#ደሴወች_ተጠንቀቁ_ግን_እንዳትጨነቁ_!!
--------------------------------------------------
የፋኖና የኦርቶዶክስ የእንጀራ አባቶች ደሴ ላይም የጎንደሩን ለመፈፀም እየተደገሰልን ነው።
አደራ ማንኛውም ሙስሊም መስጂዱን ራሱን ቤተሰቡንና ንብረቱን ይጠብቅ!!
መከራው ሲበዛ ድላችን እየቀረበ እንደሆነ እናስብ!!
ግን ለድል የሚያበቃ ስራም እንስራ!!
--------------------------------------------------
የፋኖና የኦርቶዶክስ የእንጀራ አባቶች ደሴ ላይም የጎንደሩን ለመፈፀም እየተደገሰልን ነው።
አደራ ማንኛውም ሙስሊም መስጂዱን ራሱን ቤተሰቡንና ንብረቱን ይጠብቅ!!
መከራው ሲበዛ ድላችን እየቀረበ እንደሆነ እናስብ!!
ግን ለድል የሚያበቃ ስራም እንስራ!!
عن أبي هريرة رَضِيَ الله عنه عن النبي ﷺ قال:
[ لاَ يُلْدَغُ الْمُؤْمِنُ مِنْ جُحْرٍ وَاحِدٍ مَرَّتَيْنِ.]
📚متَّفَقٌ عليهِ
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ሙእሚን ከአንድ ጉድጓድ ሁለት ጊዜ አይነደፍም።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
[ لاَ يُلْدَغُ الْمُؤْمِنُ مِنْ جُحْرٍ وَاحِدٍ مَرَّتَيْنِ.]
📚متَّفَقٌ عليهِ
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ሙእሚን ከአንድ ጉድጓድ ሁለት ጊዜ አይነደፍም።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአለም ሚዲያ ስለ ጎንደር አሸባሪዎች እየዘገበ ይገኛል።
ሁላችንም አደራ ተጥሎብናል‼
=====================
✍ የአማራ ክልል መጅሊስ ለህዝበ ሙስሊሙ ያስተላለፈው አደራ፦
❝...ይህን በጎንደር ከተማ በሙስሊሞችና በእምነታችን ላይ የተቃጣዉን ጥቃት በአለም ላይ የምትገኙ ሙስሊሞች ድርጊቱን በማንኛዉም መንገድ እንድታወግዙትና የቀጣይ የመፍትሄ አካል እንድትሆኑ ጎንደር ላይ ሸሂድ በሆኑት ሙስሊሞች ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!..❞
©: የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ሚያዝያ 19, 2014 E.C. ካወጣው መግለጫ የተወሰደ
♠
አደራቸውን ከሚወጡት ካልሆንን የሞትነው እኛ እንጂ በገፍ የተገደሉት የጎንደር ሙስሊሞች አይደሉም።
=====================
✍ የአማራ ክልል መጅሊስ ለህዝበ ሙስሊሙ ያስተላለፈው አደራ፦
❝...ይህን በጎንደር ከተማ በሙስሊሞችና በእምነታችን ላይ የተቃጣዉን ጥቃት በአለም ላይ የምትገኙ ሙስሊሞች ድርጊቱን በማንኛዉም መንገድ እንድታወግዙትና የቀጣይ የመፍትሄ አካል እንድትሆኑ ጎንደር ላይ ሸሂድ በሆኑት ሙስሊሞች ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!..❞
©: የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ሚያዝያ 19, 2014 E.C. ካወጣው መግለጫ የተወሰደ
♠
አደራቸውን ከሚወጡት ካልሆንን የሞትነው እኛ እንጂ በገፍ የተገደሉት የጎንደር ሙስሊሞች አይደሉም።
عبدالله الموسى (وبراً بوالديه ولم يكن جباراً عصيا) رمضان ١٤٣٨هـ
📚ቁርዓን የልብ ሰላም ተጋበዙ💎
ብቻህን ስትሆን ሰላም፣ ስትነጠል እርካታ፣ ስትገለል መረጋጋትን፣ ከሰው ሰትርቅ ደስታን ታገኝ ይሆናል ። ይህ አውሬነት ሳይሆን ከራስ ጋር ሰላም የመሆን ጥበብ ይሠኛል።
ሕይወት ላይ ሁሉም ሰው የራሱ ፍልስፍና አለው።
ሰባሐል ኸይር ያ ጀማዓ
ሕይወት ላይ ሁሉም ሰው የራሱ ፍልስፍና አለው።
ሰባሐል ኸይር ያ ጀማዓ
رَبَّنَا لَا تُزِغْ قُلُوبَنَا بَعْدَ إِذْ هَدَيْتَنَا وَهَبْ لَنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْوَهَّابُ
«ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡»
[ ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 8 ]
«ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡»
[ ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 8 ]
La tehzen
🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ 🔷 ክፍል #አራት 4⃣ የባሪያ ነጋዴውም በፈረሰኛው ሀሳብ ተስማምቶ የዘረ ቅይጥ ወጣቶቹን ሂሳብ ለፈረሰኛው ከፍሎ ወደ ባሪያዎቹ አቀላቀላቸው፡፡ በመቀጠልም ወደ ሽያጭ ቦታ ሁሉንም በመውሰድ ላይ ሳለ ድንገት ዞር ሲል ከያእጁጃውያኑ አንዱ የውሻ ስጋ ሲበላ አየው፡፡ እጅግ በመደናገጥ፦ አንተ ሰው ምን እያደረክ ነው ምንስ እየበላህ ነው ብሎ ጠየቀው፡፡ ግን ያእጁጃውያኑ…
#የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #አምስት 5⃣
አጥንቱን ሰብሰብ በማድረግ የሰው ዘርን በበቀል እና በጥላቻ እየተመለከቱ ሸሹ፡፡ ከሞት የተረፉትም ወታደሮች ንጉሱ ዘንድ በመሄድ የተከሰተውን ነገሩት ንጉሱም በንዴት ይህ ጉዳይ ዙል ቀርነይን አውቆል አላቸው!!! ወታደሩም፦ አልሰማም ጌታዬ አለው፡፡ ንጉሱም ፀሀፊውን በማስጠራት ለአስቸኳይ ጉዳይ በፍጥነት እንዲመጣ ለዙል ቀርነይን ደብዳቤ እንዲፅፍ ነገረው፡፡
ዙል ቀርነይን እጅግ አላህን የሚፈራ ባሮችም ነበር፡፡ ዙል ቀርነይን አላህ በሰጠው ችሎታ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዩች ላይ ጣልቃ በመግባት የማበጀትም ልምድ አለው፡፡ የንጉሱን ደብዳቤ የያዘውም ወታደር በፍጥነት ወደ ዙል ቀርነይን ቤት ሄዶ ሲመለከት የዙል ቀርነይን በር በከተማው ነዋሪ ተሞልቶ በተመለከቱት ክስተት ምክንያት ጩኸት እና ጋጋት አናውጦት አገኘው፡፡ ወታደሩም ወደ ውስጥ ዘልቆ በመግባት ከንጉሱ ያመጣውን ደብዳቤ ለዙል ቀርነይን አስረከበ፡፡ ዙል ቀርነይንም ደብዳቤውን ካነበበ በኀላ ወደ ህዝቡ በመውጣት እናንተ ሰዎች ሆይ አሁን የተመለከታችኀቸው ሰዎች ያእጁጅ እና መእጁጅ ሲሆኑ በድሮ ዘመን ምድርን በብክለት አበላሽተውትም ነበር፡፡ ስለዚህ እናንተ ውስጣቹ በኢማን ይሞላ ብለው መከሮቸው፡፡ በኢማን መተሳሰርና በአላህ መመካት እጅግ ሀይልን ይሰጣልና፡፡ ክህደት በልባችሁ እንዳይገባ ያለፉት ህዝቦች እንደጠፉት እናንተም እስከ መጨረሻችሁ እንዳትጠፉ አላቸው፡፡ በበሩ የተሰበሰቡትም የከተማው ነዋሪ ይህንን የዙል ቀርነይን ንግግር ሲሰሙ ኢማን በልባቸው ላይ ሰከነ፡፡
ዙል ቀርነይንም ንጉሱ ዘንድ ሄደ አይጁር እና ጓደኞቹም ንጉሳቸውን ለማግኘትም ክስተቱን ለመንገርም ወደ ከርሰ ምድር ገቡ
ዙል ቀርነይንም ቤተ መንግስት እንደገባ ስለሁኔታው ጠየቀው፡ ዙል ቀርነይንም እነዚህ ፍጥረታት ስላሳለፉት ታሪክ ነግሮት የትኛውም ነብይ ስለነሱ ሳያነሳ እንደማያልፍም ጨምሮ ነገረው፡፡ በዚን ጊዜ ንጉሱም፦ አንተ ዓሊም ሆይ ምን ማድረግ ይጠበቅብናል ሲል አማከረው፡፡ ዙል ቀርነይንም፦ ትንሽ ቀን ስጠኝ ላስብበት አለው፡፡ ንጉሱም ጉዳዩ አስቸኳይ ነው 3 ቀን ሰጥቼሀለው አስብና መልሱን በፍጥነት አሳውቀኝ ህዝቡ እንደሆነ ፍራት ላይ ነው ብለው ተለያዩ፡፡ ዙል ቀርነይንም ቤቱ በመሄድ አላህን እየሰገደዱዓ እያደረገ ይህን ክስተት ከህዝቡ ላይ እንዲያነሳ ይማፀነው ጀመር፡፡
አይጁር እና ግብራ በሮቹ ወደኀላ እና ወደ ፊት እያዩ ጉድጓዱን ዘልቀው ከገቡ በኀላ ህዝቦቻቸው በጉጉት ሲጠብቆቸው አገኟቸው፡፡ የያእጁጃውያኑ ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት.........
Part ➏
ይ ቀ ጥ ላ ል........
🔷 ክፍል #አምስት 5⃣
አጥንቱን ሰብሰብ በማድረግ የሰው ዘርን በበቀል እና በጥላቻ እየተመለከቱ ሸሹ፡፡ ከሞት የተረፉትም ወታደሮች ንጉሱ ዘንድ በመሄድ የተከሰተውን ነገሩት ንጉሱም በንዴት ይህ ጉዳይ ዙል ቀርነይን አውቆል አላቸው!!! ወታደሩም፦ አልሰማም ጌታዬ አለው፡፡ ንጉሱም ፀሀፊውን በማስጠራት ለአስቸኳይ ጉዳይ በፍጥነት እንዲመጣ ለዙል ቀርነይን ደብዳቤ እንዲፅፍ ነገረው፡፡
ዙል ቀርነይን እጅግ አላህን የሚፈራ ባሮችም ነበር፡፡ ዙል ቀርነይን አላህ በሰጠው ችሎታ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዩች ላይ ጣልቃ በመግባት የማበጀትም ልምድ አለው፡፡ የንጉሱን ደብዳቤ የያዘውም ወታደር በፍጥነት ወደ ዙል ቀርነይን ቤት ሄዶ ሲመለከት የዙል ቀርነይን በር በከተማው ነዋሪ ተሞልቶ በተመለከቱት ክስተት ምክንያት ጩኸት እና ጋጋት አናውጦት አገኘው፡፡ ወታደሩም ወደ ውስጥ ዘልቆ በመግባት ከንጉሱ ያመጣውን ደብዳቤ ለዙል ቀርነይን አስረከበ፡፡ ዙል ቀርነይንም ደብዳቤውን ካነበበ በኀላ ወደ ህዝቡ በመውጣት እናንተ ሰዎች ሆይ አሁን የተመለከታችኀቸው ሰዎች ያእጁጅ እና መእጁጅ ሲሆኑ በድሮ ዘመን ምድርን በብክለት አበላሽተውትም ነበር፡፡ ስለዚህ እናንተ ውስጣቹ በኢማን ይሞላ ብለው መከሮቸው፡፡ በኢማን መተሳሰርና በአላህ መመካት እጅግ ሀይልን ይሰጣልና፡፡ ክህደት በልባችሁ እንዳይገባ ያለፉት ህዝቦች እንደጠፉት እናንተም እስከ መጨረሻችሁ እንዳትጠፉ አላቸው፡፡ በበሩ የተሰበሰቡትም የከተማው ነዋሪ ይህንን የዙል ቀርነይን ንግግር ሲሰሙ ኢማን በልባቸው ላይ ሰከነ፡፡
ዙል ቀርነይንም ንጉሱ ዘንድ ሄደ አይጁር እና ጓደኞቹም ንጉሳቸውን ለማግኘትም ክስተቱን ለመንገርም ወደ ከርሰ ምድር ገቡ
ዙል ቀርነይንም ቤተ መንግስት እንደገባ ስለሁኔታው ጠየቀው፡ ዙል ቀርነይንም እነዚህ ፍጥረታት ስላሳለፉት ታሪክ ነግሮት የትኛውም ነብይ ስለነሱ ሳያነሳ እንደማያልፍም ጨምሮ ነገረው፡፡ በዚን ጊዜ ንጉሱም፦ አንተ ዓሊም ሆይ ምን ማድረግ ይጠበቅብናል ሲል አማከረው፡፡ ዙል ቀርነይንም፦ ትንሽ ቀን ስጠኝ ላስብበት አለው፡፡ ንጉሱም ጉዳዩ አስቸኳይ ነው 3 ቀን ሰጥቼሀለው አስብና መልሱን በፍጥነት አሳውቀኝ ህዝቡ እንደሆነ ፍራት ላይ ነው ብለው ተለያዩ፡፡ ዙል ቀርነይንም ቤቱ በመሄድ አላህን እየሰገደዱዓ እያደረገ ይህን ክስተት ከህዝቡ ላይ እንዲያነሳ ይማፀነው ጀመር፡፡
አይጁር እና ግብራ በሮቹ ወደኀላ እና ወደ ፊት እያዩ ጉድጓዱን ዘልቀው ከገቡ በኀላ ህዝቦቻቸው በጉጉት ሲጠብቆቸው አገኟቸው፡፡ የያእጁጃውያኑ ንጉስም እነ አይጁርን ሲመለከት.........
Part ➏
ይ ቀ ጥ ላ ል........
La tehzen
حجابك أيتها المسلمة #ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሒጃብሽን_አደራ! '' ክፍል''5⬇️ አላህ ለሙእሚን እናቶች የሚከተለውን ተናግሯል وَاذْكُرْنَ مَا يُتْلَىٰ فِي بُيُوتِكُنَّ مِنْ آيَاتِ اللَّهِ وَالْحِكْمَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ لَطِيفًا خَبِيرًا) ከአላህ አንቀጾችና ከጥበቡም…
حجابك أيتها المسلمة
#ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሒጃብሽን_አደራ!
'' ክፍል''6⬇️
አራተኛ፡ - አጅነብይ ከሆነ ወንድ ጋር ለብቻዋ አለመቀመጥ፤
وفي الصحيحين عن ابن عباس رضي الله عنهما عن النبي صلى الله عليه وسلم
قال: "لا يخلون رجل بامرأة إلا مع ذي محرم"
ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት
ዓብደላህ ብን ዓባስ رضي الله عنهما
ከአሏህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم ይዞ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
“አንድ ወንድ የቅርብ ዝምድና ባለቤት ጋር ካልሆነ በቀር ከሴት ጋር ብቻውን አያግልል፡፡”
ለሴቷ የቅርብ ዘመዶች
¹ አባት
² ወንድም
³ ዓያት
⁴ አጎቶቿ የናትና ያባትዋ ወንድሞች
⁵ የወንድማሞቿ ልጆች
⁶ የእህቶቿ ልጆች
⁷ ልጆቿ
⁸ የባለቤቷ አባት
።!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አምስተኛ፡ ከወንድ ጋር ከመቀላቀል መጠንቀቅ
ረሡል صلى الله عليه وسلم ከቦታዎች ሁሉ ምርጥና የተከበረ በሆነው መስጅድ “ለሴቶች ከሶፍ
መልካሙ የመጨረሻው ሲሆን ክፉው ደግሞ የመጀመሪያው ነው፡፡” ብለዋል፡፡
(ሙስሊም፡ 440:- ላይ ዘግበውታል)
ከመስጅድ ውጭ በሚገኙ ቦታዎች መቀላቀል ያለው ጉዳት ደግሞ የከፋ መሆኑ
የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡
ስድስተኛ፡ - ከቅርብ ዘመዷ ጋር ካልሆነ በቀር አንዲት ሴት ብቻዋን ከአጅነብይ ጋር
ተሳፍራ አለመሄድ፡፡
عن أبي هريرة رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: "لا يحل لإ مرأة
أن تسافر إلا ومعها ذو محرم منها"
አቡሁረይራ رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
“ለአንዲት ሴት ልትሳፈር አይገባም ከእርሷ ጋር የቅርብ ዘመድ (መህረም) አብሯት እያለ
ቢሆን እንጅ፡፡”
(ቡኻሪ፡1088:- ሙስሊም፡1339 ዘግበውታል)
ሰባተኛ፡ - አንዲት ሴት ከቤት ከወጣች ልብሷን በሽቶ ሳታሸትት ትውጣ፡፡
ففي صحيح مسلم عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: "إذا شهدت إحداهن المسجد
فال تمس طيبا" رواه مسلم ، وروى الإمام أحمد عن النبي صلى الله عليه وسلم قال
: "أيما امرأة استعطرت ، فمرت بقوم ليجدوا ريحها فهي زانية"
ሙስሊም በዘገቡት ትክክለኛ ሐዲስ የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلمየሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“አንዲት ሴት መስጅድ ከተገኘች ሽቶ እዳትቀባ፡፡” (ሙስሊም፡443 ላይ ዘግበውታል)
ኢማም አህመድ በዘገቡት ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
ሽታዋን እንዲያገኙ በሰዎች መካከል ሽቶ ተቀብታ ተሻታ ያለፈች ሴት ዝሙተኛ ነች፡፡” (አህመድ፡19711, አቡዳውድ; 4173, ቲርሚዚይ;2786, ነሳኢየሰ;5126) ላይ ተዘግቦዋል
ስምንተኛ፡ - አንዲት ሴት ለሆነ ጉዳይ ስትወጣ አጅነብይ የሆኑ ወንዶችን ዘወር ዘወር
እያለች መመልከት የለባትም፡፡
ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው
የአላህ ቃል ነው፡-
وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ
“ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው አይምቱ፡፡” (አን ኑር፡31)
ዘጠነኛ፡ - የአላህን ትዕዛዝ ማክበር አለባት፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣን የሚከተለውን ተናግሯል፡-
وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ ۖ وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وَآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا
“በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም
በማጌጥ አትገለጡ፡፡ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ አላህንና
መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ
እርክሰትን ሊያስወግድና ማጥራትም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው፡፡” (አል አህዛብ፡ 33)
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ይህ አጠቃላይ ሴቶችን በተለየ ሁኔታ የሚመለከት ሰላም
የሚሰጥ ልብቅናዋን ጠባቂ ተደርጎ የሚቆጠር ቁርኣንን እና ሐዲስን መሰረት ያደረገ
ህግና ደንብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ሙስሊም ሴት ክብሯ የሚጠበቅበት ፤ ከአደጋ
እራሷን የምትከላከልበት ፤ እድለኛ የምትሆንበትን ታላላቅ አቅጣጫዎችን በመስጠት
አላህ ታላቅ ጸጋ የዋለ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ፡ ሙስሊም ሴቶችን በከፍተኛ ሁኔታ ኢስላም አልቋል፡፡
ለተከበረ ህይዎቷ መስተካከል ዋስትና ወስዷል ፤ መለያዋን ሂጃብ አድርጓል ፤ ሴት
ልጅ የአላህን ዲን አጥብቃ እስከያዘች ፤ የጌታዋን ትእዛዝ እስከጠበቀች ፤
መልእክተኛዋን صلى الله عليه وسلم እስከታዘዘች ፤ ለሸሪዓው የተናነሰች እስከሆነች ድረስ ተከብራ
ትኖራለች፡፡ በዱንያም ይሁን በአኼራ ታላቅ የሆነ ምንዳ ታገኛለች ፡፡
የተከበርሽው እህቴ ሆይ!
ኢብን ሂባን, በዘገበውን አቡሁረይራ رضي الله عنه ያስተላለፉትን
ታላቅ ሐዲስ አስተውይ
ኢንሻ አሏህ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል
إعداد
#የኪታቡ_አዘጋጅ_ሸይኽ_ዓብድረዛቅ_ቢን_ዓብድል_ሙሕሲን_አል_በድር
እህቱን የሚወድ ሼር ያድርገዉ
#ሙስሊሟ_ሴት_ሆይ_ሒጃብሽን_አደራ!
'' ክፍል''6⬇️
አራተኛ፡ - አጅነብይ ከሆነ ወንድ ጋር ለብቻዋ አለመቀመጥ፤
وفي الصحيحين عن ابن عباس رضي الله عنهما عن النبي صلى الله عليه وسلم
قال: "لا يخلون رجل بامرأة إلا مع ذي محرم"
ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት
ዓብደላህ ብን ዓባስ رضي الله عنهما
ከአሏህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم ይዞ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
“አንድ ወንድ የቅርብ ዝምድና ባለቤት ጋር ካልሆነ በቀር ከሴት ጋር ብቻውን አያግልል፡፡”
ለሴቷ የቅርብ ዘመዶች
¹ አባት
² ወንድም
³ ዓያት
⁴ አጎቶቿ የናትና ያባትዋ ወንድሞች
⁵ የወንድማሞቿ ልጆች
⁶ የእህቶቿ ልጆች
⁷ ልጆቿ
⁸ የባለቤቷ አባት
።!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አምስተኛ፡ ከወንድ ጋር ከመቀላቀል መጠንቀቅ
ረሡል صلى الله عليه وسلم ከቦታዎች ሁሉ ምርጥና የተከበረ በሆነው መስጅድ “ለሴቶች ከሶፍ
መልካሙ የመጨረሻው ሲሆን ክፉው ደግሞ የመጀመሪያው ነው፡፡” ብለዋል፡፡
(ሙስሊም፡ 440:- ላይ ዘግበውታል)
ከመስጅድ ውጭ በሚገኙ ቦታዎች መቀላቀል ያለው ጉዳት ደግሞ የከፋ መሆኑ
የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡
ስድስተኛ፡ - ከቅርብ ዘመዷ ጋር ካልሆነ በቀር አንዲት ሴት ብቻዋን ከአጅነብይ ጋር
ተሳፍራ አለመሄድ፡፡
عن أبي هريرة رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: "لا يحل لإ مرأة
أن تسافر إلا ومعها ذو محرم منها"
አቡሁረይራ رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
“ለአንዲት ሴት ልትሳፈር አይገባም ከእርሷ ጋር የቅርብ ዘመድ (መህረም) አብሯት እያለ
ቢሆን እንጅ፡፡”
(ቡኻሪ፡1088:- ሙስሊም፡1339 ዘግበውታል)
ሰባተኛ፡ - አንዲት ሴት ከቤት ከወጣች ልብሷን በሽቶ ሳታሸትት ትውጣ፡፡
ففي صحيح مسلم عن النبي صلى الله عليه وسلم قال: "إذا شهدت إحداهن المسجد
فال تمس طيبا" رواه مسلم ، وروى الإمام أحمد عن النبي صلى الله عليه وسلم قال
: "أيما امرأة استعطرت ، فمرت بقوم ليجدوا ريحها فهي زانية"
ሙስሊም በዘገቡት ትክክለኛ ሐዲስ የአላህ መልክተኛ صلى الله عليه وسلمየሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“አንዲት ሴት መስጅድ ከተገኘች ሽቶ እዳትቀባ፡፡” (ሙስሊም፡443 ላይ ዘግበውታል)
ኢማም አህመድ በዘገቡት ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
ሽታዋን እንዲያገኙ በሰዎች መካከል ሽቶ ተቀብታ ተሻታ ያለፈች ሴት ዝሙተኛ ነች፡፡” (አህመድ፡19711, አቡዳውድ; 4173, ቲርሚዚይ;2786, ነሳኢየሰ;5126) ላይ ተዘግቦዋል
ስምንተኛ፡ - አንዲት ሴት ለሆነ ጉዳይ ስትወጣ አጅነብይ የሆኑ ወንዶችን ዘወር ዘወር
እያለች መመልከት የለባትም፡፡
ለዚህ ማስረጃው የሚከተለው
የአላህ ቃል ነው፡-
وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ
“ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው አይምቱ፡፡” (አን ኑር፡31)
ዘጠነኛ፡ - የአላህን ትዕዛዝ ማክበር አለባት፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣን የሚከተለውን ተናግሯል፡-
وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ ۖ وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وَآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا
“በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም
በማጌጥ አትገለጡ፡፡ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ አላህንና
መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ
እርክሰትን ሊያስወግድና ማጥራትም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው፡፡” (አል አህዛብ፡ 33)
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ይህ አጠቃላይ ሴቶችን በተለየ ሁኔታ የሚመለከት ሰላም
የሚሰጥ ልብቅናዋን ጠባቂ ተደርጎ የሚቆጠር ቁርኣንን እና ሐዲስን መሰረት ያደረገ
ህግና ደንብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ሙስሊም ሴት ክብሯ የሚጠበቅበት ፤ ከአደጋ
እራሷን የምትከላከልበት ፤ እድለኛ የምትሆንበትን ታላላቅ አቅጣጫዎችን በመስጠት
አላህ ታላቅ ጸጋ የዋለ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡
የተከበርሽ እህቴ ሆይ! ፡ ሙስሊም ሴቶችን በከፍተኛ ሁኔታ ኢስላም አልቋል፡፡
ለተከበረ ህይዎቷ መስተካከል ዋስትና ወስዷል ፤ መለያዋን ሂጃብ አድርጓል ፤ ሴት
ልጅ የአላህን ዲን አጥብቃ እስከያዘች ፤ የጌታዋን ትእዛዝ እስከጠበቀች ፤
መልእክተኛዋን صلى الله عليه وسلم እስከታዘዘች ፤ ለሸሪዓው የተናነሰች እስከሆነች ድረስ ተከብራ
ትኖራለች፡፡ በዱንያም ይሁን በአኼራ ታላቅ የሆነ ምንዳ ታገኛለች ፡፡
የተከበርሽው እህቴ ሆይ!
ኢብን ሂባን, በዘገበውን አቡሁረይራ رضي الله عنه ያስተላለፉትን
ታላቅ ሐዲስ አስተውይ
ኢንሻ አሏህ
ይ
ቀ
ጥ
ላ
ል
إعداد
#የኪታቡ_አዘጋጅ_ሸይኽ_ዓብድረዛቅ_ቢን_ዓብድል_ሙሕሲን_አል_በድር
እህቱን የሚወድ ሼር ያድርገዉ
ይ ቀ ጥ ል ኢባዳሽ
----------------------\\\
ወደ መልካም ስራ ከተጓዘ ልብሽ፣
የረመዷንን ወር ስበብ አድርጎልሽ፣
መልካምን በመስራት ወደ አላህ ተቃርበሽ፣
ከአፀያፊ ተግባር ከወጀሎች ርቀሽ፣
ጌዜሽን በአግባቡ መጠቀም ጀምረሽ፣
ዚክርና ዱዓ ተላምዶ ምላስሽ፣
ወቅቱን በመጠበቅ ሶላትሽን ሰግደሽ፣
መሰላቸት ሳይኖር ቁርዓንን ቀርተሽ፣
በረመዷን ወር ውስጥ በኢባዳ ፀንተሽ ፣
ላለፉት ስህተት ማህርታን ጠይቀሽ፣
ሙዚቃን ነሽዳን ከስልክሽ አጥፍተሽ፣
ከሀሜት ከወሬ ከዛዛታ ርቀሽ፣
ለኸይር ተገርቶ የደረቀው ልብሽ፣
ለአንድወር ቆይተሽ በዚህ ምርጥ ሀልሽ፣
------------------------------------------------
ታድያ ለምን ይሆን የረመዳንወር ሲያልቅ ወጀል መዳፈረሽ
አስራ አንድ ወር ሙሉ ከድን ተዘናግተሽ፣
ለአንዷ ወርብቻ ለምን ትነቂያለሽ፣
ኢባዳን ለአዲት ወር ማነው ያስተማረሽ፣
በረመዷን ወር ላይ ሱና ሳይቀር ሰግደሽ፣
ረመዷን ሲፈታ ዋጅብ ትተያለሽ፣
በሰይጣን ውስወሳ ይሰወራል ልብሽ፣
አላህን በማመፅ ቢዚ ትሆኛልሽ፣
መልሶ ይቆሻል ያ የጠራው ልብሽ፣
ታድያ ምን ፋይዳ አለው ያሁሉ ልፋትሽ፣
በኢባዳ ፀንተሽ ካላማረ አቋምሽ፣
ምንም ጥቅም የለው ረመዷን መቆምሽ፣
ይቅር መታለሉ ይቀጥል ኢባዳሽ፣
በህይወት እስካለሽ እስከለተ ሞትሽ፣ እንድትገዥው ነው አላህ የፈጠረሽ፣
---------------------------------------------
ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ፣
አቅጣጫው ጠፍቶን ሳንል በቀኝ በግራ፣
ቀናችን ተቃርቦ ሳንሄድ ወደ አኼራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
ወንጀል አንዳፈር እዳንሆን ኸሳራ፣
በሁሉም ወራቶች መልካምን እንስራ፣
አመት ወር ሳንቆጥር ሳንመርጥ ስፍራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
https://t.me/httpsLatahzen
----------------------\\\
ወደ መልካም ስራ ከተጓዘ ልብሽ፣
የረመዷንን ወር ስበብ አድርጎልሽ፣
መልካምን በመስራት ወደ አላህ ተቃርበሽ፣
ከአፀያፊ ተግባር ከወጀሎች ርቀሽ፣
ጌዜሽን በአግባቡ መጠቀም ጀምረሽ፣
ዚክርና ዱዓ ተላምዶ ምላስሽ፣
ወቅቱን በመጠበቅ ሶላትሽን ሰግደሽ፣
መሰላቸት ሳይኖር ቁርዓንን ቀርተሽ፣
በረመዷን ወር ውስጥ በኢባዳ ፀንተሽ ፣
ላለፉት ስህተት ማህርታን ጠይቀሽ፣
ሙዚቃን ነሽዳን ከስልክሽ አጥፍተሽ፣
ከሀሜት ከወሬ ከዛዛታ ርቀሽ፣
ለኸይር ተገርቶ የደረቀው ልብሽ፣
ለአንድወር ቆይተሽ በዚህ ምርጥ ሀልሽ፣
------------------------------------------------
ታድያ ለምን ይሆን የረመዳንወር ሲያልቅ ወጀል መዳፈረሽ
አስራ አንድ ወር ሙሉ ከድን ተዘናግተሽ፣
ለአንዷ ወርብቻ ለምን ትነቂያለሽ፣
ኢባዳን ለአዲት ወር ማነው ያስተማረሽ፣
በረመዷን ወር ላይ ሱና ሳይቀር ሰግደሽ፣
ረመዷን ሲፈታ ዋጅብ ትተያለሽ፣
በሰይጣን ውስወሳ ይሰወራል ልብሽ፣
አላህን በማመፅ ቢዚ ትሆኛልሽ፣
መልሶ ይቆሻል ያ የጠራው ልብሽ፣
ታድያ ምን ፋይዳ አለው ያሁሉ ልፋትሽ፣
በኢባዳ ፀንተሽ ካላማረ አቋምሽ፣
ምንም ጥቅም የለው ረመዷን መቆምሽ፣
ይቅር መታለሉ ይቀጥል ኢባዳሽ፣
በህይወት እስካለሽ እስከለተ ሞትሽ፣ እንድትገዥው ነው አላህ የፈጠረሽ፣
---------------------------------------------
ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ፣
አቅጣጫው ጠፍቶን ሳንል በቀኝ በግራ፣
ቀናችን ተቃርቦ ሳንሄድ ወደ አኼራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
ወንጀል አንዳፈር እዳንሆን ኸሳራ፣
በሁሉም ወራቶች መልካምን እንስራ፣
አመት ወር ሳንቆጥር ሳንመርጥ ስፍራ፣
በኢባዳ እዘውትር አላህን እንፍራ፣
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
وحسن الخلق يقوم على أربعة أركان : الصبر ، والعفة ، والشجاعة ، والعدل . ~
『መልካም ባህሪ የሚባለው ነገር በአራት ማዕዘናቶች የቆመ ነው ፦【ትዕግስት፣ ጥብቁነት፣ጀግንነት፣ፍትሀዊነት】
『መልካም ባህሪ የሚባለው ነገር በአራት ማዕዘናቶች የቆመ ነው ፦【ትዕግስት፣ ጥብቁነት፣ጀግንነት፣ፍትሀዊነት】
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በየአድባራቱ የሚካሄደው መሠል የጥላቻ ንግግር ከዚህ በላይ ደም
ላለማፋሰሱ ምንድን ነው ዋስትናችን?"
ላለማፋሰሱ ምንድን ነው ዋስትናችን?"
የፋናዎችም ዶክመንተሪ እንደ አምቡላ አስለቃሽ ጭስ ባርቆ ነው እንደ ያጠፉት¿
አምቡላ እንኳ ምናልባት አንድ አምቡላ (አረቄ) አቡልሎ ይሆናል¡ እነዚህ ስንት ቢያቦሉ ነው ሆነ ተብሎ የተቀነባበረ የሴራ ዶክመንተሪ የሚባርቅባቸው¿
አምቡላ እንኳ ምናልባት አንድ አምቡላ (አረቄ) አቡልሎ ይሆናል¡ እነዚህ ስንት ቢያቦሉ ነው ሆነ ተብሎ የተቀነባበረ የሴራ ዶክመንተሪ የሚባርቅባቸው¿
