«ወላጆች አትፈርሙ! ልጆቻችሁ እንዳይሰግዱ ፈርሙ ብትባሉም አትፈርሙ‼»
[ሸይኽ ዐብዱ-ስ'ሰላም አንዋር የባዩሽ መስጂድ ኢማም ዛሬ በጁሙዓህ ኹጥባቸው ላይ የተናገሩት]
ሌሎች ኢማሞች በየቦታው ይህንን አይነት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ሥሩ። ሰሞኑን ከወላጆች ጋር ስብሰባ ስለሚደረግ፤ በዛ ስብሰባ ላይ ምንም ነገር ቢናገሩ ሶላትን ወቅቱን ጠብቆ መስገድ ግደታችን መሆኑን አስረዱት። ይህን አልቀበልም የሚል ካለ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
[ሸይኽ ዐብዱ-ስ'ሰላም አንዋር የባዩሽ መስጂድ ኢማም ዛሬ በጁሙዓህ ኹጥባቸው ላይ የተናገሩት]
ሌሎች ኢማሞች በየቦታው ይህንን አይነት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ሥሩ። ሰሞኑን ከወላጆች ጋር ስብሰባ ስለሚደረግ፤ በዛ ስብሰባ ላይ ምንም ነገር ቢናገሩ ሶላትን ወቅቱን ጠብቆ መስገድ ግደታችን መሆኑን አስረዱት። ይህን አልቀበልም የሚል ካለ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
La tehzen
ረመዷን ሱሑር (7) *** ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ…
ከአላህ ዉዴታ ቀጥሎ በጥሩ ወንድሞችና እህቶች ስንወደድና ለኛ የማይገባ የሆነ ቦታና ክብር ሲስጠን ከፍተኛ የሆነ የደስታ ስሜት ይሰማናል። የዚህ ሁሉ ዉለታ ባለቤቱ አላህ ነው። መጥፎነታችንን ሰትሮ መልካምነታችንን ላሳየልን ጌታ ትልቅ ምስጋና ይገባው።
በአላህ መንገድ የተዋወቅን ወዳጆቼ ሁሉ ስለናንተ ማሰቡ ብቻ ሁሉ ብዙ ደስ ይላል ።
በአላህ መንገድ የተዋወቅን ወዳጆቼ ሁሉ ስለናንተ ማሰቡ ብቻ ሁሉ ብዙ ደስ ይላል ።
ታላቅ የረመዳን የዳዕዋ ፕሮግራም‼️
1) የተውሒድ ትሩፋትና አንገብጋቢነት
በኡስታዝ ተውፊቅ ራህመቶ
2) ረመዳንና ተቅዋ
በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር
የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 2፣ 2014 አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር በሚገኘው አዒሻ መስጂድ ከ ጠዋቱ 3:00 ጀምሮ
ለወንዶችም ለሴቶችም ከነ ቤተሰቦዎ ተጋብዘዋል!
🎙ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በራህማ መስጂድ
🌴 ረመዷን የድል ወር
💺 በሸይኽ አብዱሰላም አንዋር
____
🌴 ኢስላማዊ ቤተሰብ
💺 በኡስታዝ አብዱልካፊ ሙሐመድ
አድራሻ፦ ራህማ መስጂድ(አየር ጤና ቻይና ካምፕ ወደ ጀሞ3 በሚያቋርጠው መንገድ አዋሽ ዳቦ ጋ!)
🔻ልዩ የሙሐደራ መድረክ
✂️ሊያመልጦ የማይገባ ወሳኝ ፕሮግራም
✨ርዕስ፦ ይህች ናት ዱንያ‼️
📌በኡስታዝ ሙሐመድ አረቦ ሻፊ (ሐፊዘሁላህ)
📎የፊታችን እሁድ ሚያዝያ02-2014 አስር ሰላት እንደተጠናቀቀ
✂️አድራሻ፦ ሎሚ ሜዳ ኹበይብ መስጂድ
ለበለጠ መረጃ፦ 0932982730/ 0923623124
Shre shre shre
1) የተውሒድ ትሩፋትና አንገብጋቢነት
በኡስታዝ ተውፊቅ ራህመቶ
2) ረመዳንና ተቅዋ
በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር
የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 2፣ 2014 አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር በሚገኘው አዒሻ መስጂድ ከ ጠዋቱ 3:00 ጀምሮ
ለወንዶችም ለሴቶችም ከነ ቤተሰቦዎ ተጋብዘዋል!
🎙ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም በራህማ መስጂድ
🌴 ረመዷን የድል ወር
💺 በሸይኽ አብዱሰላም አንዋር
____
🌴 ኢስላማዊ ቤተሰብ
💺 በኡስታዝ አብዱልካፊ ሙሐመድ
አድራሻ፦ ራህማ መስጂድ(አየር ጤና ቻይና ካምፕ ወደ ጀሞ3 በሚያቋርጠው መንገድ አዋሽ ዳቦ ጋ!)
🔻ልዩ የሙሐደራ መድረክ
✂️ሊያመልጦ የማይገባ ወሳኝ ፕሮግራም
✨ርዕስ፦ ይህች ናት ዱንያ‼️
📌በኡስታዝ ሙሐመድ አረቦ ሻፊ (ሐፊዘሁላህ)
📎የፊታችን እሁድ ሚያዝያ02-2014 አስር ሰላት እንደተጠናቀቀ
✂️አድራሻ፦ ሎሚ ሜዳ ኹበይብ መስጂድ
ለበለጠ መረጃ፦ 0932982730/ 0923623124
Shre shre shre
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እናንተ ሶላት ለማሰቆም ስትሞክሩ አቁመው የነበሩ ይጀምራል!!
ከቻላችህ ከትምህርት ቤት ፎርፈው ሺሻ ቤት እና መጠጥ ቤት የሚገባውን
ትውልድ አድኑት!!
# መስገድ#ወንጀል#አይደለም !!
ከቻላችህ ከትምህርት ቤት ፎርፈው ሺሻ ቤት እና መጠጥ ቤት የሚገባውን
ትውልድ አድኑት!!
# መስገድ#ወንጀል#አይደለም !!
በሰላት አንደራደርም! በአዲስ አበባ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ድምፃቸውን
ማሰማት ጀምረዋል::
መብታቸንን በጨዋ ደንብ ጠይቀናል:: በስመ ሴኪዩላሪዝም በእስልምና ላይ
እየተቃጣ ያለውን ጥቃት እንቃወማለን ብለዋል:: በጉዳዩ ላይ ያለውን መረጃ
ወደናንተ እየተከታተልን የምናደርስ ይሆናል::
ማሰማት ጀምረዋል::
መብታቸንን በጨዋ ደንብ ጠይቀናል:: በስመ ሴኪዩላሪዝም በእስልምና ላይ
እየተቃጣ ያለውን ጥቃት እንቃወማለን ብለዋል:: በጉዳዩ ላይ ያለውን መረጃ
ወደናንተ እየተከታተልን የምናደርስ ይሆናል::