ሙእሚን በዱንያ ለነገ አያውቅም:
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ማይጨበጥ ደስታ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
🔶የጊዜን ደረጃ በቃላት ማብራራት ትንሽ ይዳግታል። ብዙዎች የጊዜን ውድነት ዘንግተዋል በውስጡ ብዙ ከጭንቅ የሚያድኑ ነገሮችን መሸመት እንደሚችሉ ረስተዋል። አደራ‼️ ከነዚህ ሰዎች እንዳትሆን ነፍስህን ተቆጣጥረህ ጊዜህን በሚጠቅምህ ነገር ሙላው።🔶
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ሀቅን ፍለጋ ከቁርዐንና ከሀዲስ አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ AMU chamo Campus 2009 (Fuad)
ይህን የሂጃብ አለባበስ አንዳንድ እህቶች ባለማወቅና በቸልተኝነት ሲጠቀሙት ይታያል፡፡
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
Forwarded from «ተውሒድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ»!
እንግዳን ማክበር ባህል ሳይሆን አምልኮ ነው!
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
♣ተብሊግ♣
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ለመልኳ የሮጠ...
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
♣️ለካ እኔ እኔ ነኝ♣️
በምድር ብዘልም:
በጉራ ብሞላም:
ሰውን ባንቋሽሽም:
ጅምሬን ብረሳም:
ራሴን ሰቅዬ መውረጃ ባሳጣም:
ሀቁ አይሻርም:
ከምድር አይዘንብም:
ከሰማይ አይበቅልም:
ጅምሬኮ ያ ነው የማይታሰበው:
ይሆናል ማይባል የማይገመተው:
ንፍጥ ከሚመስል ፈሳሽም ከሆነው:
ይህ ነው ጅምራችን:
ለምን መኩራታችን:
ሰውን መናቃችን:
ደግሞም መርሳታችን:
ያንን መነሻችን።
https://t.me/httpsLatahzen
በምድር ብዘልም:
በጉራ ብሞላም:
ሰውን ባንቋሽሽም:
ጅምሬን ብረሳም:
ራሴን ሰቅዬ መውረጃ ባሳጣም:
ሀቁ አይሻርም:
ከምድር አይዘንብም:
ከሰማይ አይበቅልም:
ጅምሬኮ ያ ነው የማይታሰበው:
ይሆናል ማይባል የማይገመተው:
ንፍጥ ከሚመስል ፈሳሽም ከሆነው:
ይህ ነው ጅምራችን:
ለምን መኩራታችን:
ሰውን መናቃችን:
ደግሞም መርሳታችን:
ያንን መነሻችን።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#ሰው_በሳት_ነደደ__!!
------------------------------------
አስገራሚ ነገር ዘግናኝ ግፍ ጭካኔ፡
ከየት የመጣ ነው ንገረኝ ወገኔ፡
መች ነው የታደልከው እንድህ አይነት ወኔ፡
የሰው ልጅ አርቃኑን በእሳት ሲቃጠል፡
አጥንቱ ሲጠበስ ስጋው ሲንጠለጠል፡
እሳት እፍ እያሉ ሰብስበው ማገዶ፡
በሙቀት መቀቀል ሰውን አስገድዶ፡
እንደ በቆሎ እሸት አገላብጦ መጥበስ፡
መጥፎ ብቻ አስቦ መልካሞችን ማበስ፡
የእውነትን ንግግር በመጥፎ መቀልበስ፡
ከነማን ወረስከው ይህንን ማድበስበስ፡
አንተው አስለቅሰህ የአልቃሽ እንባ ማበስ፡
----------------------------------------
ህዝቤ ፍትህ ጠልቶ ሌባ እያወደሰ፡
መጥፎ ሰሪው ሁሉ እየተቀደሰ፡
በሀበሻ ምድር ተንሰራፋ በደል፡
ሰው የፊጥኝ ታስሮ ተለቀቀ ገደል፡
የምናየው ሁሉ ይህንን እማይደል!?
የሀገሪቷን ታሪክ እየገነደሰ፡
እውነት አፈር ለብሶ ውሸት ከታደሰ፡
በጧትም በማታ ደሟ ከፈሰሰ፡
መሪ የተባለው ይህን ካልዳሰሰ፡
--------------------------------------
እኩል አርጎ ፈጥሮ አሏህ በአክብሮት፡
ቁመቱን ውበቱን አሳምሮ ፈጥሮት፡
ሰይጣናዊ መንገድ ሰውን ግን አስክሮት፡
ፍትህ እኩልነት ከሬት በላይ መሮት፡
ሽርክና ቢዲአ ውስጡን ተብትቦ አስሮት፡
ነብስያ ኩራት ጋር አካሉን ወጥሮት፡
ኸይረኛ እየራቀ ሸረኛው አፍቅሮት፡
-----------//--------------------------
በአሏህ የፍትህ ፍርድ መዳኘት ተስኖት፡
እንጨቱን ጠራርቦ ጌታ ነው ብሎ አምኖት፡
ከተንኮሉ ሸይጧን ዘርግቶ አዘግኖት፡
እየተከተለ የኢብሊስን ፍኖት፡
አለ ዛሬም ድረስ ግፍ እየፈረደ፡
የራሱን መሳይ ሰው ጨክኖ እያረደ፡
እንጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ፡
በጨለማ ጉዞ ቦይ እየቀደደ፡
ህግ አዋቂ ቆሞ ሌባ እየፈረደ፡
ሀሱት ስልጣን ሲይዝ ሀቅ እየወረደ፡
ለአሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ፡
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ፡
ዝሆን እያስገባ ለአይጥ የተቀደደ፡
ሰላም ማህፀኗ ቂም እየፀነሰ፡
ብልፅግና እያሉ እድገቷ ቀነሰ፡
ሰው ሰላም ዘርቶ እሳት እያፈሰ፡
ከወዳ ከወድህ ወሬ እያናፈሰ፡
ይሄ ግፍ ሲሰራ መላ ጠፍቶን እኛ፡
ምነው ብታዝንልን የአለሙ ዳኛ፡
ካንተ ውጭ ሌላ የለንም መዳኛ፡
---------------------------------------
ሁል ጊዜ በተረት እየተቀለደ፡
ፀሀይዋ ጠለቀች ጨረቃው ለገደ፡
ሀበሻዬ ዘነች ህዝቧ ተሰደደ፡
ሀገሬን እያለ ሰው በእሳት ተነደደ፡
----------------------------------------
እሳትን የፈጠረ ቢሆን እንጅ በእሳት የሚቀጣ የለም።
-----------------------------------
በኑር
---------------
https://t.me/httpsLatahzen
------------------------------------
አስገራሚ ነገር ዘግናኝ ግፍ ጭካኔ፡
ከየት የመጣ ነው ንገረኝ ወገኔ፡
መች ነው የታደልከው እንድህ አይነት ወኔ፡
የሰው ልጅ አርቃኑን በእሳት ሲቃጠል፡
አጥንቱ ሲጠበስ ስጋው ሲንጠለጠል፡
እሳት እፍ እያሉ ሰብስበው ማገዶ፡
በሙቀት መቀቀል ሰውን አስገድዶ፡
እንደ በቆሎ እሸት አገላብጦ መጥበስ፡
መጥፎ ብቻ አስቦ መልካሞችን ማበስ፡
የእውነትን ንግግር በመጥፎ መቀልበስ፡
ከነማን ወረስከው ይህንን ማድበስበስ፡
አንተው አስለቅሰህ የአልቃሽ እንባ ማበስ፡
----------------------------------------
ህዝቤ ፍትህ ጠልቶ ሌባ እያወደሰ፡
መጥፎ ሰሪው ሁሉ እየተቀደሰ፡
በሀበሻ ምድር ተንሰራፋ በደል፡
ሰው የፊጥኝ ታስሮ ተለቀቀ ገደል፡
የምናየው ሁሉ ይህንን እማይደል!?
የሀገሪቷን ታሪክ እየገነደሰ፡
እውነት አፈር ለብሶ ውሸት ከታደሰ፡
በጧትም በማታ ደሟ ከፈሰሰ፡
መሪ የተባለው ይህን ካልዳሰሰ፡
--------------------------------------
እኩል አርጎ ፈጥሮ አሏህ በአክብሮት፡
ቁመቱን ውበቱን አሳምሮ ፈጥሮት፡
ሰይጣናዊ መንገድ ሰውን ግን አስክሮት፡
ፍትህ እኩልነት ከሬት በላይ መሮት፡
ሽርክና ቢዲአ ውስጡን ተብትቦ አስሮት፡
ነብስያ ኩራት ጋር አካሉን ወጥሮት፡
ኸይረኛ እየራቀ ሸረኛው አፍቅሮት፡
-----------//--------------------------
በአሏህ የፍትህ ፍርድ መዳኘት ተስኖት፡
እንጨቱን ጠራርቦ ጌታ ነው ብሎ አምኖት፡
ከተንኮሉ ሸይጧን ዘርግቶ አዘግኖት፡
እየተከተለ የኢብሊስን ፍኖት፡
አለ ዛሬም ድረስ ግፍ እየፈረደ፡
የራሱን መሳይ ሰው ጨክኖ እያረደ፡
እንጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ፡
በጨለማ ጉዞ ቦይ እየቀደደ፡
ህግ አዋቂ ቆሞ ሌባ እየፈረደ፡
ሀሱት ስልጣን ሲይዝ ሀቅ እየወረደ፡
ለአሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ፡
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ፡
ዝሆን እያስገባ ለአይጥ የተቀደደ፡
ሰላም ማህፀኗ ቂም እየፀነሰ፡
ብልፅግና እያሉ እድገቷ ቀነሰ፡
ሰው ሰላም ዘርቶ እሳት እያፈሰ፡
ከወዳ ከወድህ ወሬ እያናፈሰ፡
ይሄ ግፍ ሲሰራ መላ ጠፍቶን እኛ፡
ምነው ብታዝንልን የአለሙ ዳኛ፡
ካንተ ውጭ ሌላ የለንም መዳኛ፡
---------------------------------------
ሁል ጊዜ በተረት እየተቀለደ፡
ፀሀይዋ ጠለቀች ጨረቃው ለገደ፡
ሀበሻዬ ዘነች ህዝቧ ተሰደደ፡
ሀገሬን እያለ ሰው በእሳት ተነደደ፡
----------------------------------------
እሳትን የፈጠረ ቢሆን እንጅ በእሳት የሚቀጣ የለም።
-----------------------------------
በኑር
---------------
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ክብርሽን ጠብቂ
እህቴ፣
ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ
ዞር በልልኝ ከኔ ጥፋልኝ ከፊቴ
https://t.me/httpsLatahzen
እህቴ፣
ያንጋጠጠ ያንጋጥ አብዝቶ ይጣራ
ገንዘብ ቢያፈስልሽ ለዝሙቱ ሴራ
ደግ አይለኝም በይው አማኝ ማንነቴ
መልከስከስ አልወድም ኢስላም ነው እምነቴ
የዓኢሻ ልጅ ነኝ እሷም ተምሳሌቴ
አይረክስም አካሌ ክቡር ሰውነቴ
ዞር በልልኝ ከኔ ጥፋልኝ ከፊቴ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
⚔ጊዜህ አይገዝግዝህ⚔
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
✍ኑር አህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
ወንድሜዋ ንቃ:
ልክ እንደ ጥበቃ:
እድሜህ ሳታበቃ:
ስንፈቱ አያጥቃ:
ጊዜ እኮ ወርቅ ነው:
ልክ እንደሚባለው:
በኛው በሀበሻ እንደሚተረተው:
ግን ምን ዋጋ አለው:
ተጠቃሚ የለው:
አላህ ካላደለው:
የሚጠቀምበት አቅለኛ ብቻ ነው:
ኢማሙ ሻፊእይ አሉ እንደሚባለው:
ጊዜ እንደ ሰይፍ ነው:
ሳይቆርጥህ ቁረጠው።
ይህን ትርፍ ጊዜ:
አታጥፋው በአባዜ:
አትሁን ፈዛዜ:
ሓላ አታገኘውም አልፎ ይሄ ግዜ:
ከልብህ አድምጠኝ:
በጊዜህ አትሞኝ:
ካለፈህ አታገኝ:
ደግሞ አትሰላች ደካማ አትሁን:
እሩቅ ህልምን አልም ማያስተኛህ ዛሬን።
✍ኑር አህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ፍ–ር–ጥ ነው እንጂ!!
የምን መደባበቅ የምን ማለባበስ:
በአይንህ እያየህ ቀብር አፈር የሚልስ:
ከጠቋንቋዩ ቤት በር ሌሊት ሚልከሰከስ:
ሲጨንቀው ሲጠበው ሸሁን ሚያስተውስ:
አይንህም ብሌኑ አይቶ ያን ትርምስ:
ቆይ እንዴት ያስችላል ይህን ማለባበስ?!
ባክህ አቶ ዳዒ ይሻላል ፍርጥርጥ:
የሰውን ውዴታ ትቶ ከመቋመጥ።
https://t.me/httpsLatahzen
የምን መደባበቅ የምን ማለባበስ:
በአይንህ እያየህ ቀብር አፈር የሚልስ:
ከጠቋንቋዩ ቤት በር ሌሊት ሚልከሰከስ:
ሲጨንቀው ሲጠበው ሸሁን ሚያስተውስ:
አይንህም ብሌኑ አይቶ ያን ትርምስ:
ቆይ እንዴት ያስችላል ይህን ማለባበስ?!
ባክህ አቶ ዳዒ ይሻላል ፍርጥርጥ:
የሰውን ውዴታ ትቶ ከመቋመጥ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from Abul Abas Nasir Muhammed
📣ታላቅ የዳዕዋ ድግስ በ مركز أبي موسى الأشعري
♻️♻️
ወድ እና የተከበራቹህ ወንድሞች እና እህቶች በአላህ ፈቃድ ነገ ጁሙዓ ማታ 3:00 ሰአት ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳዕዋ ፕሮግራም ተጋብዛቹሀል ።
ተጋባዥ ዱዓቶች
1, ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - السنة - አስ-ሱናህ
2, ኡስታዝ ኸድር አህመድ ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - الحسد- ምቀኝነት
3, ኡስታዝ አቡ ረይስ ሀፊዘሁላህ
ርእስ - استقبال شهر رمضان -የረመዳን አቀባበል
ዳዕዋው የሚተላለፍበት የመርከዙ አድራሻ ሊንክ
👇👇👇
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
♻️♻️
ወድ እና የተከበራቹህ ወንድሞች እና እህቶች በአላህ ፈቃድ ነገ ጁሙዓ ማታ 3:00 ሰአት ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳዕዋ ፕሮግራም ተጋብዛቹሀል ።
ተጋባዥ ዱዓቶች
1, ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - السنة - አስ-ሱናህ
2, ኡስታዝ ኸድር አህመድ ሀፊዘሁላህ
የዳዕዋው ርእስ - الحسد- ምቀኝነት
3, ኡስታዝ አቡ ረይስ ሀፊዘሁላህ
ርእስ - استقبال شهر رمضان -የረመዳን አቀባበል
ዳዕዋው የሚተላለፍበት የመርከዙ አድራሻ ሊንክ
👇👇👇
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
https://t.me/kurantejwid
La tehzen
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➻ ክፍል አስራ ሶስት ➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧አንድ ሰው የመልካም ባህሪያት ሁሉ ከእርሱ ላይ ካልተሰባሰቡ ከኢማምነት ደረጃዎች ሊደርስ አይችልም፡፡ በመልካም ባህሪያቶች ለሰዎች አርአያ ሊሆን ይገባል፡፡ ➛የእውቀት አይነቶችን እየሰበሰበ ነገር ግን የተግባር ሰው ካልሆነ ይህ ሰው እርሱ እንዳልተጠቀመ ሁሉ በእውቀቱ ሌሎች…
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➛ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰
➲ዘጠነኛው፡- በእውቀቱ ለመስራት አላህን መማጸን ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ዱኣ ያዘወትሩ ነበር” ትላለች ኡመ ሰለማ ረዲየሏህ አንሃ
▪️"اللهم إني أسألك علما نافعا، ورزقا طيبا، وعمال متقبال"
“አላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን ፤ ተቀባይነት ያለውን ስራ እጠይቅሃለሁ፡፡” አህመድ፡(26521) ኢብኑ ማጀህ፡( 925) ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ ኢብኑ ማጀህ፡(762)
➲ይህን የተባረከ ዱዓ በቀኑ መጀመሪያ ላይ ማድረጉ ተስማሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ቀን የስራዎች ሜዳ በመሆኑ ነው። የሙስሊም አላማና ግቡ ደግሞ እነዚህ ሶስት ነገሮች ናቸው ፤ ሌላ አራተኛ የለም፡፡ ጠቃሚ እውቀት ፣ ተቀባይነተ ያለው ስራ ፣ መልካም የሆነ ሲሳይ ናቸው፡፡
➧ስለዚህ ፈጅርን ከሰገድክ በኋላ ይህን ዱዓ ማድረግህ በጣም የተስማማ ነው፡፡ በአላህ ታግዘሃል ፤ እውቀትን በመፈለግ ተማጽነሀል ፤ ለስራህ አላህ እንዲያግዝህ ለምነሀል ፤ ሲሳይን ለማግኘት ከአላህ እገዛን ጠይቀሃል፡፡ በቃ ከዚያም የቀን ስራህን በሰላም ትጀምራለህ ማለት ነው፡፡
➲አስረኛው፡- እውቀትን ወደስራ ያልቀየረ የተወገዘ ነው በስራ ላይ ያልተጠመደን ፣ ለስራ ትኩረት ያልሰጠን አካል ሰለፎች ያነወሩበት በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከዚህ መካከል የሚከተለው የአቡሁረይራ ረዲየሏህ አንሁ ንግግር ነው፡-
▪️"مثل علم لا يعمل به كمثل كنز لا ينفق منه في سبيل الله"
➧“በእርሱ የማይሰሩበት እውቀት በአላህ መንገድ ወጭ እንደማይደረግ ድልብ ሐብት አምሳያ ነው፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡ (12) አልባኒ ሰነዱን መውቁፍ ነው ምንም አይልም በለውታል
➧ሀዲስን በብዛት ስለሚጽፍ ሰው ኢማም አህመድ -ረሂመሁሏህ- ተጠየቁ፡፡ከዚያም
የሚከተለውን መለሱ፡-
▪️"ينبغي أن يكثر العمل به على قدر زيادته في الطلب"
➧“እውቀትን በሚፈልግበት መጠን በእርሱ መሰራትን ሊያበዛ ይገባል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12 )ከዚያም አያይዘው የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"سبل العلم مثل سبل المال، إن المال إذا ازداد ازدادت زكاته"
“የእውቀት መንገዶች ልክ የገንዘብ መንገዶችን አምሳያ ናቸው፡፡ ገንዘብ በጨመረ ቁጥር ዘካው እየጨመረ ይሄዳል፡፡”
➲ኸጢብ አልበግዳድይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“ያለወጭ ገንዘብ እንደማይጠቅመው ሁሉ በእርሱ ለሰራበት፣ ዋጅቦችን ተጠባብቆ ለፈጸመ እንጅ እውቀትም እንዲሁ አይጠቅምም፡፡ አንድ ግለሰብ ነፍሱን ይመልከት ፤ወቅቱን ይጠቀምበት ፤ … ጉዞው ቅርብ ነው ፤ መንገዱ አስፈሪ ነው ፤ መታለሉ ብዙ ነው ፤ አደጋው ትልቅ ነው ፤… አላህ በመጠባበቂያ (ቦታ) ላይ ነው ፤ መመለሻው ወደርሱ ነው፡፡ አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12)
➤አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ ⓻وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ⓼
➧“የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡ የብናኝ ክብደት
ያክልም ክፉን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡” ዘልዘላህ፡(7_8)
▪️ሀሰን አልበስርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
◀"أنزل القرآن ليعمل به، فاتخذ الناس تالوته عمال"
“ቁርኣንን ያወረደው በእርሱ ሊሰሩበት ነው፡፡ ሰዎች ግን ማንበቡን ስራ አድርገው
ይዘውታል፡፡” ይህን ንግግር ብን አልጀውዝ “ተብሊስ ወኢብሊስ” በሚባለው ኪታብ ከዘገበ በኋላ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أنهم اقتصروا على التالوة، وتركوا العمل به"
➲"እነርሱ በንባቡ ብቻ ተገደቡ በእርሱ መስራትን ተው” ተብሊስ ወኢብሊስ፡ ገፅ(137)
➧ለኢብራሂም ብን አድሀም -ረሂመሁሏህ- አንድ ሰው የሚከተለውን ጥያቄ አቀረበላቸው፡- “አላህ በቁርኣኑ “እኔን ለምኑኝ እቀበላችኋለሁ” ጋፊር፡ (60) በማለት ተናግሮ ሲያበቃ እኛ ዱዓ እያደረግን ለምንድን ነው ዱዓችን ተቀባይነትን ያጣው?” በማለት
ጠየቃቸው፡፡
➲ኢብራሂም ለዚህ ሰው የሚከተለውን መልስ ሰጡት፡-“ዱዓችን ተቀባይነት ያጣው በአምስት ምክንያቶች ነው” በማለት መልስ ሰጡት፡፡እርሱም “ምንድን ናቸው?!” በማለት ጠየቃቸው። እርሳቸውም “አላህን አውቃችሁ
የእርሱን ሐቅ አለመወጣታችሁ፡፡ ቁርኣንን አንብባችሁ በእርሱ አለመስራታችሁ፡፡ረሡልን صلى الله عليه وسلم እንወዳለን ብላችሁ ሱናቸውን በመተዋችሁ፤ ኢብሊስን እንራገማለን ትላላችሁ ነገር ግን እርሱን ትታዘዛላችሁ ፤ አምስተኛ የራሳችሁን ነውር ትታችሁ የሰው ነውር ትከታተላላችሁ፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡(1220)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አምስት ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➛ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰
➲ዘጠነኛው፡- በእውቀቱ ለመስራት አላህን መማጸን ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ዱኣ ያዘወትሩ ነበር” ትላለች ኡመ ሰለማ ረዲየሏህ አንሃ
▪️"اللهم إني أسألك علما نافعا، ورزقا طيبا، وعمال متقبال"
“አላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን ፤ ተቀባይነት ያለውን ስራ እጠይቅሃለሁ፡፡” አህመድ፡(26521) ኢብኑ ማጀህ፡( 925) ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ ኢብኑ ማጀህ፡(762)
➲ይህን የተባረከ ዱዓ በቀኑ መጀመሪያ ላይ ማድረጉ ተስማሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ቀን የስራዎች ሜዳ በመሆኑ ነው። የሙስሊም አላማና ግቡ ደግሞ እነዚህ ሶስት ነገሮች ናቸው ፤ ሌላ አራተኛ የለም፡፡ ጠቃሚ እውቀት ፣ ተቀባይነተ ያለው ስራ ፣ መልካም የሆነ ሲሳይ ናቸው፡፡
➧ስለዚህ ፈጅርን ከሰገድክ በኋላ ይህን ዱዓ ማድረግህ በጣም የተስማማ ነው፡፡ በአላህ ታግዘሃል ፤ እውቀትን በመፈለግ ተማጽነሀል ፤ ለስራህ አላህ እንዲያግዝህ ለምነሀል ፤ ሲሳይን ለማግኘት ከአላህ እገዛን ጠይቀሃል፡፡ በቃ ከዚያም የቀን ስራህን በሰላም ትጀምራለህ ማለት ነው፡፡
➲አስረኛው፡- እውቀትን ወደስራ ያልቀየረ የተወገዘ ነው በስራ ላይ ያልተጠመደን ፣ ለስራ ትኩረት ያልሰጠን አካል ሰለፎች ያነወሩበት በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከዚህ መካከል የሚከተለው የአቡሁረይራ ረዲየሏህ አንሁ ንግግር ነው፡-
▪️"مثل علم لا يعمل به كمثل كنز لا ينفق منه في سبيل الله"
➧“በእርሱ የማይሰሩበት እውቀት በአላህ መንገድ ወጭ እንደማይደረግ ድልብ ሐብት አምሳያ ነው፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡ (12) አልባኒ ሰነዱን መውቁፍ ነው ምንም አይልም በለውታል
➧ሀዲስን በብዛት ስለሚጽፍ ሰው ኢማም አህመድ -ረሂመሁሏህ- ተጠየቁ፡፡ከዚያም
የሚከተለውን መለሱ፡-
▪️"ينبغي أن يكثر العمل به على قدر زيادته في الطلب"
➧“እውቀትን በሚፈልግበት መጠን በእርሱ መሰራትን ሊያበዛ ይገባል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12 )ከዚያም አያይዘው የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"سبل العلم مثل سبل المال، إن المال إذا ازداد ازدادت زكاته"
“የእውቀት መንገዶች ልክ የገንዘብ መንገዶችን አምሳያ ናቸው፡፡ ገንዘብ በጨመረ ቁጥር ዘካው እየጨመረ ይሄዳል፡፡”
➲ኸጢብ አልበግዳድይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“ያለወጭ ገንዘብ እንደማይጠቅመው ሁሉ በእርሱ ለሰራበት፣ ዋጅቦችን ተጠባብቆ ለፈጸመ እንጅ እውቀትም እንዲሁ አይጠቅምም፡፡ አንድ ግለሰብ ነፍሱን ይመልከት ፤ወቅቱን ይጠቀምበት ፤ … ጉዞው ቅርብ ነው ፤ መንገዱ አስፈሪ ነው ፤ መታለሉ ብዙ ነው ፤ አደጋው ትልቅ ነው ፤… አላህ በመጠባበቂያ (ቦታ) ላይ ነው ፤ መመለሻው ወደርሱ ነው፡፡ አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12)
➤አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ ⓻وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ⓼
➧“የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡ የብናኝ ክብደት
ያክልም ክፉን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡” ዘልዘላህ፡(7_8)
▪️ሀሰን አልበስርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
◀"أنزل القرآن ليعمل به، فاتخذ الناس تالوته عمال"
“ቁርኣንን ያወረደው በእርሱ ሊሰሩበት ነው፡፡ ሰዎች ግን ማንበቡን ስራ አድርገው
ይዘውታል፡፡” ይህን ንግግር ብን አልጀውዝ “ተብሊስ ወኢብሊስ” በሚባለው ኪታብ ከዘገበ በኋላ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أنهم اقتصروا على التالوة، وتركوا العمل به"
➲"እነርሱ በንባቡ ብቻ ተገደቡ በእርሱ መስራትን ተው” ተብሊስ ወኢብሊስ፡ ገፅ(137)
➧ለኢብራሂም ብን አድሀም -ረሂመሁሏህ- አንድ ሰው የሚከተለውን ጥያቄ አቀረበላቸው፡- “አላህ በቁርኣኑ “እኔን ለምኑኝ እቀበላችኋለሁ” ጋፊር፡ (60) በማለት ተናግሮ ሲያበቃ እኛ ዱዓ እያደረግን ለምንድን ነው ዱዓችን ተቀባይነትን ያጣው?” በማለት
ጠየቃቸው፡፡
➲ኢብራሂም ለዚህ ሰው የሚከተለውን መልስ ሰጡት፡-“ዱዓችን ተቀባይነት ያጣው በአምስት ምክንያቶች ነው” በማለት መልስ ሰጡት፡፡እርሱም “ምንድን ናቸው?!” በማለት ጠየቃቸው። እርሳቸውም “አላህን አውቃችሁ
የእርሱን ሐቅ አለመወጣታችሁ፡፡ ቁርኣንን አንብባችሁ በእርሱ አለመስራታችሁ፡፡ረሡልን صلى الله عليه وسلم እንወዳለን ብላችሁ ሱናቸውን በመተዋችሁ፤ ኢብሊስን እንራገማለን ትላላችሁ ነገር ግን እርሱን ትታዘዛላችሁ ፤ አምስተኛ የራሳችሁን ነውር ትታችሁ የሰው ነውር ትከታተላላችሁ፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡(1220)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አምስት ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➛ክፍል አስራ አራት 〰〰〰〰〰〰〰 ➲ዘጠነኛው፡- በእውቀቱ ለመስራት አላህን መማጸን ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ዱኣ ያዘወትሩ ነበር” ትላለች ኡመ ሰለማ ረዲየሏህ አንሃ ▪️"اللهم إني أسألك علما نافعا، ورزقا طيبا، وعمال متقبال" “አላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን ፤…
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል አስራ አምስት
➧ሱፍያን አስሰውርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"رحم الله أبا حازم قال: "رضي الناس اليوم بالعلم وتركوا العمل"
➲“አባሀዝምን አላህ ይዘንለት! የሚከተለውን ተናገረ “ዛሬ ሰዎች እውቀትን ወደዱ ተግባርን ተው” ኢማሙ አህመድ ፍል ዒለል፡ 2659 ላይ ዘግበውታል ኢብኑ ሀዝም ሰለመት ብን ዲናር አል ዓእረጅ ይባላሉ
➲ማሊክ ብን ዲናር -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"إن العبد إذا طلب العلم للعمل كسره علمه، وإذا طلبه لغير ذلك ازداد به فجورا أو فخرا"
➧“አንድ ባሪያ እውቀትን ከፈለገ እውቀቱ ያሸንፈዋል፡፡ ከዚህ ውጭ ከፈለገ አመጽና
ኩራትን ይጨምረዋል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡31,32,33 አልባኒ ሰነዱን ምንም አይልም ብለውታል
▪️ዓብደሏህ ብን ሙዕተዚ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀"علم بال عمل كشجرة بال ثمرة"
“እውቀት ያለስራ ልክ ያለፍሬ ዛፍ ማለት ነው፡፡”
▪️አሁንም በተጨማሪ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"علم المنافق في قوله، وعلم المؤمن في عمله"
“የሙናፊቅ እውቀት ከንግግሩ ላይ ነው፤ የሙእሚን እውቀቱ ከስራው ላይ ነው፡፡”
➲መዕሩፍ አልኸርኺ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረ፡- “አላህ ለባሪያው መልካምን የፈለገለት ጊዜ የስራን በር ለእርሱ ይከፍትለታል፡፡ የክርክርን በር ይዘጋለታል፡፡ ለባሪያው መጥፎን አላህ የፈለገበት ጊዜ የክርክርን በር ይከፍትለታል ፤ የስራን በር ይዘጋበታል፡፡”
➧ሰዎች እየተከራከሩ ሀሰን አል’በስሪ -ረሂመሁሏህ- ሰማ፡፡ ከዚያም የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"هؤلاء قوم ملوا العبادة، وخف عليهم القول، وقل ورعهم فتكلموا"
➲“እነዚህ ሰዎች ዒባዳን የሰለቹ ናቸው፡፡ ንግግራቸው በእነርሱ ላይ ቀለለ፡፡ የአላህ
ፍራቻቸው በመቅለሉ (ምክንያት) ተናገሩ፡፡” ፈድሉ ዒልሚ አስ ሰለፍ፡ ገፅ37
➤ቢሽር ብን አልሀሪስ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"العلم حسن لمن عمل به، ومن لم يعمل ما أضره"
▪️"በእርሱ ለሰራበት እውቀት መልካም ነው በእርሱ ያልሰራ ሰው ምን ጎጅው ሆነ!”
➧ሱፍያን ብን ኡየይናህ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡ "
العلم إن لم ينفعك ضرك"
“እውቀት አንተን ካልጠቀመህ ይጎዳሃል
”
▪️ከዚህ ንግግር አስከትሎ ኸጢብ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"إن لم ينفعه بأن يعمل به، ضره بكونه حجة عليه"
“በእርሱ ለመስራት ተጠቃሚ ካልሆነ ፣ በእርሱ ላይ ሁጃ በመሆን ይጎዳዋል፡፡”
(ከላይ ተዘረዘሩት ንግግሮች በሙሉ ኸጢብ “ፈልኢቅቲዳኡ አል’ዒልም” ላይ የዘገባቸው ናቸው፡፡)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ ስድስት ይቀጥላል◉◉◉✍
🥢ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል አስራ አምስት
➧ሱፍያን አስሰውርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"رحم الله أبا حازم قال: "رضي الناس اليوم بالعلم وتركوا العمل"
➲“አባሀዝምን አላህ ይዘንለት! የሚከተለውን ተናገረ “ዛሬ ሰዎች እውቀትን ወደዱ ተግባርን ተው” ኢማሙ አህመድ ፍል ዒለል፡ 2659 ላይ ዘግበውታል ኢብኑ ሀዝም ሰለመት ብን ዲናር አል ዓእረጅ ይባላሉ
➲ማሊክ ብን ዲናር -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"إن العبد إذا طلب العلم للعمل كسره علمه، وإذا طلبه لغير ذلك ازداد به فجورا أو فخرا"
➧“አንድ ባሪያ እውቀትን ከፈለገ እውቀቱ ያሸንፈዋል፡፡ ከዚህ ውጭ ከፈለገ አመጽና
ኩራትን ይጨምረዋል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡31,32,33 አልባኒ ሰነዱን ምንም አይልም ብለውታል
▪️ዓብደሏህ ብን ሙዕተዚ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀"علم بال عمل كشجرة بال ثمرة"
“እውቀት ያለስራ ልክ ያለፍሬ ዛፍ ማለት ነው፡፡”
▪️አሁንም በተጨማሪ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"علم المنافق في قوله، وعلم المؤمن في عمله"
“የሙናፊቅ እውቀት ከንግግሩ ላይ ነው፤ የሙእሚን እውቀቱ ከስራው ላይ ነው፡፡”
➲መዕሩፍ አልኸርኺ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረ፡- “አላህ ለባሪያው መልካምን የፈለገለት ጊዜ የስራን በር ለእርሱ ይከፍትለታል፡፡ የክርክርን በር ይዘጋለታል፡፡ ለባሪያው መጥፎን አላህ የፈለገበት ጊዜ የክርክርን በር ይከፍትለታል ፤ የስራን በር ይዘጋበታል፡፡”
➧ሰዎች እየተከራከሩ ሀሰን አል’በስሪ -ረሂመሁሏህ- ሰማ፡፡ ከዚያም የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"هؤلاء قوم ملوا العبادة، وخف عليهم القول، وقل ورعهم فتكلموا"
➲“እነዚህ ሰዎች ዒባዳን የሰለቹ ናቸው፡፡ ንግግራቸው በእነርሱ ላይ ቀለለ፡፡ የአላህ
ፍራቻቸው በመቅለሉ (ምክንያት) ተናገሩ፡፡” ፈድሉ ዒልሚ አስ ሰለፍ፡ ገፅ37
➤ቢሽር ብን አልሀሪስ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"العلم حسن لمن عمل به، ومن لم يعمل ما أضره"
▪️"በእርሱ ለሰራበት እውቀት መልካም ነው በእርሱ ያልሰራ ሰው ምን ጎጅው ሆነ!”
➧ሱፍያን ብን ኡየይናህ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡ "
العلم إن لم ينفعك ضرك"
“እውቀት አንተን ካልጠቀመህ ይጎዳሃል
”
▪️ከዚህ ንግግር አስከትሎ ኸጢብ -ረሂመሁሏህ- ደግሞ የሚከተለውን ተናገረ፡-
▪️"إن لم ينفعه بأن يعمل به، ضره بكونه حجة عليه"
“በእርሱ ለመስራት ተጠቃሚ ካልሆነ ፣ በእርሱ ላይ ሁጃ በመሆን ይጎዳዋል፡፡”
(ከላይ ተዘረዘሩት ንግግሮች በሙሉ ኸጢብ “ፈልኢቅቲዳኡ አል’ዒልም” ላይ የዘገባቸው ናቸው፡፡)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ ስድስት ይቀጥላል◉◉◉✍
🥢ኑርአህመድ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret