አቡ የህያ ሱሀይብ ኢብኑ ሲናን (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት፦ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ተከታዩን ተናግረዋል፦"የሙእሚን ጉዳይ እጅግ የሚደንቅ ነው። ሁለ ነገሩ ኸይር (ሰናይ) ነው ።እንጂ ለማንም (የተሰጠ) አይደለም። አስደሳች ነገር ከገጠመዉ ለአላህ ምስጋና (ሹክር) ያደርሳል፤መልካም ይሆንለታል። ጉዳት ካገኘውም (አስከፊ ነገር ከገጠመዉም) ትዕግስት (ሶብር) ያደርጋል፤ ይህም ለርሱ መልካም ይሆንለታል።"
አልሀምዱሊላህ☺️🙏
(ሙስሊም አንደዘገቡት)
https://t.me/httpsLatahzen
አልሀምዱሊላህ☺️🙏
(ሙስሊም አንደዘገቡት)
https://t.me/httpsLatahzen
Forwarded from لاتحزن
#የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ሲሉ መናገራቸዉ ተወስትዋል፦
((والله في عون العبد ماكان العبد في عون أخيه))
"ባሪያው ወንድሙን መርዳት እስካላቆመ ድረስ አላህ ባርያዉን ከመርዳት አይቆጠብም።"
https://t.me/httpsLatahzen
((والله في عون العبد ماكان العبد في عون أخيه))
"ባሪያው ወንድሙን መርዳት እስካላቆመ ድረስ አላህ ባርያዉን ከመርዳት አይቆጠብም።"
https://t.me/httpsLatahzen
ጌታችንሆይ!ለአንተ ክብር በሚገባ መልኩ ስልጣንህን ሊመጥንበሚችልመልኩ በሁሉም ፀጋዎችህ ላይ ምስጋና ለአንተይሁን
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret