[[~ፅናትሽ_ማረከኝ ‼]]
➻የዱንያ ጌጣጌጥ ከቶ ሳያታልሽ
የዘመኑ ክፋት ወላፈን ሳይነካሽ
የአሏህን ትእዛዝ ከፊትሽ አድርገሽ
በነፃነት ካባ በሂጃብ የተዋብሽ!!
{{~አንቺ ውዷ እህቴ ፅናትሽ ማረከኝ}}
➻የውስጥ ጥንካሬሽ ተስፋ አጎናፀፈኝ
ምን እንኳን ቢጠሩሽ ሁሉም በየደጁ
ገበያ አውጥተው ሊሸጡሽ ቢያውጁ!!
➻ውድ ነኝ አልሻቸው አይደለሁ ዚቲቶ
ማንም መንገደኛ በሾለ ምላሱ በውሸት አግባብቶ
በወረደ ዋጋ ሚገዛኝ አስማምቶ!
{{~እኮ እኔ አይደለሁም ድሪቶ ዚቲቶ‼}}
➻Join Sher👇
https://t.me/httpsLatahzen
➻የዱንያ ጌጣጌጥ ከቶ ሳያታልሽ
የዘመኑ ክፋት ወላፈን ሳይነካሽ
የአሏህን ትእዛዝ ከፊትሽ አድርገሽ
በነፃነት ካባ በሂጃብ የተዋብሽ!!
{{~አንቺ ውዷ እህቴ ፅናትሽ ማረከኝ}}
➻የውስጥ ጥንካሬሽ ተስፋ አጎናፀፈኝ
ምን እንኳን ቢጠሩሽ ሁሉም በየደጁ
ገበያ አውጥተው ሊሸጡሽ ቢያውጁ!!
➻ውድ ነኝ አልሻቸው አይደለሁ ዚቲቶ
ማንም መንገደኛ በሾለ ምላሱ በውሸት አግባብቶ
በወረደ ዋጋ ሚገዛኝ አስማምቶ!
{{~እኮ እኔ አይደለሁም ድሪቶ ዚቲቶ‼}}
➻Join Sher👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
ዓይንን (አጅነቢይ) ያልተፈቀደችለትን ሴት ከማየት መጠበቁ ከዝሙት ለመጠበቅ ፍቱን መድኃኒት ነው። ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 4 (ዚና) ዝሙት ነው። ኢስላም ምንኛ ያማርና ቀጥ ያለ ዲን ነው!! ከጎጂ ነገሮች ከመከሰታቸው በፊት መጠበቅን ያደረገለት የሆነው ዲን። የላቀው! አምላካችን አላህ (ተባረከወተዓላ) የሰው ልጆችን ከብልግና እንዲጠበቁ ወደ ብልግና ከመድረሳቸው በፊት በርቀቱ አስጠንቅቋል! ወደዛ ነገር…
ዓይንሽን (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ወንድ ከማየት መከልከልሽ ከዝሙት ለመጠበቅ ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 5 (ዚና) ዝሙት ነው።
በአሁን ጊዜ በተለየ መልኩ ዝሙት እጅግ በጣም የተንሰራፋበት ጊዜ ነው፣ እንደሚታወቀው እስልምና ለአደጋዎች ሁሉ ቅድመ መከላከያ አድርጓል፣ በመሆኑም ከዚህ ከባድ የሆነ ወንጀል ዓይንን ሀራም ነገር ከማየት መስበር/ (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ተቃራኒ ፆታን ከመመልከት ዓይንን መከልከልን አላህ በሴቱም በወንዱም ደንግጓል፣ ከዚህ ፅሁፌ በፊት ባስቀደምኩት ፅሁፌ ላይ ወንዶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ በመጥቀስ ማብራሪያዎችን አሳልፌያለሁ፣ አሁን ደግሞ ሴቶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ ለማየት እንሞክራለን፣ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል:–
﴿وَقُل لِلمُؤمِناتِ يَغضُضنَ مِن أَبصارِهِنَّ وَيَحفَظنَ فُروجَهُنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا ما ظَهَرَ مِنها وَليَضرِبنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلى جُيوبِهِنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا لِبُعولَتِهِنَّ أَو آبائِهِنَّ أَو آباءِ بُعولَتِهِنَّ أَو أَبنائِهِنَّ أَو أَبناءِ بُعولَتِهِنَّ أَو إِخوانِهِنَّ أَو بَني إِخوانِهِنَّ أَو بَني أَخَواتِهِنَّ أَو نِسائِهِنَّ أَو ما مَلَكَت أَيمانُهُنَّ أَوِ التّابِعينَ غَيرِ أُولِي الإِربَةِ مِنَ الرِّجالِ أَوِ الطِّفلِ الَّذينَ لَم يَظهَروا عَلى عَوراتِ النِّساءِ وَلا يَضرِبنَ بِأَرجُلِهِنَّ لِيُعلَمَ ما يُخفينَ مِن زينَتِهِنَّ وَتوبوا إِلَى اللَّهِ جَميعًا أَيُّهَ المُؤمِنونَ لَعَلَّكُم تُفلِحونَ﴾ النور ٣١
“ለምእመናትም ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ጌጣቸውንም ከርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለፁ፣ ጉፍታዎቻችውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፣ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ (ውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለወንድሞቻቸው፣ ወይም ለወንድሞቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለእህቶቻቸው ወንድ ልጆች፣ ወይም ለ(ሙስሊም) ሴቶቻቸው፣ እጆቻቸው ለያዘችው (ባሪያ)፣ ወይም ከወንዶች ለሴቶች ጉዳይ የሌላቸው ለሆኑ ተከታዮች፣ ወይም ለነዚያ በሴቶች ሐፍረተ ገላ ላይ ለላወቁ (አካለ መጠን ላልደረሱ) ህፃኖች ለሆኑ፣ ካልሆነ በስተቀር አይግለፁ፣ ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው (መሬትን) አይምቱ፣ ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተፀፀቱ።” አንኑር 31
ይህ ከአላህ ዘንድ ለአማኝ ሴቶች የተሰጠ ትእዛዝ ነው፣ ከነቢዩﷺ በፊት ከነበሩ መሀይማንና (ሙሽሪክ) አጋሪ ሴቶች መለያ ነው፣ በመሆኑም አላህ (ተባረከወተዓላ) እንዲከለከሉ ያዘዛቸውን ከተቃረኑና ከተራቆቱ፣ እንዲሁም የለበሱት ልብስ እንዲታይላቸው መሬትን በእግራቸው እየመቱና በዘመናዊ የባለጌዎች ጫማ እያስጮሁ የሚሄዱ ከሆነ በቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶች ተመሳስለዋል ማለት ነው።
በአሁን ጊዜ ሰለጠንን ብለው የተጣበቀ ልብስ ለብሰው አንገታቸውና ጆሮ ጌጣቸውን እያሳዩ፣ ቀሚሳቸውን እስከ ቅልጥማቸው ግማሽ ድረስ አሳጥረው መሬቱን በእግራቸውና በጫማቸው እያስጮሁ የሚሄዱ ሙስሊም ሴቶች፣ የቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶችን ተግባር እየፈፀሙ እንደሆነ ይህ የቁርኣን አንቀፅ በግልፅ አስረጂ ነው። ይህ የድሮ የኋላ ቀር ሰዎች ባህሪ ከሆነ ታዲያ የቱጋ ነው ስልጣኔሽ??
እውነት ነው ውሸት ነው የሚለው እንዳለ ሆኖ፣ ሳይንስ በሚናገረው እንኳን "በድሮ ኋላ ቀር ጊዜ አልያም በዲንጋይ ዘመን የሰው ልጅ ራቆቱን ያለ ልብስ ይኖር እንደነበረና እየሰለጠነ ሲመጣ ቅጠልና ብጣሽ ጨርቅ መልበስ እንደጀመረና በደንብ ሲሰለጥን ደግሞ ሙሉ አካሉን የሚሸፍንለትን ልብስ መልበስ እንደጀመረ ነው የሚጠቀሰው" ታዲያ የአሁኑ የአንቺው ስልጣኔ የቱጋ ነው??? መልሱን ለናንተው ትቼዋለሁ።
“ለምእመናት ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ…” ማለቱ:– አላህ ከባሎቻቸው ውጪ እይታን ሀራም ካደረገባቸው ነገር ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ! ማለት ነው። ለዚህም ነው ብዙ የኢስላም ሊቃውንቶች ሴቶች ወደ (አጅነቢይ) ባእድ ወንዶች በስሜትም ሆነ ያለ ስሜት ማየቱ ሀራም ነው የሚሉት፣ የሚከተለውንም ሀዲስ ለተጨማሪ ማስረጃነት ተጠቅመዋል:–
ከኡሙ ሰለማ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ እንዲህ አለች:
{እኔና መይሙና የአላህ መልእክተኛﷺ ዘንድ ነበርን፣ ኢብኑ ኡሚ መክቱም ወደ ነቢዩ ﷺ ገባ፣ ይህ የሆነው በሂጃብ ከታዘዝን በኋላ ነበር፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “ከሱ ተሸፈኑ” አሉን፣ የአላህ መልእክተኛ ሆይ እሱ እውርና የማያያን የማያውቀን አይደለምን? አልኳቸው፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “እናንተ እውሮች ናችሁን? እያያችሁት አይደለም፣” አሉ።} አቡዳውድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን ትርሚዚይ ሀዲሱን ሀሰንም ሶሂህም ነው ብለውታል።
እህቴ ሆይ! ዓይንሽን አታቅበዝብዢው፣ በዓይንሽ እየተጋረፍሽ እራስሽንም ወንዶችንም ከከባድ ፊትናና ዝሙት ላይ ከመጣል ተጠንቀቂ‼ ተሸፋፍነሽ ኒቃብ እንኳን የለበሽ ብትሆኚ አጅነቢይ ወንድ ማየት ሀራም እንደሚሆንብሽ ያሳለፍነው የቁርኣን አንቀፅና ሀዲስ ግልፅ የሆኑ አስረጂዎች ናቸው፣ ዓይንሽን ያልተፈቀደልሽን አጅነቢይ ወንድ ከማየት ከልክያት! ይህ ብሊትሽን ለመጠበቅና ያለ ቦታው ከማራከስና ኢስላም ውድ ያደረገውን ገላሽን ያልሆነ ቦታ ላይ በሀራም አውጥተሽ ከመጣል የሚያግድሽ ጠንካራ የሆነ አጥር ነውና ተጠንቀቂ‼
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍Nurahemd Muhammed
share and join ማድረግ እንዳይረሱ 👆👆
https://t.me/httpsLatahzen
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 5 (ዚና) ዝሙት ነው።
በአሁን ጊዜ በተለየ መልኩ ዝሙት እጅግ በጣም የተንሰራፋበት ጊዜ ነው፣ እንደሚታወቀው እስልምና ለአደጋዎች ሁሉ ቅድመ መከላከያ አድርጓል፣ በመሆኑም ከዚህ ከባድ የሆነ ወንጀል ዓይንን ሀራም ነገር ከማየት መስበር/ (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ተቃራኒ ፆታን ከመመልከት ዓይንን መከልከልን አላህ በሴቱም በወንዱም ደንግጓል፣ ከዚህ ፅሁፌ በፊት ባስቀደምኩት ፅሁፌ ላይ ወንዶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ በመጥቀስ ማብራሪያዎችን አሳልፌያለሁ፣ አሁን ደግሞ ሴቶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ ለማየት እንሞክራለን፣ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል:–
﴿وَقُل لِلمُؤمِناتِ يَغضُضنَ مِن أَبصارِهِنَّ وَيَحفَظنَ فُروجَهُنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا ما ظَهَرَ مِنها وَليَضرِبنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلى جُيوبِهِنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا لِبُعولَتِهِنَّ أَو آبائِهِنَّ أَو آباءِ بُعولَتِهِنَّ أَو أَبنائِهِنَّ أَو أَبناءِ بُعولَتِهِنَّ أَو إِخوانِهِنَّ أَو بَني إِخوانِهِنَّ أَو بَني أَخَواتِهِنَّ أَو نِسائِهِنَّ أَو ما مَلَكَت أَيمانُهُنَّ أَوِ التّابِعينَ غَيرِ أُولِي الإِربَةِ مِنَ الرِّجالِ أَوِ الطِّفلِ الَّذينَ لَم يَظهَروا عَلى عَوراتِ النِّساءِ وَلا يَضرِبنَ بِأَرجُلِهِنَّ لِيُعلَمَ ما يُخفينَ مِن زينَتِهِنَّ وَتوبوا إِلَى اللَّهِ جَميعًا أَيُّهَ المُؤمِنونَ لَعَلَّكُم تُفلِحونَ﴾ النور ٣١
“ለምእመናትም ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ጌጣቸውንም ከርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለፁ፣ ጉፍታዎቻችውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፣ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ (ውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለወንድሞቻቸው፣ ወይም ለወንድሞቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለእህቶቻቸው ወንድ ልጆች፣ ወይም ለ(ሙስሊም) ሴቶቻቸው፣ እጆቻቸው ለያዘችው (ባሪያ)፣ ወይም ከወንዶች ለሴቶች ጉዳይ የሌላቸው ለሆኑ ተከታዮች፣ ወይም ለነዚያ በሴቶች ሐፍረተ ገላ ላይ ለላወቁ (አካለ መጠን ላልደረሱ) ህፃኖች ለሆኑ፣ ካልሆነ በስተቀር አይግለፁ፣ ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው (መሬትን) አይምቱ፣ ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተፀፀቱ።” አንኑር 31
ይህ ከአላህ ዘንድ ለአማኝ ሴቶች የተሰጠ ትእዛዝ ነው፣ ከነቢዩﷺ በፊት ከነበሩ መሀይማንና (ሙሽሪክ) አጋሪ ሴቶች መለያ ነው፣ በመሆኑም አላህ (ተባረከወተዓላ) እንዲከለከሉ ያዘዛቸውን ከተቃረኑና ከተራቆቱ፣ እንዲሁም የለበሱት ልብስ እንዲታይላቸው መሬትን በእግራቸው እየመቱና በዘመናዊ የባለጌዎች ጫማ እያስጮሁ የሚሄዱ ከሆነ በቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶች ተመሳስለዋል ማለት ነው።
በአሁን ጊዜ ሰለጠንን ብለው የተጣበቀ ልብስ ለብሰው አንገታቸውና ጆሮ ጌጣቸውን እያሳዩ፣ ቀሚሳቸውን እስከ ቅልጥማቸው ግማሽ ድረስ አሳጥረው መሬቱን በእግራቸውና በጫማቸው እያስጮሁ የሚሄዱ ሙስሊም ሴቶች፣ የቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶችን ተግባር እየፈፀሙ እንደሆነ ይህ የቁርኣን አንቀፅ በግልፅ አስረጂ ነው። ይህ የድሮ የኋላ ቀር ሰዎች ባህሪ ከሆነ ታዲያ የቱጋ ነው ስልጣኔሽ??
እውነት ነው ውሸት ነው የሚለው እንዳለ ሆኖ፣ ሳይንስ በሚናገረው እንኳን "በድሮ ኋላ ቀር ጊዜ አልያም በዲንጋይ ዘመን የሰው ልጅ ራቆቱን ያለ ልብስ ይኖር እንደነበረና እየሰለጠነ ሲመጣ ቅጠልና ብጣሽ ጨርቅ መልበስ እንደጀመረና በደንብ ሲሰለጥን ደግሞ ሙሉ አካሉን የሚሸፍንለትን ልብስ መልበስ እንደጀመረ ነው የሚጠቀሰው" ታዲያ የአሁኑ የአንቺው ስልጣኔ የቱጋ ነው??? መልሱን ለናንተው ትቼዋለሁ።
“ለምእመናት ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ…” ማለቱ:– አላህ ከባሎቻቸው ውጪ እይታን ሀራም ካደረገባቸው ነገር ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ! ማለት ነው። ለዚህም ነው ብዙ የኢስላም ሊቃውንቶች ሴቶች ወደ (አጅነቢይ) ባእድ ወንዶች በስሜትም ሆነ ያለ ስሜት ማየቱ ሀራም ነው የሚሉት፣ የሚከተለውንም ሀዲስ ለተጨማሪ ማስረጃነት ተጠቅመዋል:–
ከኡሙ ሰለማ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ እንዲህ አለች:
{እኔና መይሙና የአላህ መልእክተኛﷺ ዘንድ ነበርን፣ ኢብኑ ኡሚ መክቱም ወደ ነቢዩ ﷺ ገባ፣ ይህ የሆነው በሂጃብ ከታዘዝን በኋላ ነበር፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “ከሱ ተሸፈኑ” አሉን፣ የአላህ መልእክተኛ ሆይ እሱ እውርና የማያያን የማያውቀን አይደለምን? አልኳቸው፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “እናንተ እውሮች ናችሁን? እያያችሁት አይደለም፣” አሉ።} አቡዳውድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን ትርሚዚይ ሀዲሱን ሀሰንም ሶሂህም ነው ብለውታል።
እህቴ ሆይ! ዓይንሽን አታቅበዝብዢው፣ በዓይንሽ እየተጋረፍሽ እራስሽንም ወንዶችንም ከከባድ ፊትናና ዝሙት ላይ ከመጣል ተጠንቀቂ‼ ተሸፋፍነሽ ኒቃብ እንኳን የለበሽ ብትሆኚ አጅነቢይ ወንድ ማየት ሀራም እንደሚሆንብሽ ያሳለፍነው የቁርኣን አንቀፅና ሀዲስ ግልፅ የሆኑ አስረጂዎች ናቸው፣ ዓይንሽን ያልተፈቀደልሽን አጅነቢይ ወንድ ከማየት ከልክያት! ይህ ብሊትሽን ለመጠበቅና ያለ ቦታው ከማራከስና ኢስላም ውድ ያደረገውን ገላሽን ያልሆነ ቦታ ላይ በሀራም አውጥተሽ ከመጣል የሚያግድሽ ጠንካራ የሆነ አጥር ነውና ተጠንቀቂ‼
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍Nurahemd Muhammed
share and join ማድረግ እንዳይረሱ 👆👆
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
የመጨረሻ ክፈል ዝሙት
ሁላችሁም ሼር እንድታረጉ በአላህ ስም እጠይቃለሁ
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) ያይኛል ይሰማኛል ብሎ በልብ ውስጥ እምነትን ማስቀመጥ ከዝሙት ለመጠበቅ ሌላው ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 6 (ዚና) ዝሙት ነው።
እንደሚታወቀው ዝሙት በዚህን ዘመን ላይ እንደከባድና አውዳሚ፣ ዘርን የሚያበላሽና የሰው ልጆችን መልካም ስነ–ምግባር የሚያበላሽ ወንጀል እንደሆነ ሊታወቅና ሊታመን ቀርቶ፣ በተቃራኒው እንደ ሀላል እየታየና ሀላሉ የኒካህ ጋብቻ እንደ ሀራምና ኋላ ቀርነት እየታየ ነው‼ ታዲያ ከዝሙት የመራቂያና የመጠንቀቂያ መፍትሄዎችንና መድኃኒቶችን በሚገባ መጠቀም ግዴታ ነው!
አላህ (ሱብሃነሁወተዓላ) በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነን ወንጀልን መዳፈር እንደሌለብን ሲያስጠነቅቀን የትኛውም ቦታ ላይ ብንሆን እንደሚያየን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ነግሮናል: ከነዚያም ውስጥ የሚከተለውን አንቀፅ መመልከት ይቻላል:–
﴿إِنَّهُ يَعلَمُ الجَهرَ مِنَ القَولِ وَيَعلَمُ ما تَكتُمونَ﴾
“እርሱ ከንግግር ጩሀትን ያውቃል። የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል።” አል አንቢያእ 110
ይህ አንድ ሰው በምላሱ በሚናገረው ከሆነና በልቡ ውስጥ የደበቀውን ሸር ሁሉ የሚያውቅ ከሆነ በግልፅ በአካሉ ሀራም ነገር ሲሰራ፣ እንደ ዝሙት ያለ ፀያፍ ብልግና ሲሰራ አላህ ከላይ እንደሚያየው ጠንቅቆ ካወቀና ካመነ ከዝሙትም ሆነ ከሌሎች ወንጀሎች ሊቆጠብ ፍቱን መድኃኒት ይሆነዋል።
የትኛውንም መልካም ስራችንን ስንሰራ አላህ እንደሚያየን አድርገን እንድንሰራ ነቢዩ ﷺ በሶሂህ ሀዲሳቸው ተናግረዋል: ኢህሳን ማለት “አላህን ልክ እንደምታየው አድርገህ እንድታመልከው ነው፣ አንተ ባታየው እንኳን እርሱ ያይሃል” ብለዋል።
ይህ እንግዲህ መልካም ስራችንን ስንሰራ አሳምረን እንድንሰራና ከመጥፎ ነገሮችም እንድንጠነቀቅ የሚያደርገን ሐዲስ ነው። በሌላ ሐዲሳቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከወንጀል እንድንጠነቀቅም እንደሚከተለው ተናግረዋል:– “በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነህ አላህን ፍራ!…።” ብለዋል።
አዎ! የትኛውም ቦታ ላይ ያለ ሰው ነፍሲያውና ሸይጧን ማንም የሚያውቅህና የሚያይህ ሰው የለም፣ ይህ ቦታ እኮ ጨለማ ነው ብለው ወደ ወንጀል ሲጎተጉቱት፣ ሰዎችን ሁሉ የፈጠረ፣ የምራመድበትን እግሬን የፈጠረ፣ አለምን ሁሉ የፈጠረ፣ አካሌን ሁሉ የፈጠረ፣ ጨለማና ብርሃንን የፈጠረው አላህ ያይኝ የለም እንዴ? ብሎ ሊመልስና ሊመለስ ይገበዋል!!
ይህ ከሆነ በድብቅ ከ(አጅነቢይ) ባእድ ተቃራኒ ፆታዎች ጋር በየ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወደ ዋናው ዝሙት የሚያዳርሱ ፅሁፎችን መፃፃፍ ይቀራል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቀቁ የተቃራኒ ፆታዎችን ፎቶዎችንም በድብቅ እያዩ መመሳሳጥ ይቀራል፣ በድብቅ ተቃራኒ ፆታን ማየት ይቀራል፣ ሰዎች በሌሉበት ገጠመኝ ተቃራኒ ፆታዎች ቢገናኙ እንኳን ወደ ሀራም የሚያዳርሳቸውን ነገር ሁሉ ይርቃሉ፣ ምክንያቱም ማንም ባያያቸው እንኳን አንድ ከባድ የሆነ የሚፈሩትና የሚያመልኩት ከደም ስራቸው የበለጠ ቅርብ የሆነው አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፣ እርሱንም በሚገባ ይፈሩታል፣ ከማንም በላይ ያፍሩታል! ለነፍሲያቸውና ለሸይጧንም ጨለማ ቦታ ላይ "ጨለማ እኮ ነው ማንም አያይህም/ሽም" ሲሉት፣ ጨለማን የፈጠረው አላህ ያይኛል ብለው መልስ በመስጠት ከሀራም ይቆጠባሉ።
ሀያሉ!! አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው በልባቸው ውስጥ እምነትን ካሳደሩ፣ በተከበረውና በተለይ መልኩ የ(ተውበት) ወደ አላህ ተፀፅቶ የመመለሻ ወር በሆነው የረመዷን ወር ላይም ከቤተሰባቸው በተራዊህ አሳበው ወጥተው ተደብቀው ጨለማንና የተለያዩ ድብቅ ቦታዎችን ተገን በማድረግ ዝሙት ከመፈፀም ይቆጠባሉ‼
አዎ! ከቤተሰብ ብትደበቅም/ብትደበቂም አላህ ያይሃል/ያይሻል! ከፍጡራን በጠቅላላ ተደብቀህ/ሽ ወንጀልን ብትሰራም/ብትሰሪም ለትንሽ ጊዜ ተውበት አድርገህ/ሽ ወደ አላህ ቶሎ እንደምትመለስ/ሽ ቢታገስህ/ሽ ነው እንጂ፣ አላህ የምትደበቃቸው/የምትደበቂያቸው ሰዎች ፊትም ያጋልጥሃል/ሻል፣ የዛኔ አኼራ አዱኒያህ/ሽ ምስቅልቅሉ ይወጣል‼
ከሁሉ በላይ ትልቁ ፀጋ አላህ ያይኛል ይሰማኛል ብሎ ከሀራም ነገሮች መጠንቀቅና ባእድ የሆኑ ተቃራኒ ፆታዎችን ከማየትም አይንን ሰበር ማድረግ ነው!!! ስለ ሰዎች ከመጨነቅህ/ሽ በፊት ስለ አላህ ተጨነቅ/ቂ!! ሰዎች ለተወሰነ ጊዜ ቢያወሩትም በቃ አበቃለት/ላት ተባለሸ/ች ብለው ይተውታል፣ የአላህ ቅጣትና ቁጣ ግን ለቀጣዩም ዘላለማዊ አለም የሚቆይ ነው‼
እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! አላህን ፍሩ የኒካህ መንገዶችን ቀላል አድርጉ!! ዝሙትን ከሞትና ከእሳት በላይ ፍሩት! ራቁት ተጠንቀቁት‼
﴿وَلا تَقْرَبُوا الزِّنَى إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلاً﴾ الإسراء ٣٢
"ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ ፀያፍ/(ብልግና ነውና)፡ መንገድነቱም ከፋ!" [ኢስራእ: 32]
===ተፈፀመ ፡፡
✍Nurahemd Muhammed
https://t.me/httpsLatahzen
share share
ሁላችሁም ሼር እንድታረጉ በአላህ ስም እጠይቃለሁ
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) ያይኛል ይሰማኛል ብሎ በልብ ውስጥ እምነትን ማስቀመጥ ከዝሙት ለመጠበቅ ሌላው ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 6 (ዚና) ዝሙት ነው።
እንደሚታወቀው ዝሙት በዚህን ዘመን ላይ እንደከባድና አውዳሚ፣ ዘርን የሚያበላሽና የሰው ልጆችን መልካም ስነ–ምግባር የሚያበላሽ ወንጀል እንደሆነ ሊታወቅና ሊታመን ቀርቶ፣ በተቃራኒው እንደ ሀላል እየታየና ሀላሉ የኒካህ ጋብቻ እንደ ሀራምና ኋላ ቀርነት እየታየ ነው‼ ታዲያ ከዝሙት የመራቂያና የመጠንቀቂያ መፍትሄዎችንና መድኃኒቶችን በሚገባ መጠቀም ግዴታ ነው!
አላህ (ሱብሃነሁወተዓላ) በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነን ወንጀልን መዳፈር እንደሌለብን ሲያስጠነቅቀን የትኛውም ቦታ ላይ ብንሆን እንደሚያየን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ነግሮናል: ከነዚያም ውስጥ የሚከተለውን አንቀፅ መመልከት ይቻላል:–
﴿إِنَّهُ يَعلَمُ الجَهرَ مِنَ القَولِ وَيَعلَمُ ما تَكتُمونَ﴾
“እርሱ ከንግግር ጩሀትን ያውቃል። የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል።” አል አንቢያእ 110
ይህ አንድ ሰው በምላሱ በሚናገረው ከሆነና በልቡ ውስጥ የደበቀውን ሸር ሁሉ የሚያውቅ ከሆነ በግልፅ በአካሉ ሀራም ነገር ሲሰራ፣ እንደ ዝሙት ያለ ፀያፍ ብልግና ሲሰራ አላህ ከላይ እንደሚያየው ጠንቅቆ ካወቀና ካመነ ከዝሙትም ሆነ ከሌሎች ወንጀሎች ሊቆጠብ ፍቱን መድኃኒት ይሆነዋል።
የትኛውንም መልካም ስራችንን ስንሰራ አላህ እንደሚያየን አድርገን እንድንሰራ ነቢዩ ﷺ በሶሂህ ሀዲሳቸው ተናግረዋል: ኢህሳን ማለት “አላህን ልክ እንደምታየው አድርገህ እንድታመልከው ነው፣ አንተ ባታየው እንኳን እርሱ ያይሃል” ብለዋል።
ይህ እንግዲህ መልካም ስራችንን ስንሰራ አሳምረን እንድንሰራና ከመጥፎ ነገሮችም እንድንጠነቀቅ የሚያደርገን ሐዲስ ነው። በሌላ ሐዲሳቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከወንጀል እንድንጠነቀቅም እንደሚከተለው ተናግረዋል:– “በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነህ አላህን ፍራ!…።” ብለዋል።
አዎ! የትኛውም ቦታ ላይ ያለ ሰው ነፍሲያውና ሸይጧን ማንም የሚያውቅህና የሚያይህ ሰው የለም፣ ይህ ቦታ እኮ ጨለማ ነው ብለው ወደ ወንጀል ሲጎተጉቱት፣ ሰዎችን ሁሉ የፈጠረ፣ የምራመድበትን እግሬን የፈጠረ፣ አለምን ሁሉ የፈጠረ፣ አካሌን ሁሉ የፈጠረ፣ ጨለማና ብርሃንን የፈጠረው አላህ ያይኝ የለም እንዴ? ብሎ ሊመልስና ሊመለስ ይገበዋል!!
ይህ ከሆነ በድብቅ ከ(አጅነቢይ) ባእድ ተቃራኒ ፆታዎች ጋር በየ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወደ ዋናው ዝሙት የሚያዳርሱ ፅሁፎችን መፃፃፍ ይቀራል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቀቁ የተቃራኒ ፆታዎችን ፎቶዎችንም በድብቅ እያዩ መመሳሳጥ ይቀራል፣ በድብቅ ተቃራኒ ፆታን ማየት ይቀራል፣ ሰዎች በሌሉበት ገጠመኝ ተቃራኒ ፆታዎች ቢገናኙ እንኳን ወደ ሀራም የሚያዳርሳቸውን ነገር ሁሉ ይርቃሉ፣ ምክንያቱም ማንም ባያያቸው እንኳን አንድ ከባድ የሆነ የሚፈሩትና የሚያመልኩት ከደም ስራቸው የበለጠ ቅርብ የሆነው አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፣ እርሱንም በሚገባ ይፈሩታል፣ ከማንም በላይ ያፍሩታል! ለነፍሲያቸውና ለሸይጧንም ጨለማ ቦታ ላይ "ጨለማ እኮ ነው ማንም አያይህም/ሽም" ሲሉት፣ ጨለማን የፈጠረው አላህ ያይኛል ብለው መልስ በመስጠት ከሀራም ይቆጠባሉ።
ሀያሉ!! አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው በልባቸው ውስጥ እምነትን ካሳደሩ፣ በተከበረውና በተለይ መልኩ የ(ተውበት) ወደ አላህ ተፀፅቶ የመመለሻ ወር በሆነው የረመዷን ወር ላይም ከቤተሰባቸው በተራዊህ አሳበው ወጥተው ተደብቀው ጨለማንና የተለያዩ ድብቅ ቦታዎችን ተገን በማድረግ ዝሙት ከመፈፀም ይቆጠባሉ‼
አዎ! ከቤተሰብ ብትደበቅም/ብትደበቂም አላህ ያይሃል/ያይሻል! ከፍጡራን በጠቅላላ ተደብቀህ/ሽ ወንጀልን ብትሰራም/ብትሰሪም ለትንሽ ጊዜ ተውበት አድርገህ/ሽ ወደ አላህ ቶሎ እንደምትመለስ/ሽ ቢታገስህ/ሽ ነው እንጂ፣ አላህ የምትደበቃቸው/የምትደበቂያቸው ሰዎች ፊትም ያጋልጥሃል/ሻል፣ የዛኔ አኼራ አዱኒያህ/ሽ ምስቅልቅሉ ይወጣል‼
ከሁሉ በላይ ትልቁ ፀጋ አላህ ያይኛል ይሰማኛል ብሎ ከሀራም ነገሮች መጠንቀቅና ባእድ የሆኑ ተቃራኒ ፆታዎችን ከማየትም አይንን ሰበር ማድረግ ነው!!! ስለ ሰዎች ከመጨነቅህ/ሽ በፊት ስለ አላህ ተጨነቅ/ቂ!! ሰዎች ለተወሰነ ጊዜ ቢያወሩትም በቃ አበቃለት/ላት ተባለሸ/ች ብለው ይተውታል፣ የአላህ ቅጣትና ቁጣ ግን ለቀጣዩም ዘላለማዊ አለም የሚቆይ ነው‼
እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! አላህን ፍሩ የኒካህ መንገዶችን ቀላል አድርጉ!! ዝሙትን ከሞትና ከእሳት በላይ ፍሩት! ራቁት ተጠንቀቁት‼
﴿وَلا تَقْرَبُوا الزِّنَى إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلاً﴾ الإسراء ٣٢
"ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ ፀያፍ/(ብልግና ነውና)፡ መንገድነቱም ከፋ!" [ኢስራእ: 32]
===ተፈፀመ ፡፡
✍Nurahemd Muhammed
https://t.me/httpsLatahzen
share share
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
((በአላህ ተመካ))
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
https://t.me/httpsLatahzen
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ጁምአ ነነነነነነው
*****
አንዳንድ ቀን አለ
ቃል ሳይናገሩ በአይን የሚያግባባ
ከራህመት አውድማ ጎትቶ ሚያስገባ
የመዳንን ጥሪ ልቆ ሚያስተጋባ
አንዳንድ ቀን አለ
በቀናት መሀከል ተማግሮ የቆመ
ከወፎች ቅላፄ ዜማ የቀመመ
በብርሃን ጣቶቹ መንገድ የጠቆመ
ከሙት ሰልፍ አውጥቶ ህልው የሚዘራ
ወደ ፅድቅ ደጃፍ ኡመት የሚጣራ
አንድ አንድ ቀን አለ
እንደ ጁምዐ ያለ
https://t.me/httpsLatahzen
*****
አንዳንድ ቀን አለ
ቃል ሳይናገሩ በአይን የሚያግባባ
ከራህመት አውድማ ጎትቶ ሚያስገባ
የመዳንን ጥሪ ልቆ ሚያስተጋባ
አንዳንድ ቀን አለ
በቀናት መሀከል ተማግሮ የቆመ
ከወፎች ቅላፄ ዜማ የቀመመ
በብርሃን ጣቶቹ መንገድ የጠቆመ
ከሙት ሰልፍ አውጥቶ ህልው የሚዘራ
ወደ ፅድቅ ደጃፍ ኡመት የሚጣራ
አንድ አንድ ቀን አለ
እንደ ጁምዐ ያለ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
«አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላሒ ወበረካቱሁ እንዴት ናችህ ያጀምአ ወንድሜ በጣም ታሟል ኩላሊቱና ጉበቱ መታጠብ አለበት ተብለን በጣም ተቸግረናል በገንዘብም በዱአም በፓስትም እህት ወንድሞች አንዲረዱን ለመጠየቅ ነው እንድታግዙኝ እፈልጋለሁ ሁለት ኩላሊቱ ከጥቅም ውጪ ነው ጉበቱ ባይረስ አለበት ሳንባው ውሀ ቋጥሯል ተብለን በጣም ፈተና ላይ ነን በሳምንት 3ግዜ እየታጠበ ነው በወር 36ሺ ነው ምናወጣው አላህ በሚያቀው አቅሙ የለንምና ለአላህ ብላችሁ ለወንድሜን ድረሱለት አላህ ያለው ነው ሚሆነው ግን የሰውልጅ ተስፋ አይቆርጥምና ሰበቡን ለማድረስ ነው ካርድም የሚሸጥ አለ የታተመ ልታወሩኝ ከፈለጋችሁ 0919325101 ደውሉልኝ።» የምትችሉ ሁሉ ተባበሯቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ①∅
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
«የታለች ልእልቷ »!!
➻ውብ ፅጌሬዳ የፈካሽ አበባ
በጥሩ መአዛ በውዴታሽ ልግባ
የጌታሽ ፍራቻ አሣምሮሽ የኖርሽ
እሡን ለማስደሠት ሲሆን ጥረትሽ
ሁሌ ትደምቂያለሽ እንዳበባ ፈክተሽ!!
➻መልክና ቁንጅና በማይጠቅመው ቤትሽ
ስትሞሸሪ አንቺ በጀነት ውስጥ ገብተሽ
ጥንቁቅ እና ትሁት በድምር ላይ ሆነሽ
አሣልፊው በቃ ምንዳውን ከጅለሽ!!
➻የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፉ እኮ አንቺ ነሽ
ትዛዙንም ስሚ ክልከላውን እራቂ
የአሄራን ህይወት እንዲያምር ሠንቂ
እሳት እንዳገቢ በጣም ተጠንቀቂ!!
➻እውነት ነው ይመጣል ልብወለድ አይደለም
ተነግሮናል እና ልብ በይ እህት አለም
ለሚያልፍ ኑሮ ለዚች አጭር ጊዜ
ምነው ባንኳትን እንደው እንዳአባዜ
በዱኒያ ነገር ባይበዛ ትካዜ!!
➤Join sher👇
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
➻ውብ ፅጌሬዳ የፈካሽ አበባ
በጥሩ መአዛ በውዴታሽ ልግባ
የጌታሽ ፍራቻ አሣምሮሽ የኖርሽ
እሡን ለማስደሠት ሲሆን ጥረትሽ
ሁሌ ትደምቂያለሽ እንዳበባ ፈክተሽ!!
➻መልክና ቁንጅና በማይጠቅመው ቤትሽ
ስትሞሸሪ አንቺ በጀነት ውስጥ ገብተሽ
ጥንቁቅ እና ትሁት በድምር ላይ ሆነሽ
አሣልፊው በቃ ምንዳውን ከጅለሽ!!
➻የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፉ እኮ አንቺ ነሽ
ትዛዙንም ስሚ ክልከላውን እራቂ
የአሄራን ህይወት እንዲያምር ሠንቂ
እሳት እንዳገቢ በጣም ተጠንቀቂ!!
➻እውነት ነው ይመጣል ልብወለድ አይደለም
ተነግሮናል እና ልብ በይ እህት አለም
ለሚያልፍ ኑሮ ለዚች አጭር ጊዜ
ምነው ባንኳትን እንደው እንዳአባዜ
በዱኒያ ነገር ባይበዛ ትካዜ!!
➤Join sher👇
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🕌አላህ ቃል የገባቸው
4⃣ ነገሮች
ማወቅ ያለብህ እናም መቼም ልንረሳው የማይገባ
🔶 ያመሰገናችሁኝ
ከሆንእጨምርላችዋለው
🔶 አስታውሱኝ
አስስታውሳችውዋለው
🔶 ለምኑኝ እሰጣችዋለው
🔶 አላህን አንዳቸውንም
አይቀጣም መሀርታውን
እስከ ፈለገ ድረስ
ሌላውም ሰው ይውቅ ዘንድ ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ ሼር ያርጉ
.
.
https://t.me/httpsLatahzen
✍nur
4⃣ ነገሮች
ማወቅ ያለብህ እናም መቼም ልንረሳው የማይገባ
🔶 ያመሰገናችሁኝ
ከሆንእጨምርላችዋለው
🔶 አስታውሱኝ
አስስታውሳችውዋለው
🔶 ለምኑኝ እሰጣችዋለው
🔶 አላህን አንዳቸውንም
አይቀጣም መሀርታውን
እስከ ፈለገ ድረስ
ሌላውም ሰው ይውቅ ዘንድ ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ ሼር ያርጉ
.
.
https://t.me/httpsLatahzen
✍nur
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ኢላሂ
ይቅር በለኝ ልልህ ቆሜ ባፈርኩህ ሰአት
ሲናገሩ ሰማሁ የአንተን ግዙፍነት
ወንጀሉ ያሳፈረዉ ባርያህ እጅ አንስቶ
ማረኝ ሊልህ አፍሮ ማረኝ ሊልህ ፈርቶ
ከደጅህ ላይ ቆሞ ብትመለከተው
አንተም መቅጣት አፋረህ ይቅርታን ሸለምከው
ኢላሂ ......
https://t.me/httpsLatahzen
ይቅር በለኝ ልልህ ቆሜ ባፈርኩህ ሰአት
ሲናገሩ ሰማሁ የአንተን ግዙፍነት
ወንጀሉ ያሳፈረዉ ባርያህ እጅ አንስቶ
ማረኝ ሊልህ አፍሮ ማረኝ ሊልህ ፈርቶ
ከደጅህ ላይ ቆሞ ብትመለከተው
አንተም መቅጣት አፋረህ ይቅርታን ሸለምከው
ኢላሂ ......
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
የካሜራ ነገር
Sadat
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
🎤Bustaze Sadat Kemal
Abu Meryem
(#حفظ_الله)
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
ሰላት ኡምራ፣ ዱኣ፣ ሰደቃ፣ ሰርግ፣ ሚዜ፣ ምርቃት !!
ጭራሽ ደግሞ ሌላ ጉድ ልንገራቹ፦በፎቶ ሾፕ ፎቶ መነካካት ፎቶ ሾፕ የሚባል ሶፍት ዌር አለ አላህ አሳምሮ ነው አይደል የፈጠረን ነው እንጂ ፎቶ ቤት ያሉ ሰዎች ምን ያደርጋሉ ፎቶ ያነሱህና እንዳለ በቃ ቡጉር አትቀር ምን አትቀር ሙልጭ አድርጎ በሶፍት ዌሩ አጥፍተውት የተወለወለ ሌላ ሰው ያስመስሉሃል¡! በዚህም የተነሳ የብዙ ሰዎች ትዳር እየተናጋ ነው! በተለይ ውጪ ሃገርና እዚህ ሃገር ያሉ ሲተዋወቁ ፎቶሽን ላኪልኝ ፎቶህን ላክልኝ ይባባሉና የ50 ሽማግሌ የ25¡¡ አመት ጎረምሳ ሆኖ ቁጭ ይላል!ሴቷም እንደዛው! አላሁል ሙስታዓን!! ከዛ ልክ ወደ ትዳር ከገቡ በኃላ አረ እኔ እንዲህ አልመሰልሽኝም ነበር ፎቶ የላክሽው ትዝ አይልሽም?? ምናም ይባባላሉ¡! ሹፍ ጨዋታ አስለን ለትዳር በፎቶ አይደለም!
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
🎤Bustaze Sadat Kemal
Abu Meryem
(#حفظ_الله)
⤴️⤴️ የካሜራ ነገር
ሰላት ኡምራ፣ ዱኣ፣ ሰደቃ፣ ሰርግ፣ ሚዜ፣ ምርቃት !!
ጭራሽ ደግሞ ሌላ ጉድ ልንገራቹ፦በፎቶ ሾፕ ፎቶ መነካካት ፎቶ ሾፕ የሚባል ሶፍት ዌር አለ አላህ አሳምሮ ነው አይደል የፈጠረን ነው እንጂ ፎቶ ቤት ያሉ ሰዎች ምን ያደርጋሉ ፎቶ ያነሱህና እንዳለ በቃ ቡጉር አትቀር ምን አትቀር ሙልጭ አድርጎ በሶፍት ዌሩ አጥፍተውት የተወለወለ ሌላ ሰው ያስመስሉሃል¡! በዚህም የተነሳ የብዙ ሰዎች ትዳር እየተናጋ ነው! በተለይ ውጪ ሃገርና እዚህ ሃገር ያሉ ሲተዋወቁ ፎቶሽን ላኪልኝ ፎቶህን ላክልኝ ይባባሉና የ50 ሽማግሌ የ25¡¡ አመት ጎረምሳ ሆኖ ቁጭ ይላል!ሴቷም እንደዛው! አላሁል ሙስታዓን!! ከዛ ልክ ወደ ትዳር ከገቡ በኃላ አረ እኔ እንዲህ አልመሰልሽኝም ነበር ፎቶ የላክሽው ትዝ አይልሽም?? ምናም ይባባላሉ¡! ሹፍ ጨዋታ አስለን ለትዳር በፎቶ አይደለም!
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
የእናትህን አምሳያ አታገኝም!
ልጅ እያለህ ታመህ ወደ ሀኪምቤት ትሄድ ነበር። ሀኪሙ "ምን ይሰማሃል?" ብሎ ሲጠይቅህ ፡ መልስ መስጠቱን ትተህ የእናትህን ዓይን ትመለከታለህ፤ መልስ እንድትሰጥልህ። ምክንያቱም ላንተ የሚሰማህ የህመም ስሜት ለርሷም እንደሚሰማት እርግጠኛ ነህና!
እናም ወላሂ
የርሷን ዓይነት አታገኝም!!!
=~~~
"""እማመቅረዜ""""
አይኖችሽ ከሰማይ ይመሳሰላሉ፣
እምቅ ዝናብ አዝለው ጸሀይ ያወጣሉ፣
ሰማይና ልብሽ ሁለቱ አንድ ናቸው፣
ሺህ ጊዜ ተሰብረው ጠባሳም የላቸው፣
እንደ ሀምሌ ሰማይ ውስጥሽ ብዙ እምባ አለ፣
ብቻሽን ማልቀሻ ጓዳ በማጣትሽ ውስጥሽ፣ የታጀለ
ባለ ብዙ ሀዘን ባለ ሺህ መከራ፣
የልብሽ ፍጥረቱ ላዘን የተሰራ፣
እማ የኔ መቅረዝ የደስታዬ ባህር፣
የመጽናናቴ ምንጭ ዛሬን የመሻገር፣
ሰው ያላየው ጥበብ ቢኖርሽ ነው እንጂ፣
ከሀዘን ባህር ውስጥ ደስታን የምትቀጂ፣
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄👇
https://t.me/umuzefa123456
ልጅ እያለህ ታመህ ወደ ሀኪምቤት ትሄድ ነበር። ሀኪሙ "ምን ይሰማሃል?" ብሎ ሲጠይቅህ ፡ መልስ መስጠቱን ትተህ የእናትህን ዓይን ትመለከታለህ፤ መልስ እንድትሰጥልህ። ምክንያቱም ላንተ የሚሰማህ የህመም ስሜት ለርሷም እንደሚሰማት እርግጠኛ ነህና!
እናም ወላሂ
የርሷን ዓይነት አታገኝም!!!
=~~~
"""እማመቅረዜ""""
አይኖችሽ ከሰማይ ይመሳሰላሉ፣
እምቅ ዝናብ አዝለው ጸሀይ ያወጣሉ፣
ሰማይና ልብሽ ሁለቱ አንድ ናቸው፣
ሺህ ጊዜ ተሰብረው ጠባሳም የላቸው፣
እንደ ሀምሌ ሰማይ ውስጥሽ ብዙ እምባ አለ፣
ብቻሽን ማልቀሻ ጓዳ በማጣትሽ ውስጥሽ፣ የታጀለ
ባለ ብዙ ሀዘን ባለ ሺህ መከራ፣
የልብሽ ፍጥረቱ ላዘን የተሰራ፣
እማ የኔ መቅረዝ የደስታዬ ባህር፣
የመጽናናቴ ምንጭ ዛሬን የመሻገር፣
ሰው ያላየው ጥበብ ቢኖርሽ ነው እንጂ፣
ከሀዘን ባህር ውስጥ ደስታን የምትቀጂ፣
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄👇
https://t.me/umuzefa123456
Telegram
الودود አል ወዱድ ከባረያዎቹጋር
🍂በዱንያም በአኼራም እጅግ
ደስተኛ ሰው ማለት፦
"በድብቅም በግልጽም የአላህ መልዕክተኛን (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የተከተለ ነው "
ኢብኑ ተይሚያህ ረሂመሁሏህ
[ አል ኢኽናዒያህ፤ 500 ]
ጌታችን ሆይ እውነተኛ መልዕክተኛው ተከታይ ባሪያዎችህ አድርገን !!https://t.me/joinchat/J_SfmUjMGBdiZjc0
ደስተኛ ሰው ማለት፦
"በድብቅም በግልጽም የአላህ መልዕክተኛን (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የተከተለ ነው "
ኢብኑ ተይሚያህ ረሂመሁሏህ
[ አል ኢኽናዒያህ፤ 500 ]
ጌታችን ሆይ እውነተኛ መልዕክተኛው ተከታይ ባሪያዎችህ አድርገን !!https://t.me/joinchat/J_SfmUjMGBdiZjc0
*ጠያቂ ነኝ እኔ*
ያስቀየምኩት ካለ፣በስካሁን ቆይታ
ያስከፋሁት ካለ፣በእኔ ልቡ ደምታ
በአላህ ስም በሉኝ፣ከልባቹ ይቅርታ
ደካማ ፍጡር ነኝ፣በስራዬም ዘንጊ
በማላቀዉ ነገር፣የሰዉ ስሜት ወጊ
ይሆናል ባላልኩት፣ጭራሽ ባልገመትኩት
ጎድቼ ይሆናል፣የአንዳቹሁን ስሜት
ግና አዉቄዉ ባይሆንም፣ክፋትም አስቤ
ይቅር በሉኝ እና፣ይሰብሰብ ሃሳቤ
ለአላህ ብዬ፣ሁሉን እወዳለው
ወላሂ፣ከልቤ፣አፍ ብያቹሃለሁ
ቅርም ያሰኘሁት፣በምሰራዉ ስራ
ያበገንኩት ካለ፣ሊነግረኝ የፈራ
አዉፍ እንድትሉኝ፣እላለዉ አደራ
ማንን እንዳስቆጣዉ፣ከቶ አላዉቅ እኔ
እንዲያዉ በደፈና፣ይቅር በሉኝና ይረፍልኝ ጎኔ።
✍ኑርhttps://t.me/httpsLatahzen
ያስቀየምኩት ካለ፣በስካሁን ቆይታ
ያስከፋሁት ካለ፣በእኔ ልቡ ደምታ
በአላህ ስም በሉኝ፣ከልባቹ ይቅርታ
ደካማ ፍጡር ነኝ፣በስራዬም ዘንጊ
በማላቀዉ ነገር፣የሰዉ ስሜት ወጊ
ይሆናል ባላልኩት፣ጭራሽ ባልገመትኩት
ጎድቼ ይሆናል፣የአንዳቹሁን ስሜት
ግና አዉቄዉ ባይሆንም፣ክፋትም አስቤ
ይቅር በሉኝ እና፣ይሰብሰብ ሃሳቤ
ለአላህ ብዬ፣ሁሉን እወዳለው
ወላሂ፣ከልቤ፣አፍ ብያቹሃለሁ
ቅርም ያሰኘሁት፣በምሰራዉ ስራ
ያበገንኩት ካለ፣ሊነግረኝ የፈራ
አዉፍ እንድትሉኝ፣እላለዉ አደራ
ማንን እንዳስቆጣዉ፣ከቶ አላዉቅ እኔ
እንዲያዉ በደፈና፣ይቅር በሉኝና ይረፍልኝ ጎኔ።
✍ኑርhttps://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
>>> አፈውቱ . . . <<<
አፍህን አዳልጦት እሱም አፉ ገድፎ
የፍቅራችሁ ፀዳል ከራማው ተገፎ
ቂም በቀል ይዛችሁ የምትቋሰሉ
ፍቅር ሰላም ይሁን አውፍ ተባባሉ::
አፈውቱ ... አፈውቱ
ተዉ አንሁን ከንቱ ! ...
ዘመን ጉልበት ሰጥቶት ክንዱን አበርትቶ
አቅመ ቢስ ደካማን በግፍ አንገላቶ
ዘርፎ!... ነጥቆ!... ሰቅሎ!...
አስሮ!... ገርፎ!... ገሎ!...
በድንቁርናው ልክ ስንቱን አመሳቅሎ
ወገን የበደለን ያን ጭንጋፍ ሙትቻ
የዘመን እንቅፋት የሰው አራሙቻ
ክስረቱን ቆጥራችሁ ግፉን በርብራችሁ
እጥፉን ልትከፍሉት ደግሞ በተራችሁ
ሰይፍ የምታፋጩ ጎራዴ የምትስሉ
ግዴላችሁም ተውት ይቅር ተባባሉ
በፍቅር ወስፈንጥር ጥላቻን ግደሉ! . . .
አፈውቱ ... አፈውቱ...
በሉ አፈውቱሊላ (ህ)
እንረስ በደቦ፣
ባንድ ማእድ እንብላ::
ደግሞም ያንን ርካሽ
ጉማጅ የሰው ብጣሽ! ...
ዘር ቀለም ሃይማኖት ስር እየመዘዘ
የፍቅርን ሰንሰለት እየገዘገዘ
ያብሮነትን ዋርካ እየመዘመዘ
የአድባሩን ሸንጎ ባፉ እየመረዘ
ሃቅና ቅጥፈትን ባንድ እየበረዘ
ሲዳክር ሲባዝን ለክስረት ሲለፋ
ሽቅቡን ሲወጣው ተያይዞ ሊጠፋ ...
አይታችሁ ብትበግኑ ውስጣችሁ ቢቃጠል
በነፍጥ አታድርጉት አውድሙት በቅጠል!...
ምግባሩን ነው እንጂ ተውት የሱን ገላ
ርካሽ ነው ርካሽን በርካሽ 'ሚበላ
ይሁን እድል ስጡት ይቁረስ አንድ እንጀራ
ደንዳናው ልቦናው በፍቅር ቢገራ ...
የከበደው ሰማይ ያ የቂም ደመና
ያልፋል በይቅርታ ሳያደርገን መና . . .
ይቅር በል!
ይቅር በይ!
በቃ አፈውቱሊላ (ህ)
አይርከስ
አይፍረስ
የጎጇችን ባላ::
https://t.me/httpsLatahzen
አፍህን አዳልጦት እሱም አፉ ገድፎ
የፍቅራችሁ ፀዳል ከራማው ተገፎ
ቂም በቀል ይዛችሁ የምትቋሰሉ
ፍቅር ሰላም ይሁን አውፍ ተባባሉ::
አፈውቱ ... አፈውቱ
ተዉ አንሁን ከንቱ ! ...
ዘመን ጉልበት ሰጥቶት ክንዱን አበርትቶ
አቅመ ቢስ ደካማን በግፍ አንገላቶ
ዘርፎ!... ነጥቆ!... ሰቅሎ!...
አስሮ!... ገርፎ!... ገሎ!...
በድንቁርናው ልክ ስንቱን አመሳቅሎ
ወገን የበደለን ያን ጭንጋፍ ሙትቻ
የዘመን እንቅፋት የሰው አራሙቻ
ክስረቱን ቆጥራችሁ ግፉን በርብራችሁ
እጥፉን ልትከፍሉት ደግሞ በተራችሁ
ሰይፍ የምታፋጩ ጎራዴ የምትስሉ
ግዴላችሁም ተውት ይቅር ተባባሉ
በፍቅር ወስፈንጥር ጥላቻን ግደሉ! . . .
አፈውቱ ... አፈውቱ...
በሉ አፈውቱሊላ (ህ)
እንረስ በደቦ፣
ባንድ ማእድ እንብላ::
ደግሞም ያንን ርካሽ
ጉማጅ የሰው ብጣሽ! ...
ዘር ቀለም ሃይማኖት ስር እየመዘዘ
የፍቅርን ሰንሰለት እየገዘገዘ
ያብሮነትን ዋርካ እየመዘመዘ
የአድባሩን ሸንጎ ባፉ እየመረዘ
ሃቅና ቅጥፈትን ባንድ እየበረዘ
ሲዳክር ሲባዝን ለክስረት ሲለፋ
ሽቅቡን ሲወጣው ተያይዞ ሊጠፋ ...
አይታችሁ ብትበግኑ ውስጣችሁ ቢቃጠል
በነፍጥ አታድርጉት አውድሙት በቅጠል!...
ምግባሩን ነው እንጂ ተውት የሱን ገላ
ርካሽ ነው ርካሽን በርካሽ 'ሚበላ
ይሁን እድል ስጡት ይቁረስ አንድ እንጀራ
ደንዳናው ልቦናው በፍቅር ቢገራ ...
የከበደው ሰማይ ያ የቂም ደመና
ያልፋል በይቅርታ ሳያደርገን መና . . .
ይቅር በል!
ይቅር በይ!
በቃ አፈውቱሊላ (ህ)
አይርከስ
አይፍረስ
የጎጇችን ባላ::
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#አንድ_እውነት_እናውራ__!!
----------------------------------
አብዛሀኛውን ህዝቡ በሽርክ እየጋዬ፡
በአድስ መጤ ቢድዐ እየተሰቃዬ፡
ሞት እየቀደመው ተውሒድ ሳይረዳ፡
ቀብር እየገባ ሳያውቅ ሸሀዳ፡
የፊትና ሰንሰለት አረቂ ስትቀዳ፡
ደግሞም እየዋሸህ እያልክ ሚሪንዳ፡
ይህ ይዘገንናል ለዘመድ ለባዳ፡
-------------------//----------------
ጂን እያመለከ አንበሶና ጨንገር፡
እየኖርን እያለ በእንድህ አይነት ሀገር፡
በራሒሎ በጭራቅ በአድባሩ በቆሌው፡
በሰራን በሾናት እንድሁ በጭሌው፡
ሽርክን እምነት ይዞ ህዝቡ ተውሒድ ትቶ፡
ቢዲዐ ሲከተል ሱናውን ዘንግቶ፡
ባጢል ላይ ሲፀና እውነትን ረስቶ፡
ተውሒድ ካላስቀደምን ይህንን እያየን፡
ከኢኽዋን ከአህባሽ ለምን ተለያየን?
-----------------------------=-------------
የተለየንበት ከነዚህ ቡድኖች፡
ከጥመት ጥርቅም ከቢዲአ ጋኖች፡
በተውሒድ በሱና ስለማይጣሩ፡
በማያውቁት ነገር ስለሚናገሩ፡
በእምነት ሲዋሹ አሏህን ሳይፈሩ፡
ከሀቁ ጎዳና ሲለቁ ከፈሩ፡
በዚህ አይደለም ወይ የተለያየነው፡
ጩኸቱ በዛሳ ኪነት ያገነነው፡
አልገባኝም እኔ ሚስጥሩ ምንድን ነው!?
---------------------///--------------------
በነዚህ ምክነያት ከነርሱ ብንርቅ፡
ይህ የነርሱ መንገድ ላንተ ከሆነ ብርቅ፡
አሏህ ይድረስልህ እኔ ምን ላድርግህ፡
ለፊትና አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-------------------------------------------
እየተመለከ መርሳ አባገትዬ፡
ምን ተቆጥሮ ያልቃል በጥቅሳ አባዬ፡
ደገር አማን አምባ በቃሉ ገትዬ፡
ድረሱልኝ ሲባል ቦረናው ደግዬ፡
ድምፅ ከፍ አድርገው እያሰሙ ለቅሶ፡
ጋቻ ተዘጋጅቶ እጣን ተጫጭሶ፡
ባንቱ መጀን ሲባል አብሬትና አልከሶ፡
ተውሒዱ ሲረሳ የድኑ ምሰሶ፡
በሀገራችን ውስጥ እያለ ይህ ክስተት፡
አንተ ነጋ መሸ ከጨመርክ ስህተት፡
በአሏህ ንገረኝ እኔ ምን ላድርግህ፡
አንተም አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-----------------------------------------
መማር ከተሳነህ ከትላንት ዛሬ፡
ፊትና ከናፈቀህ ከተጠማህ ወሬ፡
ህዝብህን ተመልከት ሒድና ቃጥባሬ፡
በሚዲያው አለም አታብዛ ዝማሬ፡
ሰኞ ቀን ነብዩን ህዝቡ እያመለከ፡
ማክሰኞ ኑርሁሴን ብሎ እየሰበከ፡
እሮብ ለአብዶዬ እያረደ ዶሮ፡
ይህንን ዘግናኝ ሽርክ እየሰማ ጆሮ፡
ተውሒድ ተዘንግቷል ጉድ አየን ዘንድሮ፡
ከሰውነት ወጥተን ባስተሳሰባችን ሆነናል ዝንጀሮ፡
#አዎ___!
ሽርክ ግልፅ ሆኖ ተውሒድ ከተረሳ፡
እውነቱን ልንገርህ ሆነናል እንሰሳ፡
-------------------///--------------------
ሀሙስ ኸሚስ ብሎ ሰው ተሰብስቦ፡
መስፈርት አብጅቶ አምሮና ተውቦ፡
ሽርክ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ ቀርቦ፡
ለዚህ አይነቱ ህዝብ አታዝንም ወይ አቦ!!?
ቅዳሜ በኸድር እየተመጀነ፡
ይሔ ክብር መስሎት እየተጀነነ፡
ይሔው ባገራችን ቢድዐው ገነነ፡
ህዝቡ ዛሬም ይላል እሁድን ለቁጥቡ፡
አድሩስ አትጨርሱ ቡናውን ቆጥቡ፡
በሁሉም ቀናቶች ሙታን ሲመለኩ፡
እምነቶች ጠቅላላ በሽርክ ሲለኩ፡
የአሏህ አምላክነት ፈፅሞ ሲረሳ፡
ምን እየሰራህ ነው የመንሀጅ ደረሳ፡
የተውሒዱ ሞተር የሱናው አንበሳ፡
በእውቀት ታነፅና ተውሒድ በል ተነሳ፡
ለደዕዋ ተዘጋጅ በል ጡሌህን አንሳ፡
እውነት ሰለፍያን አንተ ከተረዳህ፡
ቃል ገብቷል ፈጣሪ ጀነት ሊመነዳህ፡
-------------------------------------------
#ግና_ወዳጄ ሆይ___!!
ይሔ ሽርክ እያለ በሀገራችን ወሎ፡
ዛፍ እያመለከ ህዝቡ ተኮልኩሎ፡
እያስተናገደ ወጣት ተመልምሎ፡
እንደ ግመል መንጋ ሲሔድ ተግተልትሎ፡
በደቡብ በሰሜን በምዕራብ በምስራቅ፡
ዶሮና ፍየል በግ ሰው ሲያመልክ ጭራቅ፡
በሀበሻ ምድር ባለንባት ሀገር፡
እጅግ ያሳስባል የተውሒዱ ነገር፡
በሁሉም ክልሎች ሽርክ አለ በአቻ፡
በደቡብ ቃጥ ባሬ ኦሮሚያ ኢሬቻ፡
አድባርና ቆሌ አለልህ በአማራ፡
ከደጋ እስከቆላ ብሎም ካራማራ፡
ሽርክ በጣም ገዝፏል ተሻገር ኤርትራ፡
ሀቅን ለመናገር አትሁን አይናፋር፡
እጅግ ብዙ ነገር ሽርክ አለ በአፋር፡
-----------------------------------------
መወከል ራሒሎ ሾናትና ጨሌ፡
ተውሒድ ላይ አተኩር ሽርክ አለ ሱማሌ፡
እንደ ምግብ መጠጥ ቀርቦ የሚበላ፡
እጅግ ዘግናኝ ክስተት ሽርክ አለ ጋንቤላ፡
ነገ በምንተዋት በዚህች ጠፊ አለም፡
ያልተሰራ ወንጀል ያላየነው የለም፡
ሒድና ተመልከት በጎጃም በጎንደር፡
ለጅን የሚገበር አለ ብዙ ጊደር፡
ብዙ ነገር አለ በሙታኖች ቀብር፡
ያዩናል እያሉ ይከፍላሉ ግብር፡
አላፊና አግዳሚው ይጥላል ብዙ ብር፡
---------------------------------------------
ጫት ቢከለከልም በቤት ወይ በኪራይ፡
ያልተከለከለ ሽርክ አለ በትግራይ፡
በሙሉ ሀበሻ ሽርኩ ተጥለቅልቋል፡
ዳኢው ይህን ትቶ ተራ ነገር ናፍቋል፡
ምን እንደሁ አላውቅም ከተውሒድ ርቋል፡
በኔ ይሁን አለም ፉክክር ላይ ወድቋል፡
ጯሒና አጨብጫቢ ቲፎዞ አብጅቶ፡
የተውሒድ ስብከቱን እርግፍ አርጎ ትቶ፡
የሌለ አድስ ነገር ያመጣል ጎትቶ፡
#ጉድ__!!
ከዚያ እኔን ካልመሰልክ ብሎ ይከስሀል፡
በማታውቀው ነገር፤
ባልሰማኸው ክስተት ይመስለኛል ብሎ ረድ ይሰጥሀል!?
#ጉድ_ነው_!!
ተዘዋውረህ ብታይ ሔደህ ወደ ሀረር፡
የሽርክ የቢዲአ አለ ብዙ ጨረር፡
ይህ ሁሉ መከራ እያለ በሀገርህ፡
ከሽርክ ማስጠንቀቅ ቢሆን ንግግርህ፡
ቁጭት ውስጥህ አድሮ ዋልጌነት ቢመርህ፡
በደቡብም ብትዘምት በስልጤ ጉራጌ፡
ሙታን የሚጣራ ብዙ አለ ባለጌ፡
ስራ የማይሰራ ሰነፍና ዋልጌ፡
ይህን ሁሉ ነገር እየተመለከትክ ባይንህ በብረቱ፡
ምነው ከሽርክ ይልቅ ከሱና ሰዎች ላይ ክንዶችህ በረቱ!?
#ያ_አሏህ_በጤናህ_ነው!?
አዎ ከተውሒድ ውጭ ከሆነ ርዕስህ፡
በየትኛው ዳኛ በምን እንክሰስህ፡
አውሬ አይደለን እኛ መቸስ አንነክስህ!?
ወይም በሬ አይደለህ በመጥመድ አናርስህ፡
ይልቅ ተውሒድ ስበክ ፍራላት ለነፍስህ፡
ማንንም አትጎዳም ተጠንቀቅ ለራስህ፡
በሁለቱም ሀገር እንድመች ትራስህ፡
------------------///------------------
ይልቁን ተመከር ጥመትህን ልቀቅ፡
ተገሰፅ ወገኔ እባክህ ተጠንቀቅ፡
ዛሬ ባወራኸው ነገ ከመሳቀቅ፡
ከመጥፎ ዘመቻህ አሁኑ ተላቀቅ፡
በቁርአን በሀዲስ ተፈተሽ ተመርመር፡
ከዛም አንድ እንሁን በሀቅ እንጣመር፡
ዱንያችን ይሳካ አኸይራችን ይመር፡
ችግርም ይልቀቀን ሪዝቁም ይደመር፡
ሱና ላይ በመፅናት ህይወታችን ይስመር፡
--------------------//-------------------------
ሽርክና ቢዲዐን ገድለነው ይቀበር፡
ከኛ ላይ ይነሳ የጠላቶች ቀንበር፡
የመሰለኝ ወሬ ይዘጋ ይሔ በር፡
መረጃ ቢዳኘን መች ይመጣ ነበር:
ቁርአንና ሀድስ ብናበጅ ድንበር፡
ስለዚህ አሁንም ሁላችን እንንቃ፡
ተባብረን እንዝጋው የፊትናውን ሳንቃ፡
ውሸቱ ቅጥፈቱ እዚሁ ላይ ያብቃ፡
ፊትና ቀስቃሽ ሸፍጥን ብለን በቃ በቃ፡
----------------------------------
አብዛሀኛውን ህዝቡ በሽርክ እየጋዬ፡
በአድስ መጤ ቢድዐ እየተሰቃዬ፡
ሞት እየቀደመው ተውሒድ ሳይረዳ፡
ቀብር እየገባ ሳያውቅ ሸሀዳ፡
የፊትና ሰንሰለት አረቂ ስትቀዳ፡
ደግሞም እየዋሸህ እያልክ ሚሪንዳ፡
ይህ ይዘገንናል ለዘመድ ለባዳ፡
-------------------//----------------
ጂን እያመለከ አንበሶና ጨንገር፡
እየኖርን እያለ በእንድህ አይነት ሀገር፡
በራሒሎ በጭራቅ በአድባሩ በቆሌው፡
በሰራን በሾናት እንድሁ በጭሌው፡
ሽርክን እምነት ይዞ ህዝቡ ተውሒድ ትቶ፡
ቢዲዐ ሲከተል ሱናውን ዘንግቶ፡
ባጢል ላይ ሲፀና እውነትን ረስቶ፡
ተውሒድ ካላስቀደምን ይህንን እያየን፡
ከኢኽዋን ከአህባሽ ለምን ተለያየን?
-----------------------------=-------------
የተለየንበት ከነዚህ ቡድኖች፡
ከጥመት ጥርቅም ከቢዲአ ጋኖች፡
በተውሒድ በሱና ስለማይጣሩ፡
በማያውቁት ነገር ስለሚናገሩ፡
በእምነት ሲዋሹ አሏህን ሳይፈሩ፡
ከሀቁ ጎዳና ሲለቁ ከፈሩ፡
በዚህ አይደለም ወይ የተለያየነው፡
ጩኸቱ በዛሳ ኪነት ያገነነው፡
አልገባኝም እኔ ሚስጥሩ ምንድን ነው!?
---------------------///--------------------
በነዚህ ምክነያት ከነርሱ ብንርቅ፡
ይህ የነርሱ መንገድ ላንተ ከሆነ ብርቅ፡
አሏህ ይድረስልህ እኔ ምን ላድርግህ፡
ለፊትና አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-------------------------------------------
እየተመለከ መርሳ አባገትዬ፡
ምን ተቆጥሮ ያልቃል በጥቅሳ አባዬ፡
ደገር አማን አምባ በቃሉ ገትዬ፡
ድረሱልኝ ሲባል ቦረናው ደግዬ፡
ድምፅ ከፍ አድርገው እያሰሙ ለቅሶ፡
ጋቻ ተዘጋጅቶ እጣን ተጫጭሶ፡
ባንቱ መጀን ሲባል አብሬትና አልከሶ፡
ተውሒዱ ሲረሳ የድኑ ምሰሶ፡
በሀገራችን ውስጥ እያለ ይህ ክስተት፡
አንተ ነጋ መሸ ከጨመርክ ስህተት፡
በአሏህ ንገረኝ እኔ ምን ላድርግህ፡
አንተም አትፈልገኝ እኔም አልፈልግህ፡
-----------------------------------------
መማር ከተሳነህ ከትላንት ዛሬ፡
ፊትና ከናፈቀህ ከተጠማህ ወሬ፡
ህዝብህን ተመልከት ሒድና ቃጥባሬ፡
በሚዲያው አለም አታብዛ ዝማሬ፡
ሰኞ ቀን ነብዩን ህዝቡ እያመለከ፡
ማክሰኞ ኑርሁሴን ብሎ እየሰበከ፡
እሮብ ለአብዶዬ እያረደ ዶሮ፡
ይህንን ዘግናኝ ሽርክ እየሰማ ጆሮ፡
ተውሒድ ተዘንግቷል ጉድ አየን ዘንድሮ፡
ከሰውነት ወጥተን ባስተሳሰባችን ሆነናል ዝንጀሮ፡
#አዎ___!
ሽርክ ግልፅ ሆኖ ተውሒድ ከተረሳ፡
እውነቱን ልንገርህ ሆነናል እንሰሳ፡
-------------------///--------------------
ሀሙስ ኸሚስ ብሎ ሰው ተሰብስቦ፡
መስፈርት አብጅቶ አምሮና ተውቦ፡
ሽርክ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ ቀርቦ፡
ለዚህ አይነቱ ህዝብ አታዝንም ወይ አቦ!!?
ቅዳሜ በኸድር እየተመጀነ፡
ይሔ ክብር መስሎት እየተጀነነ፡
ይሔው ባገራችን ቢድዐው ገነነ፡
ህዝቡ ዛሬም ይላል እሁድን ለቁጥቡ፡
አድሩስ አትጨርሱ ቡናውን ቆጥቡ፡
በሁሉም ቀናቶች ሙታን ሲመለኩ፡
እምነቶች ጠቅላላ በሽርክ ሲለኩ፡
የአሏህ አምላክነት ፈፅሞ ሲረሳ፡
ምን እየሰራህ ነው የመንሀጅ ደረሳ፡
የተውሒዱ ሞተር የሱናው አንበሳ፡
በእውቀት ታነፅና ተውሒድ በል ተነሳ፡
ለደዕዋ ተዘጋጅ በል ጡሌህን አንሳ፡
እውነት ሰለፍያን አንተ ከተረዳህ፡
ቃል ገብቷል ፈጣሪ ጀነት ሊመነዳህ፡
-------------------------------------------
#ግና_ወዳጄ ሆይ___!!
ይሔ ሽርክ እያለ በሀገራችን ወሎ፡
ዛፍ እያመለከ ህዝቡ ተኮልኩሎ፡
እያስተናገደ ወጣት ተመልምሎ፡
እንደ ግመል መንጋ ሲሔድ ተግተልትሎ፡
በደቡብ በሰሜን በምዕራብ በምስራቅ፡
ዶሮና ፍየል በግ ሰው ሲያመልክ ጭራቅ፡
በሀበሻ ምድር ባለንባት ሀገር፡
እጅግ ያሳስባል የተውሒዱ ነገር፡
በሁሉም ክልሎች ሽርክ አለ በአቻ፡
በደቡብ ቃጥ ባሬ ኦሮሚያ ኢሬቻ፡
አድባርና ቆሌ አለልህ በአማራ፡
ከደጋ እስከቆላ ብሎም ካራማራ፡
ሽርክ በጣም ገዝፏል ተሻገር ኤርትራ፡
ሀቅን ለመናገር አትሁን አይናፋር፡
እጅግ ብዙ ነገር ሽርክ አለ በአፋር፡
-----------------------------------------
መወከል ራሒሎ ሾናትና ጨሌ፡
ተውሒድ ላይ አተኩር ሽርክ አለ ሱማሌ፡
እንደ ምግብ መጠጥ ቀርቦ የሚበላ፡
እጅግ ዘግናኝ ክስተት ሽርክ አለ ጋንቤላ፡
ነገ በምንተዋት በዚህች ጠፊ አለም፡
ያልተሰራ ወንጀል ያላየነው የለም፡
ሒድና ተመልከት በጎጃም በጎንደር፡
ለጅን የሚገበር አለ ብዙ ጊደር፡
ብዙ ነገር አለ በሙታኖች ቀብር፡
ያዩናል እያሉ ይከፍላሉ ግብር፡
አላፊና አግዳሚው ይጥላል ብዙ ብር፡
---------------------------------------------
ጫት ቢከለከልም በቤት ወይ በኪራይ፡
ያልተከለከለ ሽርክ አለ በትግራይ፡
በሙሉ ሀበሻ ሽርኩ ተጥለቅልቋል፡
ዳኢው ይህን ትቶ ተራ ነገር ናፍቋል፡
ምን እንደሁ አላውቅም ከተውሒድ ርቋል፡
በኔ ይሁን አለም ፉክክር ላይ ወድቋል፡
ጯሒና አጨብጫቢ ቲፎዞ አብጅቶ፡
የተውሒድ ስብከቱን እርግፍ አርጎ ትቶ፡
የሌለ አድስ ነገር ያመጣል ጎትቶ፡
#ጉድ__!!
ከዚያ እኔን ካልመሰልክ ብሎ ይከስሀል፡
በማታውቀው ነገር፤
ባልሰማኸው ክስተት ይመስለኛል ብሎ ረድ ይሰጥሀል!?
#ጉድ_ነው_!!
ተዘዋውረህ ብታይ ሔደህ ወደ ሀረር፡
የሽርክ የቢዲአ አለ ብዙ ጨረር፡
ይህ ሁሉ መከራ እያለ በሀገርህ፡
ከሽርክ ማስጠንቀቅ ቢሆን ንግግርህ፡
ቁጭት ውስጥህ አድሮ ዋልጌነት ቢመርህ፡
በደቡብም ብትዘምት በስልጤ ጉራጌ፡
ሙታን የሚጣራ ብዙ አለ ባለጌ፡
ስራ የማይሰራ ሰነፍና ዋልጌ፡
ይህን ሁሉ ነገር እየተመለከትክ ባይንህ በብረቱ፡
ምነው ከሽርክ ይልቅ ከሱና ሰዎች ላይ ክንዶችህ በረቱ!?
#ያ_አሏህ_በጤናህ_ነው!?
አዎ ከተውሒድ ውጭ ከሆነ ርዕስህ፡
በየትኛው ዳኛ በምን እንክሰስህ፡
አውሬ አይደለን እኛ መቸስ አንነክስህ!?
ወይም በሬ አይደለህ በመጥመድ አናርስህ፡
ይልቅ ተውሒድ ስበክ ፍራላት ለነፍስህ፡
ማንንም አትጎዳም ተጠንቀቅ ለራስህ፡
በሁለቱም ሀገር እንድመች ትራስህ፡
------------------///------------------
ይልቁን ተመከር ጥመትህን ልቀቅ፡
ተገሰፅ ወገኔ እባክህ ተጠንቀቅ፡
ዛሬ ባወራኸው ነገ ከመሳቀቅ፡
ከመጥፎ ዘመቻህ አሁኑ ተላቀቅ፡
በቁርአን በሀዲስ ተፈተሽ ተመርመር፡
ከዛም አንድ እንሁን በሀቅ እንጣመር፡
ዱንያችን ይሳካ አኸይራችን ይመር፡
ችግርም ይልቀቀን ሪዝቁም ይደመር፡
ሱና ላይ በመፅናት ህይወታችን ይስመር፡
--------------------//-------------------------
ሽርክና ቢዲዐን ገድለነው ይቀበር፡
ከኛ ላይ ይነሳ የጠላቶች ቀንበር፡
የመሰለኝ ወሬ ይዘጋ ይሔ በር፡
መረጃ ቢዳኘን መች ይመጣ ነበር:
ቁርአንና ሀድስ ብናበጅ ድንበር፡
ስለዚህ አሁንም ሁላችን እንንቃ፡
ተባብረን እንዝጋው የፊትናውን ሳንቃ፡
ውሸቱ ቅጥፈቱ እዚሁ ላይ ያብቃ፡
ፊትና ቀስቃሽ ሸፍጥን ብለን በቃ በቃ፡
በርሶ መንገድ
በርሶ የቀን ውሎ ቀኑን ቢወጥነው
በፈገግታዎ ልክ ሳቁን ቢመጥነው
ባንቱ ውብ ባህሪ ክፋቱን ቢፍቀው
በእዝነቶ ብርሃን ነፍሱን ቢያደምቀው።
የአማኝ ባህሪ ባንቱ ግብር ቢኳል
ሀሉም በታደለ የጀነትን አስኳል።
#Share #Share
https://t.me/httpsLatahzen
በርሶ የቀን ውሎ ቀኑን ቢወጥነው
በፈገግታዎ ልክ ሳቁን ቢመጥነው
ባንቱ ውብ ባህሪ ክፋቱን ቢፍቀው
በእዝነቶ ብርሃን ነፍሱን ቢያደምቀው።
የአማኝ ባህሪ ባንቱ ግብር ቢኳል
ሀሉም በታደለ የጀነትን አስኳል።
#Share #Share
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret