La tehzen
Photo
ለሀገራችን ትልቁ ነቀርሳ አስመሳይነት ነው !
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የአዲስ አበባ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ
ሃላፊ ከ5 ቀናት በፊት ረመዷን ሲገባ ረመዷን ከሪም ብለው በፌስቡክ ገጻቸው
የፖሰቱት ነው ። የሙስሊም ጀለብያ እና ኮፍያ ለብሶ ረመዷን ሙባረክ ከማለት
ይልቅ የሙስሊሙ ልጆችን ከትምህርት እንዳይሰናከሉ ከማድረግ መቆጠብ
ትልቅ ጨዋነት፣ሀገር ወዳድነት ነበር ።
ረመዷን ከገባ ጀምሮ በእርሳቸው ትእዛዝ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች
የሚማሩ ሙስሊሞች በፖሊስ እየተሳደዱ፣ሶላት እንዳይሰግዱ እየተከለከሉ ነው
።
የሚገርም ነገር ልንገራችሁ ምንም አይነት ችግር ያልነበረባቸው ፣ከርእሰ
መምህራኑ ጋር በመወያየት በረፍት ሰዓት ጭምር እየወጡ ይሰገድባቸው የነበሩ
ትምህርት ቤቶች ነበሩ ። ነገር ግን በትላትናው እለት አቶ ዘላለም እነዚህን ርእሰ
መምህራን በመሰብሰብ ውጭ ወጥተው የሚሰግዱትን ጭምር እንዲከልክሉ
ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶችም ምን እናድርግ ከላይ
የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ።
ከትላንት ወዲያ ከለሚ ኮራ ትምህርት ቤት ወላጆች ተወክለው ያነጋገሯቸውን
ሰዎች ትላንት ቃለመጠይቅ አድርጌ ነበር ። አቶ ዘላለም በፍጹም ሊያዳምጡ
እንኳን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ፣እዚያው ገና ንግግር ስንጀምር 'ብሎክ 'ያደርጉን ነበር
ሲል በሰፊው አብራርቶልኛል። አሳፋሪው ነገር በለሚ ኮራ ኮሚኒኬሽን ፔጅ
ስምምነት ላይ ተደረሰ ብለው ነው የፖሰቱት ።
ለማንኛውም ወገኖቼ ! ውድ ተማሪዎች ! ምሁራኖች ሁላችን ሁላችን
በጋራ በአንድነት በመቆም መብታችንን እናስከብራለን
መብታችን ከማንም በችሮታ የሚሰጠን ሳይሆን ራሳችንን የምናስከብረው ነው ።
በውስጣቸው ያለው የኢስላም ጥላቻ የሚፈነቅላቸው፣የርስበርስ ያላቸውን
ፖለቲካ ሽኩቻ እኛ ላይ ለማራገፍ ለሚፈልግ አራሙቻ ወደ ኋላ የምንልበት
አንዳችም ምክኒያት የለም ። ስለ ሴኩላሪዝም እያነሳን ለእናንተ አናስረዳም ።
እንዲያውም ጥያቄ መጠየቅ ያለብን እኛ ሁነን እያለ ስላነቃችሁን
እናመሰግናለን !
(አብዱረሂም አህመድ )
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የአዲስ አበባ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ
ሃላፊ ከ5 ቀናት በፊት ረመዷን ሲገባ ረመዷን ከሪም ብለው በፌስቡክ ገጻቸው
የፖሰቱት ነው ። የሙስሊም ጀለብያ እና ኮፍያ ለብሶ ረመዷን ሙባረክ ከማለት
ይልቅ የሙስሊሙ ልጆችን ከትምህርት እንዳይሰናከሉ ከማድረግ መቆጠብ
ትልቅ ጨዋነት፣ሀገር ወዳድነት ነበር ።
ረመዷን ከገባ ጀምሮ በእርሳቸው ትእዛዝ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች
የሚማሩ ሙስሊሞች በፖሊስ እየተሳደዱ፣ሶላት እንዳይሰግዱ እየተከለከሉ ነው
።
የሚገርም ነገር ልንገራችሁ ምንም አይነት ችግር ያልነበረባቸው ፣ከርእሰ
መምህራኑ ጋር በመወያየት በረፍት ሰዓት ጭምር እየወጡ ይሰገድባቸው የነበሩ
ትምህርት ቤቶች ነበሩ ። ነገር ግን በትላትናው እለት አቶ ዘላለም እነዚህን ርእሰ
መምህራን በመሰብሰብ ውጭ ወጥተው የሚሰግዱትን ጭምር እንዲከልክሉ
ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶችም ምን እናድርግ ከላይ
የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል ።
ከትላንት ወዲያ ከለሚ ኮራ ትምህርት ቤት ወላጆች ተወክለው ያነጋገሯቸውን
ሰዎች ትላንት ቃለመጠይቅ አድርጌ ነበር ። አቶ ዘላለም በፍጹም ሊያዳምጡ
እንኳን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ፣እዚያው ገና ንግግር ስንጀምር 'ብሎክ 'ያደርጉን ነበር
ሲል በሰፊው አብራርቶልኛል። አሳፋሪው ነገር በለሚ ኮራ ኮሚኒኬሽን ፔጅ
ስምምነት ላይ ተደረሰ ብለው ነው የፖሰቱት ።
ለማንኛውም ወገኖቼ ! ውድ ተማሪዎች ! ምሁራኖች ሁላችን ሁላችን
በጋራ በአንድነት በመቆም መብታችንን እናስከብራለን
መብታችን ከማንም በችሮታ የሚሰጠን ሳይሆን ራሳችንን የምናስከብረው ነው ።
በውስጣቸው ያለው የኢስላም ጥላቻ የሚፈነቅላቸው፣የርስበርስ ያላቸውን
ፖለቲካ ሽኩቻ እኛ ላይ ለማራገፍ ለሚፈልግ አራሙቻ ወደ ኋላ የምንልበት
አንዳችም ምክኒያት የለም ። ስለ ሴኩላሪዝም እያነሳን ለእናንተ አናስረዳም ።
እንዲያውም ጥያቄ መጠየቅ ያለብን እኛ ሁነን እያለ ስላነቃችሁን
እናመሰግናለን !
(አብዱረሂም አህመድ )
ረመዷን ሱሑር
(7)
***
ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ ነው እንግዲህ።
ረመዷንን 'ጌታዬ ሆይ አድርሰኝ' ብሎ አምላኩን የተማፀነ ሁሉ አልደረሰበትም። ወሩን የደረሰበት ሁሉ አልፆመዉም።
አሁንም ከኛ መካከል ሱሑርን በልተው የማያፈጥሩ ብዙ ናቸው። ወሩን የማይጨርሱም በርካቶች ናቸው። ማን ማን እንደሆነ የሚያውቀው ግን አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ነው። ለዚህ ነው ትልቅ ዕድል ነዉና ረመዷንን በትክክል እንጠቀምበት የሚባለው።
ወሩን ሙሉ በሐቅ ከሚፆሙት፣ ተቀባይነትንም ከሚያገኙት ያድርገን።
(7)
***
ከትናንት ወድያ ኮልፌ ላይ ሦስት ሰዎችን ቀበርን። በረመዷን ወር፣ በእዝነቱ ቀናት ዉስጥ ነዉና የሞቱት ኸይረኞች ይሆናሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
ይገርመኛል ኮልፌ ገበያዋ ሁሌም ክፍት ነው። በረመዷንም ከረመዷን ዉጭም። ክረምትም በጋም። ጠዋትም ማታም። ከሟቾቹ መካከል ሁለት የረመዷን ቀናትን የፆመ አለ። በሦስተኛው ቀን ላይ ድንገት ተያዘና በቃህ ተባለ። አጀል ማለት እንዲህ ነው እንግዲህ።
ረመዷንን 'ጌታዬ ሆይ አድርሰኝ' ብሎ አምላኩን የተማፀነ ሁሉ አልደረሰበትም። ወሩን የደረሰበት ሁሉ አልፆመዉም።
አሁንም ከኛ መካከል ሱሑርን በልተው የማያፈጥሩ ብዙ ናቸው። ወሩን የማይጨርሱም በርካቶች ናቸው። ማን ማን እንደሆነ የሚያውቀው ግን አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ነው። ለዚህ ነው ትልቅ ዕድል ነዉና ረመዷንን በትክክል እንጠቀምበት የሚባለው።
ወሩን ሙሉ በሐቅ ከሚፆሙት፣ ተቀባይነትንም ከሚያገኙት ያድርገን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❪ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ❫
" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
" اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد
الَّلهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّد ٍﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
الَّلهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّد ٍﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
La tehzen
Video
_*አሰላሞለይኩ ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ዛሬ ጅምዐ ነው ሰለዋት ማውረድ አትርሱ*_
➪➩➪
﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ﴾
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
[ሱረቱ አል- አሕዛብ - 56]
قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»
በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል።
اللهم صل على نبينا محمدﷺ
➪➩➪
﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ﴾
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
[ሱረቱ አል- አሕዛብ - 56]
قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»
በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል።
اللهم صل على نبينا محمدﷺ
ረመዳን ቀን 7
Sadat
→ረመዳን ቀን 7
የመጀመሪያው እና የመጨረሻው መልክተኞች ኑሕ እና ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂም ወሰለም)
ሁለት ዱዓዎች
ኡስታዝ ሳዳት ከማል ((ሀፊዘሁሏህ))
~~
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
የመጀመሪያው እና የመጨረሻው መልክተኞች ኑሕ እና ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂም ወሰለም)
ሁለት ዱዓዎች
ኡስታዝ ሳዳት ከማል ((ሀፊዘሁሏህ))
~~
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
በቀጣይ ቅዳሜ እና እሁድ በተለያዩ የአዲስአበባ ክፍሎች ከወላጆች ጋር በሶላት
ጉዳይ ውይይት ይደረጋል ! ወላጆች ለመንግስት አካላት መግለፅ ያለባችሁን ሁሉ
ግለፁ :: ሚዲያ ባልተሰማማችሁበት ጉዳይ እንደተስማማችሁ ተደርጎ ሊገለፅ
ስለሚችል የቻላችሁትን ሁሉ ውይይቶቹን በሞባይላችሁ ቀርፃችሁ ላኩልን !
ለምሳሌ ያህል ከስር ባያያዝኩት በለሚ ኮራ ውይይት ከተደረገ በሁላ ስምምነት
እንደተደረገ ተደርጎ በዜና የተገለፀው ትክክል አይደለም ሲሉ የውይይቱ
ታዳሚያን ለሀሩን ሚዲያ ገልፀዋል:: ከነርሱ ጋር ያደርግነውን ውይይት በዚህ
ሊንክ መከታተል ይችላሉ https://youtu.be/wF1Kty7hCSg
እናም ውይይቶቹ ላይ በንቃት መሳተፍ ዜናዎቹ ተንሻፈው እንዳይቀርቡ
ትክክለኛውን መረጃ ማውጣት ያስፈልጋል ! ይህ ጉዳይ ለአንዴ እና መጨረሻ
ጊዜ መቋጫ ማግኘት አለበት !
(አብዱረሂም አህመድ)
ጉዳይ ውይይት ይደረጋል ! ወላጆች ለመንግስት አካላት መግለፅ ያለባችሁን ሁሉ
ግለፁ :: ሚዲያ ባልተሰማማችሁበት ጉዳይ እንደተስማማችሁ ተደርጎ ሊገለፅ
ስለሚችል የቻላችሁትን ሁሉ ውይይቶቹን በሞባይላችሁ ቀርፃችሁ ላኩልን !
ለምሳሌ ያህል ከስር ባያያዝኩት በለሚ ኮራ ውይይት ከተደረገ በሁላ ስምምነት
እንደተደረገ ተደርጎ በዜና የተገለፀው ትክክል አይደለም ሲሉ የውይይቱ
ታዳሚያን ለሀሩን ሚዲያ ገልፀዋል:: ከነርሱ ጋር ያደርግነውን ውይይት በዚህ
ሊንክ መከታተል ይችላሉ https://youtu.be/wF1Kty7hCSg
እናም ውይይቶቹ ላይ በንቃት መሳተፍ ዜናዎቹ ተንሻፈው እንዳይቀርቡ
ትክክለኛውን መረጃ ማውጣት ያስፈልጋል ! ይህ ጉዳይ ለአንዴ እና መጨረሻ
ጊዜ መቋጫ ማግኘት አለበት !
(አብዱረሂም አህመድ)
የሴክዩላሪዝም ሰባኪዎች!
እንዲህ አይነቱን ጋጠ ወጥነት ግን ከማስመሰል በዘለለ አያርሙም። ይሄው ክስ እንመሰርታለን ካሉ አመት እየሆናቸው ነው። ምን አደረጉ? በየሴክተሩ ብትገቡ ተመሳሳይ ነገር ብዙ ነው።
#ፌኩላሪዝም
=
https://t.me/IbnuMunewor
እንዲህ አይነቱን ጋጠ ወጥነት ግን ከማስመሰል በዘለለ አያርሙም። ይሄው ክስ እንመሰርታለን ካሉ አመት እየሆናቸው ነው። ምን አደረጉ? በየሴክተሩ ብትገቡ ተመሳሳይ ነገር ብዙ ነው።
#ፌኩላሪዝም
=
https://t.me/IbnuMunewor
ኧረ ንገሩልኝ'ማ‼
============
✍ እንኳን ከናካቴው ሶላት መስገድን የከለከለን ሰው፤ እየነገርከው እምቢ እየሰገድክ ያቋረጠኽንም ተጋደለው ነው የተባልነው ወዳጀ!
አቡ ሰዒድ አል-ኹዽሪይ (አላህ መልካም ሥራውን ይውደድለትና) ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ማለታቸውን ሰምቻለሁ ብሏል፦
(إذا صلى أحدكم إلى شيء يستره من الناس فأراد أحد أن يجتاز بين يديه فليدفعه فإن أبى فليقاتله، فإنما هو شيطان)
«ከእናንተ አንዳችሁ በሰገደ ጊዜ ከሰዎች ከሚልለውን (ሱትራ) ያድርግ። አንዱ ፊት ለፊቱ (አቋርጦት) ለማለፍ ከፈለገ ይገፍትረው። እምቢ ካለ ይጋደለው። ይሄ ሸይጧን ነውና!»
[አል-ቡኻሪይ: 509፥ 697፣ ሙስሊም: 505፣ አቡ ዳውድ: 700፣ ሌላ ኢብኑ ዑመር ያስተላለፈው ተመሳሳይ ይዘት ያለው ሐዲሥም ሙስሊም: 506፣ ኢብኑ ማጃህ: 955፣ ፈትሑ-ል-ባሪ: 1/260]
ልብ በል! ስለምን እያወራን እንደሆነ! እያወራን ያለነው እየሰገደ ያለን ሰው ሆነ ብሎ ስለሚያቋርጥ ነው። ጭራሽ ካናካቴው አትሰግድም ብሎ ሒጃብ የሚገፍና በጥይት፣ በጥፊ የሚደበድብና የሚያስፍራፋማ ሚን ባቢል አውላ! ዚያራ ዋጂብ ሊሆንበት ሁላ ይችላል! ስለዚህ ሶላት ከልካዮች ሆይ! ይህን ከግንዛቤ ውስጥ ብታስገቡ መልካም ነው።
እኛ እናንተ ጋር መጨቃጨቅ ፈልገን ሳይሆን የሶላታችን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ሩሐችን ስለሆነ ነው።
♠
©: Photo Credit: ዛሬ በቤተል ተቅዋ መስጅድና ፒያሳ በኒ መስጅድ የተማሪዎችን ሶላት መስገድ የተቃወሙ ሰላማዊ ተቃዋሚዎች
||
============
✍ እንኳን ከናካቴው ሶላት መስገድን የከለከለን ሰው፤ እየነገርከው እምቢ እየሰገድክ ያቋረጠኽንም ተጋደለው ነው የተባልነው ወዳጀ!
አቡ ሰዒድ አል-ኹዽሪይ (አላህ መልካም ሥራውን ይውደድለትና) ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ማለታቸውን ሰምቻለሁ ብሏል፦
(إذا صلى أحدكم إلى شيء يستره من الناس فأراد أحد أن يجتاز بين يديه فليدفعه فإن أبى فليقاتله، فإنما هو شيطان)
«ከእናንተ አንዳችሁ በሰገደ ጊዜ ከሰዎች ከሚልለውን (ሱትራ) ያድርግ። አንዱ ፊት ለፊቱ (አቋርጦት) ለማለፍ ከፈለገ ይገፍትረው። እምቢ ካለ ይጋደለው። ይሄ ሸይጧን ነውና!»
[አል-ቡኻሪይ: 509፥ 697፣ ሙስሊም: 505፣ አቡ ዳውድ: 700፣ ሌላ ኢብኑ ዑመር ያስተላለፈው ተመሳሳይ ይዘት ያለው ሐዲሥም ሙስሊም: 506፣ ኢብኑ ማጃህ: 955፣ ፈትሑ-ል-ባሪ: 1/260]
ልብ በል! ስለምን እያወራን እንደሆነ! እያወራን ያለነው እየሰገደ ያለን ሰው ሆነ ብሎ ስለሚያቋርጥ ነው። ጭራሽ ካናካቴው አትሰግድም ብሎ ሒጃብ የሚገፍና በጥይት፣ በጥፊ የሚደበድብና የሚያስፍራፋማ ሚን ባቢል አውላ! ዚያራ ዋጂብ ሊሆንበት ሁላ ይችላል! ስለዚህ ሶላት ከልካዮች ሆይ! ይህን ከግንዛቤ ውስጥ ብታስገቡ መልካም ነው።
እኛ እናንተ ጋር መጨቃጨቅ ፈልገን ሳይሆን የሶላታችን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ሩሐችን ስለሆነ ነው።
♠
©: Photo Credit: ዛሬ በቤተል ተቅዋ መስጅድና ፒያሳ በኒ መስጅድ የተማሪዎችን ሶላት መስገድ የተቃወሙ ሰላማዊ ተቃዋሚዎች
||