አንድ ቀን ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ለዐሊይ (ረዐ) እንዲህ አሉት:: አንተ ዐሊይ ሆይ ከመተኛትህ በፊት አምስት ነገሮችን ተግብር፡፡
1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ
2,ቁርዐን አኽትም
3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል
4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ
5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤
ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል? ብሎ ጠየቃቸው ረሱልም (ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ።
1,አራት ጊዜ ሱረቱል ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።
2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።
3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።
4,አስር ጊዜ እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።
5,አራት ጊዜ ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው።
አስብ ይሄ መልእክት አንተ ጋር ብቻ እንዲቆይ አትፍቀድ ለሌሎችም አጋራ ባንተ ምክንያት ሌላ ሰው አንብቦ ቢጠቀም አንተም የሱ ምንዳ ተካፋይ ነህና።
አላህ ባነበብነው ባስተላለፍነው ተጠቃሚ ያድርገን!
1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ
2,ቁርዐን አኽትም
3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል
4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ
5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤
ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል? ብሎ ጠየቃቸው ረሱልም (ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ።
1,አራት ጊዜ ሱረቱል ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።
2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።
3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።
4,አስር ጊዜ እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።
5,አራት ጊዜ ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው።
አስብ ይሄ መልእክት አንተ ጋር ብቻ እንዲቆይ አትፍቀድ ለሌሎችም አጋራ ባንተ ምክንያት ሌላ ሰው አንብቦ ቢጠቀም አንተም የሱ ምንዳ ተካፋይ ነህና።
አላህ ባነበብነው ባስተላለፍነው ተጠቃሚ ያድርገን!
ፈገግ በሉ
የአባት እና የልጅ ወግ
አባት:- ከእኔና ከእናትህ ማንን ነው የምትወደው?
ልጅ:- ሁለታችሁንም
አባት:- አይ አንድኛችንን ብቻ ምረጥ
ልጅ:- ሁለታችሁንም ነዋ የምወደው
አባት:- ቆይ እሽ እኔ ባህር ዳር እናትህ ደግሞ ሀዋሳ ብትሄድ አንተ የት ትሄዳለህ?
ልጅ:- ሀዋሳ
አባት:- አየህ የምትወደው እናትህን ነው ማለት ነው
ልጅ:- አይ እንደዛ እኮ አይደለም
አባት:- እና ምንድን ነው?
ልጅ:- እኔ ሀዋሳን ስለምወዳት ነው
አባት:- እሽ እኔ ሀዋሳ እናትህ ደግሞ ባህር ዳር ብትሄድ ያንተ ምርጫ የት መሄድ ነው?
ልጅ:- ባህር ዳር
አባት:- ለምን
ልጅ:- ቅድም ሀዋሳ ሄጀ ነበራ😄😄😄
የአባት እና የልጅ ወግ
አባት:- ከእኔና ከእናትህ ማንን ነው የምትወደው?
ልጅ:- ሁለታችሁንም
አባት:- አይ አንድኛችንን ብቻ ምረጥ
ልጅ:- ሁለታችሁንም ነዋ የምወደው
አባት:- ቆይ እሽ እኔ ባህር ዳር እናትህ ደግሞ ሀዋሳ ብትሄድ አንተ የት ትሄዳለህ?
ልጅ:- ሀዋሳ
አባት:- አየህ የምትወደው እናትህን ነው ማለት ነው
ልጅ:- አይ እንደዛ እኮ አይደለም
አባት:- እና ምንድን ነው?
ልጅ:- እኔ ሀዋሳን ስለምወዳት ነው
አባት:- እሽ እኔ ሀዋሳ እናትህ ደግሞ ባህር ዳር ብትሄድ ያንተ ምርጫ የት መሄድ ነው?
ልጅ:- ባህር ዳር
አባት:- ለምን
ልጅ:- ቅድም ሀዋሳ ሄጀ ነበራ😄😄😄
💔💔💔ሶብር
ትግስት የዚህ አለም ሀብት የመጭው አለም ስኬት ናት። አላህ ለታጋሾች ትልቅ
ስጦታን ሰጣቸዋ በገነትም አበሰራቸው።
ﻭَﻟَﻨَﺒْﻠُﻮَﻥَّﻛُﻢ ﺑِﺸَﻲْﺀٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺨَﻮْﻑِ ﻭَﺍﻟْﺠُﻮﻉِ ﻭَﻧَﻘْﺺٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺄَﻣْﻮَﺍﻝِ ﻭَﺍﻟْﺄَﻧﻔُﺲِ ﻭَﺍﻟﺜَّﻤَﺮَﺍﺕِ ۗ ﻭَﺑَﺸِّﺮِ
ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም
በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡
''ትግስት ከኢባዳዎች አንዱና ምንዳውም የላቀ ነው። አላህ ትእግስትን ከሶላት
ጋር አብሮ በማቆራኘት ጠቅሶታል።
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺍﺳْﺘَﻌِﻴﻨُﻮﺍ ﺑِﺎﻟﺼَّﺒْﺮِ ﻭَﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ۚ ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው)
ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺫُﻛِﺮَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻭَﺟِﻠَﺖْ ﻗُﻠُﻮﺑُﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ ﻋَﻠَﻰٰ ﻣَﺎ ﺃَﺻَﺎﺑَﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟْﻤُﻘِﻴﻤِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻭَﻣِﻤَّﺎ
ﺭَﺯَﻗْﻨَﺎﻫُﻢْ ﻳُﻨﻔِﻘُﻮﻥَ
እነዚያን አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚጨነቁትን፣ በደረሰባቸውም (መከራ)
ላይ ታጋሾችን፣ ሶላትንም አስተካክለው ሰጋጆችን፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ
የሚለግሱትን (አብስር)፡፡
''ሳትፈተንና መከራን ሳትቀምስ ጀነትን የምታገኝ መሰለህን? አስታውስ! ጀነት
ለነዚያ መከራና ችግር ባጋጠማቸው ጊዜ እንዲህ ለሚሉት ናት፦
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺃَﺻَﺎﺑَﺘْﻬُﻢ ﻣُّﺼِﻴﺒَﺔٌ ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺇِﻧَّﺎ ﻟِﻠَّﻪِ ﻭَﺇِﻧَّﺎ ﺇِﻟَﻴْﻪِ ﺭَﺍﺟِﻌُﻮﻥَ
እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን
የሚሉትን (አብስር)፡፡
''ብልህ ሰው ከችግርና መከራ ትምህርት ይወስዳል፣ ነገሮች ቢከብዱም ጌታውን
ያመሰግናል።
ታላቁ የትዕግስት መምህር ነብያችን ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም ከፍ ባለ ድምፅ
እዲህ ነበር ያሉት፦ "አዋጅ! የአላህ ሸቀጥ እጅግ ውድ ናት፣ የአላህ ሸቀጥ
እርሷ ጀነት ናት። "
*እናም ችግርና መከራ ቢደራረብብህ አትዘን ተስፋ አትቁረጥም.... አላህ ምን
እዳዘጋጀልህ አታውቅምና ታጋሽና አመስጋኝም ሁን
ﻭَﻟَﺴَﻮْﻑَ ﻳُﻌْﻄِﻴﻚَ ﺭَﺑُّﻚَ ﻓَﺘَﺮْﺿَﻰٰ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
'' አላህ ከታጋሾች ጋር መሆኑን አትርሳ።
ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
አላህ ከታጋሾች ያድርገን።
@Strong_iman
ትግስት የዚህ አለም ሀብት የመጭው አለም ስኬት ናት። አላህ ለታጋሾች ትልቅ
ስጦታን ሰጣቸዋ በገነትም አበሰራቸው።
ﻭَﻟَﻨَﺒْﻠُﻮَﻥَّﻛُﻢ ﺑِﺸَﻲْﺀٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺨَﻮْﻑِ ﻭَﺍﻟْﺠُﻮﻉِ ﻭَﻧَﻘْﺺٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺄَﻣْﻮَﺍﻝِ ﻭَﺍﻟْﺄَﻧﻔُﺲِ ﻭَﺍﻟﺜَّﻤَﺮَﺍﺕِ ۗ ﻭَﺑَﺸِّﺮِ
ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም
በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡
''ትግስት ከኢባዳዎች አንዱና ምንዳውም የላቀ ነው። አላህ ትእግስትን ከሶላት
ጋር አብሮ በማቆራኘት ጠቅሶታል።
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺍﺳْﺘَﻌِﻴﻨُﻮﺍ ﺑِﺎﻟﺼَّﺒْﺮِ ﻭَﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ۚ ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው)
ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺫُﻛِﺮَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻭَﺟِﻠَﺖْ ﻗُﻠُﻮﺑُﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ ﻋَﻠَﻰٰ ﻣَﺎ ﺃَﺻَﺎﺑَﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟْﻤُﻘِﻴﻤِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻭَﻣِﻤَّﺎ
ﺭَﺯَﻗْﻨَﺎﻫُﻢْ ﻳُﻨﻔِﻘُﻮﻥَ
እነዚያን አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚጨነቁትን፣ በደረሰባቸውም (መከራ)
ላይ ታጋሾችን፣ ሶላትንም አስተካክለው ሰጋጆችን፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ
የሚለግሱትን (አብስር)፡፡
''ሳትፈተንና መከራን ሳትቀምስ ጀነትን የምታገኝ መሰለህን? አስታውስ! ጀነት
ለነዚያ መከራና ችግር ባጋጠማቸው ጊዜ እንዲህ ለሚሉት ናት፦
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺃَﺻَﺎﺑَﺘْﻬُﻢ ﻣُّﺼِﻴﺒَﺔٌ ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺇِﻧَّﺎ ﻟِﻠَّﻪِ ﻭَﺇِﻧَّﺎ ﺇِﻟَﻴْﻪِ ﺭَﺍﺟِﻌُﻮﻥَ
እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን
የሚሉትን (አብስር)፡፡
''ብልህ ሰው ከችግርና መከራ ትምህርት ይወስዳል፣ ነገሮች ቢከብዱም ጌታውን
ያመሰግናል።
ታላቁ የትዕግስት መምህር ነብያችን ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም ከፍ ባለ ድምፅ
እዲህ ነበር ያሉት፦ "አዋጅ! የአላህ ሸቀጥ እጅግ ውድ ናት፣ የአላህ ሸቀጥ
እርሷ ጀነት ናት። "
*እናም ችግርና መከራ ቢደራረብብህ አትዘን ተስፋ አትቁረጥም.... አላህ ምን
እዳዘጋጀልህ አታውቅምና ታጋሽና አመስጋኝም ሁን
ﻭَﻟَﺴَﻮْﻑَ ﻳُﻌْﻄِﻴﻚَ ﺭَﺑُّﻚَ ﻓَﺘَﺮْﺿَﻰٰ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
'' አላህ ከታጋሾች ጋር መሆኑን አትርሳ።
ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
አላህ ከታጋሾች ያድርገን።
@Strong_iman
"ሱጁድ አስ-ሰህው" የመርሳት ሱጁድ
ይነበብ ይነበብ ይነበብ
በኡስታዝ አቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነውክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ከሸሀደተይን ቀጥሎ የሚጠቀስ የአምልኮ ዘርፍ ነው፡፡ ሙስሊምን ከካፊር የሚለይ የእምነት ዘርፍ ነው፡፡ በቀን ውስጥ ቢያንስ አምስት ጊዜ አንድ ባሪያ ከጌታው አላህ ጋር የሚገናኝበት፣ ምስጋናና ውዳሴ የሚያቀርብበት፣ የግል ችግሮቹን የሚፈታበት፣ የወዲያኛውን ዓለም ስኬት የሚማጸንበት….ሚስጥራዊ ቁልፍ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም በሶላታችን ላይ ትኩረት ሰጥተን መስፈርቱንና ማእዘናቱን እንዲሁም ግዴታዎቹን አሟልተንና ጠብቀን ልንሰግድ ይገባናል፡፡ ያላወቅነውን ከሚያውቁት ጠይቀን የተማርነውን ላልደረሳቸው አካፍለን ኢስላማዊ ግዳጃችንን ልንወጣ ይገባል፡፡
ለዛሬ የተወሰነ ልላችሁ ያሰብኩት ብዙ ጊዜ በሶላታችን ውስጥ(በተለይ በግል ስንሰግድ) በመጨመርና በመቀነስ እንዲሁም በመጠራጠር ለሚፈጠሩ ችግሮች በአላህ ፈቃድ ሸሪዓዊ እልባትን ከዑለሞች ማእድ በመውሰድ እንካችሁ ማለትን ነው፡፡
"ሱጁድ አስ-ሰህው" ማለት፡- አንድ ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ በመርሳቱ ምክንያት የተከሰተውን ክፍተት ለመሙላት መጨረሻ ላይ የሚሰግዳቸው ሁለት ሱጁዶች ማለት ነው፡፡ አንድን ሙስሊም ሰጋጅ ለ"ሱጁድ አስ-ሰህው" የሚዳርጉት ምክንያቶች ሶስት ናቸው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. መጨመር
ለ. መቀነስ
ሐ. መጠራጠር
1) መጨመር፡-
ይህ ማለት አንድ ሙስሊም ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ ሩኩዕን፣ሱጁድን፣ቂያምን ወይም መቀመጥን ከታዘዘው በላይ ማምጣት ማለት ነው፡፡ ይህን ድርጊት የሚፈጽመው ሆን ብሎና አውቆ ከሆነ ሶላቱ ይፈርሳል፡፡ ረስቶና ዘንግቶ ከሆነ ግን መጨረሻ ላይ ካስታወሰ በ"ሱጁድ አስ-ሰህው" ይጠግነዋል፡፡ ሶላቱም አይፈርስበትም፡፡ ጭማሬውን በቅርብ ካስታወሰውና ብዙም ሳይርቅ(ወደ ሌላ ረከዓዎች) ትዝ ካለው፡ ወደዛው ቦታ በመመለስ ከተሳሳተበት ቦታ በመቀጠል ሶላቱን ይፈጽምና መጨረሻ ላይ ለስህተቱ "ሱጁድ አስ-ሰህው" ይወርዳል፡፡
ምሳሌ፡-
ሶላተ-ዙህርን እየሰገድኩ ነው፡፡ አራት ረከዓህ የነበረውን አምስት አድርጌ ሰገድኩ፡፡ ይህን አምስተኛውን የጨመርኩትን ረከዓህ ተሸሁድ ላይ ሆኜ ትዝ አለኝ፡፡ በዚህ ጊዜ የምወስደው እርምጃ ተሸሁዴን አጠናቅቄ ካሰላመትኩ በኋላ ተመልሼ እዛው ባለሁበት ስፍራ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና ተሸሁድ ሳልቀመጥና አት-ተሕያቱ በድጋሚ ሳልቀራ አሰላምታለሁ፡፡
ግን ተጨማሪውን አምስተኛውን ረከዓህ ያስታወስኩት በቅርብ ርቀት እዛው በቆምኩበት ቦታ ከሆነ፡ መቆሙን ትቼ ወደ ተሸሁዴ በመመለስ እቀመጣለሁ፡፡ ከዛም አት-ተሒያቱን ቀርቼ እንደጨረስኩ አሰላምትና በድጋሚ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና አሰላምታለሁ፡፡
ለዚህ አፈጻጸም ማስረጃውም ቀጥሎ ያለው ሐዲሥ ነው፡-
ﻋَﻦْ ﻋَﺒْﺪِ ﺍﻟﻠﻪِ ﺑْﻦِ ﻣَﺴْﻌُﻮﺩٍ، « ﺃَﻥَّ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲَّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺧَﻤْﺴًﺎ » ، ﻓَﻠَﻤَّﺎ ﺳَﻠَّﻢَ ﻗِﻴﻞَ ﻟَﻪُ ﺃَﺯِﻳﺪَ ﻓِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻗَﺎﻝَ : « ﻭَﻣَﺎ ﺫَﺍﻙَ؟ » ﻗَﺎﻟُﻮﺍ : ﺻَﻠَّﻴْﺖَ ﺧَﻤْﺴًﺎ، « ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﺳَﺠْﺪَﺗَﻴْﻦِ » ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ .
ዐብዱላሁ ኢብኒ-መስዑድ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ዙህርን አምስት ረከዓህ ሰገዱ፡፡ ባሰላመቱም ጊዜ፡- ‹‹በሶላት የተጨመረ(አዲስ ትእዛዝ) አለን?›› ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- ‹‹ምን ተፈጠረ?›› ሲሉ፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹አምስት ረከዓህ ሰገዱ እኮ!›› አሏቸው፡፡ መልክተኛውም ሁለት ጊዜ ሱጁድ ወረዱ" (ሙስሊም 1309፣ አሕመድ 4237፣ ቲርሚዚይ 392)፡፡
ሌላው ሶላቴን ከመፈጸሜና ከማጠናቀቄ በፊት ያሰላመትኩ ከሆነ ደግሞ ህጉ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
ይህን ተግባር የፈጸምኩት ሆን ብዬ አውቄ ከሆነ ሶላቴ ይፈርሳል፡፡ ነገር ግን ረስቼ ከሆነና ብዙም ሳልርቅ በቅርቡ ካስታወስኩ የቀረውን ረከዓህ በመስገድ እሞላውና አሰላምቼ ከዛም ለተፈጸመው ስህተት ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ አሰላምታለሁ፡፡ ያ ሳይሆን ቀርቶ ያስታወስኩት በሌላ ስራ ገብቼ ከቆየሁ በኋላ ከሆነ ግን ሶላቱን በድጋሚ ነው እንደ አዲስ መስገድ ያለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ቀጣዩን ማስረጃ እንመልከት፡-
ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻰ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ ﺻَﻠَّﻰ ﺑِﻨَﺎ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ، ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻗَﺎﻡَ ﺇِﻟَﻰ ﺧَﺸَﺒَﺔٍ ﻓِﻰ ﻣُﻘَﺪَّﻡِ ﺍﻟْﻤَﺴْﺠِﺪِ ، ﻭَﻭَﺿَﻊَ ﻳَﺪَﻩُ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ، ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﻳَﻮْﻣَﺌِﺬٍ ﺃَﺑُﻮ ﺑَﻜْﺮٍ ﻭَﻋُﻤَﺮُ ، ﻓَﻬَﺎﺑَﺎ ﺃَﻥْ ﻳُﻜَﻠِّﻤَﺎﻩُ ، ﻭَﺧَﺮَﺝَ ﺳَﺮَﻋَﺎﻥُ ﺍﻟﻨَّﺎﺱِ ﻓَﻘَﺎﻟُﻮﺍ ﻗَﺼُﺮَﺕِ ﺍﻟﺼَّﻼَﺓُ . ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﺭَﺟُﻞٌ ﻛَﺎﻥَ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﻳَﺪْﻋُﻮﻩُ ﺫَﺍ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ ﻓَﻘَﺎﻝَ ﻳَﺎ ﻧَﺒِﻰَّ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺃَﻧَﺴِﻴﺖَ ﺃَﻡْ ﻗَﺼُﺮَﺕْ . ﻓَﻘَﺎﻝَ « ﻟَﻢْ ﺃَﻧْﺲَ ﻭَﻟَﻢْ ﺗَﻘْﺼُﺮْ » . ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺑَﻞْ ﻧَﺴِﻴﺖَ ﻳَﺎ ﺭَﺳُﻮﻝَ ﺍﻟﻠَّﻪِ . ﻗَﺎﻝَ « ﺻَﺪَﻕَ ﺫُﻭ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ » . ﻓَﻘَﺎﻡَ ﻓَﺼَﻠَّﻰ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻛَﺒَّﺮَ ، ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ ، ﺛُﻢَّ ﻭَﺿَﻊَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ . ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዙህርን በሁለት ረከዓህ አሰገዱ፡፡ ከዚያም አሰላመቱና ወደ መስጂዱ መግቢያ ላይ ወዳለው እንጨት በመሄድ እጃቸውን አሳረፉበት፡፡ ከሶሐቦችም አቡ-በከር እና ዑመር(ረዲየላሁ ዐንሁማ) ነበሩ፡፡ እሳቸውን ለማናገር ግን ከአክብሮት የተነሳ ፈሩ፡፡ ከሶሐቦቹም የሚቸኩሉ የነበሩት ወጡና ‹‹ሶላት ተቀነሰችን?›› ብለው ጠየቁ፡፡ የአላህ ነቢይ ዘል-የደይን ብለው ይጠሩት የነበረው ሶሐባም እንዲህ አላቸው፡- ‹‹የአላህ ነቢይ ሆይ! ረስተው ነውን ወይስ ተቀንሶ?›› እሳቸውም፡- ‹‹አልረሳሁም አልተቀነሰምም›› አሉት፡፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹እንዴታ! ረስተዋል እንጂ የአላህ መልክተኛ!›› አሏቸው፡፡ እሳቸውም፡- ‹‹ዙል-የደይን እውነት ተናገረ!›› አሉና በመቆም ሁለት ረከዓህ ሰገዱ ከዛም አሰላመቱ፡፡ ከዛም ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ ሶላታቸውን ጨረሱ" (ቡኻሪይ 6051)፡፡
እዚህ ላይ የማእሙሞች(ተከታዮች) ጉዳይ ይነሳል፡፡ እሱም ከመጀመሪያው ከኢማሙ ኋላ ያልነበሩ ረከዓህ አምልጧቸው የደረሱ ሰዎች ኢማሙ በሚያሰላምት ጊዜ እነሱ የቀራቸውን ረከዓህ ለመሙላት መነሳታቸው የታወቀ ነው፡፡ ታ
ይነበብ ይነበብ ይነበብ
በኡስታዝ አቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነውክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ከሸሀደተይን ቀጥሎ የሚጠቀስ የአምልኮ ዘርፍ ነው፡፡ ሙስሊምን ከካፊር የሚለይ የእምነት ዘርፍ ነው፡፡ በቀን ውስጥ ቢያንስ አምስት ጊዜ አንድ ባሪያ ከጌታው አላህ ጋር የሚገናኝበት፣ ምስጋናና ውዳሴ የሚያቀርብበት፣ የግል ችግሮቹን የሚፈታበት፣ የወዲያኛውን ዓለም ስኬት የሚማጸንበት….ሚስጥራዊ ቁልፍ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም በሶላታችን ላይ ትኩረት ሰጥተን መስፈርቱንና ማእዘናቱን እንዲሁም ግዴታዎቹን አሟልተንና ጠብቀን ልንሰግድ ይገባናል፡፡ ያላወቅነውን ከሚያውቁት ጠይቀን የተማርነውን ላልደረሳቸው አካፍለን ኢስላማዊ ግዳጃችንን ልንወጣ ይገባል፡፡
ለዛሬ የተወሰነ ልላችሁ ያሰብኩት ብዙ ጊዜ በሶላታችን ውስጥ(በተለይ በግል ስንሰግድ) በመጨመርና በመቀነስ እንዲሁም በመጠራጠር ለሚፈጠሩ ችግሮች በአላህ ፈቃድ ሸሪዓዊ እልባትን ከዑለሞች ማእድ በመውሰድ እንካችሁ ማለትን ነው፡፡
"ሱጁድ አስ-ሰህው" ማለት፡- አንድ ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ በመርሳቱ ምክንያት የተከሰተውን ክፍተት ለመሙላት መጨረሻ ላይ የሚሰግዳቸው ሁለት ሱጁዶች ማለት ነው፡፡ አንድን ሙስሊም ሰጋጅ ለ"ሱጁድ አስ-ሰህው" የሚዳርጉት ምክንያቶች ሶስት ናቸው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. መጨመር
ለ. መቀነስ
ሐ. መጠራጠር
1) መጨመር፡-
ይህ ማለት አንድ ሙስሊም ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ ሩኩዕን፣ሱጁድን፣ቂያምን ወይም መቀመጥን ከታዘዘው በላይ ማምጣት ማለት ነው፡፡ ይህን ድርጊት የሚፈጽመው ሆን ብሎና አውቆ ከሆነ ሶላቱ ይፈርሳል፡፡ ረስቶና ዘንግቶ ከሆነ ግን መጨረሻ ላይ ካስታወሰ በ"ሱጁድ አስ-ሰህው" ይጠግነዋል፡፡ ሶላቱም አይፈርስበትም፡፡ ጭማሬውን በቅርብ ካስታወሰውና ብዙም ሳይርቅ(ወደ ሌላ ረከዓዎች) ትዝ ካለው፡ ወደዛው ቦታ በመመለስ ከተሳሳተበት ቦታ በመቀጠል ሶላቱን ይፈጽምና መጨረሻ ላይ ለስህተቱ "ሱጁድ አስ-ሰህው" ይወርዳል፡፡
ምሳሌ፡-
ሶላተ-ዙህርን እየሰገድኩ ነው፡፡ አራት ረከዓህ የነበረውን አምስት አድርጌ ሰገድኩ፡፡ ይህን አምስተኛውን የጨመርኩትን ረከዓህ ተሸሁድ ላይ ሆኜ ትዝ አለኝ፡፡ በዚህ ጊዜ የምወስደው እርምጃ ተሸሁዴን አጠናቅቄ ካሰላመትኩ በኋላ ተመልሼ እዛው ባለሁበት ስፍራ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና ተሸሁድ ሳልቀመጥና አት-ተሕያቱ በድጋሚ ሳልቀራ አሰላምታለሁ፡፡
ግን ተጨማሪውን አምስተኛውን ረከዓህ ያስታወስኩት በቅርብ ርቀት እዛው በቆምኩበት ቦታ ከሆነ፡ መቆሙን ትቼ ወደ ተሸሁዴ በመመለስ እቀመጣለሁ፡፡ ከዛም አት-ተሒያቱን ቀርቼ እንደጨረስኩ አሰላምትና በድጋሚ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና አሰላምታለሁ፡፡
ለዚህ አፈጻጸም ማስረጃውም ቀጥሎ ያለው ሐዲሥ ነው፡-
ﻋَﻦْ ﻋَﺒْﺪِ ﺍﻟﻠﻪِ ﺑْﻦِ ﻣَﺴْﻌُﻮﺩٍ، « ﺃَﻥَّ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲَّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺧَﻤْﺴًﺎ » ، ﻓَﻠَﻤَّﺎ ﺳَﻠَّﻢَ ﻗِﻴﻞَ ﻟَﻪُ ﺃَﺯِﻳﺪَ ﻓِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻗَﺎﻝَ : « ﻭَﻣَﺎ ﺫَﺍﻙَ؟ » ﻗَﺎﻟُﻮﺍ : ﺻَﻠَّﻴْﺖَ ﺧَﻤْﺴًﺎ، « ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﺳَﺠْﺪَﺗَﻴْﻦِ » ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ .
ዐብዱላሁ ኢብኒ-መስዑድ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ዙህርን አምስት ረከዓህ ሰገዱ፡፡ ባሰላመቱም ጊዜ፡- ‹‹በሶላት የተጨመረ(አዲስ ትእዛዝ) አለን?›› ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- ‹‹ምን ተፈጠረ?›› ሲሉ፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹አምስት ረከዓህ ሰገዱ እኮ!›› አሏቸው፡፡ መልክተኛውም ሁለት ጊዜ ሱጁድ ወረዱ" (ሙስሊም 1309፣ አሕመድ 4237፣ ቲርሚዚይ 392)፡፡
ሌላው ሶላቴን ከመፈጸሜና ከማጠናቀቄ በፊት ያሰላመትኩ ከሆነ ደግሞ ህጉ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
ይህን ተግባር የፈጸምኩት ሆን ብዬ አውቄ ከሆነ ሶላቴ ይፈርሳል፡፡ ነገር ግን ረስቼ ከሆነና ብዙም ሳልርቅ በቅርቡ ካስታወስኩ የቀረውን ረከዓህ በመስገድ እሞላውና አሰላምቼ ከዛም ለተፈጸመው ስህተት ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ አሰላምታለሁ፡፡ ያ ሳይሆን ቀርቶ ያስታወስኩት በሌላ ስራ ገብቼ ከቆየሁ በኋላ ከሆነ ግን ሶላቱን በድጋሚ ነው እንደ አዲስ መስገድ ያለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ቀጣዩን ማስረጃ እንመልከት፡-
ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻰ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ ﺻَﻠَّﻰ ﺑِﻨَﺎ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ، ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻗَﺎﻡَ ﺇِﻟَﻰ ﺧَﺸَﺒَﺔٍ ﻓِﻰ ﻣُﻘَﺪَّﻡِ ﺍﻟْﻤَﺴْﺠِﺪِ ، ﻭَﻭَﺿَﻊَ ﻳَﺪَﻩُ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ، ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﻳَﻮْﻣَﺌِﺬٍ ﺃَﺑُﻮ ﺑَﻜْﺮٍ ﻭَﻋُﻤَﺮُ ، ﻓَﻬَﺎﺑَﺎ ﺃَﻥْ ﻳُﻜَﻠِّﻤَﺎﻩُ ، ﻭَﺧَﺮَﺝَ ﺳَﺮَﻋَﺎﻥُ ﺍﻟﻨَّﺎﺱِ ﻓَﻘَﺎﻟُﻮﺍ ﻗَﺼُﺮَﺕِ ﺍﻟﺼَّﻼَﺓُ . ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﺭَﺟُﻞٌ ﻛَﺎﻥَ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﻳَﺪْﻋُﻮﻩُ ﺫَﺍ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ ﻓَﻘَﺎﻝَ ﻳَﺎ ﻧَﺒِﻰَّ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺃَﻧَﺴِﻴﺖَ ﺃَﻡْ ﻗَﺼُﺮَﺕْ . ﻓَﻘَﺎﻝَ « ﻟَﻢْ ﺃَﻧْﺲَ ﻭَﻟَﻢْ ﺗَﻘْﺼُﺮْ » . ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺑَﻞْ ﻧَﺴِﻴﺖَ ﻳَﺎ ﺭَﺳُﻮﻝَ ﺍﻟﻠَّﻪِ . ﻗَﺎﻝَ « ﺻَﺪَﻕَ ﺫُﻭ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ » . ﻓَﻘَﺎﻡَ ﻓَﺼَﻠَّﻰ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻛَﺒَّﺮَ ، ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ ، ﺛُﻢَّ ﻭَﺿَﻊَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ . ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዙህርን በሁለት ረከዓህ አሰገዱ፡፡ ከዚያም አሰላመቱና ወደ መስጂዱ መግቢያ ላይ ወዳለው እንጨት በመሄድ እጃቸውን አሳረፉበት፡፡ ከሶሐቦችም አቡ-በከር እና ዑመር(ረዲየላሁ ዐንሁማ) ነበሩ፡፡ እሳቸውን ለማናገር ግን ከአክብሮት የተነሳ ፈሩ፡፡ ከሶሐቦቹም የሚቸኩሉ የነበሩት ወጡና ‹‹ሶላት ተቀነሰችን?›› ብለው ጠየቁ፡፡ የአላህ ነቢይ ዘል-የደይን ብለው ይጠሩት የነበረው ሶሐባም እንዲህ አላቸው፡- ‹‹የአላህ ነቢይ ሆይ! ረስተው ነውን ወይስ ተቀንሶ?›› እሳቸውም፡- ‹‹አልረሳሁም አልተቀነሰምም›› አሉት፡፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹እንዴታ! ረስተዋል እንጂ የአላህ መልክተኛ!›› አሏቸው፡፡ እሳቸውም፡- ‹‹ዙል-የደይን እውነት ተናገረ!›› አሉና በመቆም ሁለት ረከዓህ ሰገዱ ከዛም አሰላመቱ፡፡ ከዛም ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ ሶላታቸውን ጨረሱ" (ቡኻሪይ 6051)፡፡
እዚህ ላይ የማእሙሞች(ተከታዮች) ጉዳይ ይነሳል፡፡ እሱም ከመጀመሪያው ከኢማሙ ኋላ ያልነበሩ ረከዓህ አምልጧቸው የደረሱ ሰዎች ኢማሙ በሚያሰላምት ጊዜ እነሱ የቀራቸውን ረከዓህ ለመሙላት መነሳታቸው የታወቀ ነው፡፡ ታ
የሽርክ መፈጠር ምክንያት፦
ሼር ማድረግ አይዘንጉ
ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ልጆች ውስጥ ሽርክ የተፈፀመበት ምክንያት ደጋግ
ባሮችን
በማወደስና በማሞካሸት ወሰንን በመተላለፍ ነበር፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
ﻭَﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﺁﻟِﻬَﺘَﻜُﻢْ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﻭَﺩًّﺍ ﻭَﻟَﺎ ﺳُﻮَﺍﻋًﺎ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻐُﻮﺙَ ﻭَﻳَﻌُﻮﻕَ ﻭَﻧَﺴْﺮًﺍ ٧١ : ٢٣ ] ]
ﻭَﻗَﺪْ ﺃَﺿَﻠُّﻮﺍ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ۖ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺰِﺩِ ﺍﻟﻈَّﺎﻟِﻤِﻴﻦَ ﺇِﻟَّﺎ ﺿَﻠَﺎﻟًﺎ [ ٧١ : ٢٤ ]
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም
ነስርንም አትተው፡፡ በእርግጥም ብዙዎችን አሳሳቱ፡፡ ከሓዲዎችንም ጥመትን እንጅ
ሌላን አትጨምርላቸው» (አለ)፡፡ (ኑህ 23-24)
እነዚህ በኑህ ዘመን የነበሩ የመልካም ሰዎች ስሞች ነበሩ፡፡ ሲሞቱ ለማስታወስ
እንዳይረሱ በምስላለቸው ሀውልቶች ተገንብቶላቸው በስሞቻቸው ተሰየሙ፡፡ የዚህ
ተግባር መጨረሻ ግን እነርሱን ማምለክ ሆነ፡፡
ይህን ታሪክ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ እንዲህ በማለት ይተርካሉ:-
‹‹የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ ጣዖታት ከጊዜ በኋላ ወደ ዓረብ ምድር ገቡ፡፡
“ወድ ” ደውመተል ጀንደል ውስጥ ላሉ ለከልብ ጐሳዎች፣
“ ሱዋዕ ” ለሑዘይል ጐሳ፣
“ የጉስ ” መጀመሪያ ለሙራድ ጐሳ ከዚያ ለበኒ ጉጠይፍ ፣
“ የዑቅ ” ለሑምዳንና
“ ነስር” ደግሞ ለዚል ኪላዐህ ቤተሰቦች ለሂምየር ሆኑ፡፡
እነዚህ የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ የመልካም ሰዎች ስም ነበሩ፡፡ እነዚህ ሲሞቱ
ሸይጧን ለህዝቦቻቸው በቦታቸው ላይ ሀውልት እንዲተከልና በስሞቻቸው
እንዲሰየሙ በመከራቸው መሰረት ፈፀሙት ከተገነቡ በኋላ ግን ለተወሰኑ
ጊዜያቶች አይመለኩም ነበር፡፡ ነገር ግን የታሪኩ እውቀት ሲወገድ ይመለኩ
ጀመር፡፡›› (ቡኻሪ ዘግበውታል)
ኢብኑ ጀሪር አጠበሪም ሙሀመድ ኢብን ቀይስን ጠቅሰው በዚህ አንቀፅ ዙሪያ
እንዲህ ይላሉ፡-
‹‹አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ›› ‹‹እነዚህ ሰዎች ደጋግ ባሮች ስለነበሩ
ሰዎች አርዐያ ያደርጓቸው ነበርና በሚሞቱ ጊዜ ሲመሩባቸው የነበሩ ሰዎች
ምስላቸውን ብንቀርፅ እነሱን እያስታወስን ዒባዳችን ላይ እንጠነክራለን በሚል
ሀሳብ ቀረጿቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሞተው ሌሎች ሲተኩ ግን ሸይጧን በስውር
ገብቶ ከዚህ በፊት የነበሩ ሰዎች የሚያመልኳቸውና ዝናብም ሲጠፋ
የሚማፀኗቸው እንደነበሩ አድርጐ በሀሰት መከራቸው እነሱም
አመለኳቸው፡፡›› (ተፍሲር አጠበሪ 12\254)
እነዚህ ሰዎች የፈፀሙት ሁለት አደጋዎችን በማጣመር ነበር፡-
አንደኛ፡- ቀብር ዘንድ በማክበር መቀመጥ::
ሁለተኛ፡- ምስላቸውን ቀርፆ ሲቀመጡበት በነበረበት ቦታ ላይ መትከል፡፡ በዚህ
ሳቢያ በሰዎች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽርክ ተከሰተ፡፡ እነዚህ ሁለት ነገሮች
በየትኛውም ዘመንና ቦታ ላይ ትልቅ የሽርክ መንስኤ ናቸው፡፡
አውቀንም ሆነ ሳናወቅ በአላህ ላይ ከማጋራት አረህማን ይጠብቀን
ሼር ማድረግ አይዘንጉ
ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ልጆች ውስጥ ሽርክ የተፈፀመበት ምክንያት ደጋግ
ባሮችን
በማወደስና በማሞካሸት ወሰንን በመተላለፍ ነበር፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
ﻭَﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﺁﻟِﻬَﺘَﻜُﻢْ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﻭَﺩًّﺍ ﻭَﻟَﺎ ﺳُﻮَﺍﻋًﺎ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻐُﻮﺙَ ﻭَﻳَﻌُﻮﻕَ ﻭَﻧَﺴْﺮًﺍ ٧١ : ٢٣ ] ]
ﻭَﻗَﺪْ ﺃَﺿَﻠُّﻮﺍ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ۖ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺰِﺩِ ﺍﻟﻈَّﺎﻟِﻤِﻴﻦَ ﺇِﻟَّﺎ ﺿَﻠَﺎﻟًﺎ [ ٧١ : ٢٤ ]
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም
ነስርንም አትተው፡፡ በእርግጥም ብዙዎችን አሳሳቱ፡፡ ከሓዲዎችንም ጥመትን እንጅ
ሌላን አትጨምርላቸው» (አለ)፡፡ (ኑህ 23-24)
እነዚህ በኑህ ዘመን የነበሩ የመልካም ሰዎች ስሞች ነበሩ፡፡ ሲሞቱ ለማስታወስ
እንዳይረሱ በምስላለቸው ሀውልቶች ተገንብቶላቸው በስሞቻቸው ተሰየሙ፡፡ የዚህ
ተግባር መጨረሻ ግን እነርሱን ማምለክ ሆነ፡፡
ይህን ታሪክ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ እንዲህ በማለት ይተርካሉ:-
‹‹የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ ጣዖታት ከጊዜ በኋላ ወደ ዓረብ ምድር ገቡ፡፡
“ወድ ” ደውመተል ጀንደል ውስጥ ላሉ ለከልብ ጐሳዎች፣
“ ሱዋዕ ” ለሑዘይል ጐሳ፣
“ የጉስ ” መጀመሪያ ለሙራድ ጐሳ ከዚያ ለበኒ ጉጠይፍ ፣
“ የዑቅ ” ለሑምዳንና
“ ነስር” ደግሞ ለዚል ኪላዐህ ቤተሰቦች ለሂምየር ሆኑ፡፡
እነዚህ የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ የመልካም ሰዎች ስም ነበሩ፡፡ እነዚህ ሲሞቱ
ሸይጧን ለህዝቦቻቸው በቦታቸው ላይ ሀውልት እንዲተከልና በስሞቻቸው
እንዲሰየሙ በመከራቸው መሰረት ፈፀሙት ከተገነቡ በኋላ ግን ለተወሰኑ
ጊዜያቶች አይመለኩም ነበር፡፡ ነገር ግን የታሪኩ እውቀት ሲወገድ ይመለኩ
ጀመር፡፡›› (ቡኻሪ ዘግበውታል)
ኢብኑ ጀሪር አጠበሪም ሙሀመድ ኢብን ቀይስን ጠቅሰው በዚህ አንቀፅ ዙሪያ
እንዲህ ይላሉ፡-
‹‹አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ›› ‹‹እነዚህ ሰዎች ደጋግ ባሮች ስለነበሩ
ሰዎች አርዐያ ያደርጓቸው ነበርና በሚሞቱ ጊዜ ሲመሩባቸው የነበሩ ሰዎች
ምስላቸውን ብንቀርፅ እነሱን እያስታወስን ዒባዳችን ላይ እንጠነክራለን በሚል
ሀሳብ ቀረጿቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሞተው ሌሎች ሲተኩ ግን ሸይጧን በስውር
ገብቶ ከዚህ በፊት የነበሩ ሰዎች የሚያመልኳቸውና ዝናብም ሲጠፋ
የሚማፀኗቸው እንደነበሩ አድርጐ በሀሰት መከራቸው እነሱም
አመለኳቸው፡፡›› (ተፍሲር አጠበሪ 12\254)
እነዚህ ሰዎች የፈፀሙት ሁለት አደጋዎችን በማጣመር ነበር፡-
አንደኛ፡- ቀብር ዘንድ በማክበር መቀመጥ::
ሁለተኛ፡- ምስላቸውን ቀርፆ ሲቀመጡበት በነበረበት ቦታ ላይ መትከል፡፡ በዚህ
ሳቢያ በሰዎች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽርክ ተከሰተ፡፡ እነዚህ ሁለት ነገሮች
በየትኛውም ዘመንና ቦታ ላይ ትልቅ የሽርክ መንስኤ ናቸው፡፡
አውቀንም ሆነ ሳናወቅ በአላህ ላይ ከማጋራት አረህማን ይጠብቀን
የድለላ ስራ በኢስላም
ፈትዋ ቁጥር : 363
# ጥያቄ ↶
ድለላ በሸሪዓችን እንዴት ይታያል ፣ በድለላ የተገኘ ገንዘብስ ሀላል ነውን
# መልስ ↶
# ድለላ ማለት ቀጥታ አማረኛ ቃሉን ስናይ መጠቆም ማለት ሲሆን ፣ ገዢን
ወደ ሻጭ ወይም ሻጭን ወደ ገዢ #የሚጠቁም ማለት ነው። በአጭሩ ደላላ
ማለት ሻጭና ገዥን # የሚያገናኝና ግብይት እንዲፈፀም በመካከል #የሚገባ
አካል ነው። ታዲያ አንዳንድ ሰዎች አገዛዝም ሆነ አሻሻጥ # ስለማይችሉ ፣ ወይም
ገዥንም ሆነ ሻጭን ለማፈላለግ ጊዜ #ስለሌላቸው ወይም በሌላ ምክንያት ብዙ
ጊዜ ደላላ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ በመነሳት ድለላ ለሁላቸውም አካል # የሚጠቅም ስራ በመሆኑ
በሸሪዓችን የሚከለከል # አይደለም ። ይህም በመሆኑ ከዚህ የሚገኝም ገንዘብ
# ሀላል እንጅ ሀራም አይሆንም። ባይሆን ይህ ደላላ #ታማኝ_ግልፅና_ፍትሀዊ
ሊሆን እንጅ በተቃራኒው # አታላይ ፣ አጭበርባሪና ነውርን # የሚደብቅ ብሎም
ከሁለት አንዱ ላይ # በደልን የሚፈፅም መሆን የለበትም።
•┈┈•◈◉❒ ❒◉◈•┈┈•
# ምንጭ ↶
አልመውሱዓቱል ፊቅሂያህ ፣ 10/151
ፈትዋ ቁጥር : 363
# ጥያቄ ↶
ድለላ በሸሪዓችን እንዴት ይታያል ፣ በድለላ የተገኘ ገንዘብስ ሀላል ነውን
# መልስ ↶
# ድለላ ማለት ቀጥታ አማረኛ ቃሉን ስናይ መጠቆም ማለት ሲሆን ፣ ገዢን
ወደ ሻጭ ወይም ሻጭን ወደ ገዢ #የሚጠቁም ማለት ነው። በአጭሩ ደላላ
ማለት ሻጭና ገዥን # የሚያገናኝና ግብይት እንዲፈፀም በመካከል #የሚገባ
አካል ነው። ታዲያ አንዳንድ ሰዎች አገዛዝም ሆነ አሻሻጥ # ስለማይችሉ ፣ ወይም
ገዥንም ሆነ ሻጭን ለማፈላለግ ጊዜ #ስለሌላቸው ወይም በሌላ ምክንያት ብዙ
ጊዜ ደላላ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ በመነሳት ድለላ ለሁላቸውም አካል # የሚጠቅም ስራ በመሆኑ
በሸሪዓችን የሚከለከል # አይደለም ። ይህም በመሆኑ ከዚህ የሚገኝም ገንዘብ
# ሀላል እንጅ ሀራም አይሆንም። ባይሆን ይህ ደላላ #ታማኝ_ግልፅና_ፍትሀዊ
ሊሆን እንጅ በተቃራኒው # አታላይ ፣ አጭበርባሪና ነውርን # የሚደብቅ ብሎም
ከሁለት አንዱ ላይ # በደልን የሚፈፅም መሆን የለበትም።
•┈┈•◈◉❒ ❒◉◈•┈┈•
# ምንጭ ↶
አልመውሱዓቱል ፊቅሂያህ ፣ 10/151
የአላህ መልክተኛ ( ﷺ ) እንዲህ አሉ፡- "በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው
መልካም ነገርን ይናገር ወይም ዝም ይበል፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ
ሰው ጎረቤቱን ያክብር፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን
ያክብር" (ቡኻሪና ሙስሊም) ዘግበውታል፡፡
መልካም ነገርን ይናገር ወይም ዝም ይበል፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ
ሰው ጎረቤቱን ያክብር፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን
ያክብር" (ቡኻሪና ሙስሊም) ዘግበውታል፡፡
#ሀላሉን___ድፈረው !!!
እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ
ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ
ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት
የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት
በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን
ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን
በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር
ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር
ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር
ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር
ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ
አስመሰልከው እኮ ጦርነት ዘመቻ
አብሽር ወንድምዬ በአላህ ተመካ
ሀላል ሀላሉ ነው ያለበት በረካ
ጣጣውን አታብዛው
ቀለል አድርገህ ያዘው
እስከ መቸ ድረስ በምኞት መዋተት
እውነታው ጋር ደርሶ ወደኋላ ማለት
ካልተፈቀደው ላይ ዓይንህን ስበረው
ከዚያም ጨክንና ሀላሉን ድፈረው!!!
እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ
ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ
ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት
የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት
በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን
ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን
በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር
ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር
ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር
ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር
ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ
አስመሰልከው እኮ ጦርነት ዘመቻ
አብሽር ወንድምዬ በአላህ ተመካ
ሀላል ሀላሉ ነው ያለበት በረካ
ጣጣውን አታብዛው
ቀለል አድርገህ ያዘው
እስከ መቸ ድረስ በምኞት መዋተት
እውነታው ጋር ደርሶ ወደኋላ ማለት
ካልተፈቀደው ላይ ዓይንህን ስበረው
ከዚያም ጨክንና ሀላሉን ድፈረው!!!
# አንድ_ቀን_ውዱ_ነቢያችን_ሙሐመድ_ ﷺ _አለቀሱ !
# ሶሀቦችም ☞ለምን ያለቅሳሉ ያረሱለላህ?
# ነብያችንም ﷺ ☞ወዳጆቼ ናፍቀውኝ
# ሶሀቦች ☞እኛ ወዳጆቾ አይደለንም እንዴ ያረሱለላህ?
# ነብያችን ﷺ ☞ አይ እናንተማ ጓደኞቼ ናችሁ !
# ወዳጆቼ ግን ከእኔ በኃላ የሚመጡ እኔን ሳያዩ በእኔ የሚያምኑ ህዝቦቼ ናቸው።
ያ ማለት ደግሞ እኔ፣ አንተ፣ አንቺ፣ በአጠቃላይ እኛን በመናፈቅ ነው ያለቀሱት።
"አንተን ለማወቅ የማይፈልግ ታዋቂ ሰው አድናቂ አትሁን ይልቁንስ አንተን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት ያለቀሱልህን ዝነኛ ነቢይ አድናቂ ሁን"ሰሉ አለ ነቢ
# ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱለሏህ
@strong_iman
# ሶሀቦችም ☞ለምን ያለቅሳሉ ያረሱለላህ?
# ነብያችንም ﷺ ☞ወዳጆቼ ናፍቀውኝ
# ሶሀቦች ☞እኛ ወዳጆቾ አይደለንም እንዴ ያረሱለላህ?
# ነብያችን ﷺ ☞ አይ እናንተማ ጓደኞቼ ናችሁ !
# ወዳጆቼ ግን ከእኔ በኃላ የሚመጡ እኔን ሳያዩ በእኔ የሚያምኑ ህዝቦቼ ናቸው።
ያ ማለት ደግሞ እኔ፣ አንተ፣ አንቺ፣ በአጠቃላይ እኛን በመናፈቅ ነው ያለቀሱት።
"አንተን ለማወቅ የማይፈልግ ታዋቂ ሰው አድናቂ አትሁን ይልቁንስ አንተን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት ያለቀሱልህን ዝነኛ ነቢይ አድናቂ ሁን"ሰሉ አለ ነቢ
# ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱለሏህ
@strong_iman
️ትንሺ ግጥም ስለ ተውሒድ!!
*,,,,,,,, ﻧﻈﻢ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ *
ቢሥሚላሂ ብየ ተውሒድን ልጀምር
ለማሥታወስ ያክል በግጥም ልደርድር!
️ለሙእሚኖች ሁሉ ለሴትም ለወንዱ
እስኪ ላሥታውሳችሁ ተውሒድን ተማሩ!
በአሏህ ማጋራት አስከፊ ወንጀል ነው
እስከ ዘላለሙ መኖሪያው እሳት ነው!
በሺርክ ተጨማልቆ ተውሒድን ችላ ያለ
የጌታውን መብት እጅግ ያጓደለ
በሺርክ ኮረፋት እራሡን ያዞረ
ተውሒድን በመተው ለሺርክ የታገለ
በዱኒያም ከሰረ እጅግ ተዋረደ
በአሔራም ከስሮ ጀሀነም ወረደ
ተውሒድን እንወቅ እንማር በደንቡ
ጌታችንን ነጥለን እናምልክ በወጉ
አምልኮ ፍራቻ ለአሏህ ብቻ ነው
ከዛ የተቀረው ሁሉም ኪሳራ ነው!
ተውሒድን እወቁ በደንብ ለይታችሁ
ተውሒድ ነውና የድናችን መሠረት
እሱን ያላወቀ መቸውም ቢህን አይገባም ከጀነት
ተውሒድ ኡሉህያ ሩብብያውን
ለዩና እወቁ አስማኡ ሲፋቱን
እናተ ሰወች ሆይ እወቁ ጌታችሁን
ሰውንም ጅንንም የፈጠረውም
ሊያመልኩት እንጅ ለሌላ አይደለም
እሱም ብሏልኮ በቁረአን አያ
ሰውንም ጅንንም ሊያመልኩኝ እንጅ አልፈጠርኩም
እናማ አምልኩት ለብቻ ነጥላችሁ
ከሺርካሺርክ ተግባር እጅግ እርቃችሁ
ቃጥባሬ ኑር ሁሴን ማለቱን ተውና
ቀጥ ብላችሁ ቁሙ በነብዩ ሱና
የሰው ልጆችና ጅኖች ምን ሆነዋል
አብዘሀኛወቹ አላማ ስተዋል
ሰባት ሰማያት እንድሁም ምድር
አላህ ፈጠራቸው አዚዙል ጀባር
የአርሹ ባለቤት የጠራ ጌታነው
በሱላይ ማጋራት የጀሀነም እራትነው
ተውሒድን ከያዙ ወድቀውም አይወድቁ
ጌታን በማምለክላይ ደስታን ያገኛሉ
ለጅኖች ማረዱ ይቅርም ስግደቱ
በአላህ ያሻረከ መጨረሻው ነው ከንቱ
ለጅኖች ማጎብደድ አይደለም ለሸኹ
በማንም ማጋራት መች ይፈቅዳል እሱ?
አምልኩኝ ብሎ አዞን ለብቻው ነጥለን
ታዳ ምን አሥፈለገ በሱላይ መደረብ?
ተው ጌታችሁን ፍሩ እሱንም ታዘዙ
ለብቻ ለዩና በአምልኮ ነጥሉ!?
አላህ አምላካችን ነው ለኛ አንድ
እርሱን የሚጋራ አይሆንም ከእኛ
ተውሒድ ምንጫችን ነው የድኑ መሠረት
ጌታን በማምለክላይ ለብቻ በመለየት!
ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ ﺩﻋﻮﺓ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ
ተውሒድ የሁሉም ነብያት የመጀመሪያ ጥሪያቸው ነው!
*,,,,,,,, ﻧﻈﻢ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ *
ቢሥሚላሂ ብየ ተውሒድን ልጀምር
ለማሥታወስ ያክል በግጥም ልደርድር!
️ለሙእሚኖች ሁሉ ለሴትም ለወንዱ
እስኪ ላሥታውሳችሁ ተውሒድን ተማሩ!
በአሏህ ማጋራት አስከፊ ወንጀል ነው
እስከ ዘላለሙ መኖሪያው እሳት ነው!
በሺርክ ተጨማልቆ ተውሒድን ችላ ያለ
የጌታውን መብት እጅግ ያጓደለ
በሺርክ ኮረፋት እራሡን ያዞረ
ተውሒድን በመተው ለሺርክ የታገለ
በዱኒያም ከሰረ እጅግ ተዋረደ
በአሔራም ከስሮ ጀሀነም ወረደ
ተውሒድን እንወቅ እንማር በደንቡ
ጌታችንን ነጥለን እናምልክ በወጉ
አምልኮ ፍራቻ ለአሏህ ብቻ ነው
ከዛ የተቀረው ሁሉም ኪሳራ ነው!
ተውሒድን እወቁ በደንብ ለይታችሁ
ተውሒድ ነውና የድናችን መሠረት
እሱን ያላወቀ መቸውም ቢህን አይገባም ከጀነት
ተውሒድ ኡሉህያ ሩብብያውን
ለዩና እወቁ አስማኡ ሲፋቱን
እናተ ሰወች ሆይ እወቁ ጌታችሁን
ሰውንም ጅንንም የፈጠረውም
ሊያመልኩት እንጅ ለሌላ አይደለም
እሱም ብሏልኮ በቁረአን አያ
ሰውንም ጅንንም ሊያመልኩኝ እንጅ አልፈጠርኩም
እናማ አምልኩት ለብቻ ነጥላችሁ
ከሺርካሺርክ ተግባር እጅግ እርቃችሁ
ቃጥባሬ ኑር ሁሴን ማለቱን ተውና
ቀጥ ብላችሁ ቁሙ በነብዩ ሱና
የሰው ልጆችና ጅኖች ምን ሆነዋል
አብዘሀኛወቹ አላማ ስተዋል
ሰባት ሰማያት እንድሁም ምድር
አላህ ፈጠራቸው አዚዙል ጀባር
የአርሹ ባለቤት የጠራ ጌታነው
በሱላይ ማጋራት የጀሀነም እራትነው
ተውሒድን ከያዙ ወድቀውም አይወድቁ
ጌታን በማምለክላይ ደስታን ያገኛሉ
ለጅኖች ማረዱ ይቅርም ስግደቱ
በአላህ ያሻረከ መጨረሻው ነው ከንቱ
ለጅኖች ማጎብደድ አይደለም ለሸኹ
በማንም ማጋራት መች ይፈቅዳል እሱ?
አምልኩኝ ብሎ አዞን ለብቻው ነጥለን
ታዳ ምን አሥፈለገ በሱላይ መደረብ?
ተው ጌታችሁን ፍሩ እሱንም ታዘዙ
ለብቻ ለዩና በአምልኮ ነጥሉ!?
አላህ አምላካችን ነው ለኛ አንድ
እርሱን የሚጋራ አይሆንም ከእኛ
ተውሒድ ምንጫችን ነው የድኑ መሠረት
ጌታን በማምለክላይ ለብቻ በመለየት!
ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ ﺩﻋﻮﺓ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ
ተውሒድ የሁሉም ነብያት የመጀመሪያ ጥሪያቸው ነው!
🛤በውስጥ መስመር የተላከልኝ ማስታወሻ
- ስሞት አላስብም፣ አልጨነቅም፣
- ገላዬ ፈራሽ ነውና ምን አሳሰበኝ
ሙስሊም ወንድሞቼ መደረግ ያለበትን ሁሉ ያደርጉልኛል፡፡
1- ልብሴን ያወልቃሉ፣
2- ያጥቡኛል፣
3- ይከፍኑኛል፣
4- ከቤቴ ይዘውኝ ይወጣሉ፣
5- ወደ አዲሱ ቤቴ (መቃብር) ይወስዱኛል፣
6- ብዙዎች ጀናዛዬን ለመሸኘት ይመጣሉ፣
7- እኔን ለመቅበር ሥራቸውንና ቀጠሯቸውን ሁሉ ትተው የሚመጡ አሉ፡፡
ቀጠሯቸ መካከል ምናልባት ላንዳፍታ እንኳን ስለኔ አስበው የማያውቁ ብዙ ናቸው፡፡
8- ቤተሰቦቼ እኔን ላለማስታወስ ያለኝን ነገር ሁሉ አውጥተው ይጥሉ ይሆናል፤ አሊያም በኔ ሥም ይመፀውቱ ይሆናል
- ቁልፎቼ 🔑🗝
- መጽሐፎቼ 📚
- ጫማዎቼ 👟
- ልብሦቼ 👖👔…..
በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሁኑ፡፡
- በመሞቴ ይህች ዱንያ ሐዘኗ አልበዛም፣ አለች አልፈረሠችም፣
- የዓለም 🌍 እንቅስቃሴም ላፍታ አልቆመም፣
- የኢኮኖሚው 💰 ቀውስም አልተፈጠረም፣
- በሥራ ቦታዬ ላይ ሰው ለመቅጠር ማስታወቂያ🧾 ይወጣል፣
- ንብረቴ 💸🏠🚘 የወራሾቼ ይሆናል፣ በትንሽ በትልቁም ኦዲት የምደረገው ግን እኔ ነኝ፣
- ስሞት መጀመሪያ ከኔ የሚገፈፈው ስሜ ነው፡፡ በሥሜ መጠራቴ ይቀራል፤
- ጀናዛው የታለ እባላለሁ፡፡ ጀናዛውን ዉሰዱ፣ አምጡ እንስገድበት፣ ጀናዛውን እንቅበር … ይባላል
- ሥልጣኔ፣ ከተከበረ ቤተሰብ መሆኔ፣ ጎሳዬ … ሁሉ ዋጋ ያጣል፤
ዱንያ ይህን ያህል ቀላልና ተራ ነገር ነች፤ የምንሄድበት ዓለም ግን አቤት ክብደቱ! ማስፈራቱ! …
በሕይወት ያለህ ወዳጄ ሆይ! በመሞትህ ሦስት ዓይነት ሐዘን አለ
1- የሚያውቁህ ዋ ያ ሚስኪን እኮ ሞተ! ይላሉ
2- ባልደረቦችህ ለሰዓታት አለያም ለቀናት ያዝኑና ወደ ሳቅና ጨዋታቸው ይመለሳሉ፣
3- ትልቁ ሐዘን ያለው ቤትህ ነው፣ ቤተሰብህ ጋ … ሁሌም ያስታውሱህ ይሆናል፣
የዱንያ ታሪክህ በዚህ መልኩ አበቃ ፤ የመጨረሻው ዓለም ታሪክህ ተጀመረ
ሁሉ ነገርህ ተወሰደ፣ ፈረሠ፣ አለፈ፣ ጠፋ!!!
1- መልክህ፣
2- ሀብትህ፣
4- ጤናህ፣
5- ልጅህ፣
6- ቪላህ፣
7- ዝናህ፣
8- ሚስትህ/ባልሽ
ካንተ ጋር ሥራህ ብቻ ቀረ
እውነተኛው ሕይወት ተጀመረ፡፡
እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ/ሽ
ለአኺራህ ምን አዘጋጀህ!! እስቲ በጥልቀት አስብ፡፡
እናም በርታ፣ በርቺ እህቴ
1- በግዴታዎች፣
2- በሱንና ነገሮች፣
3- በድብቅ መፅውት፣
4- መልካም ሥራ አብዛ፣
5- ሌሊት ተነስተህ ስገድ፣
ትድን ዘንድ ጠንክር፣ ይሳካልህ ዘንድ በርታ፡፡
መልካም ንግግር ምጽዋት ነው፡፡ ምንም የለኝም አትበል፡፡ ሌላ ነገር ብታጣ ይህችን በእጅህ የገባችውን ፅሑፍ መጽውት፣ ምንም ጉልበትና ጊዜ አይወስድብህምና አታመንታ፡፡
ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ሼር ሼር .....✔️
- ስሞት አላስብም፣ አልጨነቅም፣
- ገላዬ ፈራሽ ነውና ምን አሳሰበኝ
ሙስሊም ወንድሞቼ መደረግ ያለበትን ሁሉ ያደርጉልኛል፡፡
1- ልብሴን ያወልቃሉ፣
2- ያጥቡኛል፣
3- ይከፍኑኛል፣
4- ከቤቴ ይዘውኝ ይወጣሉ፣
5- ወደ አዲሱ ቤቴ (መቃብር) ይወስዱኛል፣
6- ብዙዎች ጀናዛዬን ለመሸኘት ይመጣሉ፣
7- እኔን ለመቅበር ሥራቸውንና ቀጠሯቸውን ሁሉ ትተው የሚመጡ አሉ፡፡
ቀጠሯቸ መካከል ምናልባት ላንዳፍታ እንኳን ስለኔ አስበው የማያውቁ ብዙ ናቸው፡፡
8- ቤተሰቦቼ እኔን ላለማስታወስ ያለኝን ነገር ሁሉ አውጥተው ይጥሉ ይሆናል፤ አሊያም በኔ ሥም ይመፀውቱ ይሆናል
- ቁልፎቼ 🔑🗝
- መጽሐፎቼ 📚
- ጫማዎቼ 👟
- ልብሦቼ 👖👔…..
በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሁኑ፡፡
- በመሞቴ ይህች ዱንያ ሐዘኗ አልበዛም፣ አለች አልፈረሠችም፣
- የዓለም 🌍 እንቅስቃሴም ላፍታ አልቆመም፣
- የኢኮኖሚው 💰 ቀውስም አልተፈጠረም፣
- በሥራ ቦታዬ ላይ ሰው ለመቅጠር ማስታወቂያ🧾 ይወጣል፣
- ንብረቴ 💸🏠🚘 የወራሾቼ ይሆናል፣ በትንሽ በትልቁም ኦዲት የምደረገው ግን እኔ ነኝ፣
- ስሞት መጀመሪያ ከኔ የሚገፈፈው ስሜ ነው፡፡ በሥሜ መጠራቴ ይቀራል፤
- ጀናዛው የታለ እባላለሁ፡፡ ጀናዛውን ዉሰዱ፣ አምጡ እንስገድበት፣ ጀናዛውን እንቅበር … ይባላል
- ሥልጣኔ፣ ከተከበረ ቤተሰብ መሆኔ፣ ጎሳዬ … ሁሉ ዋጋ ያጣል፤
ዱንያ ይህን ያህል ቀላልና ተራ ነገር ነች፤ የምንሄድበት ዓለም ግን አቤት ክብደቱ! ማስፈራቱ! …
በሕይወት ያለህ ወዳጄ ሆይ! በመሞትህ ሦስት ዓይነት ሐዘን አለ
1- የሚያውቁህ ዋ ያ ሚስኪን እኮ ሞተ! ይላሉ
2- ባልደረቦችህ ለሰዓታት አለያም ለቀናት ያዝኑና ወደ ሳቅና ጨዋታቸው ይመለሳሉ፣
3- ትልቁ ሐዘን ያለው ቤትህ ነው፣ ቤተሰብህ ጋ … ሁሌም ያስታውሱህ ይሆናል፣
የዱንያ ታሪክህ በዚህ መልኩ አበቃ ፤ የመጨረሻው ዓለም ታሪክህ ተጀመረ
ሁሉ ነገርህ ተወሰደ፣ ፈረሠ፣ አለፈ፣ ጠፋ!!!
1- መልክህ፣
2- ሀብትህ፣
4- ጤናህ፣
5- ልጅህ፣
6- ቪላህ፣
7- ዝናህ፣
8- ሚስትህ/ባልሽ
ካንተ ጋር ሥራህ ብቻ ቀረ
እውነተኛው ሕይወት ተጀመረ፡፡
እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ/ሽ
ለአኺራህ ምን አዘጋጀህ!! እስቲ በጥልቀት አስብ፡፡
እናም በርታ፣ በርቺ እህቴ
1- በግዴታዎች፣
2- በሱንና ነገሮች፣
3- በድብቅ መፅውት፣
4- መልካም ሥራ አብዛ፣
5- ሌሊት ተነስተህ ስገድ፣
ትድን ዘንድ ጠንክር፣ ይሳካልህ ዘንድ በርታ፡፡
መልካም ንግግር ምጽዋት ነው፡፡ ምንም የለኝም አትበል፡፡ ሌላ ነገር ብታጣ ይህችን በእጅህ የገባችውን ፅሑፍ መጽውት፣ ምንም ጉልበትና ጊዜ አይወስድብህምና አታመንታ፡፡
ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ሼር ሼር .....✔️
أَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ وَأَنَّ مُحَمَّداً عَبْدُهُ وَرَسُولُهُ، رَضِيتُ بِاللَّهِ رَبَّاً، وَبِمُحَمَّدٍ رَسُولاً، وَبِالْإِسْلاَمِ دِينَاً
🍃🌻
🍃🌻
((اللَّهُمَّ بَاعِدْ بَيْنِي وَبَيْنَ خَطَايَايَ كَمَا بَاعَدْتَ بَيْنَ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ، اللَّهُمَّ نَقِّنِي مِنْ خَطَايَايَ كَمَا يُنَقَّى الثَّوْبُ الْأَبْيَضُ مِنَ الدَّنَسِ، اللَّهُمَّ اغْسِلْني مِنْ خَطَايَايَ، بِالثَّلْجِ وَالْماءِ وَالْبَرَدِ)).
🍃🌻
🍃🌻
La tehzen
#ሀላሉን___ድፈረው !!! እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ…
🌷🌷🌷ውዷ እህቴ🌷🌺🌹ደስታሽን ከፈለግሺ በዓዱንያም በአኼራ
ኑሮሽን መስሪቺ ኢማን ካለው ጋራ
🌹🌷🌷🌺
🌺🌺
🌷ሀብታሙን ተይና ሷሊሁን ምረጪ
ሀብቱ ሲበታተን ፀጉር እንዳትነጪ🌹
🌹🌷
🌻
ዱኔውን ተይና ለአኼራሽ አስቢ 🌻
ከምትወጂው ጋራ ጀነት እንድትገቢ 🌻
🌺
🌷አድምጭኝ እህቴ እውነቱን ልንገርሽ
ሰይጣኖች ወስዉሰው እንዳያታልሉሽ
የአላህን ውዴታ አኑሪው በልብሽ
🌹 🌷
ልብያለው ልብ ይበል ከልጅ እስከ አዋቂ
ምክሬን ለግሻለው ብዬ ተጠንቀቂ
ገንዘብ አይጠቅምሽም ይህንን እወቂ🌳
ሁሌም ፈጣሪያቹን ብላችሁ ለምኑት
ለምነቱ ያደረ ኢማን የሞላበት 🌳
የልብ ወዳጅ ስጠን ምንደሰትበት🌳
ኑሮሽን መስሪቺ ኢማን ካለው ጋራ
🌹🌷🌷🌺
🌺🌺
🌷ሀብታሙን ተይና ሷሊሁን ምረጪ
ሀብቱ ሲበታተን ፀጉር እንዳትነጪ🌹
🌹🌷
🌻
ዱኔውን ተይና ለአኼራሽ አስቢ 🌻
ከምትወጂው ጋራ ጀነት እንድትገቢ 🌻
🌺
🌷አድምጭኝ እህቴ እውነቱን ልንገርሽ
ሰይጣኖች ወስዉሰው እንዳያታልሉሽ
የአላህን ውዴታ አኑሪው በልብሽ
🌹 🌷
ልብያለው ልብ ይበል ከልጅ እስከ አዋቂ
ምክሬን ለግሻለው ብዬ ተጠንቀቂ
ገንዘብ አይጠቅምሽም ይህንን እወቂ🌳
ሁሌም ፈጣሪያቹን ብላችሁ ለምኑት
ለምነቱ ያደረ ኢማን የሞላበት 🌳
የልብ ወዳጅ ስጠን ምንደሰትበት🌳
💦የማለዳ መልዕክት
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ: "كُنْت خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا، فَقَالَ: يَا غُلَامِ! إنِّي أُعَلِّمُك كَلِمَاتٍ: احْفَظْ اللَّهَ يَحْفَظْك، احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَك، إذَا سَأَلْت فَاسْأَلْ اللَّهَ، وَإِذَا اسْتَعَنْت فَاسْتَعِنْ بِاَللَّهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ الْأُمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوك بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَك، وَإِنْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوك بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْك؛ رُفِعَتْ الْأَقْلَامُ، وَجَفَّتْ الصُّحُفُ" . رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ [رقم:2516] وَقَالَ: حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
وَفِي رِوَايَةِ غَيْرِ التِّرْمِذِيِّ: "احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ أمامك، تَعَرَّفْ إلَى اللَّهِ فِي الرَّخَاءِ يَعْرِفُك فِي الشِّدَّةِ، وَاعْلَمْ أَنَّ مَا أَخْطَأَك لَمْ يَكُنْ لِيُصِيبَك، وَمَا أَصَابَك لَمْ يَكُنْ لِيُخْطِئَك، وَاعْلَمْ أَنَّ النَّصْرَ مَعَ الصَّبْرِ، وَأَنْ الْفَرَجَ مَعَ الْكَرْبِ، وَأَنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا"
🔰ዓብደላህ ኢብን ዓባስ እንዲህ አለ፡ “የሆነ ቀን ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ኋላ ነበርኩ። ከዛም እሳቸው አንተ ልጅ ሆይ እኔ ንግግሮችን አስተምርሃለሁ አሉኝ። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ይጠብቅሃል። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ከጠየቅክ (መጠየቅ ከፈለግክ) አላህን ጠይቅ። ከታገዝክ (አገዝን ከፈለግክ) በአላህ ታገዝ። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጥቀም ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጠቅሙህም። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጉዳት ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጎዱህም። መጻፊያውም ተነስቷል። መጽሃፉም ደርቋል።”
ሀዲሱን (ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)📚📚
👉 ከቲርሚዚይ ውጭ በሆኑ ሌሎች ዘገባዎች ደግሞ ፦“ አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። በምቾት ግዜ አላህን ተዋወቀው በችግር ግዜ ያውቀሃል። ደግሞ እወቅ! የሳተህ ነገር ሊያገኝህ አልነበረም፥ ያገኘህ ነገር ደግሞ ሊስትህ አልነበረም። አሁንም እወቅ! ድል ከትዕግስት ጋር ነው፣ መገላገል ደግሞ ከችግር ጋር ነው፣ ከክብደት ቡሃላ ደግሞ ቅለት አለ።”
✏️አላህ መሄዳችሁ ከከለከላችሁ ቦታዎች ራቁ እና ያዘዛችሁበትን ቦታ ተገኙ። ሕይወት ቆንጆ ትሆናለች እና ወደ ጀና የምትወስደውን መንገድ በራሷ ታገኛለች።
➡️የዚህ ጊዜያዊ አለም ብልግና በፍጹም የአእምሮ ሰላም ሊሰጥህ አይችልም። ሕይወትህን በቁርኣንና በሐዲስ አኑር ሰላም እና መረጋጋት ይሰጥሀልና።
አላህ ከፈቀደ ህይወታችሁን በቅጽበት ሊለውጥ ይችላል። ህይወታችን በእጁ ነውና በፍፁም ተስፋ እንዳትቆርጥ!
የቱንም ያህል ኃጢአት ( ወንጀል) ብንሠራ ስንት ጊዜ እርሱን ባንታዘዝ ወደ እርሱ ተውባህ ከገባን ይቅር ይለናል እሱ ይቅር ባይ ጌታ ነውና።
በእስልምና ሁሉም ህይወት ጠቃሚ ነው። በነጭና በጥቁር፣ በአጭርና በረጂም፣ በድሆችና በሀብታሞች መካከል ልዩነት የለም። ሁላችንም የአላህ ባሪያዎች ነን፣ እኛ አንድ ነን ።
አላህ ህይወታችንን ምቹ እንዲሆንልን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ነገሮች ፈጠረ። ለምን ነው እሱን ማመስገን ያልቻልነው? እሱን ካመሰገንን አላህ አብዝቶ ይሰጠናል።
إِن تَكۡفُرُواْ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمۡۖ وَلَا يَرۡضَىٰ لِعِبَادِهِ ٱلۡكُفۡرَۖ وَإِن تَشۡكُرُواْ يَرۡضَهُ لَكُمۡۗ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٞ وِزۡرَ أُخۡرَىٰۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرۡجِعُكُمۡ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَۚ إِنَّهُۥ عَلِيمُۢ بِذَاتِ ٱلصُّدُورِ
ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል፡፡ ማንኛይቱም ኃጢኣትን ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና፡፡
{አል ዙመር፡7}📖🌹
(وَإِذۡ تَأَذَّنَ رَبُّكُمۡ لَىِٕن شَكَرۡتُمۡ لَأَزِیدَنَّكُمۡۖ وَلَىِٕن كَفَرۡتُمۡ إِنَّ عَذَابِی لَشَدِیدࣱ)
ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡
[ሱረቱል ኢብራሒም፡7]
#አልሀምዱሊላህ
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ: "كُنْت خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا، فَقَالَ: يَا غُلَامِ! إنِّي أُعَلِّمُك كَلِمَاتٍ: احْفَظْ اللَّهَ يَحْفَظْك، احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَك، إذَا سَأَلْت فَاسْأَلْ اللَّهَ، وَإِذَا اسْتَعَنْت فَاسْتَعِنْ بِاَللَّهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ الْأُمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوك بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَك، وَإِنْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوك بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْك؛ رُفِعَتْ الْأَقْلَامُ، وَجَفَّتْ الصُّحُفُ" . رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ [رقم:2516] وَقَالَ: حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
وَفِي رِوَايَةِ غَيْرِ التِّرْمِذِيِّ: "احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ أمامك، تَعَرَّفْ إلَى اللَّهِ فِي الرَّخَاءِ يَعْرِفُك فِي الشِّدَّةِ، وَاعْلَمْ أَنَّ مَا أَخْطَأَك لَمْ يَكُنْ لِيُصِيبَك، وَمَا أَصَابَك لَمْ يَكُنْ لِيُخْطِئَك، وَاعْلَمْ أَنَّ النَّصْرَ مَعَ الصَّبْرِ، وَأَنْ الْفَرَجَ مَعَ الْكَرْبِ، وَأَنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا"
🔰ዓብደላህ ኢብን ዓባስ እንዲህ አለ፡ “የሆነ ቀን ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ኋላ ነበርኩ። ከዛም እሳቸው አንተ ልጅ ሆይ እኔ ንግግሮችን አስተምርሃለሁ አሉኝ። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ይጠብቅሃል። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ከጠየቅክ (መጠየቅ ከፈለግክ) አላህን ጠይቅ። ከታገዝክ (አገዝን ከፈለግክ) በአላህ ታገዝ። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጥቀም ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጠቅሙህም። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጉዳት ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጎዱህም። መጻፊያውም ተነስቷል። መጽሃፉም ደርቋል።”
ሀዲሱን (ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)📚📚
👉 ከቲርሚዚይ ውጭ በሆኑ ሌሎች ዘገባዎች ደግሞ ፦“ አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። በምቾት ግዜ አላህን ተዋወቀው በችግር ግዜ ያውቀሃል። ደግሞ እወቅ! የሳተህ ነገር ሊያገኝህ አልነበረም፥ ያገኘህ ነገር ደግሞ ሊስትህ አልነበረም። አሁንም እወቅ! ድል ከትዕግስት ጋር ነው፣ መገላገል ደግሞ ከችግር ጋር ነው፣ ከክብደት ቡሃላ ደግሞ ቅለት አለ።”
✏️አላህ መሄዳችሁ ከከለከላችሁ ቦታዎች ራቁ እና ያዘዛችሁበትን ቦታ ተገኙ። ሕይወት ቆንጆ ትሆናለች እና ወደ ጀና የምትወስደውን መንገድ በራሷ ታገኛለች።
➡️የዚህ ጊዜያዊ አለም ብልግና በፍጹም የአእምሮ ሰላም ሊሰጥህ አይችልም። ሕይወትህን በቁርኣንና በሐዲስ አኑር ሰላም እና መረጋጋት ይሰጥሀልና።
አላህ ከፈቀደ ህይወታችሁን በቅጽበት ሊለውጥ ይችላል። ህይወታችን በእጁ ነውና በፍፁም ተስፋ እንዳትቆርጥ!
የቱንም ያህል ኃጢአት ( ወንጀል) ብንሠራ ስንት ጊዜ እርሱን ባንታዘዝ ወደ እርሱ ተውባህ ከገባን ይቅር ይለናል እሱ ይቅር ባይ ጌታ ነውና።
በእስልምና ሁሉም ህይወት ጠቃሚ ነው። በነጭና በጥቁር፣ በአጭርና በረጂም፣ በድሆችና በሀብታሞች መካከል ልዩነት የለም። ሁላችንም የአላህ ባሪያዎች ነን፣ እኛ አንድ ነን ።
አላህ ህይወታችንን ምቹ እንዲሆንልን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ነገሮች ፈጠረ። ለምን ነው እሱን ማመስገን ያልቻልነው? እሱን ካመሰገንን አላህ አብዝቶ ይሰጠናል።
إِن تَكۡفُرُواْ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمۡۖ وَلَا يَرۡضَىٰ لِعِبَادِهِ ٱلۡكُفۡرَۖ وَإِن تَشۡكُرُواْ يَرۡضَهُ لَكُمۡۗ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٞ وِزۡرَ أُخۡرَىٰۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرۡجِعُكُمۡ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَۚ إِنَّهُۥ عَلِيمُۢ بِذَاتِ ٱلصُّدُورِ
ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል፡፡ ማንኛይቱም ኃጢኣትን ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና፡፡
{አል ዙመር፡7}📖🌹
(وَإِذۡ تَأَذَّنَ رَبُّكُمۡ لَىِٕن شَكَرۡتُمۡ لَأَزِیدَنَّكُمۡۖ وَلَىِٕن كَفَرۡتُمۡ إِنَّ عَذَابِی لَشَدِیدࣱ)
ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡
[ሱረቱል ኢብራሒም፡7]
#አልሀምዱሊላህ
La tehzen
➲የተዘረጋው የአላህ ገመድ ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡ فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا…
➲የተዘረጋ የአላህ ገመድ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➳ክፍል ሁለት
➧ይህ ፣ የተዘረጋ ገመድ (ቁርኣን) የሰውን ልጅ ለመምራት ፣ ለማስተካከል አማኞችን ለመገሰጽ ፣ በደረቶች ውስጥ ያለውን በሽታ ለመፈወስ ፣ ለቁርኣን ባለቤቶች በረከትን ፣ ብርሃንን እና ነጸብራቅን ለማጎናጸፍ አላህ ያወረደው መንገድ
ነው፡፡
➧አሏህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
➻ይህ ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡
إِنَّ هَٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ وَيُبَشِّرُ الْمُؤْمِنِينَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ الصَّالِحَاتِ أَنَّ لَهُمْ أَجْرًا كَبِيرًا
➛ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል፡፡ እነዚያንም በጎ የሚሠሩትን ምእመናን ለእነሱ ታላቅ ምንዳ ያላቸው መኾኑን ያበስራል፡፡
قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ ۚ قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ◍يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➻ “ከአላህ ዘንድ ብርሐንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህ
ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በእርሱ ይመራቸዋል፡፡
በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሐን ያወጣቸዋል፡፡ ወደ ቀጥተኛም መንገድ
ይመራቸዋል፡፡” አል ማኢዳህ፡
ቁርኣንን ፣ ለሰዎች ሒዎት ለስነ-ምግባራቸው ፣ ለስነ-ስርዓታቸው ፣ ለማህበራዊ ሒዎታቸው ፣ ለአምልኳቸው ፣ በአጠቃላይ ወደአላህ ለመቃረብ የሚጓዙበት ጎዳና አድርጎ አላህ አውርዶታል፡፡
ለዚህ ነው የአማኞች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሃ ስለነብዩ صلى الله عليه وسلم ስነ-ምግባር በተጠየቀች ጊዜ የሚከተለውን ምላሽ የሰጠችው፡-
"كان خلقه القرآن"
“ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” አህመድ፡
➧ማንኛውም በቁርኣን ውስጥ የአምልኮት ፣ የስነ-ምግባር ፣ የስነ-ስርዓት ፣የማህበራዊ ህይዎት እና የሌሎችም ሰዎች የሚገለጹባቸው ባሕሪያት አይኖርም ፣የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚገለጹበት ቢሆን እንጅ፡፡ ረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰዎች ሁሉ አላህን በጣም ተገዥ ፣ በብዛት ፈሪው ፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተጠንቃቂው ፣ በስነ-ምግባራቸው የተሟሉ ፣ ስርዓታቸው በጣም ያማረ ፣ ከሰዎች ጋር የነበራቸው ማህበራዊ ግንኙነት መልካም የነበሩ ናቸው፡፡
➛ኢንሻአላህ
ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➳ክፍል ሁለት
➧ይህ ፣ የተዘረጋ ገመድ (ቁርኣን) የሰውን ልጅ ለመምራት ፣ ለማስተካከል አማኞችን ለመገሰጽ ፣ በደረቶች ውስጥ ያለውን በሽታ ለመፈወስ ፣ ለቁርኣን ባለቤቶች በረከትን ፣ ብርሃንን እና ነጸብራቅን ለማጎናጸፍ አላህ ያወረደው መንገድ
ነው፡፡
➧አሏህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
➻ይህ ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡
إِنَّ هَٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ وَيُبَشِّرُ الْمُؤْمِنِينَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ الصَّالِحَاتِ أَنَّ لَهُمْ أَجْرًا كَبِيرًا
➛ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል፡፡ እነዚያንም በጎ የሚሠሩትን ምእመናን ለእነሱ ታላቅ ምንዳ ያላቸው መኾኑን ያበስራል፡፡
قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ ۚ قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ◍يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➻ “ከአላህ ዘንድ ብርሐንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህ
ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በእርሱ ይመራቸዋል፡፡
በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሐን ያወጣቸዋል፡፡ ወደ ቀጥተኛም መንገድ
ይመራቸዋል፡፡” አል ማኢዳህ፡
ቁርኣንን ፣ ለሰዎች ሒዎት ለስነ-ምግባራቸው ፣ ለስነ-ስርዓታቸው ፣ ለማህበራዊ ሒዎታቸው ፣ ለአምልኳቸው ፣ በአጠቃላይ ወደአላህ ለመቃረብ የሚጓዙበት ጎዳና አድርጎ አላህ አውርዶታል፡፡
ለዚህ ነው የአማኞች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሃ ስለነብዩ صلى الله عليه وسلم ስነ-ምግባር በተጠየቀች ጊዜ የሚከተለውን ምላሽ የሰጠችው፡-
"كان خلقه القرآن"
“ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” አህመድ፡
➧ማንኛውም በቁርኣን ውስጥ የአምልኮት ፣ የስነ-ምግባር ፣ የስነ-ስርዓት ፣የማህበራዊ ህይዎት እና የሌሎችም ሰዎች የሚገለጹባቸው ባሕሪያት አይኖርም ፣የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚገለጹበት ቢሆን እንጅ፡፡ ረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰዎች ሁሉ አላህን በጣም ተገዥ ፣ በብዛት ፈሪው ፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተጠንቃቂው ፣ በስነ-ምግባራቸው የተሟሉ ፣ ስርዓታቸው በጣም ያማረ ፣ ከሰዎች ጋር የነበራቸው ማህበራዊ ግንኙነት መልካም የነበሩ ናቸው፡፡
➛ኢንሻአላህ
ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➽ አንዲት ሴት ወይዘሮ በባቡር ጉዞ ላይ ሳሉ አጠገባቸው ባለው ወንበር ላይ የተቀመጠ ሻንጣ ስለነበር አንድ ሠራተኛ መጥቶ ይህ ወንበር ለሰው መቀመጫ እንጂ ለዕቃ ማኖሪያ አልተፈቀደምና እባክዎ ያንሱ ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡
➽ ‹‹ቢያነሱ ይሻላል እምቢ ካሉ ላለቃዬ እነግራለሁ›› ቢላቸውም ‹‹ሂድ ንገር›› አሉት፡፡ ሂዶ ሲነግረው አለቅየው መጥቶ "ያንሱ እንጂ ለምን አላነሳም ይላሉ?" ብሎ ቢነግራቸው ‹‹አላነሳም›› በሚለው ሐሳባቸው ጸንተው የማይበገሩ ሆኑበት፡፡
➽ በመጨረሻም ለዋናው ኃላፊ ተነግሮት ይመጣና ‹‹ይህን ሻንጣ ያንሱ›› ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ዋና ኃላፊውም ‹‹ለምን?›› ሲላቸው ‹‹ገና አሁን አዋቂ ሰው መጣ፡፡ እኔ የቸገረኝ እኮ እስካሁን ድረስ ‹‹ለምን›› ብሎ የጠየቀኝ ባለመኖሩ ነበር፡፡ አንተ ‹‹ #ለምን ?›› ስላልከኝ አመሰግንናለሁ፡፡ በመሠረቱ ግን ሻንጣው የእኔ #አይደለም ሲሉት በመደነቅ ይቅርታ ጠየቃቸው ፡፡ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ስለማናውቅ ለመፍረድ መቸኮል የለብንም።
➽ ‹‹ቢያነሱ ይሻላል እምቢ ካሉ ላለቃዬ እነግራለሁ›› ቢላቸውም ‹‹ሂድ ንገር›› አሉት፡፡ ሂዶ ሲነግረው አለቅየው መጥቶ "ያንሱ እንጂ ለምን አላነሳም ይላሉ?" ብሎ ቢነግራቸው ‹‹አላነሳም›› በሚለው ሐሳባቸው ጸንተው የማይበገሩ ሆኑበት፡፡
➽ በመጨረሻም ለዋናው ኃላፊ ተነግሮት ይመጣና ‹‹ይህን ሻንጣ ያንሱ›› ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ዋና ኃላፊውም ‹‹ለምን?›› ሲላቸው ‹‹ገና አሁን አዋቂ ሰው መጣ፡፡ እኔ የቸገረኝ እኮ እስካሁን ድረስ ‹‹ለምን›› ብሎ የጠየቀኝ ባለመኖሩ ነበር፡፡ አንተ ‹‹ #ለምን ?›› ስላልከኝ አመሰግንናለሁ፡፡ በመሠረቱ ግን ሻንጣው የእኔ #አይደለም ሲሉት በመደነቅ ይቅርታ ጠየቃቸው ፡፡ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ስለማናውቅ ለመፍረድ መቸኮል የለብንም።
Forwarded from የአኺራ ስንቅ زاد الآخرة
#ያኔ___አልቅስ!!!
#ነፍስህ ስሜትህን ከመቆጣጠር #ደካማ ሆና! በሀራም ስራ ላይ #ጠንክራ ስታገኛት! #ያኔ__አልቅስ!
#መጥፎ ስራ አይተህ #በማትጠላበት ጊዜ! እንዲሁም!
መልካም ስራን በምታሳንስበት ጊዜ! #ያኔ__አልቅስ!
ነፍስህ መሳጭ የሆነ ፊልም #አይታ ወይም ዘፈን #ሠምታ በምታለቅስበት ጊዜ!
እንዲሁም #ለቁርዐን በማታለቅስበት ጊዜ!
#ያኔ__አልቅስ!
#ሶላትህ ከአምልኮ ወደ #ባህል!
እንዲሁም!
#ከማረፊያ ወደ #መቸገሪያ ሲቀየርብህ!
#ያኔ__አልቅስ!
#የዕድሜያችን ብዙ ክፍል በማለፍ ላይ እያለ! እኛ ግን???????
https://t.me/httpsIBNumuhammed
#ነፍስህ ስሜትህን ከመቆጣጠር #ደካማ ሆና! በሀራም ስራ ላይ #ጠንክራ ስታገኛት! #ያኔ__አልቅስ!
#መጥፎ ስራ አይተህ #በማትጠላበት ጊዜ! እንዲሁም!
መልካም ስራን በምታሳንስበት ጊዜ! #ያኔ__አልቅስ!
ነፍስህ መሳጭ የሆነ ፊልም #አይታ ወይም ዘፈን #ሠምታ በምታለቅስበት ጊዜ!
እንዲሁም #ለቁርዐን በማታለቅስበት ጊዜ!
#ያኔ__አልቅስ!
#ሶላትህ ከአምልኮ ወደ #ባህል!
እንዲሁም!
#ከማረፊያ ወደ #መቸገሪያ ሲቀየርብህ!
#ያኔ__አልቅስ!
#የዕድሜያችን ብዙ ክፍል በማለፍ ላይ እያለ! እኛ ግን???????
https://t.me/httpsIBNumuhammed
<< << < ጊዜና ልጅነት > >> >>
ቀን ቀንን ሲተካ ሲከንፍ እንደዋዛ
ሲመለሱ አይኖርም ያረገፉት ጤዛ
እንዲህ ነው ልጅነት በቀን የሚጨልም
ካለፈ በኃላ የማይኖሩት አለም
የማለዳም ፀሀይ አምሮባት የዋለች
ሠዓቷን ጠብቃ ማታ ትጠልቃለች
ጊዜው እየሮጠ እድሜ እየከነፈ
ከቀን ጋር ተዋግቶ የለም ያሸነፈ
ልጅነት በጊዜ ጦር እየተመታ
የማለዳ ውበት አይገኝም ማታ
የሠው ልጅ ሁልጊዜ ልጅነት ቢመኝም
ልጅ እንጅ ልጅነት ዳግም አይገኝም።
https://t.me/httpsLatahzen
ቀን ቀንን ሲተካ ሲከንፍ እንደዋዛ
ሲመለሱ አይኖርም ያረገፉት ጤዛ
እንዲህ ነው ልጅነት በቀን የሚጨልም
ካለፈ በኃላ የማይኖሩት አለም
የማለዳም ፀሀይ አምሮባት የዋለች
ሠዓቷን ጠብቃ ማታ ትጠልቃለች
ጊዜው እየሮጠ እድሜ እየከነፈ
ከቀን ጋር ተዋግቶ የለም ያሸነፈ
ልጅነት በጊዜ ጦር እየተመታ
የማለዳ ውበት አይገኝም ማታ
የሠው ልጅ ሁልጊዜ ልጅነት ቢመኝም
ልጅ እንጅ ልጅነት ዳግም አይገኝም።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
▫️ጃዕፈር ኢብን አቡጧሊብ ረዲየሏሁ ዐንሁ
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
ክፍል አንድ 1⃣
✿•••✿•••✿
《ጀዕፈርን፥ ጀነት ውስጥ ሁለት በደም የደመቀ ክንፎች ባለቤት ሆኖ አየሁት።》
«🎤ነብዩ ሙሐመድ ﷺ»
ምንም እንኳን በቁረይሾች ታላቅ የክብር አይን ቢታዩም የረሱል ﷺ አጎት አቡ-ጧሊብ በሀብት ረገድ ድሀ ነበሩ።
ቤተሰባቸውን መቀለብ የተሳናቸው የብዙ ልጆች አባት የሆኑት አቡጧሊብ ምድረ ዓረቢያን ድርቅ ሲመታት ችግሩ ተባባሰባቸው። ሰብሎችን ያጠፋውና ከብቶችን የፈጀው ረሃብ፥ ህዝቡ ከሞት ለማምለጥ ሲል አጥንት እንዲቆረጥም አስገድዶት ነበር። ነብዩ ረሱል ﷺ ለነብይነት ገና ባልታጩበት በዚህ ቀውጢ ወቅት አጎታቸውን አባስን «የወንድምህ የአቡ-ጧሊብ ቤተሰቦች ብዙ ናቸው። ሰው በረሃብ እያለቀ ስለሆነ የተወሰኑትን በመውሰድ እንርዳው» በማለት ሀሳብ አቀረቡ።
አባስም በሀሳቡ ተስማማ አባስ ከረሱል ﷺ ጋር ወደ አቡ ጧሊብ ሄደው ሀሳባቸውን አቀረቡ። አቡ ጧሊብ የዓሊይን (ረዲየሏሁ ዐንሁ) ታላቅን አቂልን ትተው ከሌሎቹ መርጠው መውሰድ እንደ ሚችሉ ነገሯቸው።
ረሱል ﷺ #ዓሊይን ረ.ዐ አባስ ደግሞ #ጃዕፈርን ረዲየሏሁ ዐንሁን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመቀላቀል ወሰዷቸው።
ከሃሺም ጎሳ #አምስት ሰወች ነብዩ ሙሀመድን ﷺ በመልክ በጣም ይመስሉ ነበር ይባላል።
ያጎታቸው ልጆች #አቡሱፍያን ኢብን አል-ሃሪስና #ቁሳም ኢብን አል አባስ፤ የኢማሙ ሻፊኢይ አያት #አስ-ሳኢብ ኢብን ኡበይድ እንዲሁም ከሁሉም በጣም የሚመስሏቸው የልጃቸ ው ልጅ #ሐሰን ኢብን ዓሊይና የአጎታቸው ልጅ #ጀዕፈር ኢብን አቡ ጧሊብ ረዲየሏሁ ዐንሁም ነበሩ።
የትዳር እና የኢስላም ህይወት
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
ጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ በወጣት እድሜው #አስማ ቢንትዑመይስን ረዲየሏሁ ዐንሀ አግብቶ ከአባስ በመለየት ጎጆ መሰረተ። በአቡበክር አስ-ሲዲቅ ረዲየሏሁ ዐንሁ አማካኝነት ከሚስቱ ጋር ኢስላምን በመቀበል ከመጀመሪያወቹ ሙስሊሞች ሆነ። የጀነት መንገድ በሾክ መሞላቷን የተረዱት ጀዕፈርና ሚስቱ ረዲየሏሁ ዐንሁም በቁረይሽ የሚደርስባቸውን ጭካኔና ግፍ በትዕግስት ሊወጡት ቢሞክሩም ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ የመጣው የ ቁረይሽ ሴራ ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ ፦
«ጌታችን አላህ አንድ ነው» ስላሉ ብቻ በደል እየተፈፀመባቸው ያሉት ንፁሃን ሰዎች ዕጣ ያሳዘናቸው ነብይ ﷺ ወደ ሀበሻ እንዲሰደዱ ትዕዛዝ ሰጡ።
▫️ ስደት ወደ ሐበሻ ▫️
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
በጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ መሪነት ወደ አቢሲኒያ (ኢትዬጵያ) የመጀመሪያው ስደት ተደረገ። በፍትሀዊው የኢትዮጵያ ንጉስ ነጃሺ ጥላ ስር በመሆን ሃይማኖታ ቸውን በነፃነት በመተግበር አላህን የመገዛትን ጣዕም ሊቀምሱ ቻሉ። የስደተኞቹ በሰላም መኖር የእግር እሳት የሆነባቸው የቁረይሽ ሹማምንት ወደ መካ የሚመልሱባቸውን መንገድ ያውጠ ነጥኑ ጀመር።
ለዚህ ተግባር የቁረይሽ ግፈኞች #አምር ኢብን አልአስና #አብዱላህ ኢብን አቢ ራቢያን በመወከል ከበርካታ ስጦታወች ጋር ወደ ንጉሱና ጳጳሳቱ ላኩዋቸው።
ኢትዮጵያ እንደደረሱ ለስጦታ ያመጧቸውን ንብረቶች ለጳጳሳቱ በመለገስ «በንጉሱ መሬት የሚንቀሳቀሱ አመፀኛ ወጣቶች አሉ። በአባቶቻቸው ሀይማኖት ላይ ያፌዛሉ፣ ይኮንኑታልም። በህዝባችን መካከል ሁከትና መከፋፈልን ፈጥረዋል። ንጉሱን ስናነጋግር ስለ ሃይማኖታቸው ምንነት ሳይጠይቋቸው እንዲያስረክቡን ጎትጉቱልን። የተከበሩት የህዝባችን መሪወች ስለ እነሱም ሆነ ስለ ሀይማኖታቸው ከሁሉም በላይ ያውቃሉ» አሏቸው። ጳጳሶቹም ተስማሙ።
📦 አምርና ዐብደላህ ብስጦታቸው ለተደሰተው ነጃሽ 《ንጉስ ሆይ! ርኩሳን ወጣቶች ከኛ አምልጠው ወደ ግዛተዎ መጥተዋል። እኛም እርሶም የማናውቀውን ሃይማኖት ይከተላሉ። በወላጆቻቸው እና በህዝባቸው ላይ ያመፁ አፈንጋጮች እንድትመልሱልን የተከበሩ መሪዎቻችን ልከውናል።» ሲሏቸው ንጉሱ ወደ ጳጳሳቱ ዞር ብለው ሲመለከቷቸው።
«ንጉስ ሆይ! እውነታቸውን ነው የተንናገሩት። በህዝባቸው ላይ ምን ፈፅመው እንደመጡ ስለሚያውቁ ለፍትሀዊ ፍርድ ወደነርሱ ይላኩዋቸው» አሉ።
🎙 በአስተያየታቸው የተቆጡት ንጉስ ነጃሽ «በፈጣሪ ይሁንብኝ! ለምን እንደተወነጀሉ እራሴ ሳላጣራ አሳልፌ አላስረክባቸወም። እነዚህ ሁለት ሰዎች የሚሉት እውነት ከሆነ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ። ካልሆነ ግን የእኔን ጥበቃ እስከፈለጉ ድረስ በኔ ምድር ይኖራሉ።» በማለት አስደነገጧቸው።
ንጉሱ ሙስሊሞቹ ለችሎት እንዲቀርቡ
አዘዙ። ሙስሊሞቹ ከመሄዳቸው በፊት እነሱን ወክሎ #ጀዕፈር ኢብኑ አቢ-ጧሊብ ረዲየሏሁ ዐንሁ ብቻ እንዲናገር ተስማሙ በንጉሱ ቤተ መንግስት ጳጳሳቱ የሚያምር አረንጓዴ ልብስና ማራኪ ቆብ ደፍተው ከንጉሱ ወንበር ግራና ቀኝ ቁጭ ብለዋል ሙስሊሞቹ ሲገቡ ቁረይሾቹ ቦታቸውን ይዘው ነበር። ንጉሱ መጡ።
ቀሳውስት፣ ጳጳሳት፣ ቁረይሽ ወዘተ.. ከሙስሊሞች በስተቀር ሁሉም ለንጉሱ አጎነበሱ።
ንጉሱ ሙስሊሞቹን ለምን የክብር ሰላምታ እንዳልሰጡ ሲጠይቋቸው
🎤 «እኛ ለአላህ እንጅ ለሌላ የማናጎነብስ ህዝቦች ነን። »በማለት ነበር በታሪክ የማይረሳውን ቃል ጀዕፋር ረዲየሏሁ ዐንሁ የመለሱት።
🎙 ንጉሱ በመገረም «ለመሆኑ ከህዝቦቻችሁ ጋር ሆድና ጀርባ ያደረጋችሁ እምነት ምን አይነት ነው? ወደ እኔ ወይም ወደ ሌላ ህዝቦች ሃይማኖት ለምን አልገባችሁም?» በማለት ጠየቁ።
ጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ ወደፊት ቀረብ በማለት በቅን ልሳን የመካ ሰውን ሁኔታ፣ የኢስላምንና የረሱልን ﷺ ሚና ቁልጭ አድርጎ አቀረበ።
🎤 እንዲህ ነበር ያለቸው፦ «ንጉስ ሆይ! በድንቁርናና በምግባረ ብልሹነት የተዘፈቀን፣ ጣዖት አምላኪ፣ የሞተ እንስሳ ተመጋቢ፣ አሰቃቂ እና አፀያፊ ስራወችን የምንፈፅም፣ ዝምድናን የምንቆርጥ፣ እንግዳ የምናስከፋ ህዝቦች ነበርን። ኃይለኛውም ደካማውን የሚበዘብዝ በት ሁኔታ ነበር። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን አላህ ማንነቱን፣ ቤተሰቡንና እውነተኝነቱን የማንክደው መልእክተኛ ላከልን።
እሱም ፦ እውነትን ብቻ እንድንናገር፣ ውለታችንን እንድናከብር፣ ለዘመድ መልካም እንድንውል፣ ጎረቤቶቻችንን እንድንረዳ፣ ከተከለከሉ ነገሮች ሁሉ እድንርቅ፣ ያለ አግባብ ደም ከማፍሰስ እንድንታገድ፣ ከብልግና ተግባሮች እንድንርቅ፣ በውሸት እንዳንመሰክር፣ የሙት ልጅ ሀብት አጭበ ርብረን እንዳንወስድ፣ የንፁህ ሴቶችን ስም እንዳናጠፋና በሀሜት እንዳንለውስ፣ በአላህ ሳናጋራ እሱን ብቻ እንድናመልክ፣ ሶላት እንድንሰ ግድ...አዘዘን። ያዘዘንን በመስራት፥ ከከለከለን ነገር በመከልከል ከእሱና ከአላህ በመጣልን መልዕክት አመን።»
« ክቡር ንጉስ ሆይ! ህዝባችን አሰቃየን ሃይማኖታችንን ክደን ወደድሮው አስፀያፊ ጣዖት አመልኮት እንድንመለስ ለማድረግ አሰቃቂ ቅጣቶች ፈፀመብን። ጨቆነን። ህይወታችንን መምራት አቃተን።የእምነታ ችንን ግዴታወች ማከናወን ተሳነን ለዚህ ነው ሀገራችንን ጥለን በመሰደድ ከሁሉም በፊት እርሰወን መርጠን በመሬትዎ በፍትህና በሰላም ለመኖር የመጣነው።»
▫️ንጉሱ በገለፃው ተማርከዋል። ቢሆንም ነገሩ በዚህ አልተገታም፦
።።ክፍል ሁለት
ይቀጥላል ኢንሻ አላህ
https://t.me/httpsLatahzen
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
ክፍል አንድ 1⃣
✿•••✿•••✿
《ጀዕፈርን፥ ጀነት ውስጥ ሁለት በደም የደመቀ ክንፎች ባለቤት ሆኖ አየሁት።》
«🎤ነብዩ ሙሐመድ ﷺ»
ምንም እንኳን በቁረይሾች ታላቅ የክብር አይን ቢታዩም የረሱል ﷺ አጎት አቡ-ጧሊብ በሀብት ረገድ ድሀ ነበሩ።
ቤተሰባቸውን መቀለብ የተሳናቸው የብዙ ልጆች አባት የሆኑት አቡጧሊብ ምድረ ዓረቢያን ድርቅ ሲመታት ችግሩ ተባባሰባቸው። ሰብሎችን ያጠፋውና ከብቶችን የፈጀው ረሃብ፥ ህዝቡ ከሞት ለማምለጥ ሲል አጥንት እንዲቆረጥም አስገድዶት ነበር። ነብዩ ረሱል ﷺ ለነብይነት ገና ባልታጩበት በዚህ ቀውጢ ወቅት አጎታቸውን አባስን «የወንድምህ የአቡ-ጧሊብ ቤተሰቦች ብዙ ናቸው። ሰው በረሃብ እያለቀ ስለሆነ የተወሰኑትን በመውሰድ እንርዳው» በማለት ሀሳብ አቀረቡ።
አባስም በሀሳቡ ተስማማ አባስ ከረሱል ﷺ ጋር ወደ አቡ ጧሊብ ሄደው ሀሳባቸውን አቀረቡ። አቡ ጧሊብ የዓሊይን (ረዲየሏሁ ዐንሁ) ታላቅን አቂልን ትተው ከሌሎቹ መርጠው መውሰድ እንደ ሚችሉ ነገሯቸው።
ረሱል ﷺ #ዓሊይን ረ.ዐ አባስ ደግሞ #ጃዕፈርን ረዲየሏሁ ዐንሁን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመቀላቀል ወሰዷቸው።
ከሃሺም ጎሳ #አምስት ሰወች ነብዩ ሙሀመድን ﷺ በመልክ በጣም ይመስሉ ነበር ይባላል።
ያጎታቸው ልጆች #አቡሱፍያን ኢብን አል-ሃሪስና #ቁሳም ኢብን አል አባስ፤ የኢማሙ ሻፊኢይ አያት #አስ-ሳኢብ ኢብን ኡበይድ እንዲሁም ከሁሉም በጣም የሚመስሏቸው የልጃቸ ው ልጅ #ሐሰን ኢብን ዓሊይና የአጎታቸው ልጅ #ጀዕፈር ኢብን አቡ ጧሊብ ረዲየሏሁ ዐንሁም ነበሩ።
የትዳር እና የኢስላም ህይወት
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
ጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ በወጣት እድሜው #አስማ ቢንትዑመይስን ረዲየሏሁ ዐንሀ አግብቶ ከአባስ በመለየት ጎጆ መሰረተ። በአቡበክር አስ-ሲዲቅ ረዲየሏሁ ዐንሁ አማካኝነት ከሚስቱ ጋር ኢስላምን በመቀበል ከመጀመሪያወቹ ሙስሊሞች ሆነ። የጀነት መንገድ በሾክ መሞላቷን የተረዱት ጀዕፈርና ሚስቱ ረዲየሏሁ ዐንሁም በቁረይሽ የሚደርስባቸውን ጭካኔና ግፍ በትዕግስት ሊወጡት ቢሞክሩም ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ የመጣው የ ቁረይሽ ሴራ ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ ፦
«ጌታችን አላህ አንድ ነው» ስላሉ ብቻ በደል እየተፈፀመባቸው ያሉት ንፁሃን ሰዎች ዕጣ ያሳዘናቸው ነብይ ﷺ ወደ ሀበሻ እንዲሰደዱ ትዕዛዝ ሰጡ።
▫️ ስደት ወደ ሐበሻ ▫️
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
በጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ መሪነት ወደ አቢሲኒያ (ኢትዬጵያ) የመጀመሪያው ስደት ተደረገ። በፍትሀዊው የኢትዮጵያ ንጉስ ነጃሺ ጥላ ስር በመሆን ሃይማኖታ ቸውን በነፃነት በመተግበር አላህን የመገዛትን ጣዕም ሊቀምሱ ቻሉ። የስደተኞቹ በሰላም መኖር የእግር እሳት የሆነባቸው የቁረይሽ ሹማምንት ወደ መካ የሚመልሱባቸውን መንገድ ያውጠ ነጥኑ ጀመር።
ለዚህ ተግባር የቁረይሽ ግፈኞች #አምር ኢብን አልአስና #አብዱላህ ኢብን አቢ ራቢያን በመወከል ከበርካታ ስጦታወች ጋር ወደ ንጉሱና ጳጳሳቱ ላኩዋቸው።
ኢትዮጵያ እንደደረሱ ለስጦታ ያመጧቸውን ንብረቶች ለጳጳሳቱ በመለገስ «በንጉሱ መሬት የሚንቀሳቀሱ አመፀኛ ወጣቶች አሉ። በአባቶቻቸው ሀይማኖት ላይ ያፌዛሉ፣ ይኮንኑታልም። በህዝባችን መካከል ሁከትና መከፋፈልን ፈጥረዋል። ንጉሱን ስናነጋግር ስለ ሃይማኖታቸው ምንነት ሳይጠይቋቸው እንዲያስረክቡን ጎትጉቱልን። የተከበሩት የህዝባችን መሪወች ስለ እነሱም ሆነ ስለ ሀይማኖታቸው ከሁሉም በላይ ያውቃሉ» አሏቸው። ጳጳሶቹም ተስማሙ።
📦 አምርና ዐብደላህ ብስጦታቸው ለተደሰተው ነጃሽ 《ንጉስ ሆይ! ርኩሳን ወጣቶች ከኛ አምልጠው ወደ ግዛተዎ መጥተዋል። እኛም እርሶም የማናውቀውን ሃይማኖት ይከተላሉ። በወላጆቻቸው እና በህዝባቸው ላይ ያመፁ አፈንጋጮች እንድትመልሱልን የተከበሩ መሪዎቻችን ልከውናል።» ሲሏቸው ንጉሱ ወደ ጳጳሳቱ ዞር ብለው ሲመለከቷቸው።
«ንጉስ ሆይ! እውነታቸውን ነው የተንናገሩት። በህዝባቸው ላይ ምን ፈፅመው እንደመጡ ስለሚያውቁ ለፍትሀዊ ፍርድ ወደነርሱ ይላኩዋቸው» አሉ።
🎙 በአስተያየታቸው የተቆጡት ንጉስ ነጃሽ «በፈጣሪ ይሁንብኝ! ለምን እንደተወነጀሉ እራሴ ሳላጣራ አሳልፌ አላስረክባቸወም። እነዚህ ሁለት ሰዎች የሚሉት እውነት ከሆነ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ። ካልሆነ ግን የእኔን ጥበቃ እስከፈለጉ ድረስ በኔ ምድር ይኖራሉ።» በማለት አስደነገጧቸው።
ንጉሱ ሙስሊሞቹ ለችሎት እንዲቀርቡ
አዘዙ። ሙስሊሞቹ ከመሄዳቸው በፊት እነሱን ወክሎ #ጀዕፈር ኢብኑ አቢ-ጧሊብ ረዲየሏሁ ዐንሁ ብቻ እንዲናገር ተስማሙ በንጉሱ ቤተ መንግስት ጳጳሳቱ የሚያምር አረንጓዴ ልብስና ማራኪ ቆብ ደፍተው ከንጉሱ ወንበር ግራና ቀኝ ቁጭ ብለዋል ሙስሊሞቹ ሲገቡ ቁረይሾቹ ቦታቸውን ይዘው ነበር። ንጉሱ መጡ።
ቀሳውስት፣ ጳጳሳት፣ ቁረይሽ ወዘተ.. ከሙስሊሞች በስተቀር ሁሉም ለንጉሱ አጎነበሱ።
ንጉሱ ሙስሊሞቹን ለምን የክብር ሰላምታ እንዳልሰጡ ሲጠይቋቸው
🎤 «እኛ ለአላህ እንጅ ለሌላ የማናጎነብስ ህዝቦች ነን። »በማለት ነበር በታሪክ የማይረሳውን ቃል ጀዕፋር ረዲየሏሁ ዐንሁ የመለሱት።
🎙 ንጉሱ በመገረም «ለመሆኑ ከህዝቦቻችሁ ጋር ሆድና ጀርባ ያደረጋችሁ እምነት ምን አይነት ነው? ወደ እኔ ወይም ወደ ሌላ ህዝቦች ሃይማኖት ለምን አልገባችሁም?» በማለት ጠየቁ።
ጀዕፈር ረዲየሏሁ ዐንሁ ወደፊት ቀረብ በማለት በቅን ልሳን የመካ ሰውን ሁኔታ፣ የኢስላምንና የረሱልን ﷺ ሚና ቁልጭ አድርጎ አቀረበ።
🎤 እንዲህ ነበር ያለቸው፦ «ንጉስ ሆይ! በድንቁርናና በምግባረ ብልሹነት የተዘፈቀን፣ ጣዖት አምላኪ፣ የሞተ እንስሳ ተመጋቢ፣ አሰቃቂ እና አፀያፊ ስራወችን የምንፈፅም፣ ዝምድናን የምንቆርጥ፣ እንግዳ የምናስከፋ ህዝቦች ነበርን። ኃይለኛውም ደካማውን የሚበዘብዝ በት ሁኔታ ነበር። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን አላህ ማንነቱን፣ ቤተሰቡንና እውነተኝነቱን የማንክደው መልእክተኛ ላከልን።
እሱም ፦ እውነትን ብቻ እንድንናገር፣ ውለታችንን እንድናከብር፣ ለዘመድ መልካም እንድንውል፣ ጎረቤቶቻችንን እንድንረዳ፣ ከተከለከሉ ነገሮች ሁሉ እድንርቅ፣ ያለ አግባብ ደም ከማፍሰስ እንድንታገድ፣ ከብልግና ተግባሮች እንድንርቅ፣ በውሸት እንዳንመሰክር፣ የሙት ልጅ ሀብት አጭበ ርብረን እንዳንወስድ፣ የንፁህ ሴቶችን ስም እንዳናጠፋና በሀሜት እንዳንለውስ፣ በአላህ ሳናጋራ እሱን ብቻ እንድናመልክ፣ ሶላት እንድንሰ ግድ...አዘዘን። ያዘዘንን በመስራት፥ ከከለከለን ነገር በመከልከል ከእሱና ከአላህ በመጣልን መልዕክት አመን።»
« ክቡር ንጉስ ሆይ! ህዝባችን አሰቃየን ሃይማኖታችንን ክደን ወደድሮው አስፀያፊ ጣዖት አመልኮት እንድንመለስ ለማድረግ አሰቃቂ ቅጣቶች ፈፀመብን። ጨቆነን። ህይወታችንን መምራት አቃተን።የእምነታ ችንን ግዴታወች ማከናወን ተሳነን ለዚህ ነው ሀገራችንን ጥለን በመሰደድ ከሁሉም በፊት እርሰወን መርጠን በመሬትዎ በፍትህና በሰላም ለመኖር የመጣነው።»
▫️ንጉሱ በገለፃው ተማርከዋል። ቢሆንም ነገሩ በዚህ አልተገታም፦
።።ክፍል ሁለት
ይቀጥላል ኢንሻ አላህ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret