☪☪......ረመዳን.....☪☪
የወር ሁሉ ንጉስ የኢስላም ስጦታ
መጣልን ረመዳን የሙስሊሞችደስታ
ፁመን ልናሳልፍ በአላህ ችሮታ
እጅጉን ተቃርበን ወደ አለማት ጌታ
አላህ ከጅሎልን ዘንድሮን ወፈቀን
ድጋሚ ውዱን ወር ለማየትም በቃን
እስኪ እናሳልፈው በፆም በኢባዳ
በዘካ በሰላት በሀምድ በሰደቃ
ከአላህ ጋር እንሁን በእያንዳንዷ ቅፅበት
ለከርሞ እንዲያደርሰን ከልብ በመመኘት
ታላቁ ወር መጧል ብስራት ዜና ይዞ
መንገድን ሊያመቻች ለጀነቱ ጉዞ
ሸይጣንን አባሮ ከምድር አፈር ላይ
ወደአላህ ሊያቃርብ በዲናችን ጉዳይ
ከአላህ አስተሳስሮ እጅግም አቃርቦ
ቶሎ ያልቅብናል ሳንጨብጠው ቀርቦ
ህልም ይመስለናል የረመዳን ማብቃት
ወር ሲፈጥን ስናይ ልክ እንደ ሳምንታት
ታዲያ አንዘናጋ እያየነው እስኪያልቅ
እንጠባበቀው ቆመን በተጠንቀቅ
ተጠቃሚ እንሁን በታላቁ ወር ውስጥ
ካለፉት ጊዜያት በደረጃ እንድንበልጥ
ከልብ ተመልሰን ወደ አለማት ጌታ
ረመዳንን እንፁም በጤና በደስታ
የተቸገሩትን ሳንዘነጋ ላፍታ
ተግባራችን ሆኖ ዘካናእርዳታ
ለሌለው አካፍለን ያለንን በደስታ
ከአላህ ምንዳን ሽተን እናግኝ እርካታ
ረመዳን ተባለ በአራት ፊደላት
መቼ ይገልፁታል ሺ የሆኑ ቃላት!!☪☪
°°°°°°°°°❤️ረ
°°°°°°°°°°°°°❤️መ
°°°°°°°°°❤️ዳ
°°°°°°°°°°°°°❤️ን
https://t.me/httpsLatahzen
የወር ሁሉ ንጉስ የኢስላም ስጦታ
መጣልን ረመዳን የሙስሊሞችደስታ
ፁመን ልናሳልፍ በአላህ ችሮታ
እጅጉን ተቃርበን ወደ አለማት ጌታ
አላህ ከጅሎልን ዘንድሮን ወፈቀን
ድጋሚ ውዱን ወር ለማየትም በቃን
እስኪ እናሳልፈው በፆም በኢባዳ
በዘካ በሰላት በሀምድ በሰደቃ
ከአላህ ጋር እንሁን በእያንዳንዷ ቅፅበት
ለከርሞ እንዲያደርሰን ከልብ በመመኘት
ታላቁ ወር መጧል ብስራት ዜና ይዞ
መንገድን ሊያመቻች ለጀነቱ ጉዞ
ሸይጣንን አባሮ ከምድር አፈር ላይ
ወደአላህ ሊያቃርብ በዲናችን ጉዳይ
ከአላህ አስተሳስሮ እጅግም አቃርቦ
ቶሎ ያልቅብናል ሳንጨብጠው ቀርቦ
ህልም ይመስለናል የረመዳን ማብቃት
ወር ሲፈጥን ስናይ ልክ እንደ ሳምንታት
ታዲያ አንዘናጋ እያየነው እስኪያልቅ
እንጠባበቀው ቆመን በተጠንቀቅ
ተጠቃሚ እንሁን በታላቁ ወር ውስጥ
ካለፉት ጊዜያት በደረጃ እንድንበልጥ
ከልብ ተመልሰን ወደ አለማት ጌታ
ረመዳንን እንፁም በጤና በደስታ
የተቸገሩትን ሳንዘነጋ ላፍታ
ተግባራችን ሆኖ ዘካናእርዳታ
ለሌለው አካፍለን ያለንን በደስታ
ከአላህ ምንዳን ሽተን እናግኝ እርካታ
ረመዳን ተባለ በአራት ፊደላት
መቼ ይገልፁታል ሺ የሆኑ ቃላት!!☪☪
°°°°°°°°°❤️ረ
°°°°°°°°°°°°°❤️መ
°°°°°°°°°❤️ዳ
°°°°°°°°°°°°°❤️ን
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
✍✍ባችሉም እንኳን ባታለብሱን✍✍
🍕🍕ቁራሽ ከአፋችን ባታጐርሱን🍕🍕
👳👳የአባትነት ፍቅር ባትለግሱን👳👳
👉👉እሱ ይበቃናል ስዳብሱን👈👈
🤝🤝እሱ ያጠግበናል ስዘይሩን🤝🤝
🗣🗣ኑ... አብረን ጀነት እንግባ
🗣🗣ኑ...አብረን ልቦናችንን እናረጋጋ
እንዴት ይሆናል ብለው እያሰቡ ይሆናል ለሱም ቀላል ነገር ነው
👉ትንሽ ጊዜ
👉 አዛኝ ልብ እና ፍላጎት ብቻ
ያኔ አብረን የቲሞችን እንዘይራለን ምንም ባናደርግላቸው በርቱ ብለን ጭንቅላታቸውን ዳበስ ዳበስ ስናደርጋቸው ያረቢ... ደስታቸውን ሳሉት ሳቃቸውን አስቡት ንፁህ ፈገግታ እንሰጣቸዋለን ያኔ ሙሉ ናቸው ከምንም በላይወገን አለኝ ብለው ያምናሉ የሆዳቸውን ያወሩናል ፊታቸው በደስታ ይፈካል እና ውዶቼ ይሄን ያክል ደስታ ማግኘትን ማን ይጠላል እኛ ላተህዘኖች ደግሞ እድሉን አመቻችተን እንካቹ ብለናል ተቀላቀሉን 🙏🙏🙏https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
ለበጎነት ሁሌም፣ መስፈርት የለውም!
ላተህዘን የየቲሞች የልማትና መረዳጃ ተቋም
🍕🍕ቁራሽ ከአፋችን ባታጐርሱን🍕🍕
👳👳የአባትነት ፍቅር ባትለግሱን👳👳
👉👉እሱ ይበቃናል ስዳብሱን👈👈
🤝🤝እሱ ያጠግበናል ስዘይሩን🤝🤝
🗣🗣ኑ... አብረን ጀነት እንግባ
🗣🗣ኑ...አብረን ልቦናችንን እናረጋጋ
እንዴት ይሆናል ብለው እያሰቡ ይሆናል ለሱም ቀላል ነገር ነው
👉ትንሽ ጊዜ
👉 አዛኝ ልብ እና ፍላጎት ብቻ
ያኔ አብረን የቲሞችን እንዘይራለን ምንም ባናደርግላቸው በርቱ ብለን ጭንቅላታቸውን ዳበስ ዳበስ ስናደርጋቸው ያረቢ... ደስታቸውን ሳሉት ሳቃቸውን አስቡት ንፁህ ፈገግታ እንሰጣቸዋለን ያኔ ሙሉ ናቸው ከምንም በላይወገን አለኝ ብለው ያምናሉ የሆዳቸውን ያወሩናል ፊታቸው በደስታ ይፈካል እና ውዶቼ ይሄን ያክል ደስታ ማግኘትን ማን ይጠላል እኛ ላተህዘኖች ደግሞ እድሉን አመቻችተን እንካቹ ብለናል ተቀላቀሉን 🙏🙏🙏https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
ለበጎነት ሁሌም፣ መስፈርት የለውም!
ላተህዘን የየቲሞች የልማትና መረዳጃ ተቋም
ምን ያደርግልኛል ⁉️
ሀብቱ ቢትረፈረፍ አካሉ ቢያምር
ምን ያደርግልኛል የጃሂል አጋር ።
አቂዳ ከሌለው ካላማረ እምነቱ
ምን ያደርግልኛል ሀብትና ንብረቱ።
በጫት ሱስ ተለክፎ ጠዋት ማታ እያበደ
ስለድኑ እማያውቅ የሆነ ወንበደ
ምን ያደርግልኛል በሱስ የተመታ
አሏሁ መውጁዱን ቢላ ሚካን የሚል ጠዋት ማታ ።
በል እዛው ተቀመጥ እንዳትደርስ ከደጀ
እንዳንተ ያለውን እኔ አልፈልገውም ተመለስ ወዳጀ።
አራዳነት መስሎህ ጉንጭህን ወጥረህ
የሱናውን ጀግና ፋራ ነው ትላለህ ።
አልገባህም እንጅ ፋራውማ አንተ ነህ።
ቁጭብለህ ቁማር ቤት ወሬ ታበጃለህ
ትዳር ያሉህ ጊዜ ሴቶች ትመርጣለህ
አንተ የት እንዳለህ መች ታውቀዋለህ
በወንድነት ብቻ ሴት ትጠይቃለህ አለህ
ሰውን አሰዳቢ ምኑ ባለየነህ
ረውዳ‼️‼️‼️
ወንድን አሰዳቢ የወንዶች አልጫ
ለራስህ የማኮን የሆንክ ሞላጫ።
✒️ bint baba
ሀብቱ ቢትረፈረፍ አካሉ ቢያምር
ምን ያደርግልኛል የጃሂል አጋር ።
አቂዳ ከሌለው ካላማረ እምነቱ
ምን ያደርግልኛል ሀብትና ንብረቱ።
በጫት ሱስ ተለክፎ ጠዋት ማታ እያበደ
ስለድኑ እማያውቅ የሆነ ወንበደ
ምን ያደርግልኛል በሱስ የተመታ
አሏሁ መውጁዱን ቢላ ሚካን የሚል ጠዋት ማታ ።
በል እዛው ተቀመጥ እንዳትደርስ ከደጀ
እንዳንተ ያለውን እኔ አልፈልገውም ተመለስ ወዳጀ።
አራዳነት መስሎህ ጉንጭህን ወጥረህ
የሱናውን ጀግና ፋራ ነው ትላለህ ።
አልገባህም እንጅ ፋራውማ አንተ ነህ።
ቁጭብለህ ቁማር ቤት ወሬ ታበጃለህ
ትዳር ያሉህ ጊዜ ሴቶች ትመርጣለህ
አንተ የት እንዳለህ መች ታውቀዋለህ
በወንድነት ብቻ ሴት ትጠይቃለህ አለህ
ሰውን አሰዳቢ ምኑ ባለየነህ
ረውዳ‼️‼️‼️
ወንድን አሰዳቢ የወንዶች አልጫ
ለራስህ የማኮን የሆንክ ሞላጫ።
✒️ bint baba
بسم الله
🌴የቲሞችን መንከባከብ🌴
አንድ ግለሠብ የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም
ዘንድ በመምጣት ቀልቤ ደነዘዘ ርሕራሔም የሚባል ነገር
በማጣት ደረቀ መላ ይንገሩኝ ሲል ስሞታውን ያሰማል ።
የአሏህም መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ((ቀልብህ
እንዲለሰልስ የተገራም እንዲሆን ፣ ያሰብከው እና
ያቀድከው ጉዳይህ ተሳክቶ ማየትን ትወዳለህን ?! ))
አሉት ግለሠቡም እንዴታ አንቱ የአላህ መልክተኛ በሚገባ
ነው እንጂ !!)) በማለት ይመልስላቸዋል ።
(( እንግዲያውስ የቲሞችን ራራላቸው ፣ ጸጉራቸውንም
አባብሳቸው ፣ ከምትመገበውም ምግብ በማቋደስ
አብላቸው ያኔ ቀልብህ ይርሳል ፣ ይለሰልሳልም ፣
ያሰብከውም ይሳካልሃል !! )) ሲሉ መለሱለት ።
[ በይሐቂይ ሹዕቡል ኢማን ውስጥ 7 ሐዲስ ቁጥር 330
ላይ ዘግበውታል ። ሃይሰሚይም ሙጀመዕ አዝዘዋኢድ
ውስጥ 8/160 አልባኒም ሠሒሑል ጃሚዕ 80 ላይ
ሰሒሕ መሆኑን አረጋግጠውታል ። ]
ከሰለፎቻችን መካከል አንዱ የሚከተለውን የራሱን ታሪክ
ያወገናል ።
(( በመጀመሪያዎቹ የሕይወት ዘመኔ በኃጢአት ውስጥ
የተጨመላለቅሁ ሰው ነበርኩ ። አስካሪ መጠጥ
በመጠጣት እና ሌሎችንም ኃጢአቶች በመተግበር
ሕይወቴን ያመሰቃቀልኩ ወንጀለኛ ሰው ነበርኩ ። ከዕለታት
በአንዱ ቀን አንድ የቲም ልጅ አገኘሁና ተንከባከብኩት ።
ወደ ቤቴ ወስጄው ከገላ መታጠቢያ ክፍሌ በማስገባት
ገላውን እጥብ አድርጌ ጽዱ አደረግሁት ፤ በማደግ
ተንጨፍርሮ የነበረውን ጸጉሩንም አስተካክዬ አሳመርኩት ፤
ያደጉ ጥፍሮቹንም ቆርጬ አስተካከልኳቸው ፣ አዲስም
ልብስ አልብሼው ልክ አንድ አባት ለልጁ እንደሚያደርገው
ሁሉ በደንብ ተንከባክቤ አብልቼ አጠጥቼ ሸኘሁት ። የዚያ
ቀን ማታ ተኝቼ የሚገርም ህልም አየሁ ። ቂያማ ቆሞ
ተመለከትኩ ፤ አሏህ ሊተሳሰበኝ ስሜ ለፍርድ ሲጠራም
ተሰማኝ ። ሒሳቤንም ስተሳሰብ ከጥፋት ፣ ወንጀመልና
ኃጢአት በስተቀር ምንም ደግ ስራ ሊገኝልኝ አልቻልኩም ።
መዝገቤ ወደ ጀሃነም እትድሄድ ብቻ የሚያደርግ የውርደት
ምዘግብ ነበር ። መልአክቶችም መጥተው እየጎተቱኝ ወደ
ጀሃነም ይነዱኝ ጀመር እኔም ተሸማቅቄ በስራዬ ክፋት
የውረደትን ማቅ ተከናንቤ ሳግ እየተናነቀኝ ወደ ጀሃነም
በሃፍረት መጓዜን ቀጠልኩ ። ወደ ጀሃነም አፋፍ ልደርስ
አካባቢ ያ የተንከባከብኩ የቲም ልጅ ተንደርድሮ
በመምጣት ከፊት ለፊቴ ቆሞ መንገድ ዘጋብኝ ። ((እናንተ
የጌታዬ መልአክቶች ሆይ ይህን ደግ ሰው ወደ ጀሃነም
ፈጽሞ አትውሰዱት ይልቅ ለኔ በዋስትና ስጡኝ ጌታዬ ዘንድ
ሄጄ አማልደዋለሁ አሏህን በሽምግልና ቅጣቱን በማንሳት
እንዲምረው እኔ እማጸንለታሁ !! ይህ ደግ ሰው በደስታና
በሙሉ ውዴታ ተንከባክቦ እንደልጁ ያሰማመረኝ ሰው ነው
። እባካችሁ ለኔ በዋስትና ስጡኝ)) ብሎ በሚማጸናቸው
ወቅት መልአክቱ (( እኛ ይህን እንድናደርግ ፈጽሞ
አልታዘዝንም … )) ብለው ንግግራቸውን ሳይጨርሱ ከወደ
አሏህ ዘንድ (( ይህን ሰው ወደ ጀሃነም መንዳቱን ተዉት !!
በዚህ የቲም ልጅ ሽምግልናና ምልጃ ምሬዋለሁ !! ))
የሚል ድምፅ ተሰማ ። ከእንቅልፌም ደንግጬ ተነሳው
ከዚያች ዕለት ጀምሮ ተውባ በማድረግ ወደ አሏህ በንሰሃ
ተመለስኩ ። ባገኘሁት አቅም በሙሉ ከዚያ ወዲህ
የቲሞችን ከመርዳት አልተወገድኩም ። )) ሲል ተናግሯል።
ይህም ሰው ኋላ ከታላላቅ ሙሐዲሶችና ዛሂዶች አንዱ
ለመሆን በቅቷል ።
https://t.me/httpsLatahzen
🌴የቲሞችን መንከባከብ🌴
አንድ ግለሠብ የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም
ዘንድ በመምጣት ቀልቤ ደነዘዘ ርሕራሔም የሚባል ነገር
በማጣት ደረቀ መላ ይንገሩኝ ሲል ስሞታውን ያሰማል ።
የአሏህም መልክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ((ቀልብህ
እንዲለሰልስ የተገራም እንዲሆን ፣ ያሰብከው እና
ያቀድከው ጉዳይህ ተሳክቶ ማየትን ትወዳለህን ?! ))
አሉት ግለሠቡም እንዴታ አንቱ የአላህ መልክተኛ በሚገባ
ነው እንጂ !!)) በማለት ይመልስላቸዋል ።
(( እንግዲያውስ የቲሞችን ራራላቸው ፣ ጸጉራቸውንም
አባብሳቸው ፣ ከምትመገበውም ምግብ በማቋደስ
አብላቸው ያኔ ቀልብህ ይርሳል ፣ ይለሰልሳልም ፣
ያሰብከውም ይሳካልሃል !! )) ሲሉ መለሱለት ።
[ በይሐቂይ ሹዕቡል ኢማን ውስጥ 7 ሐዲስ ቁጥር 330
ላይ ዘግበውታል ። ሃይሰሚይም ሙጀመዕ አዝዘዋኢድ
ውስጥ 8/160 አልባኒም ሠሒሑል ጃሚዕ 80 ላይ
ሰሒሕ መሆኑን አረጋግጠውታል ። ]
ከሰለፎቻችን መካከል አንዱ የሚከተለውን የራሱን ታሪክ
ያወገናል ።
(( በመጀመሪያዎቹ የሕይወት ዘመኔ በኃጢአት ውስጥ
የተጨመላለቅሁ ሰው ነበርኩ ። አስካሪ መጠጥ
በመጠጣት እና ሌሎችንም ኃጢአቶች በመተግበር
ሕይወቴን ያመሰቃቀልኩ ወንጀለኛ ሰው ነበርኩ ። ከዕለታት
በአንዱ ቀን አንድ የቲም ልጅ አገኘሁና ተንከባከብኩት ።
ወደ ቤቴ ወስጄው ከገላ መታጠቢያ ክፍሌ በማስገባት
ገላውን እጥብ አድርጌ ጽዱ አደረግሁት ፤ በማደግ
ተንጨፍርሮ የነበረውን ጸጉሩንም አስተካክዬ አሳመርኩት ፤
ያደጉ ጥፍሮቹንም ቆርጬ አስተካከልኳቸው ፣ አዲስም
ልብስ አልብሼው ልክ አንድ አባት ለልጁ እንደሚያደርገው
ሁሉ በደንብ ተንከባክቤ አብልቼ አጠጥቼ ሸኘሁት ። የዚያ
ቀን ማታ ተኝቼ የሚገርም ህልም አየሁ ። ቂያማ ቆሞ
ተመለከትኩ ፤ አሏህ ሊተሳሰበኝ ስሜ ለፍርድ ሲጠራም
ተሰማኝ ። ሒሳቤንም ስተሳሰብ ከጥፋት ፣ ወንጀመልና
ኃጢአት በስተቀር ምንም ደግ ስራ ሊገኝልኝ አልቻልኩም ።
መዝገቤ ወደ ጀሃነም እትድሄድ ብቻ የሚያደርግ የውርደት
ምዘግብ ነበር ። መልአክቶችም መጥተው እየጎተቱኝ ወደ
ጀሃነም ይነዱኝ ጀመር እኔም ተሸማቅቄ በስራዬ ክፋት
የውረደትን ማቅ ተከናንቤ ሳግ እየተናነቀኝ ወደ ጀሃነም
በሃፍረት መጓዜን ቀጠልኩ ። ወደ ጀሃነም አፋፍ ልደርስ
አካባቢ ያ የተንከባከብኩ የቲም ልጅ ተንደርድሮ
በመምጣት ከፊት ለፊቴ ቆሞ መንገድ ዘጋብኝ ። ((እናንተ
የጌታዬ መልአክቶች ሆይ ይህን ደግ ሰው ወደ ጀሃነም
ፈጽሞ አትውሰዱት ይልቅ ለኔ በዋስትና ስጡኝ ጌታዬ ዘንድ
ሄጄ አማልደዋለሁ አሏህን በሽምግልና ቅጣቱን በማንሳት
እንዲምረው እኔ እማጸንለታሁ !! ይህ ደግ ሰው በደስታና
በሙሉ ውዴታ ተንከባክቦ እንደልጁ ያሰማመረኝ ሰው ነው
። እባካችሁ ለኔ በዋስትና ስጡኝ)) ብሎ በሚማጸናቸው
ወቅት መልአክቱ (( እኛ ይህን እንድናደርግ ፈጽሞ
አልታዘዝንም … )) ብለው ንግግራቸውን ሳይጨርሱ ከወደ
አሏህ ዘንድ (( ይህን ሰው ወደ ጀሃነም መንዳቱን ተዉት !!
በዚህ የቲም ልጅ ሽምግልናና ምልጃ ምሬዋለሁ !! ))
የሚል ድምፅ ተሰማ ። ከእንቅልፌም ደንግጬ ተነሳው
ከዚያች ዕለት ጀምሮ ተውባ በማድረግ ወደ አሏህ በንሰሃ
ተመለስኩ ። ባገኘሁት አቅም በሙሉ ከዚያ ወዲህ
የቲሞችን ከመርዳት አልተወገድኩም ። )) ሲል ተናግሯል።
ይህም ሰው ኋላ ከታላላቅ ሙሐዲሶችና ዛሂዶች አንዱ
ለመሆን በቅቷል ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማነው አላማውን አሸናፊ ለማድረግ ግምባር ቀደም ተሰላፊ ነኝ በማለት አሻራውን የሚያስቀምጥ ?
የአላህ መልእክተኛ ረሱል ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም 3 ነገሮችን (እውነት በመሆናቸው) እምልባቸዋለሁ ብለው ከተናገሩት መካከል አንዱ:-
"የአንድ ባሪያ ገንዘብ ሰደቃ በመስጠቱ አይቀንስም" ማለታቸው ነው።
[ኢማሙ አህመድ እና ቲርሚዚይ ዘግበውታል]
እናም ሰደቃ በመስጠታችን ገንዘባችን አይቀነስብንም ።
https://t.me/resulinn
የአላህ መልእክተኛ ረሱል ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም 3 ነገሮችን (እውነት በመሆናቸው) እምልባቸዋለሁ ብለው ከተናገሩት መካከል አንዱ:-
"የአንድ ባሪያ ገንዘብ ሰደቃ በመስጠቱ አይቀንስም" ማለታቸው ነው።
[ኢማሙ አህመድ እና ቲርሚዚይ ዘግበውታል]
እናም ሰደቃ በመስጠታችን ገንዘባችን አይቀነስብንም ።
https://t.me/resulinn
ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ፡፡
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ"፡፡
https://t.me/resulinn
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ"፡፡
https://t.me/resulinn
◾️የማይሰግድ ሰው ፃም በተመለከተ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
♦️የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ተቀባይነት አለውን?
✅ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ሸይኽ መሀመድ ሷሊህ አልኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
↪️ የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ምንም ሊጠቅመው አይችልም። አላህ ዘንድም ተቀባይነት አያገኝም። ቢፃም እራሱ እስካልሰገደ ድረስ ነገ አላህ ፊት ከመጠየቅ አይድንም። አንድ ሰው እስካልሰገደ ድረስ ፃም አለብህና ፁም አይባልም። ምክንያቱም የማይሰግድ ሰው እንደ የሁድና ነሷራ አምሳያ ነው። ታዳ የአይሁድና የነሳራ እምነት ተከታይ የሆነ ሰው ረመዷንን ቢፃም ይፈይደዋልን? ፃሙንስ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛልን? በጭራሽ ሊሆን አይችልም። ይህም ሰው ልክ እንደነሱ አምሳያ ነው። ባይሆን አንድ ሰው ሶላትን የማይሰግድ ሆኖ ሲፃም ካየነው፦ መጀመርያ ከመፃምህ በፊት ወደ አላህ ተውበት አድርግ፣ ሶላትህንም ጀምር ከዛ በኋላ ፁም ብለን እንመክረዋለን። በመፀፀት ወደ አላህ የተመለሰ ሰው አላህ ተውበቱን ይቀበለዋልና።
📚 【مجموع الفتاوى(ج20 ص87)】
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
♦️የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ተቀባይነት አለውን?
✅ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ሸይኽ መሀመድ ሷሊህ አልኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
↪️ የማይሰግድ ሰው የሚፃመው ፃም ምንም ሊጠቅመው አይችልም። አላህ ዘንድም ተቀባይነት አያገኝም። ቢፃም እራሱ እስካልሰገደ ድረስ ነገ አላህ ፊት ከመጠየቅ አይድንም። አንድ ሰው እስካልሰገደ ድረስ ፃም አለብህና ፁም አይባልም። ምክንያቱም የማይሰግድ ሰው እንደ የሁድና ነሷራ አምሳያ ነው። ታዳ የአይሁድና የነሳራ እምነት ተከታይ የሆነ ሰው ረመዷንን ቢፃም ይፈይደዋልን? ፃሙንስ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛልን? በጭራሽ ሊሆን አይችልም። ይህም ሰው ልክ እንደነሱ አምሳያ ነው። ባይሆን አንድ ሰው ሶላትን የማይሰግድ ሆኖ ሲፃም ካየነው፦ መጀመርያ ከመፃምህ በፊት ወደ አላህ ተውበት አድርግ፣ ሶላትህንም ጀምር ከዛ በኋላ ፁም ብለን እንመክረዋለን። በመፀፀት ወደ አላህ የተመለሰ ሰው አላህ ተውበቱን ይቀበለዋልና።
📚 【مجموع الفتاوى(ج20 ص87)】
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ①②
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም
»“ረመዷን የኸይር ወር”«
√→ እንደሚታወቀው ይህ ወር የፃም ወር ነው የበረካ የራህመት የእዝነትም ጭምር
√→ከራህመቱ ከበረካው ከእዝነቱ እናገኝና ትክክለኛ ፇሚ እንሆን ዘንድ
√↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
√→ሆዳችን ከምግብ ከመጠጥ እንደሚፃም ሁላ ሌሎችንም አካላቶቻችን ሊፃሙና አላህ ሊፈሩ ግድ ይላል
√→ብልታችን ከሀራም ከዚና ሊፃም ይገባል ያለበለዛ የሆዳችን መራብ ብቻ ዋጋ የለውም
√→አይኖቻችን አጅነብይ ከማየትና ሀራም ከመመልከት ሊፃምና ሊቆጠብ ይገባዋል
√→እጆቻችን የማትፈቀድልንን ሴት እና ወንድ ከመጨበጥና በጃችን አላህ ከማመፅ ልንርቅ ይገባል
√→አፋችን ከተለያዩ ፃምን ከሚያበላሹ ወይም ምንዳን ከሚቀንሱ ነገራቶች ለምሳሌ ሰውን ከማማት፣ ከመሳደብ፣ ከመዋሸት እና ከሌሎች ሊፃም ግድ ይለዋል
√→በአጠቃላይ ሁለመናችን ፃመኛ ሊሆን ይገባል
መክንያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ
{من لم يدع قول الزور والعمل به فليس لله حاجة أن يدع طعامه وشرابه}
(አንድ ሰው አፀያፊ ንግግርና በሱ መስራትን እስካልተው ምግብና መጠጥ በመተዉ ብቻ አላህ ምንም ጉዳይ የለውም )
በሌላ ሀዲሳቸው
{فكم من صائم ليس من صومه إلا الجوع والعطش}
(ስንትና ስንት ፃመኞች አሉ ነገር ግን ከፃማቸው ረሀብና ጥማት እንጂ ሌላ የማያገኙ) ይላሉ
https://t.me/httpsLatahzen
√→ስለዚህ ፃማችን ሀራም ከተደረጉ ነገራቶች በመጠበቅ በመልካም ስራ ልናስጌጠው ይገባል
→ቁርአን በመቅራት
→ሰደቃ በመስጠት
→ሶላቶችን በማብዛት
→ዚክሮችን በማለት
→አልቅሰን ወደ አላህ በመመለስና ለስከዛሬው ጥፋታችን መሀርታውን በመለመን
→የተቸገረን በመርዳት
→ሰዎችን በማስፈጠር እና በመሳሰሉት ኢባዶዎች ላይ በመጠንከር ልክ ረመዷን ሲወጣ አዲስ እንደተወለደ ልጅ ንፁህ ልንሆን ይገባል
→ወንጀላችን ታጥቦ
→ልባችን በኸይር ተሞልቶ
→ተስፋችን ለምልሞ
→አቂዳችን ጠንክሮ
→ኢማናችን ጨምሮ
→ከአላህ ውድ ባሮች እንሆን ዘንድ የዛሬው ጥረታችንና ልፋታችን ወሳኝ ስለሆነ በኢባዳ ላይ እንበርታ እላሉሁ
اللهم أعنى على ذكرك وشكرك وحسن عبادتك
اللهم تقبل قيامنا وصيامنا وسائر أعمالنا
ربنا آتنا في الدنيا حسنة وفي الآخرت حسنة وقنا عذاب النار
√→ እንደሚታወቀው ይህ ወር የፃም ወር ነው የበረካ የራህመት የእዝነትም ጭምር
√→ከራህመቱ ከበረካው ከእዝነቱ እናገኝና ትክክለኛ ፇሚ እንሆን ዘንድ
√↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
√→ሆዳችን ከምግብ ከመጠጥ እንደሚፃም ሁላ ሌሎችንም አካላቶቻችን ሊፃሙና አላህ ሊፈሩ ግድ ይላል
√→ብልታችን ከሀራም ከዚና ሊፃም ይገባል ያለበለዛ የሆዳችን መራብ ብቻ ዋጋ የለውም
√→አይኖቻችን አጅነብይ ከማየትና ሀራም ከመመልከት ሊፃምና ሊቆጠብ ይገባዋል
√→እጆቻችን የማትፈቀድልንን ሴት እና ወንድ ከመጨበጥና በጃችን አላህ ከማመፅ ልንርቅ ይገባል
√→አፋችን ከተለያዩ ፃምን ከሚያበላሹ ወይም ምንዳን ከሚቀንሱ ነገራቶች ለምሳሌ ሰውን ከማማት፣ ከመሳደብ፣ ከመዋሸት እና ከሌሎች ሊፃም ግድ ይለዋል
√→በአጠቃላይ ሁለመናችን ፃመኛ ሊሆን ይገባል
መክንያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ
{من لم يدع قول الزور والعمل به فليس لله حاجة أن يدع طعامه وشرابه}
(አንድ ሰው አፀያፊ ንግግርና በሱ መስራትን እስካልተው ምግብና መጠጥ በመተዉ ብቻ አላህ ምንም ጉዳይ የለውም )
በሌላ ሀዲሳቸው
{فكم من صائم ليس من صومه إلا الجوع والعطش}
(ስንትና ስንት ፃመኞች አሉ ነገር ግን ከፃማቸው ረሀብና ጥማት እንጂ ሌላ የማያገኙ) ይላሉ
https://t.me/httpsLatahzen
√→ስለዚህ ፃማችን ሀራም ከተደረጉ ነገራቶች በመጠበቅ በመልካም ስራ ልናስጌጠው ይገባል
→ቁርአን በመቅራት
→ሰደቃ በመስጠት
→ሶላቶችን በማብዛት
→ዚክሮችን በማለት
→አልቅሰን ወደ አላህ በመመለስና ለስከዛሬው ጥፋታችን መሀርታውን በመለመን
→የተቸገረን በመርዳት
→ሰዎችን በማስፈጠር እና በመሳሰሉት ኢባዶዎች ላይ በመጠንከር ልክ ረመዷን ሲወጣ አዲስ እንደተወለደ ልጅ ንፁህ ልንሆን ይገባል
→ወንጀላችን ታጥቦ
→ልባችን በኸይር ተሞልቶ
→ተስፋችን ለምልሞ
→አቂዳችን ጠንክሮ
→ኢማናችን ጨምሮ
→ከአላህ ውድ ባሮች እንሆን ዘንድ የዛሬው ጥረታችንና ልፋታችን ወሳኝ ስለሆነ በኢባዳ ላይ እንበርታ እላሉሁ
اللهم أعنى على ذكرك وشكرك وحسن عبادتك
اللهم تقبل قيامنا وصيامنا وسائر أعمالنا
ربنا آتنا في الدنيا حسنة وفي الآخرت حسنة وقنا عذاب النار
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ረመዳን ታላቁ ወር
Sadat
ረመዳን ታላቁ ወር
ረመዳንን እንዴት እናሳልፍ
Sadat
ረመዳንን እንዴት እናሳልፍ?
ረመዳን ለነማን
Sadat
አዲስ ሙሐደራ
ረመዳን ለነማን?
ረመዳን ለነማን?
🌙የረመዷን ሌባዎች አውቀው ይጠንቀቁ‼️
✍️1ኛው ሌባ;
🖥️ቴሌቬዥን‼️
ሙስሊሞች አንገብጋቢ በሆነው የረመዷን ወር ላይ መስራት ያለባቸውን ዒባዳ ሰርተው እንዳይጠቀሙ በተለያዩ ተከታታይ ፕሮግራሞች እና አሉ ባልታ ዜናዎች ጊዜያቸውን ይሰርቃቸዋል። አውቀን እንጠንቀቀው‼️
✍️2ኛው ሌባ;
🏪የገበያ ማዕከል‼️
አስፈላጊና አስገዳጅ የሆነ ጉዳይ ካለ በፍጥነት ሸምቶ መመለስ እንጂ ገበያ ቦታ ላይ ያለ ሀጃ በመመላለስ ውዱ የረመዷን ወቅታችሁ እንዳትሰረቁ ተጠንቀቁ።
✍️3ኛው ሌባ;
🌌መቃዠት (ሌሊቱን ያለ እንቅልፍ ማባከን)‼️
ይህም ክፉ ከሆኑ የረመዷን ሌባዎች አንዱ ነው። እረፍት አድርገህ ተኸጁድ በነሻጣ እንዳትሰግድ እና ቀንህም ያለ ቂርኣት እና አዝካር በድብርት እንዲያልፍ ያደርገዋል። በመሆኑም ውዱ የረመዷን ወቅትህን እንደይሰርቅብህ ተጠንቀቀው።
✍️4ኛው ሌባ;
☕ኩሽና‼️
ይህ ሌባ ለየት ባለ መልኩ በብዛት የሚያጠቃው ሴቶችን ነው። ረመዷን የዒባዳ ወር መሆኑን ይዘነጋና የምግብ ዐይነት ማተራመሻ ወር በማስመሰል ሴቶች የተለያዩ የምግብ ዐይነቶች በማዘጋጀት ስራ ላይ ተጠምደው አብዘሃኛው ሰዓታቸው ማድ ቤት እንዲያልፍ ያደርጉታል። በመሆኑም ቀን በስራ ውለው ማታ እየደከማቸው መስራት ያለባቸውን ዒባዳ እንዳይሰሩ ይሆናሉ። ይህንን ተረድተው የወቅታቸው ሌባ የሆነውን ኩሽና ሊጠነቀቁት ይገባቸዋል።
5ኛው ሌባ;
📲ስልክ‼️
ረዥም ሰዓት መደዋወል፤ ምንም ፋኢዳ የሌለው የአሉ ተባለ ወሬ ማውራትና መከታተል እንዲሁም በማይመለከት ጉዳዮች በማሰብና በማሰላሰል ጊዜ እንዲባክን የሚያደርገው ዋነኛው ሌባ ስልክ ነው። አውቀን እንጠንቀቀው።
✍️6ኛው ሌባ;
🥨ስስታምነት‼️
ድሃዎችንና ምስኪኖችን በመንከባከብ እንዲሁም ለየት ባለ መልኩ በተከበረው የረመዷን ወር ሰደቃ በማድረግ የሚገኘውን ምንዳ እና ከእሳት መጠበቅ እንዳይኖር በማድረግ ምንዳን የሚሰርቅ ክፉ ሌባ ነው። እኛም ክፋቱን አውቀን እንጠንቀቀው።
✍️7ኛው ሌባ;
አላህን ከማውሳት ነፃ የሆነ ሸንጎ‼️
ይህም የቂያማ ቀን ባለቤቱን የሚፀፀትበት የሆነ በዱንያም ላይ በተለይ በውዱ የረመዷን ወር ላይ ወቅቱን የሚሰርቅ የሆነ ሌባ ነው።
✍️8ኛው ሌባ;
ረዥም የሆነ እንቅልፍ‼️
በረመዷን ወር አስፈላጊ ከሆነው በላይ እንቅልፍ ማብዛት በቀንም ይሁን በሌሊት ከሚፈፀሙ ዒባዳዎች የሚያዘናጋ፣ ድብርትና ድካምን በማውረስ የረመዷን ወቅት የሚሰርቅ ሌባ ነው።
✍️9ኛው ሌባ;
የመገናኛ ብዙሃን (ሚዲያ)‼️
ይህ በጣም የከፋና አደገኛ ሌባ ነው። የትኛውም የሚዲያ ስርጭት አላህን ለሚያስወደድ ነገር ካልተጠቀምንበት ወቅታችንን ከሚሰርቁን ሌቦች ዋነኛው ይሆናል።
🌙ለተከበረው የረመዷን ወር አላህ በሰላም ያድርሰንና ከተጠቃሚዎች ያድርገን🤲🏽
✍️ሐምዱ ቋንጤ
☔ከፉርቃን ሰማይ ስር
https://t.me/joinchat/AAAAAENJn9-WekBJmow0AQ
ያልተጠቀሱ ሌባዎች ካሉ ለመጠቆም
👇🏽👇🏽👇🏽
http://telegram.me/hamdquante_bot
✍️1ኛው ሌባ;
🖥️ቴሌቬዥን‼️
ሙስሊሞች አንገብጋቢ በሆነው የረመዷን ወር ላይ መስራት ያለባቸውን ዒባዳ ሰርተው እንዳይጠቀሙ በተለያዩ ተከታታይ ፕሮግራሞች እና አሉ ባልታ ዜናዎች ጊዜያቸውን ይሰርቃቸዋል። አውቀን እንጠንቀቀው‼️
✍️2ኛው ሌባ;
🏪የገበያ ማዕከል‼️
አስፈላጊና አስገዳጅ የሆነ ጉዳይ ካለ በፍጥነት ሸምቶ መመለስ እንጂ ገበያ ቦታ ላይ ያለ ሀጃ በመመላለስ ውዱ የረመዷን ወቅታችሁ እንዳትሰረቁ ተጠንቀቁ።
✍️3ኛው ሌባ;
🌌መቃዠት (ሌሊቱን ያለ እንቅልፍ ማባከን)‼️
ይህም ክፉ ከሆኑ የረመዷን ሌባዎች አንዱ ነው። እረፍት አድርገህ ተኸጁድ በነሻጣ እንዳትሰግድ እና ቀንህም ያለ ቂርኣት እና አዝካር በድብርት እንዲያልፍ ያደርገዋል። በመሆኑም ውዱ የረመዷን ወቅትህን እንደይሰርቅብህ ተጠንቀቀው።
✍️4ኛው ሌባ;
☕ኩሽና‼️
ይህ ሌባ ለየት ባለ መልኩ በብዛት የሚያጠቃው ሴቶችን ነው። ረመዷን የዒባዳ ወር መሆኑን ይዘነጋና የምግብ ዐይነት ማተራመሻ ወር በማስመሰል ሴቶች የተለያዩ የምግብ ዐይነቶች በማዘጋጀት ስራ ላይ ተጠምደው አብዘሃኛው ሰዓታቸው ማድ ቤት እንዲያልፍ ያደርጉታል። በመሆኑም ቀን በስራ ውለው ማታ እየደከማቸው መስራት ያለባቸውን ዒባዳ እንዳይሰሩ ይሆናሉ። ይህንን ተረድተው የወቅታቸው ሌባ የሆነውን ኩሽና ሊጠነቀቁት ይገባቸዋል።
5ኛው ሌባ;
📲ስልክ‼️
ረዥም ሰዓት መደዋወል፤ ምንም ፋኢዳ የሌለው የአሉ ተባለ ወሬ ማውራትና መከታተል እንዲሁም በማይመለከት ጉዳዮች በማሰብና በማሰላሰል ጊዜ እንዲባክን የሚያደርገው ዋነኛው ሌባ ስልክ ነው። አውቀን እንጠንቀቀው።
✍️6ኛው ሌባ;
🥨ስስታምነት‼️
ድሃዎችንና ምስኪኖችን በመንከባከብ እንዲሁም ለየት ባለ መልኩ በተከበረው የረመዷን ወር ሰደቃ በማድረግ የሚገኘውን ምንዳ እና ከእሳት መጠበቅ እንዳይኖር በማድረግ ምንዳን የሚሰርቅ ክፉ ሌባ ነው። እኛም ክፋቱን አውቀን እንጠንቀቀው።
✍️7ኛው ሌባ;
አላህን ከማውሳት ነፃ የሆነ ሸንጎ‼️
ይህም የቂያማ ቀን ባለቤቱን የሚፀፀትበት የሆነ በዱንያም ላይ በተለይ በውዱ የረመዷን ወር ላይ ወቅቱን የሚሰርቅ የሆነ ሌባ ነው።
✍️8ኛው ሌባ;
ረዥም የሆነ እንቅልፍ‼️
በረመዷን ወር አስፈላጊ ከሆነው በላይ እንቅልፍ ማብዛት በቀንም ይሁን በሌሊት ከሚፈፀሙ ዒባዳዎች የሚያዘናጋ፣ ድብርትና ድካምን በማውረስ የረመዷን ወቅት የሚሰርቅ ሌባ ነው።
✍️9ኛው ሌባ;
የመገናኛ ብዙሃን (ሚዲያ)‼️
ይህ በጣም የከፋና አደገኛ ሌባ ነው። የትኛውም የሚዲያ ስርጭት አላህን ለሚያስወደድ ነገር ካልተጠቀምንበት ወቅታችንን ከሚሰርቁን ሌቦች ዋነኛው ይሆናል።
🌙ለተከበረው የረመዷን ወር አላህ በሰላም ያድርሰንና ከተጠቃሚዎች ያድርገን🤲🏽
✍️ሐምዱ ቋንጤ
☔ከፉርቃን ሰማይ ስር
https://t.me/joinchat/AAAAAENJn9-WekBJmow0AQ
ያልተጠቀሱ ሌባዎች ካሉ ለመጠቆም
👇🏽👇🏽👇🏽
http://telegram.me/hamdquante_bot
Telegram
attach 📎
La tehzen
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ ... ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር..... ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች…………… እኔ…
የየቲምን እንባ ማበስ የአንድ ሰዉ ብቻ ሐላፊነት አይደለም!
የእናትን እንባ ማበስ የግለሰብ ሐላፊነት አይደለም!
ጎዳና የወጣዉ የአባቴን እንባ ማበስ የብቻዬ ሐላፊነት አይደለም!
እህቴና ወንድሞቼ በዝናብና በብርድ እየተቀጠቀጡ እኔ እንዴት አስችሎኝ እቀመጣለዉ...?
ልጇን በጉያዋ ይዛ ተቀምጣ የሰዉን አይን እያየች እንዴት ባላየ አልፋለዉ...?
ዉድ ወገኖች የጀመርነዉ ስራና የያዝነዉ ቀጠሮ እንደቀልድ ሊታይ አይገባም.. ማንም ትኩረት የነፈገዉን ነገር ነዉ ዛሬ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ የተፈለገዉ..
ያለንን እንነይት even ከአንድ ብር ጀምሮ በስልካችን እንላክ!
የናንተ ትንሽ ተጠራቅሞ ነዉ ከአላህ በታች የዛ የ የቲሙ እንባ የሚታበሰዉ...የእናቴ ለቅሶ የሚያበቃዉ!
ስለዚህ አሕለል ኸይሮች እዚሁ ግሩፕ ላይ ያለንን እንነይት...ሊላህ ብላቹ!!
ባንችል እንኳን አቅሙ ላላቸዉ ሼር እናድርግ!!!
Join &share👆👆
የእናትን እንባ ማበስ የግለሰብ ሐላፊነት አይደለም!
ጎዳና የወጣዉ የአባቴን እንባ ማበስ የብቻዬ ሐላፊነት አይደለም!
እህቴና ወንድሞቼ በዝናብና በብርድ እየተቀጠቀጡ እኔ እንዴት አስችሎኝ እቀመጣለዉ...?
ልጇን በጉያዋ ይዛ ተቀምጣ የሰዉን አይን እያየች እንዴት ባላየ አልፋለዉ...?
ዉድ ወገኖች የጀመርነዉ ስራና የያዝነዉ ቀጠሮ እንደቀልድ ሊታይ አይገባም.. ማንም ትኩረት የነፈገዉን ነገር ነዉ ዛሬ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ የተፈለገዉ..
ያለንን እንነይት even ከአንድ ብር ጀምሮ በስልካችን እንላክ!
የናንተ ትንሽ ተጠራቅሞ ነዉ ከአላህ በታች የዛ የ የቲሙ እንባ የሚታበሰዉ...የእናቴ ለቅሶ የሚያበቃዉ!
ስለዚህ አሕለል ኸይሮች እዚሁ ግሩፕ ላይ ያለንን እንነይት...ሊላህ ብላቹ!!
ባንችል እንኳን አቅሙ ላላቸዉ ሼር እናድርግ!!!
Join &share👆👆
Forwarded from La tehzen
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም
እንኳን ለተከበረው ለረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ
...
ቀኑ በፆምተኞች ኑር ሲያበራ መስጂዶች በምዕመኖቻቸው ተሞልተው ውብ ሲሆኑ የአዛንታው ድምፅ በራሱ ለሀሴት ምግብ ነው ሱብሀነላህ እውነትም ሸይጣን ሚታሰርበት ወር.....
ግና...እነዝያ እናቶች ከሌላው ቀን በተለየ ቀኑ የሚጨልምባቸው፣ ሀዘን የሚወርሳቸው ፣አንገት የሚደፉት ምስኪኖች……………
እኔ ልሳቀቅ እማ.... ስቅቅ ሲሉ ስሁር ሳይበሉ ፁመው የመግሪብ አዛንታን ባልደረሰ ብለው የሚፀልዩ የየቲም እናቶች .......
"እማ አናፈጥርም አዛን እኮ ብሎዋል" የሚሉትን ህፃናት ላለመስማት ጆሮ ዳባ ብላ የምታልፈው ባይሞላላት እኮ ነው እኔ ኩርምት ልበል እማ .......
አንዳንዴማ አንጀታቸውን በመቀነት አስረው ከደቀቀ ፍራሻቸው ኩርምት ማለታቸውን ስታይ መኖር ያስጠላሀል…
ያ....አላህ..... እንዴት ያማል
እናም ውዶቼ ወደ እናንተ ስመለስ ይሄ ሁሉ የሚጠብቀው እኔን አንተን አንቺን ነው።
እናም ውዶች ይህን የተቀደሰ እና ድንቅ የሆነ ሀሳብ ከእናንተ ጋር ለመስራት #ላተህዘኖች ኑ እያሉ ነው ግን ማን አለ በዚህ ሰዓት ጀነትን እንግዛ የሚል የአሄራ ስንቅ ሰንቀው ውሰዱና ምንዳችሁን አፋፉ እያሉ ነው መቼም ወደኃላ የለም
እናም #ላተህዘኖች
#እኔ_እያለው_ሳያፈጥሩ_አያድሩም!"
በሚል መሪ ቃል ከወዲሁ ሽር ጉዱን ተያይዘውታል እንደ ከዚህ በፊቱ ለመነሻ የተወሰኑ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል።
አልሃምዱሊላህ ሁሌም አንድ ስራ ስናስብ በደስታ የምንጀምረው
#ያንተ
#ያንቺ
#የእርሶ
#የሁላችሁም እገዛ እና ዱአ አብሮን እንደሆነ ስለምናውቅ ነው ሁላቹንም ጀዛከላሁም ኸይረን ከአላህ ጋር የናንተ እገዛ ተጨምሮ ካሰብነው በላይ እንደምናሳካ እርግጠኞች ነን ረመዳኑንም ያማረ የተዋበ እናደርገዋለን ኢንሻላህ……
#ለአንድ_ቤተሰብ
ሙሉ ፓኬጅ #1000 ብር
ግማሽ ፓኬጅ #500 ብር
ሩብ ፓኬጅ #250 ብር
#በአስቤዛ መሸፈን እችላለው ካሉ
🔺ዱቄት 🔺ሩዝ
🔺የሾርባ እህል 🔺ቴምር እና ዘይት
አድራሻ ካራቆሬ
ስልክ ቁጥር
📞 0938619117 ይደውሉልን
📞 0937442278
ወይም👇👇
''
@mamepro or @Oufeyret
Join us 👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የየቲሞችን እንባ ተባብረን እናብስላቸው
እንታደጋቸው
ላተህዘን የመረዳጃ ተቋም
ደስ የሚል ንግግር
ሶደቃ በውብ ቋንቋ ሲገለፅ!
«ስትሞት ኃብትህን ካንተ ጋር ይዘህ መሄድ አትችልም። ነገርግን ቀድሞህ እንዲሄድ ማድረግ ትችላለህ!»
የነየትንም ንያችንን እናስገባ
ያልነየትንም እንነይት እህቶቼ ወንድሞቼ በአቅማችን ለኸይር ስራ እንሽቀዳዳም
ሶደቃ በውብ ቋንቋ ሲገለፅ!
«ስትሞት ኃብትህን ካንተ ጋር ይዘህ መሄድ አትችልም። ነገርግን ቀድሞህ እንዲሄድ ማድረግ ትችላለህ!»
የነየትንም ንያችንን እናስገባ
ያልነየትንም እንነይት እህቶቼ ወንድሞቼ በአቅማችን ለኸይር ስራ እንሽቀዳዳም
⤵️እህቴ ሆይ ንቂ !
〰️〰️〰️〰️〰️
ፈገግታ እያበዛ በአስመሳይ ጥርሱ
ወደድኩሽ እያለ በቅቤምላሱ
ፍቅር ሲገልፅልሽ ቃላትን ቀምሞ
አመመኝ እያለ ሲነግርሽ ደጋግሞ
እዳትሸወጂ ብልጥ ሁኚ አደራ
ያቺ ያልሆነን ሰው በፍፁም አታፍቅሪ
በሀሳብ መንምነሽ ከቱ እዳትቀሪ
ከኔ አያልፍም ብለሽ ምኑን ሳታቂ የፍቅር አባዜ ጠልፎሽ እዳትወርቂ
ደግሜ ልገርሽእህቴሆይ ንቂ
ከድህ አይነት ነገር በጭራሽ ራቂ
ለምኑም ለምኑም አትጨናነቂ
አላህ ባለጊዜ ይሆናል እወቂ
ያንን ቀን በተስፋ ከጌታሽ ጠብቂ
〰️〰️〰️〰️〰️
ፈገግታ እያበዛ በአስመሳይ ጥርሱ
ወደድኩሽ እያለ በቅቤምላሱ
ፍቅር ሲገልፅልሽ ቃላትን ቀምሞ
አመመኝ እያለ ሲነግርሽ ደጋግሞ
እዳትሸወጂ ብልጥ ሁኚ አደራ
ያቺ ያልሆነን ሰው በፍፁም አታፍቅሪ
በሀሳብ መንምነሽ ከቱ እዳትቀሪ
ከኔ አያልፍም ብለሽ ምኑን ሳታቂ የፍቅር አባዜ ጠልፎሽ እዳትወርቂ
ደግሜ ልገርሽእህቴሆይ ንቂ
ከድህ አይነት ነገር በጭራሽ ራቂ
ለምኑም ለምኑም አትጨናነቂ
አላህ ባለጊዜ ይሆናል እወቂ
ያንን ቀን በተስፋ ከጌታሽ ጠብቂ