት እንዲያወርድልህ ትፈልጋለህ?
☞በኔላይ(በረሱል ሰዐወ) ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ ፣አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርዳል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰላም)
☞አንድ ባሪያ አላህ ዘንድ የበለጠ ቅርብ የሚሆነው ስጂድ ላይ ሲሆን ነው። ያኔ ዱአ አብዙ
(ረሱል ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⇄ ②የሀጅን አጂር(ምንዳ) ትፈልጋለህ?
☞በረመዳን ኡምራ ሀጂን ወይም ከኔ ጋር ሀጂን ማረግን ይስተካከላል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞③ ⇄በጀነት ቤት ትፈልጋለህ?
☞ለአላህ ብሎ መስጂዲን የገነባ አላህ በጀነት ቤት ይገነባለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞④⇄የአላህን ውደታ ማግኘት ትፈልጋለህ,?
☞አላህ አንዲትንም ጉርሻ ጎርሶ በሱዋ የሚያመሰግን ፣ባሪያ ይወዳል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑤።።ዱአህ ተቀባይነት እንዲኖረው ትፈልጋለህ?
☞በአዛን እንዲሁም በኢቃም መካከል የሚደርግ ዱአ አይመለስም።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑥።። አንድ አመት ሙሉ የፆም አጂር(ምንዳ) እንዲፃፍልህ(እንዲመዘገብልህ) ትፈልጋለህን?
☞ከያንዳንዱ ወር 3 ቀን መፆም አመት ሙሉ ከመፆም ጋር ይስተካከላል ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑦, ልክ እንደተራራ የገዘፈ አጂር ትፈልጋለህ?
☞ጂናዛ(አስክሬን) ላይ ሰግዶ ለሸኘ ሰው ለርሱ #ቂረጣን አለው እስከሚቀበር ድርስ።
ለሸኛ ሰው ሁለት ቂረጣን አለው።ቂረጣን ምድነው ተብለው ሲጠየቁ ፣ልክ እደ ትልቅ ተራራ ነው ብለዋል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑧⇄ ጀነት ከረሱል ቅርብ(ጎረቤት) መሆን ትፈልጋለህ?
☞እኔና የቲምን የሚከባከብ ሰው እድህ ነን ሲሉ
መጠቆሚያና የመሀል ጣታቸውን አሳዩ ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞⑨።። ለሊት ሙሉ መቆምን አጂር ትፈልጋለህ?
☞ኢሻን በጀመአ የሰገደ ግማሽ ለሊትን ቆሞ እንደሰገደ ይቆጠርለታል።ሱቢሂን በጀመአ የጨመረ ለሊቱን ሙሉ እንደሰገደ ይቆጠርለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑩።።, በቁርአን ውስጥ የቁረአንን 1/3 መቅራት
ትፈልጋለህ?
☞ቁርአንን 1/3 ትስተካከላለች፣ሱረቱል ኢህላስ፣
ወይም በአጭሩ "ቁልሁወላሁ አሀድ" የሚለውን ሱራ 3 ግዜ ከቀራ ቁርዓንን እንዳከተመ(ሙሉውን እንደቀራ ይቆጠርለታል)።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያረሱላሏህ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም።
☞⑪።።።,የጥሩ ስራህን ሚዛን ከበድ ማድርግ ትፈልጋለህ?
☞ሁለት ንግግሮች ናቸው።
ለምላስ የቀለሉ አራህማን ዘንድ የተወደዱ ሚዛን ላይ የከበዱ
1ኛ—ሱብሀነላህ ወቢሀምዲሂ
2ኛ— ሱብሀነላህ አልአዚም።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂም)
☞⑫ ።።ርዝቅህ እንዲሰፋ እድሜህ እንዲረዝም
ትፈልጋለህ?
☞እርዚቁ እድሰፋለት እድሜው እንዲረዝም የፈለገ ሰው ዝምድናውን ይቀጥል ።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
⇡☞⑬።።። አላህ አንተን መገናኘትን ትፈልጋለህ?
☞አላህን መገናኘትን የወደደ፣አላህም እሱን መገናኘትን ይወድለታል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
☞ ⑭።። አላህ እንዲጠብቅህ ትፈልጋለህን?
☞ሱብሂን ሰላት የሰገደ ሰው እሱ በአላህ ጥበቃ ስር ነው።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
⑮15, አላህ ባንተ ላይ ሰለዋት እንዲያወርድልህ ትፈልጋለህ?
☞በኔላይ(በረሱል ሰዐወ) ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ ፣አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርዳል።
(ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰላም)
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሒ ወበረካቱህ ውድ እህት ወንድሞቼ እኳን ለተከበረው ወር ረመዷን አደረሳችሁ አሏህ እነዚህን የቀሩትን ጥቂት ቀናት በሰላም አድርሶ በትክክል ፆመው ከሚጠቀሙት ነገ የፍርዱ ቀን ከሚመሰክርላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን በማወቅም ሆነ ባለማወቅ አስቀይሜያችሁ ወይም የሰው ልጅ ከምላስ ወለምታ የፀዳ አይደለምና አስቤውም ሆነ ሳላስበው በምላሴ አንስቻችሁ ይሆናል እና ለአሏህ ብላችሁ አፉ በሉኝ እኔ ለአሏህ ብዬ አፉ ብያለሁ
Forwarded from Deleted Account
🌷አስደሳች ዜና🌷
ታላቅ የሙሓደራ ዝግጅት
➨በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
ርዕስ➬ሁለቱ ሸሀዳዎች
➨በኡስታዝ አቡል አባስ (ናስር)
ርዕስ➬የረመዳን ጥሩ አጋጣሚዎች
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
እሁድ መጋቢት 25 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ
አድራሻ ሁነይን መስጅድ ወለቴ ሀረር ደቦ ቤት አከባቢ ድልድይ አጣገብ።
ለሴቶችም ቦታ አዘጋጅተናል
አይደለም መቅረት ማርፈድ አይገባም
አዘጋጅ የሁነይን መስጅድ ወጣቶች ጃማዓ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ታላቅ የሙሓደራ ዝግጅት
➨በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
ርዕስ➬ሁለቱ ሸሀዳዎች
➨በኡስታዝ አቡል አባስ (ናስር)
ርዕስ➬የረመዳን ጥሩ አጋጣሚዎች
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
እሁድ መጋቢት 25 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ
አድራሻ ሁነይን መስጅድ ወለቴ ሀረር ደቦ ቤት አከባቢ ድልድይ አጣገብ።
ለሴቶችም ቦታ አዘጋጅተናል
አይደለም መቅረት ማርፈድ አይገባም
አዘጋጅ የሁነይን መስጅድ ወጣቶች ጃማዓ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Forwarded from Deleted Account
# ስታሳዝን
ይህች አንጀት የምትበላ ህፃን # ኢልሀም_ንጉስ ትባላለች!የ7ተኛ ክፍል ጎበዝ
ተማሪ ነበረች!ድንገት
መድከምና ማዞር ሲጀምራት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ለምርመራ ትሄዳለች!!
በሚያሳዝን ሁኔታ የ13ዓመቷ # ኢልሀም የአጥንት መቅኔዋ ደም ማምረት
እንዳቆመና በአስቸኳይ ወደ
ውጪ ሄዳ መታከም እንዳለባት ይነገራታል
# ለ3ወራትም ያለማቆረጥ በማህፀኗ ደም ፈሷታል
አባት ትቷት ሄዶ እናትም ለአመታት በስደት አጎንብሳ ብቻዋን እየተሰቃየች
አሳድጋት ደረሰችልኝ ስትል
# ሞት ቀድሞ ልጇን ሊነጥቅባት ነው
ስለልጇ ብላ ሌላ ህይወት ሳትመኝ በስደት # ተንከራታ ሰው ቤት ደክማ
ለአመታት የሰራችበትን ጨርሳ ዛሬ ልመና ወጥታለች
ምስኪኗ ኢልሀምም ህመሙ ስለባሰባት ትምህርቷን አቋርጣ አልጋ ላይ
ቀርታለች
እናት ሰአዳ # በቸኛ_ልጇ እንድትድንላት ከ2,000,000 (2ሚሊዮን) ብር በላይ
ያስፈልግሻል ተብላለች
ህመሙ ብሶባት አፏ መቁሰል የጀመረውን የአይኔ ማረፊያ መፅናኛዬን
# እባካችሁ_አድኑልኝ ትላለች
የምንችል # በገንዘብ ካልቻልን # በፀሎትና # በሼር
# እናግዛት ለህፃን # ኢልሀም # እንድረስላት
# አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡-
1000444871176-ሰአዳ አብራር(እናት)
# ስልክ፡-
0910346090-ሰአዳ አብራር(እናት)
0912121942-ውብሸት ተካ
0913559189-ሄኖክ ፍቃዱ
0921058425-ኤደን ተክሉ
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ ያዳርሱ ለኸይር ሰበብ እንሁን‼
ይህች አንጀት የምትበላ ህፃን # ኢልሀም_ንጉስ ትባላለች!የ7ተኛ ክፍል ጎበዝ
ተማሪ ነበረች!ድንገት
መድከምና ማዞር ሲጀምራት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ለምርመራ ትሄዳለች!!
በሚያሳዝን ሁኔታ የ13ዓመቷ # ኢልሀም የአጥንት መቅኔዋ ደም ማምረት
እንዳቆመና በአስቸኳይ ወደ
ውጪ ሄዳ መታከም እንዳለባት ይነገራታል
# ለ3ወራትም ያለማቆረጥ በማህፀኗ ደም ፈሷታል
አባት ትቷት ሄዶ እናትም ለአመታት በስደት አጎንብሳ ብቻዋን እየተሰቃየች
አሳድጋት ደረሰችልኝ ስትል
# ሞት ቀድሞ ልጇን ሊነጥቅባት ነው
ስለልጇ ብላ ሌላ ህይወት ሳትመኝ በስደት # ተንከራታ ሰው ቤት ደክማ
ለአመታት የሰራችበትን ጨርሳ ዛሬ ልመና ወጥታለች
ምስኪኗ ኢልሀምም ህመሙ ስለባሰባት ትምህርቷን አቋርጣ አልጋ ላይ
ቀርታለች
እናት ሰአዳ # በቸኛ_ልጇ እንድትድንላት ከ2,000,000 (2ሚሊዮን) ብር በላይ
ያስፈልግሻል ተብላለች
ህመሙ ብሶባት አፏ መቁሰል የጀመረውን የአይኔ ማረፊያ መፅናኛዬን
# እባካችሁ_አድኑልኝ ትላለች
የምንችል # በገንዘብ ካልቻልን # በፀሎትና # በሼር
# እናግዛት ለህፃን # ኢልሀም # እንድረስላት
# አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡-
1000444871176-ሰአዳ አብራር(እናት)
# ስልክ፡-
0910346090-ሰአዳ አብራር(እናት)
0912121942-ውብሸት ተካ
0913559189-ሄኖክ ፍቃዱ
0921058425-ኤደን ተክሉ
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ ያዳርሱ ለኸይር ሰበብ እንሁን‼
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ①③
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
➤ክብርሽን ጠብቂ!
➧እህቴ!!
➾ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
➾ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ ።
"✍️ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጂ"
https://t.me/Muhammedsirage
➧እህቴ!!
➾ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
➾ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ ።
"✍️ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጂ"
https://t.me/Muhammedsirage