ከግዴታ ሶላት በኋላ ዚክርና ዱዓእ ማድረግ ላይ ከጊዜ ጊዜ በጣም እየተዘናጋንበት ያለ ጉዳይ ነው። እንደሚታወቀው ይሄ ጊዜ በጥቂት ጥረት ብዙ ምንዳዎች የሚታፈስበት፣ ምህረት የሚገኝበት፣ ዱዓኦች ይበልጥ ተቀባይነት ከሚያገኙባቸው እጅግ ወሳኝ ጊዜያት ውስጥ አንዱ ነው። ስለዚህ ተገቢ ትኩረት ልንሰጠው ይገባል፦
ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - ደግሞ እንዲህ ይላሉ፦
"ከሰዎች ውስጥ ከሶላት በኋላ ዚክርም ሆነ ዱዓእ ማድረግን የማይወድ አለ። ሶላት እንደተጠናቀቀ እሱም ሌሎች ተከታዮችም ልክ ከአንበሳ እንደሚሸሽ ሆነው ይነሳሉ። ይሄ የሚወደድ አይደለም።" [ጃሚዑል መሳኢል፡ 4/ 316]
.
ኢብኑ በጧል ረሒመሁላህ ደግሞ እንዲህ ብለዋል፦
من كان كثير الذنوب واراد ان يحطها الله عنه بغير تعب، فليغتنم ملازمة مصلاه بعد الصلاة ليستكثر من دعاء الملائكة واستغفارهم له.
ወንጀለ ብዙ የሆነና ያለ ድካም አላህ እንዲያረግፍለት የሚሻ ሰው ከሶላት በኋላ መስገጃ ቦታውን አጥብቆ መያዝን ይጠቀም። መላእክት ለሱ ዱዓእ ማድረጋቸውንና ምህረት መጠየቃቸውን በብዛት ያገኛልና።
[ሸርሑ ሶሒሕ አልቡኻሪ፣ ኢብን በጧል፡ 3/114]
.
በሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ ስም እንዲህ የሚል መልእክት ሲዘዋወር አይቻለሁ (የሳቸው መሆኑን ማረጋገጥ አልቻልኩም።)፦
الجلوس بعد السلام من الصلاة المكتوبة من أعظم الأوقات التي تنزل فيها رحمة الله عز وجل لا تستعجل بالقيام.
استغفر، سبح الله، واحمده، وهلل وكبر ...
የግዴታ ሶላትን ካሰላመቱ በኋላ መቀመጥ የአላህ - 0ዘ ወጀለ - እዝነት ከሚወረድባቸው ታላላቅ ጊዜያት ውስጥ ነው። ስለዚህ ለመነሳት አትቻኮል። አላህን ምህረትን ጠይቅ (ኢስቲግፋር አድርግ)። ሱብሓነላህ፣ አልሐምዱ ሊላህ፣ ላኢላሀ ኢለላህ፣ አላሁ አክበር፣... በል።
=
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - ደግሞ እንዲህ ይላሉ፦
"ከሰዎች ውስጥ ከሶላት በኋላ ዚክርም ሆነ ዱዓእ ማድረግን የማይወድ አለ። ሶላት እንደተጠናቀቀ እሱም ሌሎች ተከታዮችም ልክ ከአንበሳ እንደሚሸሽ ሆነው ይነሳሉ። ይሄ የሚወደድ አይደለም።" [ጃሚዑል መሳኢል፡ 4/ 316]
.
ኢብኑ በጧል ረሒመሁላህ ደግሞ እንዲህ ብለዋል፦
من كان كثير الذنوب واراد ان يحطها الله عنه بغير تعب، فليغتنم ملازمة مصلاه بعد الصلاة ليستكثر من دعاء الملائكة واستغفارهم له.
ወንጀለ ብዙ የሆነና ያለ ድካም አላህ እንዲያረግፍለት የሚሻ ሰው ከሶላት በኋላ መስገጃ ቦታውን አጥብቆ መያዝን ይጠቀም። መላእክት ለሱ ዱዓእ ማድረጋቸውንና ምህረት መጠየቃቸውን በብዛት ያገኛልና።
[ሸርሑ ሶሒሕ አልቡኻሪ፣ ኢብን በጧል፡ 3/114]
.
በሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ ስም እንዲህ የሚል መልእክት ሲዘዋወር አይቻለሁ (የሳቸው መሆኑን ማረጋገጥ አልቻልኩም።)፦
الجلوس بعد السلام من الصلاة المكتوبة من أعظم الأوقات التي تنزل فيها رحمة الله عز وجل لا تستعجل بالقيام.
استغفر، سبح الله، واحمده، وهلل وكبر ...
የግዴታ ሶላትን ካሰላመቱ በኋላ መቀመጥ የአላህ - 0ዘ ወጀለ - እዝነት ከሚወረድባቸው ታላላቅ ጊዜያት ውስጥ ነው። ስለዚህ ለመነሳት አትቻኮል። አላህን ምህረትን ጠይቅ (ኢስቲግፋር አድርግ)። ሱብሓነላህ፣ አልሐምዱ ሊላህ፣ ላኢላሀ ኢለላህ፣ አላሁ አክበር፣... በል።
=
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
➲የተዘረጋው የአላህ ገመድ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡
فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا وإني تارك فيكم ثقلين : أحدهما كتاب الله عز وجل ، هو حبل الله، من اتبعه كان على الهدى ، ومن تركه كان على ضلالة"
◆በሙስሊም ዘገባ ዘይድ ብን አርቀም رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፏል፡-
➠“ንቁ! እኔ በእናንተ ውስጥ ሁለት ታላላቅ ነገሮችን ትቸላችኋለሁ፡፡ አንደኛው የአላህ ኪታብ ነው፡፡ እርሱም የአላህ ገመድ ነው፡፡ እርሱን የተከተለው በቅን ጎዳና ላይ ይሆናል፡፡ እርሱን የተወው ደግሞ በጥመት ላይ ይሆናል፡፡” ሙስሊም፡ (2408)
"وروى الإمام أحمد في "مسنده" من حديث أبي سعيد الخدري رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "كتاب اللّٰه حبل ممدود من السماء إلى الأرض"
◆ኢማም አህመድ በዘገቡት ደግሞ አቡሰዒድ አል'ኹድርይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➠“የአላህ መጽሐፍ ከሰማይ ወደምድር የተለቀቀ የአላህ ገመድ ነው፡፡” አህመድ፡11104 ቲርሚዚይ፡3788
وروى ابن أبي شيبة في "مصنفه" من حديث أبي شريح الخزاعي رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "أبشروا أبشروا ، أليس تشهدون أن لا إله إلا الله وأني رسول الله ؟" قالوا : نعم ، قال : "فإن هذا القرآن سبب طرفه بيد الله، وطرفه بأيديكم فتمسكوا به ، فإنكم لن تضلوا ، ولن تهلكوا بعده أبدا"
➧ኢብን አቢ ሸይባ በዘገቡት አቡ'ሹረይህ አል'ኹዛዒይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➲“አብሽሩ! አብሽሩ! ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ እንደሌለ ፣ እኔም የአላህ መልክተኛ እንደሆንኩ ትመሰክራላችሁ አይደል?” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلمሶሃቦችን ጠየቁ፡፡ ሶሃቦችም “አዎ!” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ የአላህ መልክተኛም “ይህ ቁርኣን ገመድ ነው፡፡ አንዱ ጫፍ በአላህ እጅ ነው ፤ ሌላኛው ጫፍ ደግሞ በእናንተ እጅ ነው፡፡
እርሱን አጥብቃችሁ ያዙ ፣ ከእርሱ በኋላ ፍጹም አትጠፉም” በማለት ተናገሩ፡፡ ሙሰነፍ ሊብኒ አቢ ሸይባ፡ አልባኒ ሐዲሱን በሙስሊም መስፈርት ሶሂህ ነው ብለውታል አስ ሶሂህ፡
وروى الدارمي عن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه أنه قال : "إن هذا الصراط محتضر تحضره الشياطين ينادون يا عبد الله هذا الطريق ، فاعتصموا بحبل الله ، فإن حبل الله القرآن"
አድ ዳሪሚይ በዘገቡት ዓብደሏህ ብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➳“ይህ (ቀጥተኛ የኢስላም) መንገድ ሰይጣናት ይገኙበታል ፤ (ሰይጣናት) “አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ቀጥተኛ ያልሆነውን መንገድ ይህ ትክክለኛው መንገድ ነው” እያሉ ጥሪ ያደርጋሉ። የአላህን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ ፤የአላህ ገመድ በእርግጥ ቁርኣን ነው” አድ ዳሪሚይ፡ 3360
➢ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡
فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا وإني تارك فيكم ثقلين : أحدهما كتاب الله عز وجل ، هو حبل الله، من اتبعه كان على الهدى ، ومن تركه كان على ضلالة"
◆በሙስሊም ዘገባ ዘይድ ብን አርቀም رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፏል፡-
➠“ንቁ! እኔ በእናንተ ውስጥ ሁለት ታላላቅ ነገሮችን ትቸላችኋለሁ፡፡ አንደኛው የአላህ ኪታብ ነው፡፡ እርሱም የአላህ ገመድ ነው፡፡ እርሱን የተከተለው በቅን ጎዳና ላይ ይሆናል፡፡ እርሱን የተወው ደግሞ በጥመት ላይ ይሆናል፡፡” ሙስሊም፡ (2408)
"وروى الإمام أحمد في "مسنده" من حديث أبي سعيد الخدري رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "كتاب اللّٰه حبل ممدود من السماء إلى الأرض"
◆ኢማም አህመድ በዘገቡት ደግሞ አቡሰዒድ አል'ኹድርይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➠“የአላህ መጽሐፍ ከሰማይ ወደምድር የተለቀቀ የአላህ ገመድ ነው፡፡” አህመድ፡11104 ቲርሚዚይ፡3788
وروى ابن أبي شيبة في "مصنفه" من حديث أبي شريح الخزاعي رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "أبشروا أبشروا ، أليس تشهدون أن لا إله إلا الله وأني رسول الله ؟" قالوا : نعم ، قال : "فإن هذا القرآن سبب طرفه بيد الله، وطرفه بأيديكم فتمسكوا به ، فإنكم لن تضلوا ، ولن تهلكوا بعده أبدا"
➧ኢብን አቢ ሸይባ በዘገቡት አቡ'ሹረይህ አል'ኹዛዒይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➲“አብሽሩ! አብሽሩ! ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ እንደሌለ ፣ እኔም የአላህ መልክተኛ እንደሆንኩ ትመሰክራላችሁ አይደል?” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلمሶሃቦችን ጠየቁ፡፡ ሶሃቦችም “አዎ!” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ የአላህ መልክተኛም “ይህ ቁርኣን ገመድ ነው፡፡ አንዱ ጫፍ በአላህ እጅ ነው ፤ ሌላኛው ጫፍ ደግሞ በእናንተ እጅ ነው፡፡
እርሱን አጥብቃችሁ ያዙ ፣ ከእርሱ በኋላ ፍጹም አትጠፉም” በማለት ተናገሩ፡፡ ሙሰነፍ ሊብኒ አቢ ሸይባ፡ አልባኒ ሐዲሱን በሙስሊም መስፈርት ሶሂህ ነው ብለውታል አስ ሶሂህ፡
وروى الدارمي عن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه أنه قال : "إن هذا الصراط محتضر تحضره الشياطين ينادون يا عبد الله هذا الطريق ، فاعتصموا بحبل الله ، فإن حبل الله القرآن"
አድ ዳሪሚይ በዘገቡት ዓብደሏህ ብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➳“ይህ (ቀጥተኛ የኢስላም) መንገድ ሰይጣናት ይገኙበታል ፤ (ሰይጣናት) “አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ቀጥተኛ ያልሆነውን መንገድ ይህ ትክክለኛው መንገድ ነው” እያሉ ጥሪ ያደርጋሉ። የአላህን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ ፤የአላህ ገመድ በእርግጥ ቁርኣን ነው” አድ ዳሪሚይ፡ 3360
➢ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
(اللَّهُمَّ اجْعَلْ فِي قَلْبِي نُوراً، وَفِي لِسَانِي نُوراً، وَفِي سَمْعِي نُوراً، وَفِي بَصَرِي نُوراً، وَمِنْ فَوْقِي نُوراً، وَمِنْ تَحْتِي نُوراً، وَعَنْ يَمِينِي نُوراً، وَعَنْ شِمَالِي نُوراً، وَمِنْ أَمَامِي نُوراً، وَمِنْ خَلْفِي نُوراً، وَاجْعَلْ فِي نَفْسِي نُوراً، وَأَعْظِمْ لِي نُوراً، وَعَظِّم لِي نُوراً، وَاجْعَلْ لِي نُوراً، وَاجْعَلْنِي نُوراً، اللَّهُمَّ أَعْطِنِي نُوراً، وَاجْعَلْ فِي عَصَبِي نُوراً، وَفِي لَحْمِي نُوراً، وَفِي دَمِي نُوراً، وَفِي شَعْرِي نُوراً، وَفِي بَشَرِي نُوراً)([اللَّهُمَّ اجْعَلْ لِي نُوراً فِي قَبْرِي... وَنُوراً فِي عِظَامِي])[(وَزِدْنِي نُوراً، وَزِدْنِي نُوراً، وَزِدْنِي نُوراً)][(وَهَبْ لِي نُوراً عَلَى نُورٍ)]
🍃🌻
🍃🌻
አንድ ቀን ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ለዐሊይ (ረዐ) እንዲህ አሉት:: አንተ ዐሊይ ሆይ ከመተኛትህ በፊት አምስት ነገሮችን ተግብር፡፡
1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ
2,ቁርዐን አኽትም
3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል
4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ
5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤
ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል? ብሎ ጠየቃቸው ረሱልም (ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ።
1,አራት ጊዜ ሱረቱል ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።
2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።
3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።
4,አስር ጊዜ እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።
5,አራት ጊዜ ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው።
አስብ ይሄ መልእክት አንተ ጋር ብቻ እንዲቆይ አትፍቀድ ለሌሎችም አጋራ ባንተ ምክንያት ሌላ ሰው አንብቦ ቢጠቀም አንተም የሱ ምንዳ ተካፋይ ነህና።
አላህ ባነበብነው ባስተላለፍነው ተጠቃሚ ያድርገን!
1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ
2,ቁርዐን አኽትም
3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል
4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ
5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤
ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል? ብሎ ጠየቃቸው ረሱልም (ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ።
1,አራት ጊዜ ሱረቱል ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው።
2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል።
3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል።
4,አስር ጊዜ እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው።
5,አራት ጊዜ ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው።
አስብ ይሄ መልእክት አንተ ጋር ብቻ እንዲቆይ አትፍቀድ ለሌሎችም አጋራ ባንተ ምክንያት ሌላ ሰው አንብቦ ቢጠቀም አንተም የሱ ምንዳ ተካፋይ ነህና።
አላህ ባነበብነው ባስተላለፍነው ተጠቃሚ ያድርገን!
ፈገግ በሉ
የአባት እና የልጅ ወግ
አባት:- ከእኔና ከእናትህ ማንን ነው የምትወደው?
ልጅ:- ሁለታችሁንም
አባት:- አይ አንድኛችንን ብቻ ምረጥ
ልጅ:- ሁለታችሁንም ነዋ የምወደው
አባት:- ቆይ እሽ እኔ ባህር ዳር እናትህ ደግሞ ሀዋሳ ብትሄድ አንተ የት ትሄዳለህ?
ልጅ:- ሀዋሳ
አባት:- አየህ የምትወደው እናትህን ነው ማለት ነው
ልጅ:- አይ እንደዛ እኮ አይደለም
አባት:- እና ምንድን ነው?
ልጅ:- እኔ ሀዋሳን ስለምወዳት ነው
አባት:- እሽ እኔ ሀዋሳ እናትህ ደግሞ ባህር ዳር ብትሄድ ያንተ ምርጫ የት መሄድ ነው?
ልጅ:- ባህር ዳር
አባት:- ለምን
ልጅ:- ቅድም ሀዋሳ ሄጀ ነበራ😄😄😄
የአባት እና የልጅ ወግ
አባት:- ከእኔና ከእናትህ ማንን ነው የምትወደው?
ልጅ:- ሁለታችሁንም
አባት:- አይ አንድኛችንን ብቻ ምረጥ
ልጅ:- ሁለታችሁንም ነዋ የምወደው
አባት:- ቆይ እሽ እኔ ባህር ዳር እናትህ ደግሞ ሀዋሳ ብትሄድ አንተ የት ትሄዳለህ?
ልጅ:- ሀዋሳ
አባት:- አየህ የምትወደው እናትህን ነው ማለት ነው
ልጅ:- አይ እንደዛ እኮ አይደለም
አባት:- እና ምንድን ነው?
ልጅ:- እኔ ሀዋሳን ስለምወዳት ነው
አባት:- እሽ እኔ ሀዋሳ እናትህ ደግሞ ባህር ዳር ብትሄድ ያንተ ምርጫ የት መሄድ ነው?
ልጅ:- ባህር ዳር
አባት:- ለምን
ልጅ:- ቅድም ሀዋሳ ሄጀ ነበራ😄😄😄
💔💔💔ሶብር
ትግስት የዚህ አለም ሀብት የመጭው አለም ስኬት ናት። አላህ ለታጋሾች ትልቅ
ስጦታን ሰጣቸዋ በገነትም አበሰራቸው።
ﻭَﻟَﻨَﺒْﻠُﻮَﻥَّﻛُﻢ ﺑِﺸَﻲْﺀٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺨَﻮْﻑِ ﻭَﺍﻟْﺠُﻮﻉِ ﻭَﻧَﻘْﺺٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺄَﻣْﻮَﺍﻝِ ﻭَﺍﻟْﺄَﻧﻔُﺲِ ﻭَﺍﻟﺜَّﻤَﺮَﺍﺕِ ۗ ﻭَﺑَﺸِّﺮِ
ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም
በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡
''ትግስት ከኢባዳዎች አንዱና ምንዳውም የላቀ ነው። አላህ ትእግስትን ከሶላት
ጋር አብሮ በማቆራኘት ጠቅሶታል።
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺍﺳْﺘَﻌِﻴﻨُﻮﺍ ﺑِﺎﻟﺼَّﺒْﺮِ ﻭَﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ۚ ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው)
ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺫُﻛِﺮَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻭَﺟِﻠَﺖْ ﻗُﻠُﻮﺑُﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ ﻋَﻠَﻰٰ ﻣَﺎ ﺃَﺻَﺎﺑَﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟْﻤُﻘِﻴﻤِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻭَﻣِﻤَّﺎ
ﺭَﺯَﻗْﻨَﺎﻫُﻢْ ﻳُﻨﻔِﻘُﻮﻥَ
እነዚያን አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚጨነቁትን፣ በደረሰባቸውም (መከራ)
ላይ ታጋሾችን፣ ሶላትንም አስተካክለው ሰጋጆችን፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ
የሚለግሱትን (አብስር)፡፡
''ሳትፈተንና መከራን ሳትቀምስ ጀነትን የምታገኝ መሰለህን? አስታውስ! ጀነት
ለነዚያ መከራና ችግር ባጋጠማቸው ጊዜ እንዲህ ለሚሉት ናት፦
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺃَﺻَﺎﺑَﺘْﻬُﻢ ﻣُّﺼِﻴﺒَﺔٌ ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺇِﻧَّﺎ ﻟِﻠَّﻪِ ﻭَﺇِﻧَّﺎ ﺇِﻟَﻴْﻪِ ﺭَﺍﺟِﻌُﻮﻥَ
እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን
የሚሉትን (አብስር)፡፡
''ብልህ ሰው ከችግርና መከራ ትምህርት ይወስዳል፣ ነገሮች ቢከብዱም ጌታውን
ያመሰግናል።
ታላቁ የትዕግስት መምህር ነብያችን ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም ከፍ ባለ ድምፅ
እዲህ ነበር ያሉት፦ "አዋጅ! የአላህ ሸቀጥ እጅግ ውድ ናት፣ የአላህ ሸቀጥ
እርሷ ጀነት ናት። "
*እናም ችግርና መከራ ቢደራረብብህ አትዘን ተስፋ አትቁረጥም.... አላህ ምን
እዳዘጋጀልህ አታውቅምና ታጋሽና አመስጋኝም ሁን
ﻭَﻟَﺴَﻮْﻑَ ﻳُﻌْﻄِﻴﻚَ ﺭَﺑُّﻚَ ﻓَﺘَﺮْﺿَﻰٰ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
'' አላህ ከታጋሾች ጋር መሆኑን አትርሳ።
ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
አላህ ከታጋሾች ያድርገን።
@Strong_iman
ትግስት የዚህ አለም ሀብት የመጭው አለም ስኬት ናት። አላህ ለታጋሾች ትልቅ
ስጦታን ሰጣቸዋ በገነትም አበሰራቸው።
ﻭَﻟَﻨَﺒْﻠُﻮَﻥَّﻛُﻢ ﺑِﺸَﻲْﺀٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺨَﻮْﻑِ ﻭَﺍﻟْﺠُﻮﻉِ ﻭَﻧَﻘْﺺٍ ﻣِّﻦَ ﺍﻟْﺄَﻣْﻮَﺍﻝِ ﻭَﺍﻟْﺄَﻧﻔُﺲِ ﻭَﺍﻟﺜَّﻤَﺮَﺍﺕِ ۗ ﻭَﺑَﺸِّﺮِ
ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም
በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በገነት) አብስር፡፡
''ትግስት ከኢባዳዎች አንዱና ምንዳውም የላቀ ነው። አላህ ትእግስትን ከሶላት
ጋር አብሮ በማቆራኘት ጠቅሶታል።
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺍﺳْﺘَﻌِﻴﻨُﻮﺍ ﺑِﺎﻟﺼَّﺒْﺮِ ﻭَﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ۚ ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስና በሶላት ተረዱ፡፡ አላህ (በእርዳታው)
ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺫُﻛِﺮَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻭَﺟِﻠَﺖْ ﻗُﻠُﻮﺑُﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ ﻋَﻠَﻰٰ ﻣَﺎ ﺃَﺻَﺎﺑَﻬُﻢْ ﻭَﺍﻟْﻤُﻘِﻴﻤِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻭَﻣِﻤَّﺎ
ﺭَﺯَﻗْﻨَﺎﻫُﻢْ ﻳُﻨﻔِﻘُﻮﻥَ
እነዚያን አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚጨነቁትን፣ በደረሰባቸውም (መከራ)
ላይ ታጋሾችን፣ ሶላትንም አስተካክለው ሰጋጆችን፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ
የሚለግሱትን (አብስር)፡፡
''ሳትፈተንና መከራን ሳትቀምስ ጀነትን የምታገኝ መሰለህን? አስታውስ! ጀነት
ለነዚያ መከራና ችግር ባጋጠማቸው ጊዜ እንዲህ ለሚሉት ናት፦
ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺇِﺫَﺍ ﺃَﺻَﺎﺑَﺘْﻬُﻢ ﻣُّﺼِﻴﺒَﺔٌ ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺇِﻧَّﺎ ﻟِﻠَّﻪِ ﻭَﺇِﻧَّﺎ ﺇِﻟَﻴْﻪِ ﺭَﺍﺟِﻌُﻮﻥَ
እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን
የሚሉትን (አብስር)፡፡
''ብልህ ሰው ከችግርና መከራ ትምህርት ይወስዳል፣ ነገሮች ቢከብዱም ጌታውን
ያመሰግናል።
ታላቁ የትዕግስት መምህር ነብያችን ሱለላሁ አለይሂ ወሰለም ከፍ ባለ ድምፅ
እዲህ ነበር ያሉት፦ "አዋጅ! የአላህ ሸቀጥ እጅግ ውድ ናት፣ የአላህ ሸቀጥ
እርሷ ጀነት ናት። "
*እናም ችግርና መከራ ቢደራረብብህ አትዘን ተስፋ አትቁረጥም.... አላህ ምን
እዳዘጋጀልህ አታውቅምና ታጋሽና አመስጋኝም ሁን
ﻭَﻟَﺴَﻮْﻑَ ﻳُﻌْﻄِﻴﻚَ ﺭَﺑُّﻚَ ﻓَﺘَﺮْﺿَﻰٰ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
'' አላህ ከታጋሾች ጋር መሆኑን አትርሳ።
ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮِﻳﻦَ
አላህ (በእርዳታው) ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡
አላህ ከታጋሾች ያድርገን።
@Strong_iman
"ሱጁድ አስ-ሰህው" የመርሳት ሱጁድ
ይነበብ ይነበብ ይነበብ
በኡስታዝ አቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነውክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ከሸሀደተይን ቀጥሎ የሚጠቀስ የአምልኮ ዘርፍ ነው፡፡ ሙስሊምን ከካፊር የሚለይ የእምነት ዘርፍ ነው፡፡ በቀን ውስጥ ቢያንስ አምስት ጊዜ አንድ ባሪያ ከጌታው አላህ ጋር የሚገናኝበት፣ ምስጋናና ውዳሴ የሚያቀርብበት፣ የግል ችግሮቹን የሚፈታበት፣ የወዲያኛውን ዓለም ስኬት የሚማጸንበት….ሚስጥራዊ ቁልፍ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም በሶላታችን ላይ ትኩረት ሰጥተን መስፈርቱንና ማእዘናቱን እንዲሁም ግዴታዎቹን አሟልተንና ጠብቀን ልንሰግድ ይገባናል፡፡ ያላወቅነውን ከሚያውቁት ጠይቀን የተማርነውን ላልደረሳቸው አካፍለን ኢስላማዊ ግዳጃችንን ልንወጣ ይገባል፡፡
ለዛሬ የተወሰነ ልላችሁ ያሰብኩት ብዙ ጊዜ በሶላታችን ውስጥ(በተለይ በግል ስንሰግድ) በመጨመርና በመቀነስ እንዲሁም በመጠራጠር ለሚፈጠሩ ችግሮች በአላህ ፈቃድ ሸሪዓዊ እልባትን ከዑለሞች ማእድ በመውሰድ እንካችሁ ማለትን ነው፡፡
"ሱጁድ አስ-ሰህው" ማለት፡- አንድ ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ በመርሳቱ ምክንያት የተከሰተውን ክፍተት ለመሙላት መጨረሻ ላይ የሚሰግዳቸው ሁለት ሱጁዶች ማለት ነው፡፡ አንድን ሙስሊም ሰጋጅ ለ"ሱጁድ አስ-ሰህው" የሚዳርጉት ምክንያቶች ሶስት ናቸው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. መጨመር
ለ. መቀነስ
ሐ. መጠራጠር
1) መጨመር፡-
ይህ ማለት አንድ ሙስሊም ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ ሩኩዕን፣ሱጁድን፣ቂያምን ወይም መቀመጥን ከታዘዘው በላይ ማምጣት ማለት ነው፡፡ ይህን ድርጊት የሚፈጽመው ሆን ብሎና አውቆ ከሆነ ሶላቱ ይፈርሳል፡፡ ረስቶና ዘንግቶ ከሆነ ግን መጨረሻ ላይ ካስታወሰ በ"ሱጁድ አስ-ሰህው" ይጠግነዋል፡፡ ሶላቱም አይፈርስበትም፡፡ ጭማሬውን በቅርብ ካስታወሰውና ብዙም ሳይርቅ(ወደ ሌላ ረከዓዎች) ትዝ ካለው፡ ወደዛው ቦታ በመመለስ ከተሳሳተበት ቦታ በመቀጠል ሶላቱን ይፈጽምና መጨረሻ ላይ ለስህተቱ "ሱጁድ አስ-ሰህው" ይወርዳል፡፡
ምሳሌ፡-
ሶላተ-ዙህርን እየሰገድኩ ነው፡፡ አራት ረከዓህ የነበረውን አምስት አድርጌ ሰገድኩ፡፡ ይህን አምስተኛውን የጨመርኩትን ረከዓህ ተሸሁድ ላይ ሆኜ ትዝ አለኝ፡፡ በዚህ ጊዜ የምወስደው እርምጃ ተሸሁዴን አጠናቅቄ ካሰላመትኩ በኋላ ተመልሼ እዛው ባለሁበት ስፍራ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና ተሸሁድ ሳልቀመጥና አት-ተሕያቱ በድጋሚ ሳልቀራ አሰላምታለሁ፡፡
ግን ተጨማሪውን አምስተኛውን ረከዓህ ያስታወስኩት በቅርብ ርቀት እዛው በቆምኩበት ቦታ ከሆነ፡ መቆሙን ትቼ ወደ ተሸሁዴ በመመለስ እቀመጣለሁ፡፡ ከዛም አት-ተሒያቱን ቀርቼ እንደጨረስኩ አሰላምትና በድጋሚ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና አሰላምታለሁ፡፡
ለዚህ አፈጻጸም ማስረጃውም ቀጥሎ ያለው ሐዲሥ ነው፡-
ﻋَﻦْ ﻋَﺒْﺪِ ﺍﻟﻠﻪِ ﺑْﻦِ ﻣَﺴْﻌُﻮﺩٍ، « ﺃَﻥَّ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲَّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺧَﻤْﺴًﺎ » ، ﻓَﻠَﻤَّﺎ ﺳَﻠَّﻢَ ﻗِﻴﻞَ ﻟَﻪُ ﺃَﺯِﻳﺪَ ﻓِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻗَﺎﻝَ : « ﻭَﻣَﺎ ﺫَﺍﻙَ؟ » ﻗَﺎﻟُﻮﺍ : ﺻَﻠَّﻴْﺖَ ﺧَﻤْﺴًﺎ، « ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﺳَﺠْﺪَﺗَﻴْﻦِ » ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ .
ዐብዱላሁ ኢብኒ-መስዑድ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ዙህርን አምስት ረከዓህ ሰገዱ፡፡ ባሰላመቱም ጊዜ፡- ‹‹በሶላት የተጨመረ(አዲስ ትእዛዝ) አለን?›› ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- ‹‹ምን ተፈጠረ?›› ሲሉ፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹አምስት ረከዓህ ሰገዱ እኮ!›› አሏቸው፡፡ መልክተኛውም ሁለት ጊዜ ሱጁድ ወረዱ" (ሙስሊም 1309፣ አሕመድ 4237፣ ቲርሚዚይ 392)፡፡
ሌላው ሶላቴን ከመፈጸሜና ከማጠናቀቄ በፊት ያሰላመትኩ ከሆነ ደግሞ ህጉ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
ይህን ተግባር የፈጸምኩት ሆን ብዬ አውቄ ከሆነ ሶላቴ ይፈርሳል፡፡ ነገር ግን ረስቼ ከሆነና ብዙም ሳልርቅ በቅርቡ ካስታወስኩ የቀረውን ረከዓህ በመስገድ እሞላውና አሰላምቼ ከዛም ለተፈጸመው ስህተት ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ አሰላምታለሁ፡፡ ያ ሳይሆን ቀርቶ ያስታወስኩት በሌላ ስራ ገብቼ ከቆየሁ በኋላ ከሆነ ግን ሶላቱን በድጋሚ ነው እንደ አዲስ መስገድ ያለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ቀጣዩን ማስረጃ እንመልከት፡-
ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻰ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ ﺻَﻠَّﻰ ﺑِﻨَﺎ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ، ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻗَﺎﻡَ ﺇِﻟَﻰ ﺧَﺸَﺒَﺔٍ ﻓِﻰ ﻣُﻘَﺪَّﻡِ ﺍﻟْﻤَﺴْﺠِﺪِ ، ﻭَﻭَﺿَﻊَ ﻳَﺪَﻩُ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ، ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﻳَﻮْﻣَﺌِﺬٍ ﺃَﺑُﻮ ﺑَﻜْﺮٍ ﻭَﻋُﻤَﺮُ ، ﻓَﻬَﺎﺑَﺎ ﺃَﻥْ ﻳُﻜَﻠِّﻤَﺎﻩُ ، ﻭَﺧَﺮَﺝَ ﺳَﺮَﻋَﺎﻥُ ﺍﻟﻨَّﺎﺱِ ﻓَﻘَﺎﻟُﻮﺍ ﻗَﺼُﺮَﺕِ ﺍﻟﺼَّﻼَﺓُ . ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﺭَﺟُﻞٌ ﻛَﺎﻥَ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﻳَﺪْﻋُﻮﻩُ ﺫَﺍ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ ﻓَﻘَﺎﻝَ ﻳَﺎ ﻧَﺒِﻰَّ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺃَﻧَﺴِﻴﺖَ ﺃَﻡْ ﻗَﺼُﺮَﺕْ . ﻓَﻘَﺎﻝَ « ﻟَﻢْ ﺃَﻧْﺲَ ﻭَﻟَﻢْ ﺗَﻘْﺼُﺮْ » . ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺑَﻞْ ﻧَﺴِﻴﺖَ ﻳَﺎ ﺭَﺳُﻮﻝَ ﺍﻟﻠَّﻪِ . ﻗَﺎﻝَ « ﺻَﺪَﻕَ ﺫُﻭ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ » . ﻓَﻘَﺎﻡَ ﻓَﺼَﻠَّﻰ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻛَﺒَّﺮَ ، ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ ، ﺛُﻢَّ ﻭَﺿَﻊَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ . ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዙህርን በሁለት ረከዓህ አሰገዱ፡፡ ከዚያም አሰላመቱና ወደ መስጂዱ መግቢያ ላይ ወዳለው እንጨት በመሄድ እጃቸውን አሳረፉበት፡፡ ከሶሐቦችም አቡ-በከር እና ዑመር(ረዲየላሁ ዐንሁማ) ነበሩ፡፡ እሳቸውን ለማናገር ግን ከአክብሮት የተነሳ ፈሩ፡፡ ከሶሐቦቹም የሚቸኩሉ የነበሩት ወጡና ‹‹ሶላት ተቀነሰችን?›› ብለው ጠየቁ፡፡ የአላህ ነቢይ ዘል-የደይን ብለው ይጠሩት የነበረው ሶሐባም እንዲህ አላቸው፡- ‹‹የአላህ ነቢይ ሆይ! ረስተው ነውን ወይስ ተቀንሶ?›› እሳቸውም፡- ‹‹አልረሳሁም አልተቀነሰምም›› አሉት፡፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹እንዴታ! ረስተዋል እንጂ የአላህ መልክተኛ!›› አሏቸው፡፡ እሳቸውም፡- ‹‹ዙል-የደይን እውነት ተናገረ!›› አሉና በመቆም ሁለት ረከዓህ ሰገዱ ከዛም አሰላመቱ፡፡ ከዛም ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ ሶላታቸውን ጨረሱ" (ቡኻሪይ 6051)፡፡
እዚህ ላይ የማእሙሞች(ተከታዮች) ጉዳይ ይነሳል፡፡ እሱም ከመጀመሪያው ከኢማሙ ኋላ ያልነበሩ ረከዓህ አምልጧቸው የደረሱ ሰዎች ኢማሙ በሚያሰላምት ጊዜ እነሱ የቀራቸውን ረከዓህ ለመሙላት መነሳታቸው የታወቀ ነው፡፡ ታ
ይነበብ ይነበብ ይነበብ
በኡስታዝ አቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነውክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ከሸሀደተይን ቀጥሎ የሚጠቀስ የአምልኮ ዘርፍ ነው፡፡ ሙስሊምን ከካፊር የሚለይ የእምነት ዘርፍ ነው፡፡ በቀን ውስጥ ቢያንስ አምስት ጊዜ አንድ ባሪያ ከጌታው አላህ ጋር የሚገናኝበት፣ ምስጋናና ውዳሴ የሚያቀርብበት፣ የግል ችግሮቹን የሚፈታበት፣ የወዲያኛውን ዓለም ስኬት የሚማጸንበት….ሚስጥራዊ ቁልፍ ነው፡፡ ይህ በመሆኑም በሶላታችን ላይ ትኩረት ሰጥተን መስፈርቱንና ማእዘናቱን እንዲሁም ግዴታዎቹን አሟልተንና ጠብቀን ልንሰግድ ይገባናል፡፡ ያላወቅነውን ከሚያውቁት ጠይቀን የተማርነውን ላልደረሳቸው አካፍለን ኢስላማዊ ግዳጃችንን ልንወጣ ይገባል፡፡
ለዛሬ የተወሰነ ልላችሁ ያሰብኩት ብዙ ጊዜ በሶላታችን ውስጥ(በተለይ በግል ስንሰግድ) በመጨመርና በመቀነስ እንዲሁም በመጠራጠር ለሚፈጠሩ ችግሮች በአላህ ፈቃድ ሸሪዓዊ እልባትን ከዑለሞች ማእድ በመውሰድ እንካችሁ ማለትን ነው፡፡
"ሱጁድ አስ-ሰህው" ማለት፡- አንድ ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ በመርሳቱ ምክንያት የተከሰተውን ክፍተት ለመሙላት መጨረሻ ላይ የሚሰግዳቸው ሁለት ሱጁዶች ማለት ነው፡፡ አንድን ሙስሊም ሰጋጅ ለ"ሱጁድ አስ-ሰህው" የሚዳርጉት ምክንያቶች ሶስት ናቸው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. መጨመር
ለ. መቀነስ
ሐ. መጠራጠር
1) መጨመር፡-
ይህ ማለት አንድ ሙስሊም ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ ሩኩዕን፣ሱጁድን፣ቂያምን ወይም መቀመጥን ከታዘዘው በላይ ማምጣት ማለት ነው፡፡ ይህን ድርጊት የሚፈጽመው ሆን ብሎና አውቆ ከሆነ ሶላቱ ይፈርሳል፡፡ ረስቶና ዘንግቶ ከሆነ ግን መጨረሻ ላይ ካስታወሰ በ"ሱጁድ አስ-ሰህው" ይጠግነዋል፡፡ ሶላቱም አይፈርስበትም፡፡ ጭማሬውን በቅርብ ካስታወሰውና ብዙም ሳይርቅ(ወደ ሌላ ረከዓዎች) ትዝ ካለው፡ ወደዛው ቦታ በመመለስ ከተሳሳተበት ቦታ በመቀጠል ሶላቱን ይፈጽምና መጨረሻ ላይ ለስህተቱ "ሱጁድ አስ-ሰህው" ይወርዳል፡፡
ምሳሌ፡-
ሶላተ-ዙህርን እየሰገድኩ ነው፡፡ አራት ረከዓህ የነበረውን አምስት አድርጌ ሰገድኩ፡፡ ይህን አምስተኛውን የጨመርኩትን ረከዓህ ተሸሁድ ላይ ሆኜ ትዝ አለኝ፡፡ በዚህ ጊዜ የምወስደው እርምጃ ተሸሁዴን አጠናቅቄ ካሰላመትኩ በኋላ ተመልሼ እዛው ባለሁበት ስፍራ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና ተሸሁድ ሳልቀመጥና አት-ተሕያቱ በድጋሚ ሳልቀራ አሰላምታለሁ፡፡
ግን ተጨማሪውን አምስተኛውን ረከዓህ ያስታወስኩት በቅርብ ርቀት እዛው በቆምኩበት ቦታ ከሆነ፡ መቆሙን ትቼ ወደ ተሸሁዴ በመመለስ እቀመጣለሁ፡፡ ከዛም አት-ተሒያቱን ቀርቼ እንደጨረስኩ አሰላምትና በድጋሚ ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" እወርድና አሰላምታለሁ፡፡
ለዚህ አፈጻጸም ማስረጃውም ቀጥሎ ያለው ሐዲሥ ነው፡-
ﻋَﻦْ ﻋَﺒْﺪِ ﺍﻟﻠﻪِ ﺑْﻦِ ﻣَﺴْﻌُﻮﺩٍ، « ﺃَﻥَّ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲَّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺧَﻤْﺴًﺎ » ، ﻓَﻠَﻤَّﺎ ﺳَﻠَّﻢَ ﻗِﻴﻞَ ﻟَﻪُ ﺃَﺯِﻳﺪَ ﻓِﻲ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻗَﺎﻝَ : « ﻭَﻣَﺎ ﺫَﺍﻙَ؟ » ﻗَﺎﻟُﻮﺍ : ﺻَﻠَّﻴْﺖَ ﺧَﻤْﺴًﺎ، « ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﺳَﺠْﺪَﺗَﻴْﻦِ » ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ .
ዐብዱላሁ ኢብኒ-መስዑድ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ዙህርን አምስት ረከዓህ ሰገዱ፡፡ ባሰላመቱም ጊዜ፡- ‹‹በሶላት የተጨመረ(አዲስ ትእዛዝ) አለን?›› ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- ‹‹ምን ተፈጠረ?›› ሲሉ፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹አምስት ረከዓህ ሰገዱ እኮ!›› አሏቸው፡፡ መልክተኛውም ሁለት ጊዜ ሱጁድ ወረዱ" (ሙስሊም 1309፣ አሕመድ 4237፣ ቲርሚዚይ 392)፡፡
ሌላው ሶላቴን ከመፈጸሜና ከማጠናቀቄ በፊት ያሰላመትኩ ከሆነ ደግሞ ህጉ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
ይህን ተግባር የፈጸምኩት ሆን ብዬ አውቄ ከሆነ ሶላቴ ይፈርሳል፡፡ ነገር ግን ረስቼ ከሆነና ብዙም ሳልርቅ በቅርቡ ካስታወስኩ የቀረውን ረከዓህ በመስገድ እሞላውና አሰላምቼ ከዛም ለተፈጸመው ስህተት ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ አሰላምታለሁ፡፡ ያ ሳይሆን ቀርቶ ያስታወስኩት በሌላ ስራ ገብቼ ከቆየሁ በኋላ ከሆነ ግን ሶላቱን በድጋሚ ነው እንደ አዲስ መስገድ ያለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ቀጣዩን ማስረጃ እንመልከት፡-
ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻰ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ ﺻَﻠَّﻰ ﺑِﻨَﺎ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﺍﻟﻈُّﻬْﺮَ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ، ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻗَﺎﻡَ ﺇِﻟَﻰ ﺧَﺸَﺒَﺔٍ ﻓِﻰ ﻣُﻘَﺪَّﻡِ ﺍﻟْﻤَﺴْﺠِﺪِ ، ﻭَﻭَﺿَﻊَ ﻳَﺪَﻩُ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ، ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﻳَﻮْﻣَﺌِﺬٍ ﺃَﺑُﻮ ﺑَﻜْﺮٍ ﻭَﻋُﻤَﺮُ ، ﻓَﻬَﺎﺑَﺎ ﺃَﻥْ ﻳُﻜَﻠِّﻤَﺎﻩُ ، ﻭَﺧَﺮَﺝَ ﺳَﺮَﻋَﺎﻥُ ﺍﻟﻨَّﺎﺱِ ﻓَﻘَﺎﻟُﻮﺍ ﻗَﺼُﺮَﺕِ ﺍﻟﺼَّﻼَﺓُ . ﻭَﻓِﻰ ﺍﻟْﻘَﻮْﻡِ ﺭَﺟُﻞٌ ﻛَﺎﻥَ ﺍﻟﻨَّﺒِﻰُّ - ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ - ﻳَﺪْﻋُﻮﻩُ ﺫَﺍ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ ﻓَﻘَﺎﻝَ ﻳَﺎ ﻧَﺒِﻰَّ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺃَﻧَﺴِﻴﺖَ ﺃَﻡْ ﻗَﺼُﺮَﺕْ . ﻓَﻘَﺎﻝَ « ﻟَﻢْ ﺃَﻧْﺲَ ﻭَﻟَﻢْ ﺗَﻘْﺼُﺮْ » . ﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﺑَﻞْ ﻧَﺴِﻴﺖَ ﻳَﺎ ﺭَﺳُﻮﻝَ ﺍﻟﻠَّﻪِ . ﻗَﺎﻝَ « ﺻَﺪَﻕَ ﺫُﻭ ﺍﻟْﻴَﺪَﻳْﻦِ » . ﻓَﻘَﺎﻡَ ﻓَﺼَﻠَّﻰ ﺭَﻛْﻌَﺘَﻴْﻦِ ﺛُﻢَّ ﺳَﻠَّﻢَ ، ﺛُﻢَّ ﻛَﺒَّﺮَ ، ﻓَﺴَﺠَﺪَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ ، ﺛُﻢَّ ﻭَﺿَﻊَ ﻣِﺜْﻞَ ﺳُﺠُﻮﺩِﻩِ ﺃَﻭْ ﺃَﻃْﻮَﻝَ ، ﺛُﻢَّ ﺭَﻓَﻊَ ﺭَﺃْﺳَﻪُ ﻭَﻛَﺒَّﺮَ . ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ ነቢይ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዙህርን በሁለት ረከዓህ አሰገዱ፡፡ ከዚያም አሰላመቱና ወደ መስጂዱ መግቢያ ላይ ወዳለው እንጨት በመሄድ እጃቸውን አሳረፉበት፡፡ ከሶሐቦችም አቡ-በከር እና ዑመር(ረዲየላሁ ዐንሁማ) ነበሩ፡፡ እሳቸውን ለማናገር ግን ከአክብሮት የተነሳ ፈሩ፡፡ ከሶሐቦቹም የሚቸኩሉ የነበሩት ወጡና ‹‹ሶላት ተቀነሰችን?›› ብለው ጠየቁ፡፡ የአላህ ነቢይ ዘል-የደይን ብለው ይጠሩት የነበረው ሶሐባም እንዲህ አላቸው፡- ‹‹የአላህ ነቢይ ሆይ! ረስተው ነውን ወይስ ተቀንሶ?›› እሳቸውም፡- ‹‹አልረሳሁም አልተቀነሰምም›› አሉት፡፡ ሶሐቦችም፡- ‹‹እንዴታ! ረስተዋል እንጂ የአላህ መልክተኛ!›› አሏቸው፡፡ እሳቸውም፡- ‹‹ዙል-የደይን እውነት ተናገረ!›› አሉና በመቆም ሁለት ረከዓህ ሰገዱ ከዛም አሰላመቱ፡፡ ከዛም ሁለት ጊዜ "ሱጁድ አስ-ሰህው" በመውረድ ሶላታቸውን ጨረሱ" (ቡኻሪይ 6051)፡፡
እዚህ ላይ የማእሙሞች(ተከታዮች) ጉዳይ ይነሳል፡፡ እሱም ከመጀመሪያው ከኢማሙ ኋላ ያልነበሩ ረከዓህ አምልጧቸው የደረሱ ሰዎች ኢማሙ በሚያሰላምት ጊዜ እነሱ የቀራቸውን ረከዓህ ለመሙላት መነሳታቸው የታወቀ ነው፡፡ ታ
የሽርክ መፈጠር ምክንያት፦
ሼር ማድረግ አይዘንጉ
ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ልጆች ውስጥ ሽርክ የተፈፀመበት ምክንያት ደጋግ
ባሮችን
በማወደስና በማሞካሸት ወሰንን በመተላለፍ ነበር፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
ﻭَﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﺁﻟِﻬَﺘَﻜُﻢْ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﻭَﺩًّﺍ ﻭَﻟَﺎ ﺳُﻮَﺍﻋًﺎ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻐُﻮﺙَ ﻭَﻳَﻌُﻮﻕَ ﻭَﻧَﺴْﺮًﺍ ٧١ : ٢٣ ] ]
ﻭَﻗَﺪْ ﺃَﺿَﻠُّﻮﺍ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ۖ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺰِﺩِ ﺍﻟﻈَّﺎﻟِﻤِﻴﻦَ ﺇِﻟَّﺎ ﺿَﻠَﺎﻟًﺎ [ ٧١ : ٢٤ ]
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም
ነስርንም አትተው፡፡ በእርግጥም ብዙዎችን አሳሳቱ፡፡ ከሓዲዎችንም ጥመትን እንጅ
ሌላን አትጨምርላቸው» (አለ)፡፡ (ኑህ 23-24)
እነዚህ በኑህ ዘመን የነበሩ የመልካም ሰዎች ስሞች ነበሩ፡፡ ሲሞቱ ለማስታወስ
እንዳይረሱ በምስላለቸው ሀውልቶች ተገንብቶላቸው በስሞቻቸው ተሰየሙ፡፡ የዚህ
ተግባር መጨረሻ ግን እነርሱን ማምለክ ሆነ፡፡
ይህን ታሪክ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ እንዲህ በማለት ይተርካሉ:-
‹‹የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ ጣዖታት ከጊዜ በኋላ ወደ ዓረብ ምድር ገቡ፡፡
“ወድ ” ደውመተል ጀንደል ውስጥ ላሉ ለከልብ ጐሳዎች፣
“ ሱዋዕ ” ለሑዘይል ጐሳ፣
“ የጉስ ” መጀመሪያ ለሙራድ ጐሳ ከዚያ ለበኒ ጉጠይፍ ፣
“ የዑቅ ” ለሑምዳንና
“ ነስር” ደግሞ ለዚል ኪላዐህ ቤተሰቦች ለሂምየር ሆኑ፡፡
እነዚህ የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ የመልካም ሰዎች ስም ነበሩ፡፡ እነዚህ ሲሞቱ
ሸይጧን ለህዝቦቻቸው በቦታቸው ላይ ሀውልት እንዲተከልና በስሞቻቸው
እንዲሰየሙ በመከራቸው መሰረት ፈፀሙት ከተገነቡ በኋላ ግን ለተወሰኑ
ጊዜያቶች አይመለኩም ነበር፡፡ ነገር ግን የታሪኩ እውቀት ሲወገድ ይመለኩ
ጀመር፡፡›› (ቡኻሪ ዘግበውታል)
ኢብኑ ጀሪር አጠበሪም ሙሀመድ ኢብን ቀይስን ጠቅሰው በዚህ አንቀፅ ዙሪያ
እንዲህ ይላሉ፡-
‹‹አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ›› ‹‹እነዚህ ሰዎች ደጋግ ባሮች ስለነበሩ
ሰዎች አርዐያ ያደርጓቸው ነበርና በሚሞቱ ጊዜ ሲመሩባቸው የነበሩ ሰዎች
ምስላቸውን ብንቀርፅ እነሱን እያስታወስን ዒባዳችን ላይ እንጠነክራለን በሚል
ሀሳብ ቀረጿቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሞተው ሌሎች ሲተኩ ግን ሸይጧን በስውር
ገብቶ ከዚህ በፊት የነበሩ ሰዎች የሚያመልኳቸውና ዝናብም ሲጠፋ
የሚማፀኗቸው እንደነበሩ አድርጐ በሀሰት መከራቸው እነሱም
አመለኳቸው፡፡›› (ተፍሲር አጠበሪ 12\254)
እነዚህ ሰዎች የፈፀሙት ሁለት አደጋዎችን በማጣመር ነበር፡-
አንደኛ፡- ቀብር ዘንድ በማክበር መቀመጥ::
ሁለተኛ፡- ምስላቸውን ቀርፆ ሲቀመጡበት በነበረበት ቦታ ላይ መትከል፡፡ በዚህ
ሳቢያ በሰዎች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽርክ ተከሰተ፡፡ እነዚህ ሁለት ነገሮች
በየትኛውም ዘመንና ቦታ ላይ ትልቅ የሽርክ መንስኤ ናቸው፡፡
አውቀንም ሆነ ሳናወቅ በአላህ ላይ ከማጋራት አረህማን ይጠብቀን
ሼር ማድረግ አይዘንጉ
ለመጀመሪያ ጊዜ የሰው ልጆች ውስጥ ሽርክ የተፈፀመበት ምክንያት ደጋግ
ባሮችን
በማወደስና በማሞካሸት ወሰንን በመተላለፍ ነበር፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
ﻭَﻗَﺎﻟُﻮﺍ ﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﺁﻟِﻬَﺘَﻜُﻢْ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺬَﺭُﻥَّ ﻭَﺩًّﺍ ﻭَﻟَﺎ ﺳُﻮَﺍﻋًﺎ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻐُﻮﺙَ ﻭَﻳَﻌُﻮﻕَ ﻭَﻧَﺴْﺮًﺍ ٧١ : ٢٣ ] ]
ﻭَﻗَﺪْ ﺃَﺿَﻠُّﻮﺍ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ۖ ﻭَﻟَﺎ ﺗَﺰِﺩِ ﺍﻟﻈَّﺎﻟِﻤِﻴﻦَ ﺇِﻟَّﺎ ﺿَﻠَﺎﻟًﺎ [ ٧١ : ٢٤ ]
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም
ነስርንም አትተው፡፡ በእርግጥም ብዙዎችን አሳሳቱ፡፡ ከሓዲዎችንም ጥመትን እንጅ
ሌላን አትጨምርላቸው» (አለ)፡፡ (ኑህ 23-24)
እነዚህ በኑህ ዘመን የነበሩ የመልካም ሰዎች ስሞች ነበሩ፡፡ ሲሞቱ ለማስታወስ
እንዳይረሱ በምስላለቸው ሀውልቶች ተገንብቶላቸው በስሞቻቸው ተሰየሙ፡፡ የዚህ
ተግባር መጨረሻ ግን እነርሱን ማምለክ ሆነ፡፡
ይህን ታሪክ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ እንዲህ በማለት ይተርካሉ:-
‹‹የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ ጣዖታት ከጊዜ በኋላ ወደ ዓረብ ምድር ገቡ፡፡
“ወድ ” ደውመተል ጀንደል ውስጥ ላሉ ለከልብ ጐሳዎች፣
“ ሱዋዕ ” ለሑዘይል ጐሳ፣
“ የጉስ ” መጀመሪያ ለሙራድ ጐሳ ከዚያ ለበኒ ጉጠይፍ ፣
“ የዑቅ ” ለሑምዳንና
“ ነስር” ደግሞ ለዚል ኪላዐህ ቤተሰቦች ለሂምየር ሆኑ፡፡
እነዚህ የኑህ ህዝቦች ውስጥ የነበሩ የመልካም ሰዎች ስም ነበሩ፡፡ እነዚህ ሲሞቱ
ሸይጧን ለህዝቦቻቸው በቦታቸው ላይ ሀውልት እንዲተከልና በስሞቻቸው
እንዲሰየሙ በመከራቸው መሰረት ፈፀሙት ከተገነቡ በኋላ ግን ለተወሰኑ
ጊዜያቶች አይመለኩም ነበር፡፡ ነገር ግን የታሪኩ እውቀት ሲወገድ ይመለኩ
ጀመር፡፡›› (ቡኻሪ ዘግበውታል)
ኢብኑ ጀሪር አጠበሪም ሙሀመድ ኢብን ቀይስን ጠቅሰው በዚህ አንቀፅ ዙሪያ
እንዲህ ይላሉ፡-
‹‹አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ›› ‹‹እነዚህ ሰዎች ደጋግ ባሮች ስለነበሩ
ሰዎች አርዐያ ያደርጓቸው ነበርና በሚሞቱ ጊዜ ሲመሩባቸው የነበሩ ሰዎች
ምስላቸውን ብንቀርፅ እነሱን እያስታወስን ዒባዳችን ላይ እንጠነክራለን በሚል
ሀሳብ ቀረጿቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሞተው ሌሎች ሲተኩ ግን ሸይጧን በስውር
ገብቶ ከዚህ በፊት የነበሩ ሰዎች የሚያመልኳቸውና ዝናብም ሲጠፋ
የሚማፀኗቸው እንደነበሩ አድርጐ በሀሰት መከራቸው እነሱም
አመለኳቸው፡፡›› (ተፍሲር አጠበሪ 12\254)
እነዚህ ሰዎች የፈፀሙት ሁለት አደጋዎችን በማጣመር ነበር፡-
አንደኛ፡- ቀብር ዘንድ በማክበር መቀመጥ::
ሁለተኛ፡- ምስላቸውን ቀርፆ ሲቀመጡበት በነበረበት ቦታ ላይ መትከል፡፡ በዚህ
ሳቢያ በሰዎች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽርክ ተከሰተ፡፡ እነዚህ ሁለት ነገሮች
በየትኛውም ዘመንና ቦታ ላይ ትልቅ የሽርክ መንስኤ ናቸው፡፡
አውቀንም ሆነ ሳናወቅ በአላህ ላይ ከማጋራት አረህማን ይጠብቀን
የድለላ ስራ በኢስላም
ፈትዋ ቁጥር : 363
# ጥያቄ ↶
ድለላ በሸሪዓችን እንዴት ይታያል ፣ በድለላ የተገኘ ገንዘብስ ሀላል ነውን
# መልስ ↶
# ድለላ ማለት ቀጥታ አማረኛ ቃሉን ስናይ መጠቆም ማለት ሲሆን ፣ ገዢን
ወደ ሻጭ ወይም ሻጭን ወደ ገዢ #የሚጠቁም ማለት ነው። በአጭሩ ደላላ
ማለት ሻጭና ገዥን # የሚያገናኝና ግብይት እንዲፈፀም በመካከል #የሚገባ
አካል ነው። ታዲያ አንዳንድ ሰዎች አገዛዝም ሆነ አሻሻጥ # ስለማይችሉ ፣ ወይም
ገዥንም ሆነ ሻጭን ለማፈላለግ ጊዜ #ስለሌላቸው ወይም በሌላ ምክንያት ብዙ
ጊዜ ደላላ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ በመነሳት ድለላ ለሁላቸውም አካል # የሚጠቅም ስራ በመሆኑ
በሸሪዓችን የሚከለከል # አይደለም ። ይህም በመሆኑ ከዚህ የሚገኝም ገንዘብ
# ሀላል እንጅ ሀራም አይሆንም። ባይሆን ይህ ደላላ #ታማኝ_ግልፅና_ፍትሀዊ
ሊሆን እንጅ በተቃራኒው # አታላይ ፣ አጭበርባሪና ነውርን # የሚደብቅ ብሎም
ከሁለት አንዱ ላይ # በደልን የሚፈፅም መሆን የለበትም።
•┈┈•◈◉❒ ❒◉◈•┈┈•
# ምንጭ ↶
አልመውሱዓቱል ፊቅሂያህ ፣ 10/151
ፈትዋ ቁጥር : 363
# ጥያቄ ↶
ድለላ በሸሪዓችን እንዴት ይታያል ፣ በድለላ የተገኘ ገንዘብስ ሀላል ነውን
# መልስ ↶
# ድለላ ማለት ቀጥታ አማረኛ ቃሉን ስናይ መጠቆም ማለት ሲሆን ፣ ገዢን
ወደ ሻጭ ወይም ሻጭን ወደ ገዢ #የሚጠቁም ማለት ነው። በአጭሩ ደላላ
ማለት ሻጭና ገዥን # የሚያገናኝና ግብይት እንዲፈፀም በመካከል #የሚገባ
አካል ነው። ታዲያ አንዳንድ ሰዎች አገዛዝም ሆነ አሻሻጥ # ስለማይችሉ ፣ ወይም
ገዥንም ሆነ ሻጭን ለማፈላለግ ጊዜ #ስለሌላቸው ወይም በሌላ ምክንያት ብዙ
ጊዜ ደላላ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ በመነሳት ድለላ ለሁላቸውም አካል # የሚጠቅም ስራ በመሆኑ
በሸሪዓችን የሚከለከል # አይደለም ። ይህም በመሆኑ ከዚህ የሚገኝም ገንዘብ
# ሀላል እንጅ ሀራም አይሆንም። ባይሆን ይህ ደላላ #ታማኝ_ግልፅና_ፍትሀዊ
ሊሆን እንጅ በተቃራኒው # አታላይ ፣ አጭበርባሪና ነውርን # የሚደብቅ ብሎም
ከሁለት አንዱ ላይ # በደልን የሚፈፅም መሆን የለበትም።
•┈┈•◈◉❒ ❒◉◈•┈┈•
# ምንጭ ↶
አልመውሱዓቱል ፊቅሂያህ ፣ 10/151
የአላህ መልክተኛ ( ﷺ ) እንዲህ አሉ፡- "በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው
መልካም ነገርን ይናገር ወይም ዝም ይበል፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ
ሰው ጎረቤቱን ያክብር፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን
ያክብር" (ቡኻሪና ሙስሊም) ዘግበውታል፡፡
መልካም ነገርን ይናገር ወይም ዝም ይበል፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ
ሰው ጎረቤቱን ያክብር፣ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን
ያክብር" (ቡኻሪና ሙስሊም) ዘግበውታል፡፡
#ሀላሉን___ድፈረው !!!
እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ
ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ
ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት
የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት
በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን
ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን
በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር
ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር
ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር
ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር
ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ
አስመሰልከው እኮ ጦርነት ዘመቻ
አብሽር ወንድምዬ በአላህ ተመካ
ሀላል ሀላሉ ነው ያለበት በረካ
ጣጣውን አታብዛው
ቀለል አድርገህ ያዘው
እስከ መቸ ድረስ በምኞት መዋተት
እውነታው ጋር ደርሶ ወደኋላ ማለት
ካልተፈቀደው ላይ ዓይንህን ስበረው
ከዚያም ጨክንና ሀላሉን ድፈረው!!!
እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ
ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ
ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት
የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት
በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን
ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን
በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር
ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር
ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር
ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር
ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ
አስመሰልከው እኮ ጦርነት ዘመቻ
አብሽር ወንድምዬ በአላህ ተመካ
ሀላል ሀላሉ ነው ያለበት በረካ
ጣጣውን አታብዛው
ቀለል አድርገህ ያዘው
እስከ መቸ ድረስ በምኞት መዋተት
እውነታው ጋር ደርሶ ወደኋላ ማለት
ካልተፈቀደው ላይ ዓይንህን ስበረው
ከዚያም ጨክንና ሀላሉን ድፈረው!!!
# አንድ_ቀን_ውዱ_ነቢያችን_ሙሐመድ_ ﷺ _አለቀሱ !
# ሶሀቦችም ☞ለምን ያለቅሳሉ ያረሱለላህ?
# ነብያችንም ﷺ ☞ወዳጆቼ ናፍቀውኝ
# ሶሀቦች ☞እኛ ወዳጆቾ አይደለንም እንዴ ያረሱለላህ?
# ነብያችን ﷺ ☞ አይ እናንተማ ጓደኞቼ ናችሁ !
# ወዳጆቼ ግን ከእኔ በኃላ የሚመጡ እኔን ሳያዩ በእኔ የሚያምኑ ህዝቦቼ ናቸው።
ያ ማለት ደግሞ እኔ፣ አንተ፣ አንቺ፣ በአጠቃላይ እኛን በመናፈቅ ነው ያለቀሱት።
"አንተን ለማወቅ የማይፈልግ ታዋቂ ሰው አድናቂ አትሁን ይልቁንስ አንተን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት ያለቀሱልህን ዝነኛ ነቢይ አድናቂ ሁን"ሰሉ አለ ነቢ
# ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱለሏህ
@strong_iman
# ሶሀቦችም ☞ለምን ያለቅሳሉ ያረሱለላህ?
# ነብያችንም ﷺ ☞ወዳጆቼ ናፍቀውኝ
# ሶሀቦች ☞እኛ ወዳጆቾ አይደለንም እንዴ ያረሱለላህ?
# ነብያችን ﷺ ☞ አይ እናንተማ ጓደኞቼ ናችሁ !
# ወዳጆቼ ግን ከእኔ በኃላ የሚመጡ እኔን ሳያዩ በእኔ የሚያምኑ ህዝቦቼ ናቸው።
ያ ማለት ደግሞ እኔ፣ አንተ፣ አንቺ፣ በአጠቃላይ እኛን በመናፈቅ ነው ያለቀሱት።
"አንተን ለማወቅ የማይፈልግ ታዋቂ ሰው አድናቂ አትሁን ይልቁንስ አንተን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት ያለቀሱልህን ዝነኛ ነቢይ አድናቂ ሁን"ሰሉ አለ ነቢ
# ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _ ﷺ _
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱለሏህ
@strong_iman
️ትንሺ ግጥም ስለ ተውሒድ!!
*,,,,,,,, ﻧﻈﻢ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ *
ቢሥሚላሂ ብየ ተውሒድን ልጀምር
ለማሥታወስ ያክል በግጥም ልደርድር!
️ለሙእሚኖች ሁሉ ለሴትም ለወንዱ
እስኪ ላሥታውሳችሁ ተውሒድን ተማሩ!
በአሏህ ማጋራት አስከፊ ወንጀል ነው
እስከ ዘላለሙ መኖሪያው እሳት ነው!
በሺርክ ተጨማልቆ ተውሒድን ችላ ያለ
የጌታውን መብት እጅግ ያጓደለ
በሺርክ ኮረፋት እራሡን ያዞረ
ተውሒድን በመተው ለሺርክ የታገለ
በዱኒያም ከሰረ እጅግ ተዋረደ
በአሔራም ከስሮ ጀሀነም ወረደ
ተውሒድን እንወቅ እንማር በደንቡ
ጌታችንን ነጥለን እናምልክ በወጉ
አምልኮ ፍራቻ ለአሏህ ብቻ ነው
ከዛ የተቀረው ሁሉም ኪሳራ ነው!
ተውሒድን እወቁ በደንብ ለይታችሁ
ተውሒድ ነውና የድናችን መሠረት
እሱን ያላወቀ መቸውም ቢህን አይገባም ከጀነት
ተውሒድ ኡሉህያ ሩብብያውን
ለዩና እወቁ አስማኡ ሲፋቱን
እናተ ሰወች ሆይ እወቁ ጌታችሁን
ሰውንም ጅንንም የፈጠረውም
ሊያመልኩት እንጅ ለሌላ አይደለም
እሱም ብሏልኮ በቁረአን አያ
ሰውንም ጅንንም ሊያመልኩኝ እንጅ አልፈጠርኩም
እናማ አምልኩት ለብቻ ነጥላችሁ
ከሺርካሺርክ ተግባር እጅግ እርቃችሁ
ቃጥባሬ ኑር ሁሴን ማለቱን ተውና
ቀጥ ብላችሁ ቁሙ በነብዩ ሱና
የሰው ልጆችና ጅኖች ምን ሆነዋል
አብዘሀኛወቹ አላማ ስተዋል
ሰባት ሰማያት እንድሁም ምድር
አላህ ፈጠራቸው አዚዙል ጀባር
የአርሹ ባለቤት የጠራ ጌታነው
በሱላይ ማጋራት የጀሀነም እራትነው
ተውሒድን ከያዙ ወድቀውም አይወድቁ
ጌታን በማምለክላይ ደስታን ያገኛሉ
ለጅኖች ማረዱ ይቅርም ስግደቱ
በአላህ ያሻረከ መጨረሻው ነው ከንቱ
ለጅኖች ማጎብደድ አይደለም ለሸኹ
በማንም ማጋራት መች ይፈቅዳል እሱ?
አምልኩኝ ብሎ አዞን ለብቻው ነጥለን
ታዳ ምን አሥፈለገ በሱላይ መደረብ?
ተው ጌታችሁን ፍሩ እሱንም ታዘዙ
ለብቻ ለዩና በአምልኮ ነጥሉ!?
አላህ አምላካችን ነው ለኛ አንድ
እርሱን የሚጋራ አይሆንም ከእኛ
ተውሒድ ምንጫችን ነው የድኑ መሠረት
ጌታን በማምለክላይ ለብቻ በመለየት!
ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ ﺩﻋﻮﺓ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ
ተውሒድ የሁሉም ነብያት የመጀመሪያ ጥሪያቸው ነው!
*,,,,,,,, ﻧﻈﻢ ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ *
ቢሥሚላሂ ብየ ተውሒድን ልጀምር
ለማሥታወስ ያክል በግጥም ልደርድር!
️ለሙእሚኖች ሁሉ ለሴትም ለወንዱ
እስኪ ላሥታውሳችሁ ተውሒድን ተማሩ!
በአሏህ ማጋራት አስከፊ ወንጀል ነው
እስከ ዘላለሙ መኖሪያው እሳት ነው!
በሺርክ ተጨማልቆ ተውሒድን ችላ ያለ
የጌታውን መብት እጅግ ያጓደለ
በሺርክ ኮረፋት እራሡን ያዞረ
ተውሒድን በመተው ለሺርክ የታገለ
በዱኒያም ከሰረ እጅግ ተዋረደ
በአሔራም ከስሮ ጀሀነም ወረደ
ተውሒድን እንወቅ እንማር በደንቡ
ጌታችንን ነጥለን እናምልክ በወጉ
አምልኮ ፍራቻ ለአሏህ ብቻ ነው
ከዛ የተቀረው ሁሉም ኪሳራ ነው!
ተውሒድን እወቁ በደንብ ለይታችሁ
ተውሒድ ነውና የድናችን መሠረት
እሱን ያላወቀ መቸውም ቢህን አይገባም ከጀነት
ተውሒድ ኡሉህያ ሩብብያውን
ለዩና እወቁ አስማኡ ሲፋቱን
እናተ ሰወች ሆይ እወቁ ጌታችሁን
ሰውንም ጅንንም የፈጠረውም
ሊያመልኩት እንጅ ለሌላ አይደለም
እሱም ብሏልኮ በቁረአን አያ
ሰውንም ጅንንም ሊያመልኩኝ እንጅ አልፈጠርኩም
እናማ አምልኩት ለብቻ ነጥላችሁ
ከሺርካሺርክ ተግባር እጅግ እርቃችሁ
ቃጥባሬ ኑር ሁሴን ማለቱን ተውና
ቀጥ ብላችሁ ቁሙ በነብዩ ሱና
የሰው ልጆችና ጅኖች ምን ሆነዋል
አብዘሀኛወቹ አላማ ስተዋል
ሰባት ሰማያት እንድሁም ምድር
አላህ ፈጠራቸው አዚዙል ጀባር
የአርሹ ባለቤት የጠራ ጌታነው
በሱላይ ማጋራት የጀሀነም እራትነው
ተውሒድን ከያዙ ወድቀውም አይወድቁ
ጌታን በማምለክላይ ደስታን ያገኛሉ
ለጅኖች ማረዱ ይቅርም ስግደቱ
በአላህ ያሻረከ መጨረሻው ነው ከንቱ
ለጅኖች ማጎብደድ አይደለም ለሸኹ
በማንም ማጋራት መች ይፈቅዳል እሱ?
አምልኩኝ ብሎ አዞን ለብቻው ነጥለን
ታዳ ምን አሥፈለገ በሱላይ መደረብ?
ተው ጌታችሁን ፍሩ እሱንም ታዘዙ
ለብቻ ለዩና በአምልኮ ነጥሉ!?
አላህ አምላካችን ነው ለኛ አንድ
እርሱን የሚጋራ አይሆንም ከእኛ
ተውሒድ ምንጫችን ነው የድኑ መሠረት
ጌታን በማምለክላይ ለብቻ በመለየት!
ﺍﻟﺘﻮﺣﻴﺪ ﺩﻋﻮﺓ ﺍﻟﺮﺳﻮﻝ
ተውሒድ የሁሉም ነብያት የመጀመሪያ ጥሪያቸው ነው!
🛤በውስጥ መስመር የተላከልኝ ማስታወሻ
- ስሞት አላስብም፣ አልጨነቅም፣
- ገላዬ ፈራሽ ነውና ምን አሳሰበኝ
ሙስሊም ወንድሞቼ መደረግ ያለበትን ሁሉ ያደርጉልኛል፡፡
1- ልብሴን ያወልቃሉ፣
2- ያጥቡኛል፣
3- ይከፍኑኛል፣
4- ከቤቴ ይዘውኝ ይወጣሉ፣
5- ወደ አዲሱ ቤቴ (መቃብር) ይወስዱኛል፣
6- ብዙዎች ጀናዛዬን ለመሸኘት ይመጣሉ፣
7- እኔን ለመቅበር ሥራቸውንና ቀጠሯቸውን ሁሉ ትተው የሚመጡ አሉ፡፡
ቀጠሯቸ መካከል ምናልባት ላንዳፍታ እንኳን ስለኔ አስበው የማያውቁ ብዙ ናቸው፡፡
8- ቤተሰቦቼ እኔን ላለማስታወስ ያለኝን ነገር ሁሉ አውጥተው ይጥሉ ይሆናል፤ አሊያም በኔ ሥም ይመፀውቱ ይሆናል
- ቁልፎቼ 🔑🗝
- መጽሐፎቼ 📚
- ጫማዎቼ 👟
- ልብሦቼ 👖👔…..
በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሁኑ፡፡
- በመሞቴ ይህች ዱንያ ሐዘኗ አልበዛም፣ አለች አልፈረሠችም፣
- የዓለም 🌍 እንቅስቃሴም ላፍታ አልቆመም፣
- የኢኮኖሚው 💰 ቀውስም አልተፈጠረም፣
- በሥራ ቦታዬ ላይ ሰው ለመቅጠር ማስታወቂያ🧾 ይወጣል፣
- ንብረቴ 💸🏠🚘 የወራሾቼ ይሆናል፣ በትንሽ በትልቁም ኦዲት የምደረገው ግን እኔ ነኝ፣
- ስሞት መጀመሪያ ከኔ የሚገፈፈው ስሜ ነው፡፡ በሥሜ መጠራቴ ይቀራል፤
- ጀናዛው የታለ እባላለሁ፡፡ ጀናዛውን ዉሰዱ፣ አምጡ እንስገድበት፣ ጀናዛውን እንቅበር … ይባላል
- ሥልጣኔ፣ ከተከበረ ቤተሰብ መሆኔ፣ ጎሳዬ … ሁሉ ዋጋ ያጣል፤
ዱንያ ይህን ያህል ቀላልና ተራ ነገር ነች፤ የምንሄድበት ዓለም ግን አቤት ክብደቱ! ማስፈራቱ! …
በሕይወት ያለህ ወዳጄ ሆይ! በመሞትህ ሦስት ዓይነት ሐዘን አለ
1- የሚያውቁህ ዋ ያ ሚስኪን እኮ ሞተ! ይላሉ
2- ባልደረቦችህ ለሰዓታት አለያም ለቀናት ያዝኑና ወደ ሳቅና ጨዋታቸው ይመለሳሉ፣
3- ትልቁ ሐዘን ያለው ቤትህ ነው፣ ቤተሰብህ ጋ … ሁሌም ያስታውሱህ ይሆናል፣
የዱንያ ታሪክህ በዚህ መልኩ አበቃ ፤ የመጨረሻው ዓለም ታሪክህ ተጀመረ
ሁሉ ነገርህ ተወሰደ፣ ፈረሠ፣ አለፈ፣ ጠፋ!!!
1- መልክህ፣
2- ሀብትህ፣
4- ጤናህ፣
5- ልጅህ፣
6- ቪላህ፣
7- ዝናህ፣
8- ሚስትህ/ባልሽ
ካንተ ጋር ሥራህ ብቻ ቀረ
እውነተኛው ሕይወት ተጀመረ፡፡
እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ/ሽ
ለአኺራህ ምን አዘጋጀህ!! እስቲ በጥልቀት አስብ፡፡
እናም በርታ፣ በርቺ እህቴ
1- በግዴታዎች፣
2- በሱንና ነገሮች፣
3- በድብቅ መፅውት፣
4- መልካም ሥራ አብዛ፣
5- ሌሊት ተነስተህ ስገድ፣
ትድን ዘንድ ጠንክር፣ ይሳካልህ ዘንድ በርታ፡፡
መልካም ንግግር ምጽዋት ነው፡፡ ምንም የለኝም አትበል፡፡ ሌላ ነገር ብታጣ ይህችን በእጅህ የገባችውን ፅሑፍ መጽውት፣ ምንም ጉልበትና ጊዜ አይወስድብህምና አታመንታ፡፡
ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ሼር ሼር .....✔️
- ስሞት አላስብም፣ አልጨነቅም፣
- ገላዬ ፈራሽ ነውና ምን አሳሰበኝ
ሙስሊም ወንድሞቼ መደረግ ያለበትን ሁሉ ያደርጉልኛል፡፡
1- ልብሴን ያወልቃሉ፣
2- ያጥቡኛል፣
3- ይከፍኑኛል፣
4- ከቤቴ ይዘውኝ ይወጣሉ፣
5- ወደ አዲሱ ቤቴ (መቃብር) ይወስዱኛል፣
6- ብዙዎች ጀናዛዬን ለመሸኘት ይመጣሉ፣
7- እኔን ለመቅበር ሥራቸውንና ቀጠሯቸውን ሁሉ ትተው የሚመጡ አሉ፡፡
ቀጠሯቸ መካከል ምናልባት ላንዳፍታ እንኳን ስለኔ አስበው የማያውቁ ብዙ ናቸው፡፡
8- ቤተሰቦቼ እኔን ላለማስታወስ ያለኝን ነገር ሁሉ አውጥተው ይጥሉ ይሆናል፤ አሊያም በኔ ሥም ይመፀውቱ ይሆናል
- ቁልፎቼ 🔑🗝
- መጽሐፎቼ 📚
- ጫማዎቼ 👟
- ልብሦቼ 👖👔…..
በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሁኑ፡፡
- በመሞቴ ይህች ዱንያ ሐዘኗ አልበዛም፣ አለች አልፈረሠችም፣
- የዓለም 🌍 እንቅስቃሴም ላፍታ አልቆመም፣
- የኢኮኖሚው 💰 ቀውስም አልተፈጠረም፣
- በሥራ ቦታዬ ላይ ሰው ለመቅጠር ማስታወቂያ🧾 ይወጣል፣
- ንብረቴ 💸🏠🚘 የወራሾቼ ይሆናል፣ በትንሽ በትልቁም ኦዲት የምደረገው ግን እኔ ነኝ፣
- ስሞት መጀመሪያ ከኔ የሚገፈፈው ስሜ ነው፡፡ በሥሜ መጠራቴ ይቀራል፤
- ጀናዛው የታለ እባላለሁ፡፡ ጀናዛውን ዉሰዱ፣ አምጡ እንስገድበት፣ ጀናዛውን እንቅበር … ይባላል
- ሥልጣኔ፣ ከተከበረ ቤተሰብ መሆኔ፣ ጎሳዬ … ሁሉ ዋጋ ያጣል፤
ዱንያ ይህን ያህል ቀላልና ተራ ነገር ነች፤ የምንሄድበት ዓለም ግን አቤት ክብደቱ! ማስፈራቱ! …
በሕይወት ያለህ ወዳጄ ሆይ! በመሞትህ ሦስት ዓይነት ሐዘን አለ
1- የሚያውቁህ ዋ ያ ሚስኪን እኮ ሞተ! ይላሉ
2- ባልደረቦችህ ለሰዓታት አለያም ለቀናት ያዝኑና ወደ ሳቅና ጨዋታቸው ይመለሳሉ፣
3- ትልቁ ሐዘን ያለው ቤትህ ነው፣ ቤተሰብህ ጋ … ሁሌም ያስታውሱህ ይሆናል፣
የዱንያ ታሪክህ በዚህ መልኩ አበቃ ፤ የመጨረሻው ዓለም ታሪክህ ተጀመረ
ሁሉ ነገርህ ተወሰደ፣ ፈረሠ፣ አለፈ፣ ጠፋ!!!
1- መልክህ፣
2- ሀብትህ፣
4- ጤናህ፣
5- ልጅህ፣
6- ቪላህ፣
7- ዝናህ፣
8- ሚስትህ/ባልሽ
ካንተ ጋር ሥራህ ብቻ ቀረ
እውነተኛው ሕይወት ተጀመረ፡፡
እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ/ሽ
ለአኺራህ ምን አዘጋጀህ!! እስቲ በጥልቀት አስብ፡፡
እናም በርታ፣ በርቺ እህቴ
1- በግዴታዎች፣
2- በሱንና ነገሮች፣
3- በድብቅ መፅውት፣
4- መልካም ሥራ አብዛ፣
5- ሌሊት ተነስተህ ስገድ፣
ትድን ዘንድ ጠንክር፣ ይሳካልህ ዘንድ በርታ፡፡
መልካም ንግግር ምጽዋት ነው፡፡ ምንም የለኝም አትበል፡፡ ሌላ ነገር ብታጣ ይህችን በእጅህ የገባችውን ፅሑፍ መጽውት፣ ምንም ጉልበትና ጊዜ አይወስድብህምና አታመንታ፡፡
ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ሼር ሼር .....✔️
أَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ وَأَنَّ مُحَمَّداً عَبْدُهُ وَرَسُولُهُ، رَضِيتُ بِاللَّهِ رَبَّاً، وَبِمُحَمَّدٍ رَسُولاً، وَبِالْإِسْلاَمِ دِينَاً
🍃🌻
🍃🌻
((اللَّهُمَّ بَاعِدْ بَيْنِي وَبَيْنَ خَطَايَايَ كَمَا بَاعَدْتَ بَيْنَ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ، اللَّهُمَّ نَقِّنِي مِنْ خَطَايَايَ كَمَا يُنَقَّى الثَّوْبُ الْأَبْيَضُ مِنَ الدَّنَسِ، اللَّهُمَّ اغْسِلْني مِنْ خَطَايَايَ، بِالثَّلْجِ وَالْماءِ وَالْبَرَدِ)).
🍃🌻
🍃🌻
La tehzen
#ሀላሉን___ድፈረው !!! እድሜህ ከደረሰ ከበረታ ጂስምህ ከተመቻቸልህ ከፈቀደ አቅምህ ለምን አታገባም አንተ ሙስሊም ወጣት የፌስቡኳን እንስት በዓይንህ ከምትገምጣት በለስላሳ ድምፇ ዒማንህ ከሚተን ምናለ ብታገባ ሰርክ ከምትኳትን በሰዎች ሰርግ ላይ በተገኘህ ቁጥር ምነው እኔስ በሚል ቅናት ከምትቋጥር ምክንያት እያበዛህ ለመሸሽ አትጣር ቢጤህን ፈልገህ አንተም ኒካህ እሰር ከአንዲት ሴት ጋር መመስረት ጋብቻ…
🌷🌷🌷ውዷ እህቴ🌷🌺🌹ደስታሽን ከፈለግሺ በዓዱንያም በአኼራ
ኑሮሽን መስሪቺ ኢማን ካለው ጋራ
🌹🌷🌷🌺
🌺🌺
🌷ሀብታሙን ተይና ሷሊሁን ምረጪ
ሀብቱ ሲበታተን ፀጉር እንዳትነጪ🌹
🌹🌷
🌻
ዱኔውን ተይና ለአኼራሽ አስቢ 🌻
ከምትወጂው ጋራ ጀነት እንድትገቢ 🌻
🌺
🌷አድምጭኝ እህቴ እውነቱን ልንገርሽ
ሰይጣኖች ወስዉሰው እንዳያታልሉሽ
የአላህን ውዴታ አኑሪው በልብሽ
🌹 🌷
ልብያለው ልብ ይበል ከልጅ እስከ አዋቂ
ምክሬን ለግሻለው ብዬ ተጠንቀቂ
ገንዘብ አይጠቅምሽም ይህንን እወቂ🌳
ሁሌም ፈጣሪያቹን ብላችሁ ለምኑት
ለምነቱ ያደረ ኢማን የሞላበት 🌳
የልብ ወዳጅ ስጠን ምንደሰትበት🌳
ኑሮሽን መስሪቺ ኢማን ካለው ጋራ
🌹🌷🌷🌺
🌺🌺
🌷ሀብታሙን ተይና ሷሊሁን ምረጪ
ሀብቱ ሲበታተን ፀጉር እንዳትነጪ🌹
🌹🌷
🌻
ዱኔውን ተይና ለአኼራሽ አስቢ 🌻
ከምትወጂው ጋራ ጀነት እንድትገቢ 🌻
🌺
🌷አድምጭኝ እህቴ እውነቱን ልንገርሽ
ሰይጣኖች ወስዉሰው እንዳያታልሉሽ
የአላህን ውዴታ አኑሪው በልብሽ
🌹 🌷
ልብያለው ልብ ይበል ከልጅ እስከ አዋቂ
ምክሬን ለግሻለው ብዬ ተጠንቀቂ
ገንዘብ አይጠቅምሽም ይህንን እወቂ🌳
ሁሌም ፈጣሪያቹን ብላችሁ ለምኑት
ለምነቱ ያደረ ኢማን የሞላበት 🌳
የልብ ወዳጅ ስጠን ምንደሰትበት🌳
💦የማለዳ መልዕክት
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ: "كُنْت خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا، فَقَالَ: يَا غُلَامِ! إنِّي أُعَلِّمُك كَلِمَاتٍ: احْفَظْ اللَّهَ يَحْفَظْك، احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَك، إذَا سَأَلْت فَاسْأَلْ اللَّهَ، وَإِذَا اسْتَعَنْت فَاسْتَعِنْ بِاَللَّهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ الْأُمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوك بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَك، وَإِنْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوك بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْك؛ رُفِعَتْ الْأَقْلَامُ، وَجَفَّتْ الصُّحُفُ" . رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ [رقم:2516] وَقَالَ: حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
وَفِي رِوَايَةِ غَيْرِ التِّرْمِذِيِّ: "احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ أمامك، تَعَرَّفْ إلَى اللَّهِ فِي الرَّخَاءِ يَعْرِفُك فِي الشِّدَّةِ، وَاعْلَمْ أَنَّ مَا أَخْطَأَك لَمْ يَكُنْ لِيُصِيبَك، وَمَا أَصَابَك لَمْ يَكُنْ لِيُخْطِئَك، وَاعْلَمْ أَنَّ النَّصْرَ مَعَ الصَّبْرِ، وَأَنْ الْفَرَجَ مَعَ الْكَرْبِ، وَأَنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا"
🔰ዓብደላህ ኢብን ዓባስ እንዲህ አለ፡ “የሆነ ቀን ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ኋላ ነበርኩ። ከዛም እሳቸው አንተ ልጅ ሆይ እኔ ንግግሮችን አስተምርሃለሁ አሉኝ። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ይጠብቅሃል። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ከጠየቅክ (መጠየቅ ከፈለግክ) አላህን ጠይቅ። ከታገዝክ (አገዝን ከፈለግክ) በአላህ ታገዝ። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጥቀም ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጠቅሙህም። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጉዳት ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጎዱህም። መጻፊያውም ተነስቷል። መጽሃፉም ደርቋል።”
ሀዲሱን (ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)📚📚
👉 ከቲርሚዚይ ውጭ በሆኑ ሌሎች ዘገባዎች ደግሞ ፦“ አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። በምቾት ግዜ አላህን ተዋወቀው በችግር ግዜ ያውቀሃል። ደግሞ እወቅ! የሳተህ ነገር ሊያገኝህ አልነበረም፥ ያገኘህ ነገር ደግሞ ሊስትህ አልነበረም። አሁንም እወቅ! ድል ከትዕግስት ጋር ነው፣ መገላገል ደግሞ ከችግር ጋር ነው፣ ከክብደት ቡሃላ ደግሞ ቅለት አለ።”
✏️አላህ መሄዳችሁ ከከለከላችሁ ቦታዎች ራቁ እና ያዘዛችሁበትን ቦታ ተገኙ። ሕይወት ቆንጆ ትሆናለች እና ወደ ጀና የምትወስደውን መንገድ በራሷ ታገኛለች።
➡️የዚህ ጊዜያዊ አለም ብልግና በፍጹም የአእምሮ ሰላም ሊሰጥህ አይችልም። ሕይወትህን በቁርኣንና በሐዲስ አኑር ሰላም እና መረጋጋት ይሰጥሀልና።
አላህ ከፈቀደ ህይወታችሁን በቅጽበት ሊለውጥ ይችላል። ህይወታችን በእጁ ነውና በፍፁም ተስፋ እንዳትቆርጥ!
የቱንም ያህል ኃጢአት ( ወንጀል) ብንሠራ ስንት ጊዜ እርሱን ባንታዘዝ ወደ እርሱ ተውባህ ከገባን ይቅር ይለናል እሱ ይቅር ባይ ጌታ ነውና።
በእስልምና ሁሉም ህይወት ጠቃሚ ነው። በነጭና በጥቁር፣ በአጭርና በረጂም፣ በድሆችና በሀብታሞች መካከል ልዩነት የለም። ሁላችንም የአላህ ባሪያዎች ነን፣ እኛ አንድ ነን ።
አላህ ህይወታችንን ምቹ እንዲሆንልን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ነገሮች ፈጠረ። ለምን ነው እሱን ማመስገን ያልቻልነው? እሱን ካመሰገንን አላህ አብዝቶ ይሰጠናል።
إِن تَكۡفُرُواْ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمۡۖ وَلَا يَرۡضَىٰ لِعِبَادِهِ ٱلۡكُفۡرَۖ وَإِن تَشۡكُرُواْ يَرۡضَهُ لَكُمۡۗ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٞ وِزۡرَ أُخۡرَىٰۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرۡجِعُكُمۡ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَۚ إِنَّهُۥ عَلِيمُۢ بِذَاتِ ٱلصُّدُورِ
ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል፡፡ ማንኛይቱም ኃጢኣትን ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና፡፡
{አል ዙመር፡7}📖🌹
(وَإِذۡ تَأَذَّنَ رَبُّكُمۡ لَىِٕن شَكَرۡتُمۡ لَأَزِیدَنَّكُمۡۖ وَلَىِٕن كَفَرۡتُمۡ إِنَّ عَذَابِی لَشَدِیدࣱ)
ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡
[ሱረቱል ኢብራሒም፡7]
#አልሀምዱሊላህ
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ: "كُنْت خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا، فَقَالَ: يَا غُلَامِ! إنِّي أُعَلِّمُك كَلِمَاتٍ: احْفَظْ اللَّهَ يَحْفَظْك، احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَك، إذَا سَأَلْت فَاسْأَلْ اللَّهَ، وَإِذَا اسْتَعَنْت فَاسْتَعِنْ بِاَللَّهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ الْأُمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوك بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَك، وَإِنْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوك بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوك إلَّا بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْك؛ رُفِعَتْ الْأَقْلَامُ، وَجَفَّتْ الصُّحُفُ" . رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ [رقم:2516] وَقَالَ: حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
وَفِي رِوَايَةِ غَيْرِ التِّرْمِذِيِّ: "احْفَظْ اللَّهَ تَجِدْهُ أمامك، تَعَرَّفْ إلَى اللَّهِ فِي الرَّخَاءِ يَعْرِفُك فِي الشِّدَّةِ، وَاعْلَمْ أَنَّ مَا أَخْطَأَك لَمْ يَكُنْ لِيُصِيبَك، وَمَا أَصَابَك لَمْ يَكُنْ لِيُخْطِئَك، وَاعْلَمْ أَنَّ النَّصْرَ مَعَ الصَّبْرِ، وَأَنْ الْفَرَجَ مَعَ الْكَرْبِ، وَأَنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا"
🔰ዓብደላህ ኢብን ዓባስ እንዲህ አለ፡ “የሆነ ቀን ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ኋላ ነበርኩ። ከዛም እሳቸው አንተ ልጅ ሆይ እኔ ንግግሮችን አስተምርሃለሁ አሉኝ። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ይጠብቅሃል። አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ከጠየቅክ (መጠየቅ ከፈለግክ) አላህን ጠይቅ። ከታገዝክ (አገዝን ከፈለግክ) በአላህ ታገዝ። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጥቀም ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጠቅሙህም። ህዝቦች ሁሉ አንተን ለመጉዳት ቢሰበሰቡ አላህ ካልጻፈው በቀር አይጎዱህም። መጻፊያውም ተነስቷል። መጽሃፉም ደርቋል።”
ሀዲሱን (ቲርሚዚይ ዘግበውታል።)📚📚
👉 ከቲርሚዚይ ውጭ በሆኑ ሌሎች ዘገባዎች ደግሞ ፦“ አላህን ጠብቀው (አስታውሰው) ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። በምቾት ግዜ አላህን ተዋወቀው በችግር ግዜ ያውቀሃል። ደግሞ እወቅ! የሳተህ ነገር ሊያገኝህ አልነበረም፥ ያገኘህ ነገር ደግሞ ሊስትህ አልነበረም። አሁንም እወቅ! ድል ከትዕግስት ጋር ነው፣ መገላገል ደግሞ ከችግር ጋር ነው፣ ከክብደት ቡሃላ ደግሞ ቅለት አለ።”
✏️አላህ መሄዳችሁ ከከለከላችሁ ቦታዎች ራቁ እና ያዘዛችሁበትን ቦታ ተገኙ። ሕይወት ቆንጆ ትሆናለች እና ወደ ጀና የምትወስደውን መንገድ በራሷ ታገኛለች።
➡️የዚህ ጊዜያዊ አለም ብልግና በፍጹም የአእምሮ ሰላም ሊሰጥህ አይችልም። ሕይወትህን በቁርኣንና በሐዲስ አኑር ሰላም እና መረጋጋት ይሰጥሀልና።
አላህ ከፈቀደ ህይወታችሁን በቅጽበት ሊለውጥ ይችላል። ህይወታችን በእጁ ነውና በፍፁም ተስፋ እንዳትቆርጥ!
የቱንም ያህል ኃጢአት ( ወንጀል) ብንሠራ ስንት ጊዜ እርሱን ባንታዘዝ ወደ እርሱ ተውባህ ከገባን ይቅር ይለናል እሱ ይቅር ባይ ጌታ ነውና።
በእስልምና ሁሉም ህይወት ጠቃሚ ነው። በነጭና በጥቁር፣ በአጭርና በረጂም፣ በድሆችና በሀብታሞች መካከል ልዩነት የለም። ሁላችንም የአላህ ባሪያዎች ነን፣ እኛ አንድ ነን ።
አላህ ህይወታችንን ምቹ እንዲሆንልን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ነገሮች ፈጠረ። ለምን ነው እሱን ማመስገን ያልቻልነው? እሱን ካመሰገንን አላህ አብዝቶ ይሰጠናል።
إِن تَكۡفُرُواْ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمۡۖ وَلَا يَرۡضَىٰ لِعِبَادِهِ ٱلۡكُفۡرَۖ وَإِن تَشۡكُرُواْ يَرۡضَهُ لَكُمۡۗ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٞ وِزۡرَ أُخۡرَىٰۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرۡجِعُكُمۡ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَۚ إِنَّهُۥ عَلِيمُۢ بِذَاتِ ٱلصُّدُورِ
ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል፡፡ ማንኛይቱም ኃጢኣትን ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና፡፡
{አል ዙመር፡7}📖🌹
(وَإِذۡ تَأَذَّنَ رَبُّكُمۡ لَىِٕن شَكَرۡتُمۡ لَأَزِیدَنَّكُمۡۖ وَلَىِٕن كَفَرۡتُمۡ إِنَّ عَذَابِی لَشَدِیدࣱ)
ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)፡፡
[ሱረቱል ኢብራሒም፡7]
#አልሀምዱሊላህ
La tehzen
➲የተዘረጋው የአላህ ገመድ ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡ فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا…
➲የተዘረጋ የአላህ ገመድ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➳ክፍል ሁለት
➧ይህ ፣ የተዘረጋ ገመድ (ቁርኣን) የሰውን ልጅ ለመምራት ፣ ለማስተካከል አማኞችን ለመገሰጽ ፣ በደረቶች ውስጥ ያለውን በሽታ ለመፈወስ ፣ ለቁርኣን ባለቤቶች በረከትን ፣ ብርሃንን እና ነጸብራቅን ለማጎናጸፍ አላህ ያወረደው መንገድ
ነው፡፡
➧አሏህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
➻ይህ ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡
إِنَّ هَٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ وَيُبَشِّرُ الْمُؤْمِنِينَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ الصَّالِحَاتِ أَنَّ لَهُمْ أَجْرًا كَبِيرًا
➛ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል፡፡ እነዚያንም በጎ የሚሠሩትን ምእመናን ለእነሱ ታላቅ ምንዳ ያላቸው መኾኑን ያበስራል፡፡
قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ ۚ قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ◍يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➻ “ከአላህ ዘንድ ብርሐንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህ
ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በእርሱ ይመራቸዋል፡፡
በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሐን ያወጣቸዋል፡፡ ወደ ቀጥተኛም መንገድ
ይመራቸዋል፡፡” አል ማኢዳህ፡
ቁርኣንን ፣ ለሰዎች ሒዎት ለስነ-ምግባራቸው ፣ ለስነ-ስርዓታቸው ፣ ለማህበራዊ ሒዎታቸው ፣ ለአምልኳቸው ፣ በአጠቃላይ ወደአላህ ለመቃረብ የሚጓዙበት ጎዳና አድርጎ አላህ አውርዶታል፡፡
ለዚህ ነው የአማኞች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሃ ስለነብዩ صلى الله عليه وسلم ስነ-ምግባር በተጠየቀች ጊዜ የሚከተለውን ምላሽ የሰጠችው፡-
"كان خلقه القرآن"
“ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” አህመድ፡
➧ማንኛውም በቁርኣን ውስጥ የአምልኮት ፣ የስነ-ምግባር ፣ የስነ-ስርዓት ፣የማህበራዊ ህይዎት እና የሌሎችም ሰዎች የሚገለጹባቸው ባሕሪያት አይኖርም ፣የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚገለጹበት ቢሆን እንጅ፡፡ ረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰዎች ሁሉ አላህን በጣም ተገዥ ፣ በብዛት ፈሪው ፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተጠንቃቂው ፣ በስነ-ምግባራቸው የተሟሉ ፣ ስርዓታቸው በጣም ያማረ ፣ ከሰዎች ጋር የነበራቸው ማህበራዊ ግንኙነት መልካም የነበሩ ናቸው፡፡
➛ኢንሻአላህ
ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➳ክፍል ሁለት
➧ይህ ፣ የተዘረጋ ገመድ (ቁርኣን) የሰውን ልጅ ለመምራት ፣ ለማስተካከል አማኞችን ለመገሰጽ ፣ በደረቶች ውስጥ ያለውን በሽታ ለመፈወስ ፣ ለቁርኣን ባለቤቶች በረከትን ፣ ብርሃንን እና ነጸብራቅን ለማጎናጸፍ አላህ ያወረደው መንገድ
ነው፡፡
➧አሏህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
➻ይህ ወዳንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ (አወረድነው)፡፡
إِنَّ هَٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ وَيُبَشِّرُ الْمُؤْمِنِينَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ الصَّالِحَاتِ أَنَّ لَهُمْ أَجْرًا كَبِيرًا
➛ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል፡፡ እነዚያንም በጎ የሚሠሩትን ምእመናን ለእነሱ ታላቅ ምንዳ ያላቸው መኾኑን ያበስራል፡፡
قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ ۚ قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ◍يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➻ “ከአላህ ዘንድ ብርሐንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ አላህ
ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በእርሱ ይመራቸዋል፡፡
በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሐን ያወጣቸዋል፡፡ ወደ ቀጥተኛም መንገድ
ይመራቸዋል፡፡” አል ማኢዳህ፡
ቁርኣንን ፣ ለሰዎች ሒዎት ለስነ-ምግባራቸው ፣ ለስነ-ስርዓታቸው ፣ ለማህበራዊ ሒዎታቸው ፣ ለአምልኳቸው ፣ በአጠቃላይ ወደአላህ ለመቃረብ የሚጓዙበት ጎዳና አድርጎ አላህ አውርዶታል፡፡
ለዚህ ነው የአማኞች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሃ ስለነብዩ صلى الله عليه وسلم ስነ-ምግባር በተጠየቀች ጊዜ የሚከተለውን ምላሽ የሰጠችው፡-
"كان خلقه القرآن"
“ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” አህመድ፡
➧ማንኛውም በቁርኣን ውስጥ የአምልኮት ፣ የስነ-ምግባር ፣ የስነ-ስርዓት ፣የማህበራዊ ህይዎት እና የሌሎችም ሰዎች የሚገለጹባቸው ባሕሪያት አይኖርም ፣የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚገለጹበት ቢሆን እንጅ፡፡ ረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰዎች ሁሉ አላህን በጣም ተገዥ ፣ በብዛት ፈሪው ፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተጠንቃቂው ፣ በስነ-ምግባራቸው የተሟሉ ፣ ስርዓታቸው በጣም ያማረ ፣ ከሰዎች ጋር የነበራቸው ማህበራዊ ግንኙነት መልካም የነበሩ ናቸው፡፡
➛ኢንሻአላህ
ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
➽ አንዲት ሴት ወይዘሮ በባቡር ጉዞ ላይ ሳሉ አጠገባቸው ባለው ወንበር ላይ የተቀመጠ ሻንጣ ስለነበር አንድ ሠራተኛ መጥቶ ይህ ወንበር ለሰው መቀመጫ እንጂ ለዕቃ ማኖሪያ አልተፈቀደምና እባክዎ ያንሱ ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡
➽ ‹‹ቢያነሱ ይሻላል እምቢ ካሉ ላለቃዬ እነግራለሁ›› ቢላቸውም ‹‹ሂድ ንገር›› አሉት፡፡ ሂዶ ሲነግረው አለቅየው መጥቶ "ያንሱ እንጂ ለምን አላነሳም ይላሉ?" ብሎ ቢነግራቸው ‹‹አላነሳም›› በሚለው ሐሳባቸው ጸንተው የማይበገሩ ሆኑበት፡፡
➽ በመጨረሻም ለዋናው ኃላፊ ተነግሮት ይመጣና ‹‹ይህን ሻንጣ ያንሱ›› ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ዋና ኃላፊውም ‹‹ለምን?›› ሲላቸው ‹‹ገና አሁን አዋቂ ሰው መጣ፡፡ እኔ የቸገረኝ እኮ እስካሁን ድረስ ‹‹ለምን›› ብሎ የጠየቀኝ ባለመኖሩ ነበር፡፡ አንተ ‹‹ #ለምን ?›› ስላልከኝ አመሰግንናለሁ፡፡ በመሠረቱ ግን ሻንጣው የእኔ #አይደለም ሲሉት በመደነቅ ይቅርታ ጠየቃቸው ፡፡ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ስለማናውቅ ለመፍረድ መቸኮል የለብንም።
➽ ‹‹ቢያነሱ ይሻላል እምቢ ካሉ ላለቃዬ እነግራለሁ›› ቢላቸውም ‹‹ሂድ ንገር›› አሉት፡፡ ሂዶ ሲነግረው አለቅየው መጥቶ "ያንሱ እንጂ ለምን አላነሳም ይላሉ?" ብሎ ቢነግራቸው ‹‹አላነሳም›› በሚለው ሐሳባቸው ጸንተው የማይበገሩ ሆኑበት፡፡
➽ በመጨረሻም ለዋናው ኃላፊ ተነግሮት ይመጣና ‹‹ይህን ሻንጣ ያንሱ›› ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ዋና ኃላፊውም ‹‹ለምን?›› ሲላቸው ‹‹ገና አሁን አዋቂ ሰው መጣ፡፡ እኔ የቸገረኝ እኮ እስካሁን ድረስ ‹‹ለምን›› ብሎ የጠየቀኝ ባለመኖሩ ነበር፡፡ አንተ ‹‹ #ለምን ?›› ስላልከኝ አመሰግንናለሁ፡፡ በመሠረቱ ግን ሻንጣው የእኔ #አይደለም ሲሉት በመደነቅ ይቅርታ ጠየቃቸው ፡፡ ሰዎች ምን እንደሚያስቡ ስለማናውቅ ለመፍረድ መቸኮል የለብንም።