La tehzen
95 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
በቤተ ክህነቷ በትልቅ የስልጣን እርከን ላይ ተቀምጠው፤ እንኳን ከርሳቸው ከሌላ ተራ ሰው የማይጠበቅን አሳፋሪ የጥላቻ ንግግር ሲናገሩ የነበሩት አባ ዮሴፍ (አባ ዩራኒዬም) እኚህ ናቸው።


ከጎንደሩ ጥቃት ጀርባ እጃቸው ረጅም እንደሆነ ይነገራል።


ግቡና ወደ ትዊተር Re-tweet በማድረግ ነውራቸውን እናጋልጥ!

ግቡላቸው!
👇👇👇

https://t.co/uH1utV509z
ስግብግብ ሰው ማለት ከአላህ ጋር ሂሳብ የሚተሳሰብ ነው።

6ቱ ሸዋል ቀን ፆም እንደ ሁለት ወር የሚታሰብ ከሆነ 3ቀን ከፆምኩ እንደ አንድ ወር አይታሰብልኝም ይላል አንዱ ፈትዋ ጠያቂ።

ሸዋልን የጀመሩ ዛሬ ይጨርሳሉ። አላህ ይቀበላቸው።
ዐይናችንን ያዩና ሰዎች እንባችንን ይጠርጉልናል። ቀልባችንን የምታይ ጌታችን ሆይ ጉዳታችንን አብስልን።
A
ሸይኽ ሙቅቢል -ረሒመሁላህ- እንዲህ ብለዋል፦

“ሐቀኛውና ባጢል ያነገበውን ለይተህ እንድታውቅ የሚያስችልህ ጠቃሚ ሸሪዓዊ ዕውቀት ብቻ ነው። ብዙ ሰዎች ከሸሪዓዊ እውቀት ከመራቃቸው እና ችላ ከማለታቸው የተነሳ ሲዘበራርቁ አይተናል። ድምፁን ከፍ አድርጎ ጯሂ ሁሉ ተከታይ ሆነዋል።”

[ቀምዑ አልሙዓኒድ: 2/550]
አዲስ ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ:—

አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ።እደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 03 እና 04 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቀው እናንተ በጉጉት እየጠበቁ ነው።
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች ማግኝት ትችላላቹ።

አብድልማሊክ ታጅ
ስልክ:—0925694186

ነጃ ሳይዱ
ስልክ:0979257909


ሰኢድ
ስልክ:—0965202864

ቶፊቅ ሸረፍ
ስልክ:—0967806317

ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ ወንድም እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ
ልዩ ናት

በሱና ያጌጠች በኢማን ያበበች
ከሽርክ ከቢዳአ ፈፅሞ የራቀች

በተውሒድ ታንፃ ጌታዋን ያጠራች
ሀያዕን ተላብሳ በሒጃብ፣በኒቃብ ያማረች

ለባሏ መከታ ለወንድሟ አለኝታ
ለአባቷ ክብር ለልጇ ተምሳሌት

ፈርጥ የአማኝ ሴት የዚህች
አይነት እንስት የእንቁዎች እንቁ

የውዶች· ልዩ ናት
https://t.me/httpsLatahzen
አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን አድስ ለምትቀላቀሉ እህት ወንድሞች መረጃ ስትፈልጉ ለየካምፓሱ አስተባባሪዎች በመደወል አስፈላጊው ትብብርና ቅበላ ይደረግላችሇል
____
Main ካምፓስ ፦
①) 0938398248 : ኣደም መካሻ
②) 0983368223 : ሙሐመድ ጃቢር

ጫሞ ካምፓስ (Social, FBE, Others)፦

+251902707240 ነቢል

ነጭ ሳር ካምፓስ (Health)፦

0917 79 8377 : ዐብዱ-ር'ረሕማን
0938331616 : ሚዕራጅ

አባያ ካምፓስ (Natural Science & Computational):-

+251908349108 አሊ

ኩልፎ ካምፓስ (Agriculture):-

+251962761683 ሲራጅ

ሰውላ ካምፓስ፦
0934189265: ሰዒድ

https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11855
. #ፅንፋኛ_አሸባሪ
, #ሀገር_አጥፊ_ቄሶች!!


የጥላቻ ቁንጮ እንዲረጭ በምድር
ሀገር ተረጋግታ ሰው ሰላም እንዳይኖር
ደማቸው በከንቱ ፈሶ እንዲቀር በዱር
ብዙዎች ቁመዋል ረብሻ በመፍጠር
<=====================>
ኦክቶዶክስ ዲያቆኖች እነዚያ አመል የለሽ
እነ #አባይነህ_ካሴ ህውከት ሴራ ጠንሳሽ
ነገርን ጫሪዎች የተኛ ፀብ ቀስቃሽ
ሀገርን አናጊ ሰላምን አደፍራሽ

ሲሻቸው ሰባኪ ሲሻቸው ጦረኛ
ሲሻቸው ወንበደ ሲሻቸው ዘረኛ
#ዮርዳኖስ የሚሉት ሌላኛው መርዘኛ
#ዘመድኩን_በቀለ ዋና ሽብርተኛ
ፀረ ሰላም ናቸው መናጢ ግለኛ
ፅድቅ የማውቃቸው ጠቅላላ ሸረኛ

ለሀገር አሳቢ መስለው ተቆርቋሪ
ቅናት ምቀኝነት አርጓቸው መሰሪ
በዚህ የተነሳ፣ የሽብር ፈጣሪ
<=====================>
በጣም አሳዛኙ የሰው ስም ሲያጠፉ
በኛ በሙስሊሞች በደል ሲለጥፉ
የማንሰማው የለም ሲደርሰን ወንጭፉ
የአረብ ተላላኪ ይሉናል ሲቀጥፉ
ኢትዮጽያንም አፍራሽ አረገውን አረፉ

ኦክቶዶስን ማጥፋት የሚል ጨምረዋል
ከዚህ ወራጅ አለ ዝርዝር ይፈልጋል

ሰላማዊ ሁነን እውነታን በመስበክ
ኦክቶክሱን ማስለም ጼንጤውን መባረክ
አዎ! አላማችን ነው ማጥፋት ክህደት ሽርክ
አለም እንድሰግድ ለብቸኛው አምላክ
<=====================>
ግን በሃይል አይደለም ሽብር በማስፋፋት
ግንባሩን በል እያልን እንደ ዲያቆን ስብከት
አክራሪ ክርስቲያን ሲያርዱ እንደሚታዩት
<=====================>
ሙስሊሙን ለማረድ ለዛ ያበቃቸው
ምክንያት አቀረቡ በአንደበታቸው
ጎንደር ምድረ በዳ እንዳኮን ፈርተን ነው
ሌላ ምስጥር የለም ይሄው ምክንያታቸው
አቅልለህ አትየው ይሄን ስጋታቸው
ወደፊትም ቢሆን ጉዳዩ አሰፈሪ ነው
ሊያዎድሙ ከዎጡ ሲፈራ ልባቸው
ሀገር እንደት ይልማ በዚህ መልኩ ታስረው
<=====================>
ሀሲድነት ይቅርብህ ዲያቆን ተረጋጋ
በሽታው ጠናብህ ከምቀኝነት ጋ
ሁሌ ትጮኻለህ ሲመሽም ሲነጋ
ሲዳማ ሶማሊ፣
አጣየ ኬሚሴ ስልጤና ጅግጅግጋ
ጅማ ጋሞ ጎፋ ሙስሊሙ ሲንጋጋ
ቅናት አቃጠለው፣
ዲያቆን አልታገሰም አደራጀ መንጋ
ሽብር ሊቀሰቅስ፣
ሀገሪቱን ሊያፈርስ፣
ሙስሊሙን ሊዋጋ
ከሜዳ ተነስቶ በነገር ፍለጋ
ዲያቆኑ እንዲህ አለ የውስጡን ሲናገር
ከፍራቻ ብዛት አይኑ ሲጭበረበር
ስጋት አቃጭሎበት እንደ ህልም ነገር
ሙስሊም ብቻ ሆነ የሚኖረው ባገር
አሰለቅቀውናል ጠቅላላ ከምድር
#ጉድ!
ክርስቲያን የጠፋ አይመስልም ሲናገር?
<=====================>
ሙስሊሙ ሆይ ንቃ እዎቅ ይሄን ሚስጥር
አንሰናል አልቀናል ብሎ ሲደሰኩር
ለደህናው አይደለም እንደዚህ የሚያሴር
የሽብር ቅስቃሳ እንደህ ነው ሲጀመር

እንግዲያማ እውነታው ሲታሰብ በድመር
ክርስቲያኑ ፈልቷል በርከቷል እንደ አፈር
እንዳው በጥቂቱ ቆጠራ ብንጀምር
ትግራይ እሰከ ቆቦ ጎጃምና ጎንደር
ከአንባሰል ጀምሮ፣
ወልዲያን ጨምሮ ወዲያ ደብረ ታቦር

ወዲህ #ደብረ ሲና #በደብረ ብርሀን
#በደብረ ማሪቆስ የሞላ ክርስቲያን

#ደብረ ዘይት ብትል ክርስቲያን በርክቷል
ቦታውን ለመቁጠር እንዲህ ያሰለቻል
እንኳን ክርስቲያኑ #ደብረ #ደብረው በዝቷል

ይሄን ሁሉ ክምር፣ይሄ ሁሉ መዓት
ዲያቆኑን አልታየው ኢስላም ሰላም ነስቶት
ደግሞ እንዲህ ማለቱ ቅናት አሳብዶት
ሙስሊሞች በለጡን በስራ ስምሪት
ድርና ማግ ሆነው ገበያውን ያዙት

በንግድ አለም ገብተው ሁሉን አዳረሱ
እኛን ተላላኪ ሊያደርጉን ተነሱ
እያለ ይቃዣል እስኪያቅ እስትንፋሱ
ከአልፋ እክከ ኦ ሜጋ ይሄነው በስሱ
በቅናት ሰንሰለት ተጠፍሯል ቄሱ
በጥቃቅን ጉዳይ በዚህ በእርኩሱ
ሰይጣኑ ከመጣ ክፉ ዳቢሎሱ
ንደት ንደት ካለው ከጨሰ መንፈሱ
አይቀሬ ጉዳይ ነው ሀገርም ማፍረሱ
ፅንፈኛ አሸባሪ ህዝብን ከሚያምሱ
ሀገር አጥፊ ቄሶች ቶሎ በተነሱ

ibnu Muhammed
ቻናሉን ይቀላቁ

https://t.me/httpsLatahzen
ቤተሰቦቿ በጣም ተጨንቀዋል!
አፋልጉን!

የጠፋችው እናት ሳሊሀት ትባላለች ትንሽ አዕምሮዋን ያማታል፣ በዛ ላይ ነፍሰ ጡር ነች ሲቀጥል ሙተነቂብ፣ ከቤት ከጠፋች 3 ቀን አስቆጥራለች

የጠፋችበት ቦታ ከኬንቴሪ–ዋቶ ከሚባል ሰፈር ሲሆን ከቤት ስትወጣ ያለ ጅልባብ ኒቃብ ነው የለበሰችው፣ እናም በአካባቢያችሁ እንዲች አይነት ሴት ከተመለከታችሁና ከሰማችሁ ለቤተሰቦቿ በሚከተለው ቁጥር አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0931148339 ( ከድር)
0911122860 ( ከድር)
0912058723 ( ከድር ዓብደላህ)

ልጆቿ በጭንቀት ላይ ነው የሚገኙት
قل الحمدلله علىٰ كل حال
እግር ባይኖርህ መሄጃ
ወዳሻህ ቦታ መንጎጃ
እንደልብ ባችል መራመድ
የሱን ውሳኔ ግን ውደድ

እይታ ነስቶህ ጨልሞ
አለምን ባታይ ፈፅሞ
እንዳሳነሰህ ቆጥረህ
ፀጋውን እዳትክድ ከስረህ

ህመም ጠንቶብህ ክፉኛ
ብትሆን ያ‘ልጋ ቁራኛ
ጨክኖብኛል ብለህ
እንዳትሄድ ከእርሱ ርቀህ

ሰውን በዱንያ ሲፈጥር
ለሰበብ ነውና ሊሞከር
በትዕግስት ላይ ሳንፀና
አንችልም ማለፍ ፈተና

ሊያሳጣን ሁሉን ያለንን
ሊነጥቀን እርሱ የሰጠንን
ይችላልና መውሰድ
ከቶ አይበድልም ያ ሷመድ

አካል ቢጎልህ ሰውነት
ቢርቅህ ፍፁም ጤንነት
በልብህ ተስፋ እስካለ
ብስራት ያዘለ ቀን አለ

አላህ ለሰው ልጅ ከዋለው
ያለ ወሰኑ ካደለው
የለም የሚበልጥ ችሮታ
ከኢስላም በላይ ስጦታ

አመስግን በግልፅ በስውር
የእርሱ ነውና ተዓምር
ተንትነህ ጠልቀህ ካየኸው
ያለህ ይበዛል ካጣኸው

አሻግሮ የቃኘ ስኬትን
ልብሱ ያረገ ትግስትን
በጀነት መዋብ ያቀደ
የእርሱን ተፈጥሮ ወደደ

https://t.me/UmuMeryem_Asselfiy
https://t.me/UmuMeryem_Asselfiy
#ጥቆማ

ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና !

በቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ኮሌጅ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል HCP በተባለ ግብረሰናይ ድርጅት እገዛ 500 የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና /CATARACT SURGERY/ ከሰኔ 6 እስከ ሰኔ 12/2014 ዓ.ም ለማድረግ አስቧል፡፡

ይህን ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ቅድመ ምርመራ፣ ልየታና ምዝገባ በግንቦት ወር ባሉት ቅዳሜና እሁድ ቀናቶች ማለትም (ግንቦት 6፣ 7፣ 13፣ 14፣20፣ 21፣27 ፣28 ) ይካሄዳል።

በኮሌጁ የስልክ አገልግሎት 976 በመደወል ለቅድመ ምርመራ፣ ልየታና ምዝገባ ቀጠሮ ማስያዝ ይቻላል።

#ማሳሰቢያ ፡- በስልክ ቀጠሮ ያልተሰጠዉ ታካሚ ቅድመ ምርመራም፣ ልየታም ይሁን ምዝገባ ማድረግ አይችልም ተብሏል።

(ውድ ቤተሰቦቻችን መልዕክቱን አጋሩ)

©: ቲክቫህ
🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ

🔷 ክፍል #ስድስት 6⃣

የያእጁጃውያኑ ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት.........

አይጁር እና ግብራበሮቹ ወደኀላ እና ወደ ፊት እያዩ ጉድጓዱን ዘልቀው ከገቡ በኀላ ህዝቦቻቸዉን በጉጉት ፊቶቻቸው ቀልቶ አገኟቸው፡፡
ያእጁጃዉያን ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት ወደነሱ በመንደርደር ስለክስተቱ ጠየቃቸው፡፡
ዘረ ቅይጦቹም የተከሰተውን በዝርዝር ተርከውለት የሳዱንንም መገደል አክለዉ ነገሩት፡፡ ይህን ግዜ ንጉሱ በንዴት አይኖቹ ደም መሰሉ፡፡
ከትላልቅ የጦር አዛዦች እና ባለስልጣናት መመካከር አለብኝ ብሎ አንድ ስብሰባ በማዘጋጀት ሁሉንም ባለስልጣናት ጠራቸው፡፡ ሁኔታዉን በሰሙ ጊዜም በንዴት እና በዛቻ ስብሰባውን በማወክ የሰው ዘሮችን ለመበቀል ቀን ቆርጠወሸ ስብሰባውን አጠናቀቁ፡፡
ይሁን እንጂ እነሱ በጉልበታዊ ሴራቸዉ ሲመፃደቁ እና እርስ በርስ ሰዉ ልጆች ላይ ሲዛዛቱ የሰዉ ልጆች ተወካይ የሆነዉ ዙል ቀርነይን ግን የሁኔታዉ ነገር አሳስቦት አላህን መማፀን ጀመረ፡፡
ዙል ቀርነይነ ምን ማድረግ እንዳለበት ብዙ ካሰላሰለ በኀላም በምዕናቡ አንድ ነገር ብልጭ አለለት፡፡
ከነዚህ ያእጁጃውያን ጋር በግልፅ ተወያይተን በመሀከላችን ያለዉን ችግር አንፈታም !!!በአላህ ላይ የሚያጋሩትን አቁመው ወደ አላህ አምልኮ እንዲዞሩ ማናደርጋቸው፡፡

ይሄ ሀሳብ ዙል ቀርነይንን ማረከው
ንጉሱ ዘንድ በመሄድ ለመወያየት ወስኖ አደረ፡፡
አይነጋ የለምና ልክ ሌሊቱ ነግቶ ጎህ ሲቀድ ዙል ቀርነይን ከቤቱ ወጥቶ ወደ ቤተ-መንግስት አመራ፡፡

ዙል ቀርነይንም ንጉሱ ጋር ሲደርስ ቆም በማለት ንጉስ ሆይ እነዚህን ፍጡሮች ቀድመን ለምን አናወያያቸዉም? ?ምናልባትም ከክህደታቸዉና ኤና ከአመፃቸዉ ሊመለሱ ይችላሉ"" ሲል አማከረዉ፡፡
ንጉሱም-ዙል ቀርነይን ሆይ ከንደዚህ አይነት ፍጥረታት ጋር ውይይት ማድረግ መፍትሄ ያመጣል ብለህ ታስባለህ ብሎ ጠየቀው?
ዙል ቀርነይንም አዎን ንጉስ ይህን ነገር ለኔ ተወዉ፡፡ ነገር ግን አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ምታደርግልኝም በሁሉም አገር ያሉ ዑለሞች እንዲሰበሰቡና ከነሱ ጋርም ሰፋ ያለ ዉይይት ማድረግ አለብኝ፡፡ ስለዚህ ሁሉንም ዑለሞች ሰብስብልኝ አለው፡፡
ንጉሱም በዙል ቀርነይን ሀሳብ በመስማማት በየሀገሩ ያሉ አስተዳዳሪዎች ጋ የሀገራቸዉነሸ ዑለማ እንዲልኩ እና ስለ ጉዳዩም በመናገር በአስቸኳየይ እንዲቀርቡ ደብዳቤውን ላከ፡፡

ዙል ቀርነይን እና ንጉሱ ምንም እንኳን በጠላቶቻቸዉ መሀከል ያለዉን ችግር ለመፍታት በመሯሯጥ ላይ ቢሆኑመሰ ከከርሰ ምድር በስተ ጀርባ ግን ሴራ እየተሸረበ ነበር፡፡
አይጁር ኤና ሁለቱ ጓደኞቹ አንድ ሰይጣናዊ እቅድ በመንደፍ ለእቅዱ ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ እና ለሴራዉ መጀመሪያም እንዲሆን በመጀመሪያ የንጉሱን አንገት በመቀንጠስ በከተማይቱ መግቢያ ላይ ለማንጠልጠል ወደ ምድር ለመዉጣት ተስማሙ፡፡

አይጁር እዚያዉ ተወልዶ ባደገበት ጉድጓዳዊት መንደር ላይ ከልጅነቱ አንስቶ እስከ ወጣትነቱ የሚወዳት እና የምትወደዉ አንዲት እንስት አለች፡፡
ዛሬ ግን ለተልዕኮዉ ማሳኪያ ራሱን መስዋት አድርጎ ሊወጣ ስለሆነ የሷ ነገር አልሆን ብሎት ሊሰናበታት ሄደ፡፡

የመለያየት እንባ በፊቱ እያሳያት ልጅቶን ሲሰናበታት ምንም እንኳን ትቷት እንዳይሄድ ብትለምነዉም አለመመለሱን አረጋግጦ ግን እንደሚመለስ ቃል ገብቶላት የከርሰ ምድሩን ትቶ ወደ ምድር መጡ፡፡
ልክ ወደ ገፀ-ምድር ብቅእንዳሉም እንደቀደመዉ ጊዜ ሰዐት ማባከን አልፈለጉምና በፍጥነት ወደ ንጉሱ ቤተ-መንግስት በማቅናት የአጭር ሰዓት ስለላ ካደረጉ በኀላ በመግቢያው የሚያገኙትን የቤተ-መንግስቱን ጥበቃዎች ቀለል ባለ መልኩ እየገደሉ በማለፍ በጥቂት ሰዐታት ንጉሱ ዘንድ ደረሱ፡፡
ል ክ ንጉሱ ዘንድ እንደገቡም አይጁር በቀል በጠማው እጁ ንጉሱን በሀይል በመምታት ራሱን እንዲስት ኬደረገው በኀላም ንጉሱን ተሸክመዉት ከከተማዉ በማዉጣት በከተማዉ መግቢያ ላይ አንገቱን በመቁረጥ አንጠለጠሉት፡፡
የንጉሱን አንገት በከተማዉ መግቢያ ላይ ካንጠለጠሉ በኀላ የተቀረዉን የሰዉነት ክፍሉን ተሸክመዉ በመጓዝ ላይ ሳሉ በድንገት አንዲት አሮጊት አየቻቸውና ሰፈሩን በጩኸት አናጋችው፡፡
ይህን ጩኸት የሰማዉም የመንደሩ ነዋሪ በሙሉ ከየቤቱ ይዞ የወጣው እንደ ጧፍ ያለ እሳትም አከባቢዉን በማሸብረቅ የያእጁጃዉያንን ሁኔታ ቀያየረው፡፡
በዚህ ሁኔታአይጁር ከዙሪያው ያለዉን ብርሃን መቋቋም ሲያቅተው እራሱን በመሳት መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ጓደኞቹ ምንም እንኳን ሊያነሱት ቢጣጣሩም ባለመቻላቸው የንጉሱን ቅሪት ስጋ ተሸክመዉ አይጁርን በማያውቀው መንደር ትተው ሸሹ፡፡
የከተማይቱ ህዝብ እጅግ ተሰበሰበ፡፡
ሊገድሉትም አስበው ተዘጋጁ በመሀል አንዱ ሰውዬ፦ከምንገድለዉ ዙል ቀርነይን ዘንድ እንዉሰደዉ በማለት ተናገረ
ዙል ቀርነይን አይቶት የማያውቀውን ፍጡጡር በሰው ታጅቦ ቤቱ ሲገባለት፦ማን ነዉ ይህ ሰዉ በማለት ጠየቀ፡፡ ህዝቡም ከያእጁጃዉያን አንዱ እንደሆነና መሬት ላይ ወድቆ እንዳገኙትም አክለዉ ነገሩት፡፡
በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉም ድንገት ከወደ ውጭ በኩል "ንጉስ ሞተ "የሚል ጩኸት ተሰማ፡፡ ህዝቡም እጅግከመረበሹ አይጁር ነው የገደለዉ እሱንም ካልገደልን ብሎ ተነሳ፡፡
ይህን ጊዜ ዙል ቀርነይንም ብልህ ነበረና አይ መገደል የለበትም ምን አልባት ለስለላ ይጠቅመናል በማለት አሳመናቸው፡፡
የየክልሉ አስተዳዳሪዎችም ለነዋሪዎቻቸው የንጉሱን መሞት አወጁ፡፡ ህዝቡም ያለ ንጉሱ መቆየት እንደማይፈልግ በመግለፅ ዙል ቀርነይንን ንጉስ አድርገው ሾሙት፡፡
ህዝቡም ተሰብስቧ ዙል ቀርነይን ተሸክመው ወደ ቤተ መንግስት በማስገባት በንግስና ዙፋን ላይ አስቀመጡት፡፡
ዙል ቀርነይንም ልክ ዙፋኑ ላይ እንዳረፈም አይጁርን እንዲያቀርበቡት አዘዘ፡፡ የቤተ መንግስቱ ወታደሮችም ዙል ቀርነይንም ቤት ተጋድሞ የነበረዉን አይጁርን በማምጣት ባተ መንግስት ዉስጥ ካስገቡት በኀላ ቀዙል ቀርነይን ትዕዛዝ በአንድ ክፍል በማስገባት በጠንካራ ቁልፍ ቆልፈውበት ትተዉት ወጡ፡፡

በመቀጠልም ዙል ቀርነይን አይጁር ወዳለበት ክፍል በመግባት ወታደሮቹ የህክምና መሳሪያዎች እንዲያመጡለት ካደረገ በኀላ ማንም ያለሱ ፍቃድ ወደ ክፍሉ ዘልቆ እንዳይገባ አስጠንቅቆ ገብቶ በሩን ዘጋው፡፡
ወታደሮቹም:-ንጉስ ሆይ እንዳይተናኳልህ እንሰጋለን ሲሉት ፤ ዙል ቀርነይንም አላህ አብሮኝ ነዉና በሱ እመካለው አላቸው፡፡
ዙል ቀርነይንም እራሱን ከሳተዉ አይጁር ጎን በመቀመጥ ቁስለቱ ላይ መድሀኒት ሲያደርግለት የመድሃኒቱ ስሜት አይጁርን አነቃው፡፡ አይጁር ነቅቶ በድካም የዛለውን ራሱን አዟዙሮ ያለበት ሲያይ የድንጋጤ ስሜት እንዳይሰማው ዙል ቀርነይን እጁን በአይጁር ራስ ላይ በማሳረፍ እና ዉሀ በእጁ አድርጎ በማጠጣት አረጋጋው፡፡
አይጁርም ራሱን ካረጋጋ በኀላ ለዙል ቀርነይን፦ አንተ ማነህ እኔ የት ነዉ ያለሁት እያለ ማዉራት ጀመረ፡፡

Part ➐
ይቀጥላል......
🍂🍂🍂
ዝሙት በየሜዳው ሲሰበክና ሰዉ ትዳርን እያጣጣለ በዝሙት ሲዘምን እያየን ዝም
እንበል! ታዛቢዎትም እንሁን! ዝሙትን ለመከላከል ሁላችንም የምንችለውን ሳይሆን
የሚጠበቅበን እናድርግ! አንዱ ትውልድ ዛፍን ሲተክል ሌላው እንደሚጠለልበት ሁሉ
እንዱ ትውልድ ኃጢአትን ሲዘራ የኃጢአቱ መዘዝ በቀጣዩ ትውልድ ላይ በረጅሙ
ጥላውን ያጠልበታል፡፡ በውጤቱም ያኛው የዚኛው ተከታይ ይሆናል፡፡ በፍርዱም ዕለት
እርስ በርስ ይረጋገማሉ፡፡ አንዱ አስከታይ ሌላኛው ተከታይ ሆነው ሁለቱም በእጥፍ
ይቀጣሉ፡፡ ይህንኑ ማረጋገጥ ከፈለጉ ሱረቱል አዕራፍ ከ38-39 ያሉትን አናቅጽ ያንብቡ፡፡
👇👇👇
Surah Al-A’raf (الأعراف), verses: 38

قَالَ ٱدْخُلُوا۟ فِىٓ أُمَمٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِكُم مِّنَ ٱلْجِنِّ وَٱلْإِنسِ فِى ٱلنَّارِ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا حَتَّىٰٓ إِذَا ٱدَّارَكُوا۟ فِيهَا جَمِيعًا قَالَتْ أُخْرَىٰهُمْ لِأُولَىٰهُمْ رَبَّنَا هَٰٓؤُلَآءِ أَضَلُّونَا فَـَٔاتِهِمْ عَذَابًا ضِعْفًا مِّنَ ٱلنَّارِ قَالَ لِكُلٍّ ضِعْفٌ وَلَٰكِن لَّا تَعْلَمُونَ

«ከጋኔንም ከሰውም ከእናንተ በፊት በእርግጥ ካለፉት ሕዝቦች ጋር ኾናችሁ እሳት ውስጥ ግቡ» ይላቸዋል፡፡ አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር (ያሳሳተቻትን) ብጤዋን ትረግማለች፡፡ መላውም በውስጧ ተሰብስበው በተገናኙም ጊዜ የኋለኛይቱ ለመጀመሪያይቱ (ተከታዮች ለአስከታዮች) «ጌታችን ሆይ! እነዚህ አሳሳቱን፡፡ ከእሳትም ስቃይ እጥፍን ስጣቸው» ትላለች፡፡ (አላህም)፡- ለሁሉም እጥፍ አለው ግን አታውቁም ይላቸዋል፡፡

Share
share share
Share share share

join us on telgrem
https://t.me/httpsLatahzen
🍂🍂🍂
🎈ሴት ልጅ አንዴ ህጓን ከትዳር ውጭ ካጣችው ለወደፊቱ ከባድ የሆነን ዋጋ እንደሚያስከፍላት ማወቅ አለባት❗️

ይሄም እንዳይሆን መንገዶችን መዝጋት አለብሽ #አላህ (ሱብሃነ ወተዓላ) በተከበረው ቃሉ እንዳለው "ላተቅረቡ" (አትቅረቡት) ነው ያለን
እናም እህቴ ከሃራም ፍቅር (ቦይ ፍሬንድ) ከሚባለው በሽታ እራስሽን አርቂ።
ከገባሽበትም እራስሽን በተውበት አፅጂው❗️

Shaaaaaaarr & joiiiiin
https://t.me/httpsLatahzen
አንዱ ወንድማችን አፈቀርኩሽ ላላት ሴት ደብዳቤ ፅፎላት የመለሰችለት ደብዳቤ ነው በጣም ተደስቼባታለሁ
እስኪ እናንተም አምብቡት እንደምትጠቀሙበት ተስፋ አደርጋለሁ።


📨የፃፍክልኝ ደብዳቤ ደርሶኛል እንደዚህ ታስባለህ በዚህ እድሚያችን ይሄንን ነገር ትመኛለህ ብየ ፍፁም አልገነትኩም ብቻ ምን እንደምልህ አላውቅም
ሁለታችንም እምቡጥ ፅጌሬዳዎች እንደሆን ይሰማኛል ለዚውም በእሾህ የታጠሩ ፅጌሬዳዎች ከጠቀጠፍን የምንጠወልግ ከተነካን ደርቀን የምንረግፍ ፅጌሬዳዎች እንደሆን አምናለሁ የዛሬ ስሜታችንን በጥበብ አክመነው የነፍሳችንን ልቀት በልጓም አስረነው ማለፍ ካልቻልን እመነኝ ነጋችን ይበላሻል ሁሉም ነገር በወቅቱና በጊዜው ካልሆነ ሳይደርሱ መድረስ ከመድረስ ያስቀራል እንደተባለው አደጋ ነው።
እረቆ አሳቢ ቅርብ አዳሪ እንዳንሆን ቆም ብለን ማሰብ ይኖርብናል ባንች ፍቅር ምክንያት እንጀራ አልበባልኝ አለ ስትለኝ መሳቅም ማልቀስም ሻትኩኝ ስሜት እንደዚያ ሊያደርግ ይችላል ምግብ የሚከለክል ፍቅር ግን ገርሞኛል።
ወንድም አለም ላይሆን ምኞት በረሃብ ባትቀጣ ይሻልሃል የበላና የተማረ ወድቆ አይወድቅም ሲባል አልሰማህም ግዴለህም በልተህ ቻለው
ትምህርትህንም ቢሆን ተግተህ ብትማር ነው ሚሻለው ለሚያልፍ ስሜት ማለፍ የሌለበትን ቁም ነገር አትጣ  አላማና ግብ ይኖርህ ዘንድ በርትተህ መማሩ ካሁኑ ከሚያልፍ ስሜት እጅጉን የላቀ ነው።
ነገ የምትፀፀትም እንዳትሆን ዛሬን መጠቀም ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደልም እኔን ማግኜት ከፈለክ በቂርዓትህ በርትተህ በትምህርትህ መድረስ ካለብህ ስትደርስ በህይወትህ ስኬታማ ስትሆን አባትህ ለአባቴ ሽማግሌ ልከው በወግ ማዕረጉ ይሆናል
አሁን ግን እንደዚህ አይነት እርካሽ ነገር የማስበብበት ጊዜ ስሌለለኝ ከዚህ በኃላ አንድም መልዕክት እንዳትልክልኝ።
አንቺን ካጣሁ አብዳለሁ የምትለውን ቅዠት የማበድ መብትህ እንደተጠበቀ ሁኖ እራስህን ችለህ ብታብድ እንደሚሻልህ እመክርሃለው ምክሬን ካልሰማህ መከራ ሲመክርህ መስማትህ ስለማይቀር እስከዛው ድረስ እማርበት ዘንድ ተወኝ ስልህ እማፀንሃለው።
🍂🍂🍂
The end
↘️
አየሽ እህቴ ዱንያ አላታለለቻትም
  ስሜቷንም አልተከተለችም ክብሯንም እንዴት መጠበቅ እንዳለባት ገብቷታል በአላማዋም ጠንካራ እንደሆነች ታስታውቃለች ማሻ አላህ ብያታለሁ አላህ መጨረሻዋን ያሳምርላት።
  እህቴ ቆም ብለሽ አስቢ የዱንያ ሂወት እንዳታታልልሽ ይቺ ህይወት በጣም አጭር ናት ወደ አላህ ከሚያርቁሽ ነገሮች ሁሉ እራቂ የሚያቃርብሽን አጥብቀሽ ያዢ።❗️

እህቴ ስላንች ነው ምናገር ወንድ ልጅ ባንቺ አይፈተን ባንቺ አይቸገር ለሳቀው ሁሉ አትሳቂ ለሚጎትትሽ እምቢ በይ ለጣለሽ ሁሉ አትውደቂ ጥሩና መጥፎ ለይተሽ ኸይሩና ሸሩን እወቂ
ሸይጧንን ሸሽተሽ አምልጭው ከአላህ ጋር ዛሬ ታረቂ
ምጮኸው ላንቺ ነው ለወንድሞችሽ እዘኝ በወንጀል አይቶሽ ለምጣው ሀኪማ ሁነሽ አድኚው
በኢስላም ስልጣን ዘምኚ
ግን ከአጉል ቦታ ከፈሳድ ከጥፋት እንዳትገኚ
ሲመክሩሽ ከልብሽ ስሚ ሰምተሽ መልካሙን በመምረጥ ባስተሳሰብሽ እደጊ አምብቢ ተመራመሪ በእውቀት ከፍታ አርጊ በተቅዋ መኖር ከተማርሽ ለሌላው ነገር አትስጊ።



ሼር አድርጉት በግሩፕም በውስጥ መስመርም
ለመልካም ነገር እንሽቀዳደም !

ይህ ⇝ # ቻናል ነው ይቀላቀሉን ብዙ ምንመካከራቸው ነገሮች አሉን
አሁኑኑ በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን
Comment↬ @Nur4843

መገኛችን
Join join join
👇👇👇👇

,https://t.me/httpsLatahzen
ሊቃኡል ኢኽዋን
ሰበቡን ሊልጉፍራን
ይላሉ።
ወንድሞች ጋር በፍቅር መገናኘት
ሰበብ ነው የአላህን ምህረት ለማግኘት።
እንደማለት።
nice to meet you
Glad to see you ይላል ፈረንጅ።
* ወንድምን በእዝነት ዐይን በማየት ብቻ የሚማር ጥፋት አለ። ተዛዘኑ ።

* በዉዴታ በመጨባበጥ ብቻ ሚረግፍ ኃጢአት አለ። ደስ ብሏችሁ ተጨባበጡ።

* በፈገግታ በመገናኘት ብቻ የሚወርድ ሽክም አለ። ፈገግ በሉ።

* ጥላቻ፣ በቀል፣ ምቀኝነት፣ ቂም፣ ጎሚ ... ሞት ነው።
አራግፉና ነፃና ሕያው ሆናችሁ፣ ቀና ዘና ብላችሁ ኑሩ።

ሰባሐል ኸይር
ጥሩ የፍቅር ቀን ይሁንላችሁ።
አንዱ አላህን ፈሪ ወንድማችን በጣም የሚወዳትን ልጅ እንዲህ ሲል ተሰናበታት

አስተማሪ ነው ኢንሻ አላህ እንደምንጠቀምበት ተስፋ አደርጋለሁ።

📨 እንዲህ እየናፈቅሽኝም ቢሆን ላገኝሽ አልፈልግም
ምክንያቱም እኔ ጌታየን ተገናኝ መሆኔን አውቃለሁ
አውቃለሁም ላስተዳድርሽ አልችልም እንዲሁም ላገባሽ ሀቅም ስለሌለኝ ውበትሽ መፈተኛየ ነው
ስለዚህ ወዳንቺ እየተሳብኩ አንችን ወደኔ አላቀርብሽም ሀራም በሆነ መልኩ ቀርቤሽ ባገኝሽ ተሸናፊው እኔ ነኝ ታዲያ ለምን እቀርብሻለሁ
እናም ወደ ጌታየ ስደትን ስጀምር ስንቄ ተቅዋ(አላህን ፍራቻ) እንዲሆን ፈላጊ ነኝ።
አየሽ አንዳንዱ በገንዘቡ ወዳጆቹን ያቀርባል ሌላው በቁንጅናው ቁንጅናዎችን ይጠራል
እኔ ግን ላንቺ ያለኝን ፍቅር ሰውቼ የጌታየን ፍቅር ማግኜት እፈልጋለሁ
  ብቀርብሽ እንደምትጠጊኝ እርግጠኛ ሁኜ ሳለ እርቅሻለሁ ምክንያቱም እኔ ጌታየን የበለጠ በጥሩ ስራ መቅረብ እፈልጋለሁ
አዎ የእርሱ ፍቅር የእርሱ እርዳታ አንችን እንደሚያስረሳኝ አምኜም ደህና ሁኚ እልሻለሁ
ደህና ሁኚ እኔ ወደ ጌታየ ሂያጅ ነኝ መንገዴንም ይመራኛል
የአላህ ፍቃድ ከሆነ ዘለዓለማዊ በሆነው ሀገር (ጀነት) እንገናኛለን።
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
አላሁ አክበር❗️

አየህ አንተ የአኼራ ጓደኛየ ስማሽ እህቴ ዱንያ አላታለለችውም ሴት ልጅም አልፈተነችውም

ስማሽ ሰማህ ይሄ ወንድማችን ስሜቱን እንዴት ለአላህ ብሎ መቆጣጠር እንደቻለ
እንማርበት ካለፈው ያልተማረ ሌላ በምን ሊማር ይችላል።
እንደዚህ ወንድማችን ወደ ትዳር መግባት ካልቻልን ከሀራም ፍቅር መራቅ አለብን ለሚያልፍ ስሜት አላህን አናምፀው።
ወላሂ የስሜት ጥፍጥናው ሳያልቅ ምሬቱ ያደፈርሰዋል ማለትም ስሜታችንን ተቆጣጥረን ፈተናውን መወጣት ካልቻልን ባጭር ጊዜ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን እና ስሜታችንን እናሸንፈው።
አንተ ወንድሜ አንቺም እህቴ ዱንያ ናት አውቃለው ወጣትነት ፈተናው ከባድ ነው ግን ከአላህ ያለውን ውድ ሀገር ጀነት ለሚፈልግ ፈተናዎቹ ቀላል ናቸው ምክንያቱም ክፍያው ውድ እንደሆነ ያውቃል ክፍያዋም ጀነት ናት። ይህቺ እድሜ ደግሞ ተመልሳ አትመጣም።
ደስታ በሃራም ፍቅር ውስጥ ትንሽና ጊዜያዊ ነው እኛ ግን ትልቅ ደስታ እንዳለ ነው ምናስበው ግን በጣም ትንሽ ነው ከግዜ በኋላ አላህ ብቻ የሚያውቀው ጭንቀትና ቁጭት ነው ሚለቅብን ለምን ይሄን አደረኩ ለምን ለምን እያልን እራሳችንን መውቀስ እንጀምራለን ምክንያቱም የሸይጧን መንገድ ነው።
ወላሂ ምንም ኸይር ነገር የለውም
ልብ ማድረቅ ግዜን መግደል ገንዘብ ማጥፊያ አላህን ማመፅ ብቻ ነው ትርፉ።
ግን ይሄን ፈተና አላህ ካዘነላቸው በቀር ፈተናውን ይወድቃሉ ሸይጧንም ይስቅባቸዋል።

እና ስሜታችንን ያዝ አድርገን ጀነትን በማሰብ ወጣትነታችንን እንጠቀምበት አላህን የበለጠ ለማወቅና ለመገዛት ጀነትንም ለመውረስ እንቻኮል።
  ፍቅር ወዳቂ ነው የአላህ ፍቅር ግን ሁሌም ህያው ነው በሁለቱም ሀገር አይወድቅም።
ወላሂ በሃራም ተነካክተህ ተነካክተሽ ትዳር ውስጥ ብትገቢም አላህ ለትዳርሽ ጥፍጥና አይሰጥሽም እና እንዴት ነው ልጆችሽን በንፁህ መንፈስ ማሳደግ ምትችይው
ልጆችሽ ያንችን በሀራም ያሳለፍሽውን አይነት ጊዜ እንዲያሳልፉ ትፈልጊያለሽ አትፈልጊማ እና እራስሽን ሳታስተካክይ እንዴት ነው ልጆችሽን ማስተካክል የምትችይው አንተስ ወንድሜ እንዴት ነው ቁጥብ የሆኑ የዚህ ዲን የበላይነት የሚያስመልሱ ልጆችን ማፍራግ ምትችለው በዚህ በሀራም መንገድ ተገናኝተህ።

  እስኪ ጠንካራ እንደሆንሽ ለውስጥሽ አሳምኝውና ከዚህ የሃራም ፍቅር ውጪ ወይም ባስቸኳይ ወደ ትዳር ቀይሪው።
ወላሂ አላህ ያግዝሻል እስካሁን የሰራሽውንም ወንጀል አላህ ይምርሻል ወደ አላህ ከተመለሽ። አስታውሽ እህቴ አስታውስ ወንድሜ ከወንጀል የተመለሰ ልክ ወንጀል እንደሌለበት ነው ኧረ እንደውም አላህ ይደሰትበታል።
አላህ ተመላሾችንና ተጥራሪዎችን ይወዳል።

👉 ጓደኛሽ ወይም በሃራም ፍቅር አብሮሽ ያለው ሰው ጠንካራ ሁኖ እራሱን አሸንፎ ከዚህ የሃራም ፍቅር ሊያስወጣሽ ካልቻለ አንቺ ጠንካራ ሁነሽ ለመራቅ ሞክሪ
ይሄን ስታደርጊ ጓደኛሽ ከተቃወመሽ ከጠላሽ ከመጀመሪያውም አይወድሽም ማለት ነው ግን ይሄን ስታደርጊ ደስተኛ ሁኖ ወደ ሀላል(ትዳር) ለመቀየር ከቻለ የእውነት ይወድሻል ማለት ነው።
ወይም ሊያገባሽ ሳይችል ቀርቶ ግኑኝነቱን ካቆመ ይወድሻል ማለት ነው ምክንያቱም ወደ አላህ እያቃረበሽ ነው።
እና በዚህ ማረጋገጥ ትችያለሽ ግን ብዙዎች ለሀራም ነገር እስከሚያመቻቹሽ ድረስ ነው አብረውሽ ያሉት።
☞ የቀረውን እናስተካክል ያለፈውን ይምረናል ካልሆነ ግን ባለፈውም በቀረውም እንያዛለን።
  እንቻኮል ወደ አላህ ባረከላሁ ፊኩም።

ወሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ


ለምንድን ነው ኢስላማዊ መልዕክቶችን ሼር ለማድረግ የምናፈረው በሀይማኖታችን እናፍራለን እንዴ
አናፍርማ ስለዚህ ይሄን መልዕክት ብቻ ሳይሆን የምናገኘውን ጠቃሚ የምንለውን መልዕክቶች ሼር ማድረግ እንልመድ።

እስኪ በውጥ መስመር ለምናውቃቸው ለምንወዳቸው ሼር እናድርግላቸው አይታወቅም ወደ አላህ የመመለሳቸው ሰበብ ልንሆን እንችላለን።
የፈለገውም የሚመራው የፈለገው የሚያጠመው አላህ ብቻ ነው ከኛ ሼር በማድረግ ሰበቡን ማድረስ ብቻ ነው ሚጠበቀው።


coment ⇝ @Nur4843
ይቀላቀሉን ባለንበት ተጨባጭ በሆኑ ነገሮች ላይ እንመካከር
👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
ያስጨነቀንና የከበደን ነገር ሁሉ ወንጀላችንን ጠርጎልን ይሄዳል።
ይህንንም እያሰባችሁ
አልሐምዱ ሊላህ በሉ።