ሰው ሳቅ በሳቅ ሆኖ ዋለ ሲፈነድቅ
ለረጅሙ ጉዞ ትንሽም ሣይሰንቅ
እንዴት ዋልክ ሲሉት ደህና ነኝም አለ ቀብር የሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምን ነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ
✍Nur
https://t.me/httpsLatahzen
ለረጅሙ ጉዞ ትንሽም ሣይሰንቅ
እንዴት ዋልክ ሲሉት ደህና ነኝም አለ ቀብር የሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምን ነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ
✍Nur
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አይቀርም
ቀኑ ቢጨላልም ሰማዩ ቢጠቁር
የሄድንበት መንገድ ቢያስኬድ ብዙ ዙር
ፀሀይዋ ጠልቃለች ተስፋ የለንም በቃ
አንልም! በጭራሽ በዚህም አናበቃ
ድንግዝግዝ ቢል ሌቱ አለችን ጨረቃ
ታግሰን ከሄድን መንገዳችንን ይዘን
ፈተና እንቅፋቱን ሁሉን በሆድ ችለን
የጨለመው ለሊት ይሆናል ብሩህ ቀን
By Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
ቀኑ ቢጨላልም ሰማዩ ቢጠቁር
የሄድንበት መንገድ ቢያስኬድ ብዙ ዙር
ፀሀይዋ ጠልቃለች ተስፋ የለንም በቃ
አንልም! በጭራሽ በዚህም አናበቃ
ድንግዝግዝ ቢል ሌቱ አለችን ጨረቃ
ታግሰን ከሄድን መንገዳችንን ይዘን
ፈተና እንቅፋቱን ሁሉን በሆድ ችለን
የጨለመው ለሊት ይሆናል ብሩህ ቀን
By Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማረኝ!?
በሀራም አድሬ፤ በሀራም ዘውትሬ
ያዘዝከኝን ሁላ፤ ጥሼ እስከዛሬ
ለመንጻት አቅቶኝ
ለመመለስ ዳግቶኝ
ለመውጣት አድጦኝ
ለመድረስ እርቆኝ
ተውባን አዘግይቼ፤ እስከዛሬ ኖሬ
አለመገዛቴ፤ አስለቀሰኝ ዛሬ
ለእስካሁኑ እድሜ
ላጠፋሁት ጥፋት፤ ወንጀል ማስቀደሜ
ጊዜ በማጥፋቴ፤ በዝቅጠት መክረሜ
ጸጸቱ ተሰማኝ፤ አንጻኝ ከህመሜ!?
✍Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
በሀራም አድሬ፤ በሀራም ዘውትሬ
ያዘዝከኝን ሁላ፤ ጥሼ እስከዛሬ
ለመንጻት አቅቶኝ
ለመመለስ ዳግቶኝ
ለመውጣት አድጦኝ
ለመድረስ እርቆኝ
ተውባን አዘግይቼ፤ እስከዛሬ ኖሬ
አለመገዛቴ፤ አስለቀሰኝ ዛሬ
ለእስካሁኑ እድሜ
ላጠፋሁት ጥፋት፤ ወንጀል ማስቀደሜ
ጊዜ በማጥፋቴ፤ በዝቅጠት መክረሜ
ጸጸቱ ተሰማኝ፤ አንጻኝ ከህመሜ!?
✍Nurahemd
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
▒ሱረት አል-ኢኽላስ የወረደበት ምክኒያት▒
----------------------------
ኢማም አል-በይሀቂይ - ኢብኑ አባስ ብለዋል በማለት ተናግረዋል «አይሁዶች ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] ዘንድ መጥተው 'አንተ ሙሐመድ ሆይ! አንተ የምታመልከውን ጌታ ግለፅልን' በማለት ሲጠይቁ፤ በዚህ ግዜ 'ሱረቱል ኢኽለስ' ለነቢዩ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ወረደላቸው፦
ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ * ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ * ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ * ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ *
ከዛም ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] «ይህ ነው የጌታዬ በህሪ» ብለው መለሱላቸው። ይህም የአይሁዶች ጥያቄ ለእውቀትና ሐቅን ለማወቅ አልነበረም። የዚህ ምዕራፍ ትርጉሙም፦
1- ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ
«ክፍፍልና ብዛትን የማይቀበል፤ በዛቱ (በእውኑ)፣ በበህሪውም ሆነ በድርጊቱ ምንም አጋር የሌለው። ማለትም ማንም የአሏህን በህሪ የሚመስል ያለው የለም» ማለት ነው።
2- اﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ
«ሁሉም ነገራት በእርሱ ፈለጊ ሲሆኑ፤ እርሱ ግን ከማንም ከጃይና ፈላጊ ያልሆነ ጌታ (አሏህ) ነው»።
3- ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ
«አይወልድም (ከሱ ሚወጣ ነገር የለም)፤ አይወለድም (ከሌላ የወጣም አይደለም)»።
4- ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ
«አርሱን በምንም አይነት የሚመስል የለም፤ አምሳያም ሆነ ቢጤ የለውም»
.
ሱረቱል ኢኽላስ ተውሒድን በአጭሩ አጠቃላ የያዘች አንቀፅ ናት። አሏህ ትርጉሟን በተገቢው ካወቁት ያድርገ።
https://t.me/httpsLatahzen
✿✿✿༺ཌ༈༈ད༻✿✿
----------------------------
ኢማም አል-በይሀቂይ - ኢብኑ አባስ ብለዋል በማለት ተናግረዋል «አይሁዶች ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] ዘንድ መጥተው 'አንተ ሙሐመድ ሆይ! አንተ የምታመልከውን ጌታ ግለፅልን' በማለት ሲጠይቁ፤ በዚህ ግዜ 'ሱረቱል ኢኽለስ' ለነቢዩ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ወረደላቸው፦
ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ * ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ * ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ * ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ *
ከዛም ረሱል [ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም] «ይህ ነው የጌታዬ በህሪ» ብለው መለሱላቸው። ይህም የአይሁዶች ጥያቄ ለእውቀትና ሐቅን ለማወቅ አልነበረም። የዚህ ምዕራፍ ትርጉሙም፦
1- ﻗﻞ ﻫﻮ ﺍﻟﻠﻪ ﺃﺣﺪ
«ክፍፍልና ብዛትን የማይቀበል፤ በዛቱ (በእውኑ)፣ በበህሪውም ሆነ በድርጊቱ ምንም አጋር የሌለው። ማለትም ማንም የአሏህን በህሪ የሚመስል ያለው የለም» ማለት ነው።
2- اﻟﻠﻪ ﺍﻟﺼﻤﺪ
«ሁሉም ነገራት በእርሱ ፈለጊ ሲሆኑ፤ እርሱ ግን ከማንም ከጃይና ፈላጊ ያልሆነ ጌታ (አሏህ) ነው»።
3- ﻟﻢ ﻳﻠﺪ ﻭﻟﻢ ﻳﻮﻟﺪ
«አይወልድም (ከሱ ሚወጣ ነገር የለም)፤ አይወለድም (ከሌላ የወጣም አይደለም)»።
4- ﻭﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻪ ﻛﻔﻮﺍ ﺃﺣﺪ
«አርሱን በምንም አይነት የሚመስል የለም፤ አምሳያም ሆነ ቢጤ የለውም»
.
ሱረቱል ኢኽላስ ተውሒድን በአጭሩ አጠቃላ የያዘች አንቀፅ ናት። አሏህ ትርጉሟን በተገቢው ካወቁት ያድርገ።
https://t.me/httpsLatahzen
✿✿✿༺ཌ༈༈ད༻✿✿
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ⑨
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
~ሉቅማን~~
ዘመን ያልሸፈነው፣አባታዊ ምክሩ፤
ከቃል የዘለገ፣ወይራ ንግግሩ፤
ይነገራል ዛሬ፣ይታወሳል ትላንት፤
ይበሰራል ነገ፣ምሽት ሳይል ንጋት፤
የስነ-ቃል ጥበብ፣ ክሂል ተለግሶ፤
በሰላው አንደበት፣እውነትን አንግሶ፤
ከሰማይ የጎነ፣ አስደማሚ ድምፀት፤
ከደም የሰረፀ ፣የሰመረ ካንጀት፤
ልጄ ሆይ……የሚለው የለሆሳስ ጥሪ፤
ድንበር ያልከለለው፣ አድማስ ተሸጋሪ ፤
ይሰማል…እንዲህ ሲል ይሰማል!
ልጄ ሆይ……… ባ’ላህ አታጋራ፤
ሰማእት መላዕክት ነቢያት ላትጠራ፤
አምልኮ ፀሎትህ ፍሬ እንዲያፈራ፤
ልጄ ሆይ………ይቅር አትኩራራ፤
ጉንጭህን ከማዞር መንበጥረር በጉራ፤
እንደ ብራቅ ላትጮህ፣ ጌታህን ልትፈራ፤
እጅህ ለምፅዋት ፣ ግንባርህ ለስግደት፤
ከመጥፎ ከልክለህ ፣ሀቁን ልታዝበት፤
ጥበበኛው ሉቅማን፣ የእውነት ባለሟል፤
ተግሳፅ ቁምነገሩ ፣መንፈስን ይሞላል፤
ከ ሱረቱ ሉቅማን የተወሰደ
ክብር ለጥበበኛው ሉቅማን!
ttps://t.me/httpsLatahzen
ዘመን ያልሸፈነው፣አባታዊ ምክሩ፤
ከቃል የዘለገ፣ወይራ ንግግሩ፤
ይነገራል ዛሬ፣ይታወሳል ትላንት፤
ይበሰራል ነገ፣ምሽት ሳይል ንጋት፤
የስነ-ቃል ጥበብ፣ ክሂል ተለግሶ፤
በሰላው አንደበት፣እውነትን አንግሶ፤
ከሰማይ የጎነ፣ አስደማሚ ድምፀት፤
ከደም የሰረፀ ፣የሰመረ ካንጀት፤
ልጄ ሆይ……የሚለው የለሆሳስ ጥሪ፤
ድንበር ያልከለለው፣ አድማስ ተሸጋሪ ፤
ይሰማል…እንዲህ ሲል ይሰማል!
ልጄ ሆይ……… ባ’ላህ አታጋራ፤
ሰማእት መላዕክት ነቢያት ላትጠራ፤
አምልኮ ፀሎትህ ፍሬ እንዲያፈራ፤
ልጄ ሆይ………ይቅር አትኩራራ፤
ጉንጭህን ከማዞር መንበጥረር በጉራ፤
እንደ ብራቅ ላትጮህ፣ ጌታህን ልትፈራ፤
እጅህ ለምፅዋት ፣ ግንባርህ ለስግደት፤
ከመጥፎ ከልክለህ ፣ሀቁን ልታዝበት፤
ጥበበኛው ሉቅማን፣ የእውነት ባለሟል፤
ተግሳፅ ቁምነገሩ ፣መንፈስን ይሞላል፤
ከ ሱረቱ ሉቅማን የተወሰደ
ክብር ለጥበበኛው ሉቅማን!
ttps://t.me/httpsLatahzen
꧁ግጥም꧂
💫ለሞትና ከሞት በኋላ ላለው ሀገር...እንዘጋጅ💫
አልሀምዱሊላሂ ምስጋና ይድረሰው
እኛን ለመፈተን ሞትን የፈጠረው
በሀቅ የሚመለክ የለም አንድም ነገር
ከአለማት ፈጣር ከአረህማን በስተቀር
ሰላት ሰላም ይውረድ የአላህ እዝነት
በሙሀመድ ላይ ለአለም በተላኩት
ከዚያም በመቀጠል ርዕሴን ሚሆነው
ስለ ደስታ ቆራጭ በሞት ዙርያ ነው
በዚች አዱንያ አይቀርም ማንም ሰው
የ ሞት መላኢኩ ስንቱን ከሰከሰው
ዱንያ አደለችም የመኖርያ ሀገር
ሁሉም ይገባታል ያችን ጠባብ ቀብር
ሞት ይበጣጥሳል ያዱንያን ደስታ
ጊዜህ ከደረሰህ አትቆይም ላፍታ
ያዱንያን ሀያት ለቀህ ትኖግዳለህ
ያጠራቀምከውን ለወራሾች ትተህ
አታለለህ እንዴ የ አዱንያ ኑሮ
በንብረት በልጆች መኖር ተፎካክሮ
መሰለህ ማይመጣ የጌታህ ቀጠሮ
ከላ ይወስድሃል ጨምድዶ ሰባብሮ
ስንት ሰዎች ሄዱ ከ አምና-ዘንድሮ
ከሞት ሊያስጥልህ ህዝቡ ቢሰበሰብ
መመለስ አይችልም ቢጮህ ቢቅለበለብ
ብትገባም አትድንም በጠንካራ ግንብ
በጣም ሀይለኛ ነው ለሞት አለው ስቃይ
ማንም ሚያድንህ አትታገኝ ገላጋይ
ኢስቲቃማ ካለህ ስትኖር በምድር
መልዓክ ይመጣሉ አንተን ለማበሰር
ለሞት አንዘጋጅ መልካም በመስራት
ነጃ እንድንወጣ ስንቆም በአላህ ፊት
ጀነት አንድንገባ በአረህማን ረህመት
አላህን ማምለክ ነው ከሽርክ ርቀህ
ቀጠሮህ ሳይደርስ ሞት
ሳይመጣብህ
ስትገባ በ አፈር ነጃ የምትወጣው
በአዱንያ ስትኖር በያዝከው ስራ ነው
ሁሉም ይመለሳል ጥሎህ በ አፈር
ዘመድ ወዳጅህም ወላጅህ ሳይቀር
መልካም ስራህ ብቻ ይሆናል ካንተ ጋር
በ አዱንያ ስትኖር ለ አኼራህ አስብ
መልካሙንም ስራ ከስበው በ ደንብ
ነገ እንድታገኝ የጌታህን(ውዴታ)ሁብ
🌹
🌿
🌻
ሰላትህን ስገድ ዘካህንም አውጣ
ነፍሲያህ ስትያዝ መልሱኝ ላይመጣ
...................... ..........................
https://t.me/httpsLatahzen
💫ለሞትና ከሞት በኋላ ላለው ሀገር...እንዘጋጅ💫
አልሀምዱሊላሂ ምስጋና ይድረሰው
እኛን ለመፈተን ሞትን የፈጠረው
በሀቅ የሚመለክ የለም አንድም ነገር
ከአለማት ፈጣር ከአረህማን በስተቀር
ሰላት ሰላም ይውረድ የአላህ እዝነት
በሙሀመድ ላይ ለአለም በተላኩት
ከዚያም በመቀጠል ርዕሴን ሚሆነው
ስለ ደስታ ቆራጭ በሞት ዙርያ ነው
በዚች አዱንያ አይቀርም ማንም ሰው
የ ሞት መላኢኩ ስንቱን ከሰከሰው
ዱንያ አደለችም የመኖርያ ሀገር
ሁሉም ይገባታል ያችን ጠባብ ቀብር
ሞት ይበጣጥሳል ያዱንያን ደስታ
ጊዜህ ከደረሰህ አትቆይም ላፍታ
ያዱንያን ሀያት ለቀህ ትኖግዳለህ
ያጠራቀምከውን ለወራሾች ትተህ
አታለለህ እንዴ የ አዱንያ ኑሮ
በንብረት በልጆች መኖር ተፎካክሮ
መሰለህ ማይመጣ የጌታህ ቀጠሮ
ከላ ይወስድሃል ጨምድዶ ሰባብሮ
ስንት ሰዎች ሄዱ ከ አምና-ዘንድሮ
ከሞት ሊያስጥልህ ህዝቡ ቢሰበሰብ
መመለስ አይችልም ቢጮህ ቢቅለበለብ
ብትገባም አትድንም በጠንካራ ግንብ
በጣም ሀይለኛ ነው ለሞት አለው ስቃይ
ማንም ሚያድንህ አትታገኝ ገላጋይ
ኢስቲቃማ ካለህ ስትኖር በምድር
መልዓክ ይመጣሉ አንተን ለማበሰር
ለሞት አንዘጋጅ መልካም በመስራት
ነጃ እንድንወጣ ስንቆም በአላህ ፊት
ጀነት አንድንገባ በአረህማን ረህመት
አላህን ማምለክ ነው ከሽርክ ርቀህ
ቀጠሮህ ሳይደርስ ሞት
ሳይመጣብህ
ስትገባ በ አፈር ነጃ የምትወጣው
በአዱንያ ስትኖር በያዝከው ስራ ነው
ሁሉም ይመለሳል ጥሎህ በ አፈር
ዘመድ ወዳጅህም ወላጅህ ሳይቀር
መልካም ስራህ ብቻ ይሆናል ካንተ ጋር
በ አዱንያ ስትኖር ለ አኼራህ አስብ
መልካሙንም ስራ ከስበው በ ደንብ
ነገ እንድታገኝ የጌታህን(ውዴታ)ሁብ
🌹
🌿
🌻
ሰላትህን ስገድ ዘካህንም አውጣ
ነፍሲያህ ስትያዝ መልሱኝ ላይመጣ
...................... ..........................
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ወንድማችን ሳዳት ከማል (አቡ መርየም) ከ ደቂቃዎች ቡሃላ በ ቀጥታ ከ ከሚሴ ደዓዋ ያደርጋል ።
ይህንን ውብ ደዓዋ ለመከታተል 👇👇
ከ ሶላት ቡሀላ ይጀምራል
https://t.me/UstazKedirAhmed?voicechat=4504f06f79f5789530
ይህንን ውብ ደዓዋ ለመከታተል 👇👇
ከ ሶላት ቡሀላ ይጀምራል
https://t.me/UstazKedirAhmed?voicechat=4504f06f79f5789530
Telegram
Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
የተለያዩ ሙሀደራ እና የኪታብ ደርሶች የሚለቀቅበት ቻናል ነው
መረጃዎችን ለማግኘት በፌስቡክ like ይበሉ 👇
fb.me/AbuZekeriya8
YouTube subscribe ያድርጉ ፣ የተለያየ ፈትዋ ፣ አጫጭር ምክር ፣ እና ወቅታዊ ጉዳዮች የሚላክበት) 👇
http://www.youtube.com/c/AbuZekeriya
መረጃዎችን ለማግኘት በፌስቡክ like ይበሉ 👇
fb.me/AbuZekeriya8
YouTube subscribe ያድርጉ ፣ የተለያየ ፈትዋ ፣ አጫጭር ምክር ፣ እና ወቅታዊ ጉዳዮች የሚላክበት) 👇
http://www.youtube.com/c/AbuZekeriya
La tehzen
🌹ሑረል = ዓይን🌹 ~ ክፍል ስድስት(6) ~ ለአላህ ብሎ የተወ ምርጡን ይተካዋል መሐመድ ኢብኑ ዓብዱልባቂ ስለአጋጣሚው አንድ ክስተት በራሱ አንደበት እንዲህ ሲል ይተርክልናል። ‹የአላህ ጥበቃ በማይለያት መካ አቅራቢያ እኖር ነበር። ከእለታት በአንደኛው ቀን ከባድ የሆነ ረሃብ አጋጠመኝ። ርሃቤን የሚመክትልኝ ፣ ጉሮሮዮን የሚደፍንልኝ አንድ ጉርሻ ግን አላየሁም። ቤት ተቀምጬ አንጀቴ ከሚላወስ ወደ…
ሑረል ዓይን
ክፍል ሰባት(7)
አንተን በመጠበቅ ላይ ነኝ
================
ኡዝትልዝ ሱለይማን ዘንድ ገባሁ። ብቻውን ይስቃል ከፊቱ ላይም ደስታ ይነበባል። ምን ተገኝ ብዮ ጠየኩት።
እሱም ለይል ተነስቼ እየሰገድኩ ሁለተኛ ረክኣ ስጁድ ላይ ሳለሁ እንቅልፍ ወሰደኝ ፤ በእንቅልፍ ልቤም ከፅሃይ የምታበራ እንስት በእግሯ እየሮጠች .. ወዳጄ ሆይ መላኢኮች ንቁ ሆነው ተሀጁድ የሚሰግዱትን ሰዎች እየመዘገቡ አንተ እኔን አጭተህ ትተኛለህ?
የአይኔ ማረፊያ ሆይ ረጅም አመታትን (ተሞሽሬ) ተጨጉዮ አንተን በመጠበቅ ላይ ነኝ አለች። የሷ ንግግር እስከ አሁን ጆሮዮ ይመላለሳል። ጣፋጭ አንደበቶ ነው ያስባለኝ። በማለት መለሰልኝ።
ሑረል ዓይን ወደ ምድር አጮልቃ ብትመለከት ፍጥረታት ሁሉ አፋቸውን ይዘው ውበቷን እያደነቁ አላህን ያጠሩ ነበር። እሷን ከማየት ውጪ ወደሌላም ፈፅሞ ባልተዘነበሉ ነበር።
.
አቡ ወዳእ የሚባል ታላቁ ታቢአይ የራሱን የትዳር ታሪክ እንዲህ ሲል ያጫውተናል...
በረሱል (ሰ ዐ) መስጅድ ውስጥ እውቀትን ለማግኝት የሸህ ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብን የእውቀት ማዕድ አዘወትር ነበር።..
አዝታዙ ዘንድ የሚማሩ ተማሪዎችም ቁጥር በርካታ ነው። ሆኖም ግን ጎበዝ ተማሪ ስለነበርኩኝ ከሌሎች የተለየ ቦታ ነበረኝ። የተወሰኑ ቀናቶችን ከኡዝታዜ የመማሪያ ስፍራ ራቅሁ። ኡዝታዜ የታመምኩብ ስለመሰለው የመኖሪያ አድራሻዮን ያፈላልግ ጀመር። ስለ እኔ ሁኔታ ቢጠይቅም ተገቢውን መልስ የሚሰጠው ማንንም አላገኘም። ስለደረሰብኝ ችግር እያጣራ ደርሱን ማስተማሩን ቀጠለ።
ጉዳዩ ከፈጀው የቀናት ቆይታ ቡኃላ ወደ መማሪያ ስፍራ ሄድኩ። በደንብ ሰላምታ ተለዋወጥንና በምን ምክንያት ቀናቶችን እንደቀረሁ ለምንስ እንዳልመጣሁ ጠየቀኝ። እኔም ባለቤቴ ሞታብኝ ሀዘን ላይ መቆየቴን አብራቼ ገለጵኩለት። ከነበርንበት ቦታ ገለል አድርጎ ይዞኝ ሄደና እንዲህ ሲል ጠየቀኝ <አዲስ ሚስት ለማግባት አላሰብክምን?>
እኔም .. ኡዝታዜ ለኔ ዓይነቱ የቲም ሆኖ ላደገ ፣ ደሃ ሆኖ ለኖረ ልጂን የሚድር ማን አለ?! ወላሒ አሁን ከሁለት ዲርሃም በላይ በሃብትም ሆነ ንብረት የለኝም መለስኩለት። እኔ ልጄን እድርሃለሁ በማለት ድምጱን ከፍ አድርጎ በጆሮዮ አስተጋባ።..
ታላላቅ ባለስልጣናት ልጁን ለትዳር ጠይቀውት አልሰጥም ማለቱን አውቃለሁና ይህ ቃል ከአፉ ሲወጣ ምላሴ ተኮላተፈ። ተንተባተብኩኝ። የኔን ሁኔታና ምስጢራዊ የችግር ህይወቴን ካወቅክ በኃላ ልጅህን ልትድረኝ? ሲል በተደናገጠ በተቆራረጠ ድምፅ ጠየኩት። እሱም እንዲህ ሲል መለሰልኝ "አዎ ልጄን እድርሃለሁ እኛ መስሊሞች ሃይማኖቱና ስነ ምግባሩ ያማረ ሰው ካገኘን ልጃችንን እንድራለን አንተ ደግሞ በእምነትህም ሆነ በስነ ምግባርህ ወደር የሌለህ መልክልም ሰው ነህ። ከዛም ለምስክርነት ሁለት ሰዎችን ከመስጅድ ጠራና ሁለት ዲርሃሙን መህር አድርጎ ዳረኝ። ልጅቱን ግን አላውቃትም። አላየኃትምም። በቦታው አልነበረችም።
ከድንጋጤና ከደስታዮ ብዛት የተነሳ የምናገረውን እንኳን ማወቅ ተሳነኝ። ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ። ቀኑን ፆመኛ ስለነበርኩ መስጅድ ገብቼ የመግሪብን ሶላት ሰገድኩ። ወደ ቤቴም አቀናሁ። የማፈጥርበትን ነገር ዘይትና ዳቦ ከፊት ለፊቴ አቀረብኩ። ፋኖሴን አበራሁ። ያቀረብኩትን ምግብ አንዴ ወይም ሁለቴ እንደጎረስኩ የቤቴ በር ተንኳኳ። ማን ነው? በማለት ከበሩ ኃላ የቆመውን ሰው ማንነት ለማጣራት ጠየቅኩሽ።...
ሰዒድ የሚል ድምፅ ሰማሁ። በአላህ እምላለሁ ሰዒድ በሚል መጠሪያ ስም የማውቃቸውን ሰዎች ሁሉ አሰብኩ። ሰዒድ ኢብኑ ሙሰየብ ግን በልቦናዮ ውል አላለም ነበር። ምክንያቱም አርባ አመት ሙሉ ቤቱ ወይም መስጅድ እንጂ ሌላ ቦታ ታይቶ አይታወቅምና። አወለ ሰፍ እንጂ የሰውን ጀርባ እያየ ሰግዶ አያውቅምና ነው። በሩን ከፈትኩ ። ከፊት ለፊቴ ሰኢድ ኢብኑ ሙሰየብ ቆሞል። በቃ ልጁን ለኔ ዓይነቱ መናጢ ደሃ በመዳሩ ተጸጽቶ ሀሳቡን ሊቀይር ነው የመጣው ስል አሰብኩ።
የመሐመድ አባት ሆይ! ሰው አትልክብኝም ያለህበት ቦታ እመጣ ነበር አልኩት። እሱም "በፍፁም ዛሬማ እኔ ራሴ አንተ ዘንድ ልመጣ ይገባል" በማለት መለሰልኝ ወደ ቤት እንዲገባ ጋበዝኩት። አይ አልገባም ባይሆን የመጣሁት ለጉዳይ ነው ልጄ የአንተ ሚስት ሆናለች እሷ አባቷ ቤት ብቻዋን አንተም በቤትህ ያለ አጫዋች ስለ እሷ እያሰብክ ብቻህን መሆናችሁን ጠልቼ ይዣት መጥቻለሁ አለና" ከጎኑ ቆማ ወደነበረችው መልከመልካም ውብ እንስት ዞሮ.. "ልጄ ሆይ!...
በአላህ ስምና ረድኤት ወደ ባልሽ ቤት ግቢ በማለት ትእዛዝን ሰጣት። ከእፍረቷ የተነሳ ወደ እኔ ስትመጣ ቀሚሷ አደናቅፏት ልትወድቅ ተቃረበች።
አባቷን እንኳ ሳልሰናበት ከፊት ተቀድሜ እየመራኃት ወደ ቤት ገባን። ድህነቴ ስላሳፈረኝ ዳቦና ዘይቱን ደበቅኩ። የፋኖሱን ብርሃንም አደበዘዝኩ። ጣራ ላይ ወጥቼ "ሰዒድ ልጁን ዳረኝ እቤቴ ድረስም ይዞልኝ መጣ" ብዮ ከፍ ባለ ድምጽ ጎረቤቶቼን ተጣራሁ። ከጎረቤቶቼ ሰዎች መካከል አንዲት አሮጊት እንዲህ አለች...
አንተ ሰው! ለመሆኑ የምትናገረው ታውቃለህ? ሰዒድ ልጁን ድሮህ ከቶውንም ቤትህ ድረስ ይዞልህ ሊመጣ?! የእሷ ነገር እኮ እንኳን ላንተ ለደሃው የታላቁ ባለስልጣን ልጅ ወሊድ ኢብን ዓብዱል መሊክ ሽማግሌ ልኮ እምቢ የተባለበት ጉዳይ ነው እኔም አዎ ድሮኛል ከፈለጋችሁ ግቡና ተመልከቱ። ግቡ እቤቴ ናት ያለቺው ተመልከቷት እውነተኛነቴን ታረጋግጣላችሁ በማለት መልስ ሰጠሁ።
ከእሷ ጋር ሳምንትን ከቆየሁ በኃላ ወደ ቀድሞው የእውቀት ገበታ ስፍራ ዒልምን ለመቋደስ ስነሳ "ቁጭ በል አባቴ ጋር ያለው እውቀት ሁሉ እኔ ጋርም አለ" በማለት በጆሮዮ ሹክ አለቺኝ።
የረሱልን (ሰ ዐ ወ) ሐዲስ የሃፈዘች የጌታዋን ቃል አክባሪ የያዘቺውን እውቀት ተግባሪ አላህን ፈሪ የባሏን ሐቅ ጠባቂ መልከ መልከመልካምና እጅግ በጣም ቆንጆ እንስት ሆና አገኝኃት።
ሰብሃን አላህ...
ይቀጥላል...
https://t.me/httpsLatahzen
ክፍል ሰባት(7)
አንተን በመጠበቅ ላይ ነኝ
================
ኡዝትልዝ ሱለይማን ዘንድ ገባሁ። ብቻውን ይስቃል ከፊቱ ላይም ደስታ ይነበባል። ምን ተገኝ ብዮ ጠየኩት።
እሱም ለይል ተነስቼ እየሰገድኩ ሁለተኛ ረክኣ ስጁድ ላይ ሳለሁ እንቅልፍ ወሰደኝ ፤ በእንቅልፍ ልቤም ከፅሃይ የምታበራ እንስት በእግሯ እየሮጠች .. ወዳጄ ሆይ መላኢኮች ንቁ ሆነው ተሀጁድ የሚሰግዱትን ሰዎች እየመዘገቡ አንተ እኔን አጭተህ ትተኛለህ?
የአይኔ ማረፊያ ሆይ ረጅም አመታትን (ተሞሽሬ) ተጨጉዮ አንተን በመጠበቅ ላይ ነኝ አለች። የሷ ንግግር እስከ አሁን ጆሮዮ ይመላለሳል። ጣፋጭ አንደበቶ ነው ያስባለኝ። በማለት መለሰልኝ።
ሑረል ዓይን ወደ ምድር አጮልቃ ብትመለከት ፍጥረታት ሁሉ አፋቸውን ይዘው ውበቷን እያደነቁ አላህን ያጠሩ ነበር። እሷን ከማየት ውጪ ወደሌላም ፈፅሞ ባልተዘነበሉ ነበር።
.
አቡ ወዳእ የሚባል ታላቁ ታቢአይ የራሱን የትዳር ታሪክ እንዲህ ሲል ያጫውተናል...
በረሱል (ሰ ዐ) መስጅድ ውስጥ እውቀትን ለማግኝት የሸህ ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብን የእውቀት ማዕድ አዘወትር ነበር።..
አዝታዙ ዘንድ የሚማሩ ተማሪዎችም ቁጥር በርካታ ነው። ሆኖም ግን ጎበዝ ተማሪ ስለነበርኩኝ ከሌሎች የተለየ ቦታ ነበረኝ። የተወሰኑ ቀናቶችን ከኡዝታዜ የመማሪያ ስፍራ ራቅሁ። ኡዝታዜ የታመምኩብ ስለመሰለው የመኖሪያ አድራሻዮን ያፈላልግ ጀመር። ስለ እኔ ሁኔታ ቢጠይቅም ተገቢውን መልስ የሚሰጠው ማንንም አላገኘም። ስለደረሰብኝ ችግር እያጣራ ደርሱን ማስተማሩን ቀጠለ።
ጉዳዩ ከፈጀው የቀናት ቆይታ ቡኃላ ወደ መማሪያ ስፍራ ሄድኩ። በደንብ ሰላምታ ተለዋወጥንና በምን ምክንያት ቀናቶችን እንደቀረሁ ለምንስ እንዳልመጣሁ ጠየቀኝ። እኔም ባለቤቴ ሞታብኝ ሀዘን ላይ መቆየቴን አብራቼ ገለጵኩለት። ከነበርንበት ቦታ ገለል አድርጎ ይዞኝ ሄደና እንዲህ ሲል ጠየቀኝ <አዲስ ሚስት ለማግባት አላሰብክምን?>
እኔም .. ኡዝታዜ ለኔ ዓይነቱ የቲም ሆኖ ላደገ ፣ ደሃ ሆኖ ለኖረ ልጂን የሚድር ማን አለ?! ወላሒ አሁን ከሁለት ዲርሃም በላይ በሃብትም ሆነ ንብረት የለኝም መለስኩለት። እኔ ልጄን እድርሃለሁ በማለት ድምጱን ከፍ አድርጎ በጆሮዮ አስተጋባ።..
ታላላቅ ባለስልጣናት ልጁን ለትዳር ጠይቀውት አልሰጥም ማለቱን አውቃለሁና ይህ ቃል ከአፉ ሲወጣ ምላሴ ተኮላተፈ። ተንተባተብኩኝ። የኔን ሁኔታና ምስጢራዊ የችግር ህይወቴን ካወቅክ በኃላ ልጅህን ልትድረኝ? ሲል በተደናገጠ በተቆራረጠ ድምፅ ጠየኩት። እሱም እንዲህ ሲል መለሰልኝ "አዎ ልጄን እድርሃለሁ እኛ መስሊሞች ሃይማኖቱና ስነ ምግባሩ ያማረ ሰው ካገኘን ልጃችንን እንድራለን አንተ ደግሞ በእምነትህም ሆነ በስነ ምግባርህ ወደር የሌለህ መልክልም ሰው ነህ። ከዛም ለምስክርነት ሁለት ሰዎችን ከመስጅድ ጠራና ሁለት ዲርሃሙን መህር አድርጎ ዳረኝ። ልጅቱን ግን አላውቃትም። አላየኃትምም። በቦታው አልነበረችም።
ከድንጋጤና ከደስታዮ ብዛት የተነሳ የምናገረውን እንኳን ማወቅ ተሳነኝ። ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ። ቀኑን ፆመኛ ስለነበርኩ መስጅድ ገብቼ የመግሪብን ሶላት ሰገድኩ። ወደ ቤቴም አቀናሁ። የማፈጥርበትን ነገር ዘይትና ዳቦ ከፊት ለፊቴ አቀረብኩ። ፋኖሴን አበራሁ። ያቀረብኩትን ምግብ አንዴ ወይም ሁለቴ እንደጎረስኩ የቤቴ በር ተንኳኳ። ማን ነው? በማለት ከበሩ ኃላ የቆመውን ሰው ማንነት ለማጣራት ጠየቅኩሽ።...
ሰዒድ የሚል ድምፅ ሰማሁ። በአላህ እምላለሁ ሰዒድ በሚል መጠሪያ ስም የማውቃቸውን ሰዎች ሁሉ አሰብኩ። ሰዒድ ኢብኑ ሙሰየብ ግን በልቦናዮ ውል አላለም ነበር። ምክንያቱም አርባ አመት ሙሉ ቤቱ ወይም መስጅድ እንጂ ሌላ ቦታ ታይቶ አይታወቅምና። አወለ ሰፍ እንጂ የሰውን ጀርባ እያየ ሰግዶ አያውቅምና ነው። በሩን ከፈትኩ ። ከፊት ለፊቴ ሰኢድ ኢብኑ ሙሰየብ ቆሞል። በቃ ልጁን ለኔ ዓይነቱ መናጢ ደሃ በመዳሩ ተጸጽቶ ሀሳቡን ሊቀይር ነው የመጣው ስል አሰብኩ።
የመሐመድ አባት ሆይ! ሰው አትልክብኝም ያለህበት ቦታ እመጣ ነበር አልኩት። እሱም "በፍፁም ዛሬማ እኔ ራሴ አንተ ዘንድ ልመጣ ይገባል" በማለት መለሰልኝ ወደ ቤት እንዲገባ ጋበዝኩት። አይ አልገባም ባይሆን የመጣሁት ለጉዳይ ነው ልጄ የአንተ ሚስት ሆናለች እሷ አባቷ ቤት ብቻዋን አንተም በቤትህ ያለ አጫዋች ስለ እሷ እያሰብክ ብቻህን መሆናችሁን ጠልቼ ይዣት መጥቻለሁ አለና" ከጎኑ ቆማ ወደነበረችው መልከመልካም ውብ እንስት ዞሮ.. "ልጄ ሆይ!...
በአላህ ስምና ረድኤት ወደ ባልሽ ቤት ግቢ በማለት ትእዛዝን ሰጣት። ከእፍረቷ የተነሳ ወደ እኔ ስትመጣ ቀሚሷ አደናቅፏት ልትወድቅ ተቃረበች።
አባቷን እንኳ ሳልሰናበት ከፊት ተቀድሜ እየመራኃት ወደ ቤት ገባን። ድህነቴ ስላሳፈረኝ ዳቦና ዘይቱን ደበቅኩ። የፋኖሱን ብርሃንም አደበዘዝኩ። ጣራ ላይ ወጥቼ "ሰዒድ ልጁን ዳረኝ እቤቴ ድረስም ይዞልኝ መጣ" ብዮ ከፍ ባለ ድምጽ ጎረቤቶቼን ተጣራሁ። ከጎረቤቶቼ ሰዎች መካከል አንዲት አሮጊት እንዲህ አለች...
አንተ ሰው! ለመሆኑ የምትናገረው ታውቃለህ? ሰዒድ ልጁን ድሮህ ከቶውንም ቤትህ ድረስ ይዞልህ ሊመጣ?! የእሷ ነገር እኮ እንኳን ላንተ ለደሃው የታላቁ ባለስልጣን ልጅ ወሊድ ኢብን ዓብዱል መሊክ ሽማግሌ ልኮ እምቢ የተባለበት ጉዳይ ነው እኔም አዎ ድሮኛል ከፈለጋችሁ ግቡና ተመልከቱ። ግቡ እቤቴ ናት ያለቺው ተመልከቷት እውነተኛነቴን ታረጋግጣላችሁ በማለት መልስ ሰጠሁ።
ከእሷ ጋር ሳምንትን ከቆየሁ በኃላ ወደ ቀድሞው የእውቀት ገበታ ስፍራ ዒልምን ለመቋደስ ስነሳ "ቁጭ በል አባቴ ጋር ያለው እውቀት ሁሉ እኔ ጋርም አለ" በማለት በጆሮዮ ሹክ አለቺኝ።
የረሱልን (ሰ ዐ ወ) ሐዲስ የሃፈዘች የጌታዋን ቃል አክባሪ የያዘቺውን እውቀት ተግባሪ አላህን ፈሪ የባሏን ሐቅ ጠባቂ መልከ መልከመልካምና እጅግ በጣም ቆንጆ እንስት ሆና አገኝኃት።
ሰብሃን አላህ...
ይቀጥላል...
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
ሑረል ዓይን ክፍል ሰባት(7) አንተን በመጠበቅ ላይ ነኝ ================ ኡዝትልዝ ሱለይማን ዘንድ ገባሁ። ብቻውን ይስቃል ከፊቱ ላይም ደስታ ይነበባል። ምን ተገኝ ብዮ ጠየኩት። እሱም ለይል ተነስቼ እየሰገድኩ ሁለተኛ ረክኣ ስጁድ ላይ ሳለሁ እንቅልፍ ወሰደኝ ፤ በእንቅልፍ ልቤም ከፅሃይ የምታበራ እንስት በእግሯ እየሮጠች .. ወዳጄ ሆይ መላኢኮች ንቁ ሆነው ተሀጁድ የሚሰግዱትን ሰዎች እየመዘገቡ…
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀
🌹ሑረል ዓይን🌹
~ ክፍል ስምንት
የፊቷ ውበት ሲገለፅ ምህዋሯን ለቃ ትሄዳለች ፤ ፈገግታዋ እንደመብረቅ ብልጭታ ያበራል› ከባሏ ጋር ስትተቃቀፍ ፀሀይና ጨረቃ በጋራ ለምድር የሰጡትን ብርሃን ይመስላል።…
ጣፋጭ ህልም… ሁሁሁ
ወፍቅና ያረብ አሚን አትሉም ወይ ያ ጀምዓ…
ቤተሰቦቼን ተሰናብቼ ወደ ሐጅ በማድረግ ላይ ነኝ። በመንገዴ ላይ ያጋጠሙኝን ውጣ ውጣውረዶች አልፌ መካ ገባሁኝ። የአላህን ቤት በመዞር ላይ ሳለሁ አንድ ሰው ቀልቤን ሳበው። ወደ እርሱም ቀረብኩና የሚያደርገውን ዱዓ ለመስማት ጆሮዮን ቀሰርኩኝ።
«ጌታዮ ሆይ! የጓደኞቼን ሀጃ ፈፅመሃልና የኔን ጉዳይ ፈፅምልኝ። እያለ በለቅሶ ጌታውን ይለምናል። ከዚህ ውጭ ሌላ ዱዓን አይጨምርም። ምክንያቱ ምን አደሆነ ለማወቅ ብዮ ጠያቅኩት። እሱም «ከሩሞች ጋር ለመዋጋት ሰባት ጓደኛሞች ሆነን ከሀገራችን ወጣን። ሁላችን በጥላቶቻችን ተማረክን። ስለመሸ አንድ ክፍል ውስጥ አስረውን በሩን ቆልፈው ሄዱ።
በህልሜ የሰባቱ ሰማይ በሮች ተከፍተው በራፍ ላይ በእጃቸው ፎጣን የያዙ እንስቶች ቆመዋል። የጓደኞቼ አንገት ተራ በተራ በሰይፍ ሲቀላ የጀነት እንቡጥ ፅጌረዳ እንስቶች ተራ በተራ እየወረዱ በያዙት ፎጣ አንገታቸው ላይ ያለውን ደም ጠርገው ይመለሳሉ። በሩም ይዘጋል። አንድ የሰማይ በር ብቻ እንደተከፈተ ቀርቷል።
በእድሜ ከሌሎቹ አነስተኛ ስለነበርኩኝ አንድ የሮም ጦር አዛዥ አዝኖ አስለቀቀኝ። ክፋቱ የሰማይ በር ላይ ፎጣ ይዛ የምትጠባበቀኝ እንስትም እንዲህ ስትል ሰማኃት… ምነኛ ምርጥ ነገር ነው ያመለጠህ አይኔ እያየ በሩ ተዘጋ። በህልሜ ያየሁት ክስተት ጠዋት በእውን ተፈፀመ። የምታየው ዱኣም ባመለጠኝ እድል ቁጭት የተነሳ ዘወትር የሚደረገው ነው። በማለት መለሰለኝ።
ይቀጥላ ውድ የኢስላም ልጆች በአላህ መልካም መገጠም ከሆነ…
እናም ውዶቼ የመልካም ስራ ትንሽ የለውምና በመልካም ስራ ላይ መሽቀዳደም ይኖርብናል!!
ውድ ስጦታ ከጀነቱ ሙሽራ…
ለውድ ሚስቱ ለቆንጆዋ ንግስት ሑረል ዓይን ስጦታን ሊያበረክትላት አስቧል። ከምንም በላይ ያማረና እሷን በጣም የሚያስውባትን ውድ ጌጥ ሊሰጣት ፈልጓል።
ውድ ነገሮች ሁሉ ለውዶቻችን የተገቡ ናቸው አይደል እናማ ተከተሎኝ…
ሁለት እርምጃ እንደተራመደ አገልጋዩ ያሰበውን ከአእምሮው አንብቦ የጌጣጌጥ ማስቀመጫ የሆኑ ብዛት ያላቸው ካዝናዎችን እየከፋፈተ የሚፈልገውን እንዲመርጥ በታላቅ ትህትና ጋበዘው።
ከአልማዝ ከሉል የተሰሩት ጌጣጌጦች አፍዝዘውት ለረዥም ግዜ ሲያማርጥ ቆየ። ፈገግ አለና እፁብ ድንቅ የሆነ ከአልማዝ የተሰራ የአንገት ጌጥ በቀይና በአረንጓዴ ክፋይና ሀር የተጌጠ የፀጉር ሪቫን እንዲሁም ውብ የሆኑ ሸዋሊያና ቀለበቶችን መርጦ መያዝ ወደ ሁረል ዓይኗ ሚስቱ ሄደ።
እሷ ጋርም እንደደረሰ በስስት እየተመለከታት በፍፁም የደስታ ስሜት ተውጦ ዓይኗን እንድትጨፍን ካደረገ በኋላ ጌጣጌጦቹን አውጥቶ በአንገቷ ላይ ሐብሉን በጣቷ ላይ ቀለበቱን አጠለቀ።
ዐይኗን ልትገልጽ ስትል በእጁ ካስጨፈናት በኋላ ሸዋሊያውን አደረገላት። ምንም እንኳ ጌጣጌጦቹ በጣም ድንቅ ቢሆኑም የእርሷ ቁንጅና በቃላት ስለማይገለጽ በውበቷ የተዋጡ መሰሉ። በዕርግጥም ተውጠዋል።
አንገቷ ስር ከሳማት ቡሃላ ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ እንዲህ አላት…
«አንቺን የመሰለች ቆንጆ ሚስት ጌታዮ ስለጠኝ ምስጋና ይገባዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው»…
አል ዙመር =74
ይቀጥላል በአላህ መልካም ፍቃድ!
~ ሉዕባ ሆይ!…
ዓብደላህ ኢብኑ መስኡድ (ረ ዐ) እንዲህ ብለዋል…
በጀነት ውስጥ ሉዕባ የምትባል የጀነት ሴቶች ሁሉ በቁንጅናዋ የሚገረሙባት እንስት አለች ፤ ትካሻዋን በእጃቸው መታ እያደረጉ እንዲህ ይሏታል «ሉዕባ ሆይ! ምነኛ እድለኛ ነሽ ፈላጊዎችሽ ቢያዩሽ ኖሮ አንቺን ለማግኘት ምነኛ በለፉ ነበር። በዓይኖቿ መሀልም ‹‹እኔ የሚፈልግ ጌታዮን በኢባዳ ያስደስት ›› የሚል ጥቅስ ተፅፏል።
እርቃን የሆኑ ሴቶችን ከመመልክት ዓይንህን የሰበርክ ከጭቃ የተሰራችውን እንስት ችላ ብለህ ከሉል የተሰራችውን ያስበለጥክ ፤ አብሽር የሉእባ ዓይነት ውድ እንስትን ታገኛለህ…።
የሑረል ዐይኗን ጉንጮች
እንደመስታወት ይጠቅማል ፤
ልብሶ አያረጅም
ወጣትነቷ አይለወጥም ፤
ጡባ ሊዘውጂሃ…›››››
ይቀጥላል… የሁረል አይን ፈላጊዎች ሆይ !
https://t.me/httpsLatahzen
🌹ሑረል ዓይን🌹
~ ክፍል ስምንት
የፊቷ ውበት ሲገለፅ ምህዋሯን ለቃ ትሄዳለች ፤ ፈገግታዋ እንደመብረቅ ብልጭታ ያበራል› ከባሏ ጋር ስትተቃቀፍ ፀሀይና ጨረቃ በጋራ ለምድር የሰጡትን ብርሃን ይመስላል።…
ጣፋጭ ህልም… ሁሁሁ
ወፍቅና ያረብ አሚን አትሉም ወይ ያ ጀምዓ…
ቤተሰቦቼን ተሰናብቼ ወደ ሐጅ በማድረግ ላይ ነኝ። በመንገዴ ላይ ያጋጠሙኝን ውጣ ውጣውረዶች አልፌ መካ ገባሁኝ። የአላህን ቤት በመዞር ላይ ሳለሁ አንድ ሰው ቀልቤን ሳበው። ወደ እርሱም ቀረብኩና የሚያደርገውን ዱዓ ለመስማት ጆሮዮን ቀሰርኩኝ።
«ጌታዮ ሆይ! የጓደኞቼን ሀጃ ፈፅመሃልና የኔን ጉዳይ ፈፅምልኝ። እያለ በለቅሶ ጌታውን ይለምናል። ከዚህ ውጭ ሌላ ዱዓን አይጨምርም። ምክንያቱ ምን አደሆነ ለማወቅ ብዮ ጠያቅኩት። እሱም «ከሩሞች ጋር ለመዋጋት ሰባት ጓደኛሞች ሆነን ከሀገራችን ወጣን። ሁላችን በጥላቶቻችን ተማረክን። ስለመሸ አንድ ክፍል ውስጥ አስረውን በሩን ቆልፈው ሄዱ።
በህልሜ የሰባቱ ሰማይ በሮች ተከፍተው በራፍ ላይ በእጃቸው ፎጣን የያዙ እንስቶች ቆመዋል። የጓደኞቼ አንገት ተራ በተራ በሰይፍ ሲቀላ የጀነት እንቡጥ ፅጌረዳ እንስቶች ተራ በተራ እየወረዱ በያዙት ፎጣ አንገታቸው ላይ ያለውን ደም ጠርገው ይመለሳሉ። በሩም ይዘጋል። አንድ የሰማይ በር ብቻ እንደተከፈተ ቀርቷል።
በእድሜ ከሌሎቹ አነስተኛ ስለነበርኩኝ አንድ የሮም ጦር አዛዥ አዝኖ አስለቀቀኝ። ክፋቱ የሰማይ በር ላይ ፎጣ ይዛ የምትጠባበቀኝ እንስትም እንዲህ ስትል ሰማኃት… ምነኛ ምርጥ ነገር ነው ያመለጠህ አይኔ እያየ በሩ ተዘጋ። በህልሜ ያየሁት ክስተት ጠዋት በእውን ተፈፀመ። የምታየው ዱኣም ባመለጠኝ እድል ቁጭት የተነሳ ዘወትር የሚደረገው ነው። በማለት መለሰለኝ።
ይቀጥላ ውድ የኢስላም ልጆች በአላህ መልካም መገጠም ከሆነ…
እናም ውዶቼ የመልካም ስራ ትንሽ የለውምና በመልካም ስራ ላይ መሽቀዳደም ይኖርብናል!!
ውድ ስጦታ ከጀነቱ ሙሽራ…
ለውድ ሚስቱ ለቆንጆዋ ንግስት ሑረል ዓይን ስጦታን ሊያበረክትላት አስቧል። ከምንም በላይ ያማረና እሷን በጣም የሚያስውባትን ውድ ጌጥ ሊሰጣት ፈልጓል።
ውድ ነገሮች ሁሉ ለውዶቻችን የተገቡ ናቸው አይደል እናማ ተከተሎኝ…
ሁለት እርምጃ እንደተራመደ አገልጋዩ ያሰበውን ከአእምሮው አንብቦ የጌጣጌጥ ማስቀመጫ የሆኑ ብዛት ያላቸው ካዝናዎችን እየከፋፈተ የሚፈልገውን እንዲመርጥ በታላቅ ትህትና ጋበዘው።
ከአልማዝ ከሉል የተሰሩት ጌጣጌጦች አፍዝዘውት ለረዥም ግዜ ሲያማርጥ ቆየ። ፈገግ አለና እፁብ ድንቅ የሆነ ከአልማዝ የተሰራ የአንገት ጌጥ በቀይና በአረንጓዴ ክፋይና ሀር የተጌጠ የፀጉር ሪቫን እንዲሁም ውብ የሆኑ ሸዋሊያና ቀለበቶችን መርጦ መያዝ ወደ ሁረል ዓይኗ ሚስቱ ሄደ።
እሷ ጋርም እንደደረሰ በስስት እየተመለከታት በፍፁም የደስታ ስሜት ተውጦ ዓይኗን እንድትጨፍን ካደረገ በኋላ ጌጣጌጦቹን አውጥቶ በአንገቷ ላይ ሐብሉን በጣቷ ላይ ቀለበቱን አጠለቀ።
ዐይኗን ልትገልጽ ስትል በእጁ ካስጨፈናት በኋላ ሸዋሊያውን አደረገላት። ምንም እንኳ ጌጣጌጦቹ በጣም ድንቅ ቢሆኑም የእርሷ ቁንጅና በቃላት ስለማይገለጽ በውበቷ የተዋጡ መሰሉ። በዕርግጥም ተውጠዋል።
አንገቷ ስር ከሳማት ቡሃላ ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ እንዲህ አላት…
«አንቺን የመሰለች ቆንጆ ሚስት ጌታዮ ስለጠኝ ምስጋና ይገባዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው»…
አል ዙመር =74
ይቀጥላል በአላህ መልካም ፍቃድ!
~ ሉዕባ ሆይ!…
ዓብደላህ ኢብኑ መስኡድ (ረ ዐ) እንዲህ ብለዋል…
በጀነት ውስጥ ሉዕባ የምትባል የጀነት ሴቶች ሁሉ በቁንጅናዋ የሚገረሙባት እንስት አለች ፤ ትካሻዋን በእጃቸው መታ እያደረጉ እንዲህ ይሏታል «ሉዕባ ሆይ! ምነኛ እድለኛ ነሽ ፈላጊዎችሽ ቢያዩሽ ኖሮ አንቺን ለማግኘት ምነኛ በለፉ ነበር። በዓይኖቿ መሀልም ‹‹እኔ የሚፈልግ ጌታዮን በኢባዳ ያስደስት ›› የሚል ጥቅስ ተፅፏል።
እርቃን የሆኑ ሴቶችን ከመመልክት ዓይንህን የሰበርክ ከጭቃ የተሰራችውን እንስት ችላ ብለህ ከሉል የተሰራችውን ያስበለጥክ ፤ አብሽር የሉእባ ዓይነት ውድ እንስትን ታገኛለህ…።
የሑረል ዐይኗን ጉንጮች
እንደመስታወት ይጠቅማል ፤
ልብሶ አያረጅም
ወጣትነቷ አይለወጥም ፤
ጡባ ሊዘውጂሃ…›››››
ይቀጥላል… የሁረል አይን ፈላጊዎች ሆይ !
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀 🌹ሑረል ዓይን🌹 ~ ክፍል ስምንት የፊቷ ውበት ሲገለፅ ምህዋሯን ለቃ ትሄዳለች ፤ ፈገግታዋ እንደመብረቅ ብልጭታ ያበራል› ከባሏ ጋር ስትተቃቀፍ ፀሀይና ጨረቃ በጋራ ለምድር የሰጡትን ብርሃን ይመስላል።… ጣፋጭ ህልም… ሁሁሁ ወፍቅና ያረብ አሚን አትሉም ወይ ያ ጀምዓ… ቤተሰቦቼን ተሰናብቼ ወደ ሐጅ በማድረግ ላይ ነኝ። በመንገዴ ላይ ያጋጠሙኝን ውጣ ውጣውረዶች አልፌ መካ ገባሁኝ።…
🌹 ሑረል ዓይን🌹
~ ክፍል (9) ዘጠኝ
~ የማይገለፀው በሰው ልጅ አንደበት
.
ሑረል የኔ ዓለም የዉበት ሁሉ ውብ ውበት ካንቺ ዘንቦ ደርሶ ሚንጠባጠብ ዓይኖችሽ ይልቃል ከሰማይ ጨረቃ አየናት በማታ ካንች ተደብቃ ፀሐይም ከፊትሽ በሚወጣው ፀዳል አየናት ስትሸሽ ራሷን ስትከልል ፀጉርሽም ዞማ ነው ማረፊያው ከዳሌሽ በጥበብ ተሰርቷል ባትሽ ተረከዝሽ ስልክክ እንዳለ ነው ቀጭኑ አፍንጫሽ ራስን ያስታል ያ ሞንዳላ ዳሌሽ ጣቶችሽ አለንጋ ጥፍሮችሽ ስላት የማገለፀው በሰው ልጅ አንደበት....
~ የመእሚን ሽልማቱ...
~ ሳቢት ኢብኑ ነዑማን ይባላል ..
.
በጣም ተርቧል ከረሃቡም የተነሳ መላ አካላቱ ተዳክሞል። በአቅራቢያው ወዳለው አትክልት ስፍራ አመራ። ዓይኑ ወደ አንድ የፍራፍሬ ዛፍ ተመለከተ። የተንጠለጠለቺውን አንድ የፓም ፍሬ እጁን ሰዶ ቀጠፈ። ግማሹን በላና በአቅራቢያው ካለው ወራጅ ውሃ ትንሽ ተጎነጨ። የሰራው ስህተት ለአእምሮው የፀፀት ምልክቱን ሰጠ። ወዮውልሽ! ባለሀቁን ሳታስፈቅጂ ያንቺ ያልሆነን የአትክልት ፍሬ ትመገቢያለሽ እንዴ ? በማለት ነፍሱን ወቀሰ።
የአትክልቱን ባለ ቤት አፈልልልጎ አግኝቶ ለተመገበው ፓም ይቅርታ መጠየቅ እንዳለበት ወሰነ።
የአትክልተኛውን ቤት ፍለጋ ተንቀሳቀሰ። ብዙ ካጠያየቀ በኃላ ቤቱን አገኘው። ወደ ሰውዮ2 ቤት በር ጠጋ ብሎ አንኳኳ። ባለ አትክልቱ ገበሬም ከቤቱ ወጣ። በእጁ የያዘውን የተገመጠ ፓም ይዞ ያደረገውን ድርጊት መናገር ጀመረ። በጣም ተርቤ ስለነበር ከወንዙ ዳር ካለው የአትክልትህ ቦታ ይህንን ፓም በላሁ። ከተመገብኩ በኃላ የኔ ሐቅ አለመሆኑን አስታወስኩ ፤ ይቅርታ እንድታደርግልኝና ለሰራሁት ስህተት ተምጣጣኝ ቅጣት እንድትቀጣኝ በማለት መማጸን ጀመረ።
ሰውዮውም የምልህን ካላሟላህ በስተቀር በፍጹም ይቅርታ አላደረገልህም አለው። ምንድን ነው ግዴታ ያደረግክብኝ ብሎ ጠየቀ...
ዓይነ ስውር መስማት የተሳናት እንዲሁም መናገር የማትችል ልጅ አልቺኝ። እሷን እንድታገባ እፈልጋለሁ... ብሎ መለሰለት።....
የገባበትን አስቸጋሪ ጉዳይ በደንብ አጥኖት አስቦት የማይፀፅተው ውሳኔ ለማሳለፍ አሰበ።
በግማሽ ፓም ምክንያት አላህ በጀሃነም እሳት ከሚያቃጥለኝና ዘላለም ከምሰቃይ ይህችን ማግባት የተሻለ ነው፤ በዚህች አጭር የዱኒያ ህይወት መቸቸገሬ ከረጅሙ የአኬራ ህይወት ስቃይ እጅግ የተሻለ ነው ሲል ከራሱ ጋር ተማርከውና ጋብቻውን ተቀብለ።
የሰርጉ ቀን ሲደርስ ጋብቻውን ለመፈፀም ቤት ቀድሞ ተገኝ። እጅግ በጣም ተጨንቋል። ሃሳብ ገብቶታል።
ኒካህ ከተደረገ በኃላ ወደ መሽራዋ ክፍል ገባ። ሚስቱ ከተቀመጥችበት ብድግ ብላ የአላህ ሰላም ባንተ ላይ ይሁን አለቺው። ግር ብሎታል። ተሳስቶ ይሆን? ተመለከታት! የሑረል ዓይን ሁኔታ አስታውሰ ፤ ቁንጅናዋ ተመሳሰለበት።
በዝምታ ተዋጠ።....
ይህች ሴት ትናገራለች ፣ ትሰማለች ፣ !
ታያለች! ምንድን ነገሩ? ግራ ገብቶታል። እሷ ወዳለችበት ቦታ አመራ። አባቷ የተናገረውን ሁሉ አጫወታት። እርሷም....
አባቴ ያለው ሁሉ እውነት ነው አልዋሸም ፤ አትናገርም ያለህ በህይወቴ የሐራምን ንግግርን ተናግሬ ስለማላውቅ ነው፤ መስምልት አትችልም ያለህም ሃሜትም ሆነ አልባሌ ንግግርን ሰምቼ አላውቅም ፤ ዓይነስውር ናት የተባልከውም እውነት ነው ወንድን በሐራም ተመልክቼ አላውቅምና ነው.. በማለት መለሰች። አላህን በመፍራት ምክንያቱ አባቷ ለትዳር መረጠው። በተከበረው የፍቅር ህይወታቸው ውስጥ #ኢማሙ_አቡ_ሀኒፋን ወለዱ....
~ ሰብሃን አላህ.
ተፈፀመ✍✍ ኑርአህመድ ሀሳብ አስተያየት ምክር ካላቹህ በዚ አድርሱኝ @Nur4843
https://t.me/httpsLatahzen
~ ክፍል (9) ዘጠኝ
~ የማይገለፀው በሰው ልጅ አንደበት
.
ሑረል የኔ ዓለም የዉበት ሁሉ ውብ ውበት ካንቺ ዘንቦ ደርሶ ሚንጠባጠብ ዓይኖችሽ ይልቃል ከሰማይ ጨረቃ አየናት በማታ ካንች ተደብቃ ፀሐይም ከፊትሽ በሚወጣው ፀዳል አየናት ስትሸሽ ራሷን ስትከልል ፀጉርሽም ዞማ ነው ማረፊያው ከዳሌሽ በጥበብ ተሰርቷል ባትሽ ተረከዝሽ ስልክክ እንዳለ ነው ቀጭኑ አፍንጫሽ ራስን ያስታል ያ ሞንዳላ ዳሌሽ ጣቶችሽ አለንጋ ጥፍሮችሽ ስላት የማገለፀው በሰው ልጅ አንደበት....
~ የመእሚን ሽልማቱ...
~ ሳቢት ኢብኑ ነዑማን ይባላል ..
.
በጣም ተርቧል ከረሃቡም የተነሳ መላ አካላቱ ተዳክሞል። በአቅራቢያው ወዳለው አትክልት ስፍራ አመራ። ዓይኑ ወደ አንድ የፍራፍሬ ዛፍ ተመለከተ። የተንጠለጠለቺውን አንድ የፓም ፍሬ እጁን ሰዶ ቀጠፈ። ግማሹን በላና በአቅራቢያው ካለው ወራጅ ውሃ ትንሽ ተጎነጨ። የሰራው ስህተት ለአእምሮው የፀፀት ምልክቱን ሰጠ። ወዮውልሽ! ባለሀቁን ሳታስፈቅጂ ያንቺ ያልሆነን የአትክልት ፍሬ ትመገቢያለሽ እንዴ ? በማለት ነፍሱን ወቀሰ።
የአትክልቱን ባለ ቤት አፈልልልጎ አግኝቶ ለተመገበው ፓም ይቅርታ መጠየቅ እንዳለበት ወሰነ።
የአትክልተኛውን ቤት ፍለጋ ተንቀሳቀሰ። ብዙ ካጠያየቀ በኃላ ቤቱን አገኘው። ወደ ሰውዮ2 ቤት በር ጠጋ ብሎ አንኳኳ። ባለ አትክልቱ ገበሬም ከቤቱ ወጣ። በእጁ የያዘውን የተገመጠ ፓም ይዞ ያደረገውን ድርጊት መናገር ጀመረ። በጣም ተርቤ ስለነበር ከወንዙ ዳር ካለው የአትክልትህ ቦታ ይህንን ፓም በላሁ። ከተመገብኩ በኃላ የኔ ሐቅ አለመሆኑን አስታወስኩ ፤ ይቅርታ እንድታደርግልኝና ለሰራሁት ስህተት ተምጣጣኝ ቅጣት እንድትቀጣኝ በማለት መማጸን ጀመረ።
ሰውዮውም የምልህን ካላሟላህ በስተቀር በፍጹም ይቅርታ አላደረገልህም አለው። ምንድን ነው ግዴታ ያደረግክብኝ ብሎ ጠየቀ...
ዓይነ ስውር መስማት የተሳናት እንዲሁም መናገር የማትችል ልጅ አልቺኝ። እሷን እንድታገባ እፈልጋለሁ... ብሎ መለሰለት።....
የገባበትን አስቸጋሪ ጉዳይ በደንብ አጥኖት አስቦት የማይፀፅተው ውሳኔ ለማሳለፍ አሰበ።
በግማሽ ፓም ምክንያት አላህ በጀሃነም እሳት ከሚያቃጥለኝና ዘላለም ከምሰቃይ ይህችን ማግባት የተሻለ ነው፤ በዚህች አጭር የዱኒያ ህይወት መቸቸገሬ ከረጅሙ የአኬራ ህይወት ስቃይ እጅግ የተሻለ ነው ሲል ከራሱ ጋር ተማርከውና ጋብቻውን ተቀብለ።
የሰርጉ ቀን ሲደርስ ጋብቻውን ለመፈፀም ቤት ቀድሞ ተገኝ። እጅግ በጣም ተጨንቋል። ሃሳብ ገብቶታል።
ኒካህ ከተደረገ በኃላ ወደ መሽራዋ ክፍል ገባ። ሚስቱ ከተቀመጥችበት ብድግ ብላ የአላህ ሰላም ባንተ ላይ ይሁን አለቺው። ግር ብሎታል። ተሳስቶ ይሆን? ተመለከታት! የሑረል ዓይን ሁኔታ አስታውሰ ፤ ቁንጅናዋ ተመሳሰለበት።
በዝምታ ተዋጠ።....
ይህች ሴት ትናገራለች ፣ ትሰማለች ፣ !
ታያለች! ምንድን ነገሩ? ግራ ገብቶታል። እሷ ወዳለችበት ቦታ አመራ። አባቷ የተናገረውን ሁሉ አጫወታት። እርሷም....
አባቴ ያለው ሁሉ እውነት ነው አልዋሸም ፤ አትናገርም ያለህ በህይወቴ የሐራምን ንግግርን ተናግሬ ስለማላውቅ ነው፤ መስምልት አትችልም ያለህም ሃሜትም ሆነ አልባሌ ንግግርን ሰምቼ አላውቅም ፤ ዓይነስውር ናት የተባልከውም እውነት ነው ወንድን በሐራም ተመልክቼ አላውቅምና ነው.. በማለት መለሰች። አላህን በመፍራት ምክንያቱ አባቷ ለትዳር መረጠው። በተከበረው የፍቅር ህይወታቸው ውስጥ #ኢማሙ_አቡ_ሀኒፋን ወለዱ....
~ ሰብሃን አላህ.
ተፈፀመ✍✍ ኑርአህመድ ሀሳብ አስተያየት ምክር ካላቹህ በዚ አድርሱኝ @Nur4843
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ረመዳን
ምስጋና ለአላህ አምሳያ ለሌለው
እዝነት በረከቱ ለሁሉም ሚደርሰው
አዛኝ ነው ሩህሩህ ከጉድለት የጠራ
ሰጥቶ ማያልቅበት ድህነት ማይፈራ
ለባሮቹ ክብር ካለው አዘኔታ
ፉርሳ ያመቻቻል በጊዜ በቦታ
ብዙ እድሎችን ለኛ ያመቻቻል
ነቄው ይጠቀማል ሞኙ ይሸወዳል
ከነዚህ ፉርሳዎች ከልዩ እድሎች
አንዱ አካቦናል ንቁ የአላህ ባሮች
መጥቷል ከፊትለፊት እየገሰገሰ
ታላቁ እንግዳ ሊገባ ደረሰ
ቀኑ ቆጠረና የተቀጠረበት
በጊዜው ደረሰ ሳይጎል ሳያልፍበት
ዘንድሮም እንደ አምና ያለምንም ስራ
በባዶ እንዳይሄድ አላህን እንፍራ
ከጀምዐ ጁምዐ በመስጂድ ታድመን
ለይልና ተራዊህ ሰላት ዱአ አድርገን
መስጂዶች ምልተው ሙስሊሞች ከፍ ብለው
የዒድ ሰላታቸው በድምቀት ሰግደው
የዒቲካፍ ጀምዓ ከመስጂድ ሲመለስ
ልባቸው በሀዘን ዐይናቸው ሲያለቅስ ፡፡
ትዝ ይላል ............... .....
እንዴት ነው ዝግጅት ያ ኡመተል ኢስላም
ለሲያም ለቂርኣት ለአዝካር ለቂያም
ስንቶቹ ነበሩ የአምናው የፆሙት
የዘንድሮው ሳይደርስ አኼራ የሄዱት
እኛም ካደረሰን አላህ ከወፈቀን
ከዚህ ትርፋማ ወር እንውጣ ሸምተን
ተከታታይ ፊልሞች ወይንም ድራማ
ሁሉም አስወግደህ ቁርአን ብቻ ስማ
ቀንህን በመፆም ለሊትን በመቆም
ደረጃህ ከፍ ይበል ከጌታህ ፊት ስትቆም
ፆምህ ጥርት ይበል ከሀሜት ከውሸት
አሉባልታ ወሬ እለፈው በርቀት
ቁርኣንህ ዘርግተህ አንብበው ቀን ማታ
ከዱዐ ከአዝካር አትቋረጥ ለአፍታ
ሰላትህ በመስጂድ ከሙስሊሞች ጋራ
ሁሉንም በኢኽላስ በሱና እንስራ
ዝናቡን እንዲወርድ በሽታው እንዲነሳ
እንለምን ጌታችን እጃችን እናንሳ
የተራበ አብልተን ፆመኛ አስፈጥረን
ይህን ከባድ ጊዜ እንለፍ ተባብረን
ያስቀየምነው ካለ አፉታ እንጠይቅ
ያስቀየመን ካለ ሄደን እንታረቅ
ድንበር ያለፍኩበት ካለ ያስቀየምኩት
አውቄም ይሁን ሳላውቅ ቅስሙን የሰበርኩት
ለአላህ ይበልና ሁሉም አፍው ይበለኝ
እኔም ብዬዋለሁ አላህ ይቀበለኝ
✍ኑርአህመድ ሼር ሼር ሼር ጀዛ ከላህ
ምስጋና ለአላህ አምሳያ ለሌለው
እዝነት በረከቱ ለሁሉም ሚደርሰው
አዛኝ ነው ሩህሩህ ከጉድለት የጠራ
ሰጥቶ ማያልቅበት ድህነት ማይፈራ
ለባሮቹ ክብር ካለው አዘኔታ
ፉርሳ ያመቻቻል በጊዜ በቦታ
ብዙ እድሎችን ለኛ ያመቻቻል
ነቄው ይጠቀማል ሞኙ ይሸወዳል
ከነዚህ ፉርሳዎች ከልዩ እድሎች
አንዱ አካቦናል ንቁ የአላህ ባሮች
መጥቷል ከፊትለፊት እየገሰገሰ
ታላቁ እንግዳ ሊገባ ደረሰ
ቀኑ ቆጠረና የተቀጠረበት
በጊዜው ደረሰ ሳይጎል ሳያልፍበት
ዘንድሮም እንደ አምና ያለምንም ስራ
በባዶ እንዳይሄድ አላህን እንፍራ
ከጀምዐ ጁምዐ በመስጂድ ታድመን
ለይልና ተራዊህ ሰላት ዱአ አድርገን
መስጂዶች ምልተው ሙስሊሞች ከፍ ብለው
የዒድ ሰላታቸው በድምቀት ሰግደው
የዒቲካፍ ጀምዓ ከመስጂድ ሲመለስ
ልባቸው በሀዘን ዐይናቸው ሲያለቅስ ፡፡
ትዝ ይላል ............... .....
እንዴት ነው ዝግጅት ያ ኡመተል ኢስላም
ለሲያም ለቂርኣት ለአዝካር ለቂያም
ስንቶቹ ነበሩ የአምናው የፆሙት
የዘንድሮው ሳይደርስ አኼራ የሄዱት
እኛም ካደረሰን አላህ ከወፈቀን
ከዚህ ትርፋማ ወር እንውጣ ሸምተን
ተከታታይ ፊልሞች ወይንም ድራማ
ሁሉም አስወግደህ ቁርአን ብቻ ስማ
ቀንህን በመፆም ለሊትን በመቆም
ደረጃህ ከፍ ይበል ከጌታህ ፊት ስትቆም
ፆምህ ጥርት ይበል ከሀሜት ከውሸት
አሉባልታ ወሬ እለፈው በርቀት
ቁርኣንህ ዘርግተህ አንብበው ቀን ማታ
ከዱዐ ከአዝካር አትቋረጥ ለአፍታ
ሰላትህ በመስጂድ ከሙስሊሞች ጋራ
ሁሉንም በኢኽላስ በሱና እንስራ
ዝናቡን እንዲወርድ በሽታው እንዲነሳ
እንለምን ጌታችን እጃችን እናንሳ
የተራበ አብልተን ፆመኛ አስፈጥረን
ይህን ከባድ ጊዜ እንለፍ ተባብረን
ያስቀየምነው ካለ አፉታ እንጠይቅ
ያስቀየመን ካለ ሄደን እንታረቅ
ድንበር ያለፍኩበት ካለ ያስቀየምኩት
አውቄም ይሁን ሳላውቅ ቅስሙን የሰበርኩት
ለአላህ ይበልና ሁሉም አፍው ይበለኝ
እኔም ብዬዋለሁ አላህ ይቀበለኝ
✍ኑርአህመድ ሼር ሼር ሼር ጀዛ ከላህ
((በአላህ ተመካ))
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
______
ለምፈልገዉ ሰዉ ልቤ ለከጀለዉ:
መዉደዴ ለኔ'ጅ ለሱ 'ማይታየዉ::
ዉለታ ሆኖበት የመዉደዴ ዋጋ:
ምላሹን ሊሰጠኝ ቢጀምር ፍለጋ::
ብየ ከጀልኩና ለልቤ ነግሬ:
ቀድሜ ከፈልኩኝ ቀብድ ለችግሬ::
___
# በዘሀራ ሰይድ
[[~ፅናትሽ_ማረከኝ ‼]]
➻የዱንያ ጌጣጌጥ ከቶ ሳያታልሽ
የዘመኑ ክፋት ወላፈን ሳይነካሽ
የአሏህን ትእዛዝ ከፊትሽ አድርገሽ
በነፃነት ካባ በሂጃብ የተዋብሽ!!
{{~አንቺ ውዷ እህቴ ፅናትሽ ማረከኝ}}
➻የውስጥ ጥንካሬሽ ተስፋ አጎናፀፈኝ
ምን እንኳን ቢጠሩሽ ሁሉም በየደጁ
ገበያ አውጥተው ሊሸጡሽ ቢያውጁ!!
➻ውድ ነኝ አልሻቸው አይደለሁ ዚቲቶ
ማንም መንገደኛ በሾለ ምላሱ በውሸት አግባብቶ
በወረደ ዋጋ ሚገዛኝ አስማምቶ!
{{~እኮ እኔ አይደለሁም ድሪቶ ዚቲቶ‼}}
➻Join Sher👇
https://t.me/httpsLatahzen
➻የዱንያ ጌጣጌጥ ከቶ ሳያታልሽ
የዘመኑ ክፋት ወላፈን ሳይነካሽ
የአሏህን ትእዛዝ ከፊትሽ አድርገሽ
በነፃነት ካባ በሂጃብ የተዋብሽ!!
{{~አንቺ ውዷ እህቴ ፅናትሽ ማረከኝ}}
➻የውስጥ ጥንካሬሽ ተስፋ አጎናፀፈኝ
ምን እንኳን ቢጠሩሽ ሁሉም በየደጁ
ገበያ አውጥተው ሊሸጡሽ ቢያውጁ!!
➻ውድ ነኝ አልሻቸው አይደለሁ ዚቲቶ
ማንም መንገደኛ በሾለ ምላሱ በውሸት አግባብቶ
በወረደ ዋጋ ሚገዛኝ አስማምቶ!
{{~እኮ እኔ አይደለሁም ድሪቶ ዚቲቶ‼}}
➻Join Sher👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
ዓይንን (አጅነቢይ) ያልተፈቀደችለትን ሴት ከማየት መጠበቁ ከዝሙት ለመጠበቅ ፍቱን መድኃኒት ነው። ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 4 (ዚና) ዝሙት ነው። ኢስላም ምንኛ ያማርና ቀጥ ያለ ዲን ነው!! ከጎጂ ነገሮች ከመከሰታቸው በፊት መጠበቅን ያደረገለት የሆነው ዲን። የላቀው! አምላካችን አላህ (ተባረከወተዓላ) የሰው ልጆችን ከብልግና እንዲጠበቁ ወደ ብልግና ከመድረሳቸው በፊት በርቀቱ አስጠንቅቋል! ወደዛ ነገር…
ዓይንሽን (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ወንድ ከማየት መከልከልሽ ከዝሙት ለመጠበቅ ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 5 (ዚና) ዝሙት ነው።
በአሁን ጊዜ በተለየ መልኩ ዝሙት እጅግ በጣም የተንሰራፋበት ጊዜ ነው፣ እንደሚታወቀው እስልምና ለአደጋዎች ሁሉ ቅድመ መከላከያ አድርጓል፣ በመሆኑም ከዚህ ከባድ የሆነ ወንጀል ዓይንን ሀራም ነገር ከማየት መስበር/ (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ተቃራኒ ፆታን ከመመልከት ዓይንን መከልከልን አላህ በሴቱም በወንዱም ደንግጓል፣ ከዚህ ፅሁፌ በፊት ባስቀደምኩት ፅሁፌ ላይ ወንዶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ በመጥቀስ ማብራሪያዎችን አሳልፌያለሁ፣ አሁን ደግሞ ሴቶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ ለማየት እንሞክራለን፣ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል:–
﴿وَقُل لِلمُؤمِناتِ يَغضُضنَ مِن أَبصارِهِنَّ وَيَحفَظنَ فُروجَهُنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا ما ظَهَرَ مِنها وَليَضرِبنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلى جُيوبِهِنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا لِبُعولَتِهِنَّ أَو آبائِهِنَّ أَو آباءِ بُعولَتِهِنَّ أَو أَبنائِهِنَّ أَو أَبناءِ بُعولَتِهِنَّ أَو إِخوانِهِنَّ أَو بَني إِخوانِهِنَّ أَو بَني أَخَواتِهِنَّ أَو نِسائِهِنَّ أَو ما مَلَكَت أَيمانُهُنَّ أَوِ التّابِعينَ غَيرِ أُولِي الإِربَةِ مِنَ الرِّجالِ أَوِ الطِّفلِ الَّذينَ لَم يَظهَروا عَلى عَوراتِ النِّساءِ وَلا يَضرِبنَ بِأَرجُلِهِنَّ لِيُعلَمَ ما يُخفينَ مِن زينَتِهِنَّ وَتوبوا إِلَى اللَّهِ جَميعًا أَيُّهَ المُؤمِنونَ لَعَلَّكُم تُفلِحونَ﴾ النور ٣١
“ለምእመናትም ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ጌጣቸውንም ከርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለፁ፣ ጉፍታዎቻችውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፣ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ (ውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለወንድሞቻቸው፣ ወይም ለወንድሞቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለእህቶቻቸው ወንድ ልጆች፣ ወይም ለ(ሙስሊም) ሴቶቻቸው፣ እጆቻቸው ለያዘችው (ባሪያ)፣ ወይም ከወንዶች ለሴቶች ጉዳይ የሌላቸው ለሆኑ ተከታዮች፣ ወይም ለነዚያ በሴቶች ሐፍረተ ገላ ላይ ለላወቁ (አካለ መጠን ላልደረሱ) ህፃኖች ለሆኑ፣ ካልሆነ በስተቀር አይግለፁ፣ ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው (መሬትን) አይምቱ፣ ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተፀፀቱ።” አንኑር 31
ይህ ከአላህ ዘንድ ለአማኝ ሴቶች የተሰጠ ትእዛዝ ነው፣ ከነቢዩﷺ በፊት ከነበሩ መሀይማንና (ሙሽሪክ) አጋሪ ሴቶች መለያ ነው፣ በመሆኑም አላህ (ተባረከወተዓላ) እንዲከለከሉ ያዘዛቸውን ከተቃረኑና ከተራቆቱ፣ እንዲሁም የለበሱት ልብስ እንዲታይላቸው መሬትን በእግራቸው እየመቱና በዘመናዊ የባለጌዎች ጫማ እያስጮሁ የሚሄዱ ከሆነ በቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶች ተመሳስለዋል ማለት ነው።
በአሁን ጊዜ ሰለጠንን ብለው የተጣበቀ ልብስ ለብሰው አንገታቸውና ጆሮ ጌጣቸውን እያሳዩ፣ ቀሚሳቸውን እስከ ቅልጥማቸው ግማሽ ድረስ አሳጥረው መሬቱን በእግራቸውና በጫማቸው እያስጮሁ የሚሄዱ ሙስሊም ሴቶች፣ የቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶችን ተግባር እየፈፀሙ እንደሆነ ይህ የቁርኣን አንቀፅ በግልፅ አስረጂ ነው። ይህ የድሮ የኋላ ቀር ሰዎች ባህሪ ከሆነ ታዲያ የቱጋ ነው ስልጣኔሽ??
እውነት ነው ውሸት ነው የሚለው እንዳለ ሆኖ፣ ሳይንስ በሚናገረው እንኳን "በድሮ ኋላ ቀር ጊዜ አልያም በዲንጋይ ዘመን የሰው ልጅ ራቆቱን ያለ ልብስ ይኖር እንደነበረና እየሰለጠነ ሲመጣ ቅጠልና ብጣሽ ጨርቅ መልበስ እንደጀመረና በደንብ ሲሰለጥን ደግሞ ሙሉ አካሉን የሚሸፍንለትን ልብስ መልበስ እንደጀመረ ነው የሚጠቀሰው" ታዲያ የአሁኑ የአንቺው ስልጣኔ የቱጋ ነው??? መልሱን ለናንተው ትቼዋለሁ።
“ለምእመናት ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ…” ማለቱ:– አላህ ከባሎቻቸው ውጪ እይታን ሀራም ካደረገባቸው ነገር ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ! ማለት ነው። ለዚህም ነው ብዙ የኢስላም ሊቃውንቶች ሴቶች ወደ (አጅነቢይ) ባእድ ወንዶች በስሜትም ሆነ ያለ ስሜት ማየቱ ሀራም ነው የሚሉት፣ የሚከተለውንም ሀዲስ ለተጨማሪ ማስረጃነት ተጠቅመዋል:–
ከኡሙ ሰለማ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ እንዲህ አለች:
{እኔና መይሙና የአላህ መልእክተኛﷺ ዘንድ ነበርን፣ ኢብኑ ኡሚ መክቱም ወደ ነቢዩ ﷺ ገባ፣ ይህ የሆነው በሂጃብ ከታዘዝን በኋላ ነበር፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “ከሱ ተሸፈኑ” አሉን፣ የአላህ መልእክተኛ ሆይ እሱ እውርና የማያያን የማያውቀን አይደለምን? አልኳቸው፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “እናንተ እውሮች ናችሁን? እያያችሁት አይደለም፣” አሉ።} አቡዳውድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን ትርሚዚይ ሀዲሱን ሀሰንም ሶሂህም ነው ብለውታል።
እህቴ ሆይ! ዓይንሽን አታቅበዝብዢው፣ በዓይንሽ እየተጋረፍሽ እራስሽንም ወንዶችንም ከከባድ ፊትናና ዝሙት ላይ ከመጣል ተጠንቀቂ‼ ተሸፋፍነሽ ኒቃብ እንኳን የለበሽ ብትሆኚ አጅነቢይ ወንድ ማየት ሀራም እንደሚሆንብሽ ያሳለፍነው የቁርኣን አንቀፅና ሀዲስ ግልፅ የሆኑ አስረጂዎች ናቸው፣ ዓይንሽን ያልተፈቀደልሽን አጅነቢይ ወንድ ከማየት ከልክያት! ይህ ብሊትሽን ለመጠበቅና ያለ ቦታው ከማራከስና ኢስላም ውድ ያደረገውን ገላሽን ያልሆነ ቦታ ላይ በሀራም አውጥተሽ ከመጣል የሚያግድሽ ጠንካራ የሆነ አጥር ነውና ተጠንቀቂ‼
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍Nurahemd Muhammed
share and join ማድረግ እንዳይረሱ 👆👆
https://t.me/httpsLatahzen
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 5 (ዚና) ዝሙት ነው።
በአሁን ጊዜ በተለየ መልኩ ዝሙት እጅግ በጣም የተንሰራፋበት ጊዜ ነው፣ እንደሚታወቀው እስልምና ለአደጋዎች ሁሉ ቅድመ መከላከያ አድርጓል፣ በመሆኑም ከዚህ ከባድ የሆነ ወንጀል ዓይንን ሀራም ነገር ከማየት መስበር/ (አጅነቢይ) ባዕድ የሆነን ተቃራኒ ፆታን ከመመልከት ዓይንን መከልከልን አላህ በሴቱም በወንዱም ደንግጓል፣ ከዚህ ፅሁፌ በፊት ባስቀደምኩት ፅሁፌ ላይ ወንዶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ በመጥቀስ ማብራሪያዎችን አሳልፌያለሁ፣ አሁን ደግሞ ሴቶችን በተመለከተ የመጣውን የቁርኣን አንቀፅ ለማየት እንሞክራለን፣ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል:–
﴿وَقُل لِلمُؤمِناتِ يَغضُضنَ مِن أَبصارِهِنَّ وَيَحفَظنَ فُروجَهُنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا ما ظَهَرَ مِنها وَليَضرِبنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلى جُيوبِهِنَّ وَلا يُبدينَ زينَتَهُنَّ إِلّا لِبُعولَتِهِنَّ أَو آبائِهِنَّ أَو آباءِ بُعولَتِهِنَّ أَو أَبنائِهِنَّ أَو أَبناءِ بُعولَتِهِنَّ أَو إِخوانِهِنَّ أَو بَني إِخوانِهِنَّ أَو بَني أَخَواتِهِنَّ أَو نِسائِهِنَّ أَو ما مَلَكَت أَيمانُهُنَّ أَوِ التّابِعينَ غَيرِ أُولِي الإِربَةِ مِنَ الرِّجالِ أَوِ الطِّفلِ الَّذينَ لَم يَظهَروا عَلى عَوراتِ النِّساءِ وَلا يَضرِبنَ بِأَرجُلِهِنَّ لِيُعلَمَ ما يُخفينَ مِن زينَتِهِنَّ وَتوبوا إِلَى اللَّهِ جَميعًا أَيُّهَ المُؤمِنونَ لَعَلَّكُم تُفلِحونَ﴾ النور ٣١
“ለምእመናትም ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፣ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፣ ጌጣቸውንም ከርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለፁ፣ ጉፍታዎቻችውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፣ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ (ውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው፣ ወይም ለአባቶቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው አባቶች፣ ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው፣ ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለወንድሞቻቸው፣ ወይም ለወንድሞቻቸው ወንዶች ልጆች፣ ወይም ለእህቶቻቸው ወንድ ልጆች፣ ወይም ለ(ሙስሊም) ሴቶቻቸው፣ እጆቻቸው ለያዘችው (ባሪያ)፣ ወይም ከወንዶች ለሴቶች ጉዳይ የሌላቸው ለሆኑ ተከታዮች፣ ወይም ለነዚያ በሴቶች ሐፍረተ ገላ ላይ ለላወቁ (አካለ መጠን ላልደረሱ) ህፃኖች ለሆኑ፣ ካልሆነ በስተቀር አይግለፁ፣ ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው (መሬትን) አይምቱ፣ ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተፀፀቱ።” አንኑር 31
ይህ ከአላህ ዘንድ ለአማኝ ሴቶች የተሰጠ ትእዛዝ ነው፣ ከነቢዩﷺ በፊት ከነበሩ መሀይማንና (ሙሽሪክ) አጋሪ ሴቶች መለያ ነው፣ በመሆኑም አላህ (ተባረከወተዓላ) እንዲከለከሉ ያዘዛቸውን ከተቃረኑና ከተራቆቱ፣ እንዲሁም የለበሱት ልብስ እንዲታይላቸው መሬትን በእግራቸው እየመቱና በዘመናዊ የባለጌዎች ጫማ እያስጮሁ የሚሄዱ ከሆነ በቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶች ተመሳስለዋል ማለት ነው።
በአሁን ጊዜ ሰለጠንን ብለው የተጣበቀ ልብስ ለብሰው አንገታቸውና ጆሮ ጌጣቸውን እያሳዩ፣ ቀሚሳቸውን እስከ ቅልጥማቸው ግማሽ ድረስ አሳጥረው መሬቱን በእግራቸውና በጫማቸው እያስጮሁ የሚሄዱ ሙስሊም ሴቶች፣ የቀደምት መሀይማን (ሙሽሪክ) ሴቶችን ተግባር እየፈፀሙ እንደሆነ ይህ የቁርኣን አንቀፅ በግልፅ አስረጂ ነው። ይህ የድሮ የኋላ ቀር ሰዎች ባህሪ ከሆነ ታዲያ የቱጋ ነው ስልጣኔሽ??
እውነት ነው ውሸት ነው የሚለው እንዳለ ሆኖ፣ ሳይንስ በሚናገረው እንኳን "በድሮ ኋላ ቀር ጊዜ አልያም በዲንጋይ ዘመን የሰው ልጅ ራቆቱን ያለ ልብስ ይኖር እንደነበረና እየሰለጠነ ሲመጣ ቅጠልና ብጣሽ ጨርቅ መልበስ እንደጀመረና በደንብ ሲሰለጥን ደግሞ ሙሉ አካሉን የሚሸፍንለትን ልብስ መልበስ እንደጀመረ ነው የሚጠቀሰው" ታዲያ የአሁኑ የአንቺው ስልጣኔ የቱጋ ነው??? መልሱን ለናንተው ትቼዋለሁ።
“ለምእመናት ንገራቸው:– ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ…” ማለቱ:– አላህ ከባሎቻቸው ውጪ እይታን ሀራም ካደረገባቸው ነገር ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ! ማለት ነው። ለዚህም ነው ብዙ የኢስላም ሊቃውንቶች ሴቶች ወደ (አጅነቢይ) ባእድ ወንዶች በስሜትም ሆነ ያለ ስሜት ማየቱ ሀራም ነው የሚሉት፣ የሚከተለውንም ሀዲስ ለተጨማሪ ማስረጃነት ተጠቅመዋል:–
ከኡሙ ሰለማ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ እንዲህ አለች:
{እኔና መይሙና የአላህ መልእክተኛﷺ ዘንድ ነበርን፣ ኢብኑ ኡሚ መክቱም ወደ ነቢዩ ﷺ ገባ፣ ይህ የሆነው በሂጃብ ከታዘዝን በኋላ ነበር፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “ከሱ ተሸፈኑ” አሉን፣ የአላህ መልእክተኛ ሆይ እሱ እውርና የማያያን የማያውቀን አይደለምን? አልኳቸው፣ የአላህ መልእክተኛﷺ “እናንተ እውሮች ናችሁን? እያያችሁት አይደለም፣” አሉ።} አቡዳውድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን ትርሚዚይ ሀዲሱን ሀሰንም ሶሂህም ነው ብለውታል።
እህቴ ሆይ! ዓይንሽን አታቅበዝብዢው፣ በዓይንሽ እየተጋረፍሽ እራስሽንም ወንዶችንም ከከባድ ፊትናና ዝሙት ላይ ከመጣል ተጠንቀቂ‼ ተሸፋፍነሽ ኒቃብ እንኳን የለበሽ ብትሆኚ አጅነቢይ ወንድ ማየት ሀራም እንደሚሆንብሽ ያሳለፍነው የቁርኣን አንቀፅና ሀዲስ ግልፅ የሆኑ አስረጂዎች ናቸው፣ ዓይንሽን ያልተፈቀደልሽን አጅነቢይ ወንድ ከማየት ከልክያት! ይህ ብሊትሽን ለመጠበቅና ያለ ቦታው ከማራከስና ኢስላም ውድ ያደረገውን ገላሽን ያልሆነ ቦታ ላይ በሀራም አውጥተሽ ከመጣል የሚያግድሽ ጠንካራ የሆነ አጥር ነውና ተጠንቀቂ‼
===በአላህ ፈቃድ!===ይቀጥላል…
✍Nurahemd Muhammed
share and join ማድረግ እንዳይረሱ 👆👆
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
የመጨረሻ ክፈል ዝሙት
ሁላችሁም ሼር እንድታረጉ በአላህ ስም እጠይቃለሁ
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) ያይኛል ይሰማኛል ብሎ በልብ ውስጥ እምነትን ማስቀመጥ ከዝሙት ለመጠበቅ ሌላው ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 6 (ዚና) ዝሙት ነው።
እንደሚታወቀው ዝሙት በዚህን ዘመን ላይ እንደከባድና አውዳሚ፣ ዘርን የሚያበላሽና የሰው ልጆችን መልካም ስነ–ምግባር የሚያበላሽ ወንጀል እንደሆነ ሊታወቅና ሊታመን ቀርቶ፣ በተቃራኒው እንደ ሀላል እየታየና ሀላሉ የኒካህ ጋብቻ እንደ ሀራምና ኋላ ቀርነት እየታየ ነው‼ ታዲያ ከዝሙት የመራቂያና የመጠንቀቂያ መፍትሄዎችንና መድኃኒቶችን በሚገባ መጠቀም ግዴታ ነው!
አላህ (ሱብሃነሁወተዓላ) በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነን ወንጀልን መዳፈር እንደሌለብን ሲያስጠነቅቀን የትኛውም ቦታ ላይ ብንሆን እንደሚያየን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ነግሮናል: ከነዚያም ውስጥ የሚከተለውን አንቀፅ መመልከት ይቻላል:–
﴿إِنَّهُ يَعلَمُ الجَهرَ مِنَ القَولِ وَيَعلَمُ ما تَكتُمونَ﴾
“እርሱ ከንግግር ጩሀትን ያውቃል። የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል።” አል አንቢያእ 110
ይህ አንድ ሰው በምላሱ በሚናገረው ከሆነና በልቡ ውስጥ የደበቀውን ሸር ሁሉ የሚያውቅ ከሆነ በግልፅ በአካሉ ሀራም ነገር ሲሰራ፣ እንደ ዝሙት ያለ ፀያፍ ብልግና ሲሰራ አላህ ከላይ እንደሚያየው ጠንቅቆ ካወቀና ካመነ ከዝሙትም ሆነ ከሌሎች ወንጀሎች ሊቆጠብ ፍቱን መድኃኒት ይሆነዋል።
የትኛውንም መልካም ስራችንን ስንሰራ አላህ እንደሚያየን አድርገን እንድንሰራ ነቢዩ ﷺ በሶሂህ ሀዲሳቸው ተናግረዋል: ኢህሳን ማለት “አላህን ልክ እንደምታየው አድርገህ እንድታመልከው ነው፣ አንተ ባታየው እንኳን እርሱ ያይሃል” ብለዋል።
ይህ እንግዲህ መልካም ስራችንን ስንሰራ አሳምረን እንድንሰራና ከመጥፎ ነገሮችም እንድንጠነቀቅ የሚያደርገን ሐዲስ ነው። በሌላ ሐዲሳቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከወንጀል እንድንጠነቀቅም እንደሚከተለው ተናግረዋል:– “በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነህ አላህን ፍራ!…።” ብለዋል።
አዎ! የትኛውም ቦታ ላይ ያለ ሰው ነፍሲያውና ሸይጧን ማንም የሚያውቅህና የሚያይህ ሰው የለም፣ ይህ ቦታ እኮ ጨለማ ነው ብለው ወደ ወንጀል ሲጎተጉቱት፣ ሰዎችን ሁሉ የፈጠረ፣ የምራመድበትን እግሬን የፈጠረ፣ አለምን ሁሉ የፈጠረ፣ አካሌን ሁሉ የፈጠረ፣ ጨለማና ብርሃንን የፈጠረው አላህ ያይኝ የለም እንዴ? ብሎ ሊመልስና ሊመለስ ይገበዋል!!
ይህ ከሆነ በድብቅ ከ(አጅነቢይ) ባእድ ተቃራኒ ፆታዎች ጋር በየ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወደ ዋናው ዝሙት የሚያዳርሱ ፅሁፎችን መፃፃፍ ይቀራል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቀቁ የተቃራኒ ፆታዎችን ፎቶዎችንም በድብቅ እያዩ መመሳሳጥ ይቀራል፣ በድብቅ ተቃራኒ ፆታን ማየት ይቀራል፣ ሰዎች በሌሉበት ገጠመኝ ተቃራኒ ፆታዎች ቢገናኙ እንኳን ወደ ሀራም የሚያዳርሳቸውን ነገር ሁሉ ይርቃሉ፣ ምክንያቱም ማንም ባያያቸው እንኳን አንድ ከባድ የሆነ የሚፈሩትና የሚያመልኩት ከደም ስራቸው የበለጠ ቅርብ የሆነው አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፣ እርሱንም በሚገባ ይፈሩታል፣ ከማንም በላይ ያፍሩታል! ለነፍሲያቸውና ለሸይጧንም ጨለማ ቦታ ላይ "ጨለማ እኮ ነው ማንም አያይህም/ሽም" ሲሉት፣ ጨለማን የፈጠረው አላህ ያይኛል ብለው መልስ በመስጠት ከሀራም ይቆጠባሉ።
ሀያሉ!! አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው በልባቸው ውስጥ እምነትን ካሳደሩ፣ በተከበረውና በተለይ መልኩ የ(ተውበት) ወደ አላህ ተፀፅቶ የመመለሻ ወር በሆነው የረመዷን ወር ላይም ከቤተሰባቸው በተራዊህ አሳበው ወጥተው ተደብቀው ጨለማንና የተለያዩ ድብቅ ቦታዎችን ተገን በማድረግ ዝሙት ከመፈፀም ይቆጠባሉ‼
አዎ! ከቤተሰብ ብትደበቅም/ብትደበቂም አላህ ያይሃል/ያይሻል! ከፍጡራን በጠቅላላ ተደብቀህ/ሽ ወንጀልን ብትሰራም/ብትሰሪም ለትንሽ ጊዜ ተውበት አድርገህ/ሽ ወደ አላህ ቶሎ እንደምትመለስ/ሽ ቢታገስህ/ሽ ነው እንጂ፣ አላህ የምትደበቃቸው/የምትደበቂያቸው ሰዎች ፊትም ያጋልጥሃል/ሻል፣ የዛኔ አኼራ አዱኒያህ/ሽ ምስቅልቅሉ ይወጣል‼
ከሁሉ በላይ ትልቁ ፀጋ አላህ ያይኛል ይሰማኛል ብሎ ከሀራም ነገሮች መጠንቀቅና ባእድ የሆኑ ተቃራኒ ፆታዎችን ከማየትም አይንን ሰበር ማድረግ ነው!!! ስለ ሰዎች ከመጨነቅህ/ሽ በፊት ስለ አላህ ተጨነቅ/ቂ!! ሰዎች ለተወሰነ ጊዜ ቢያወሩትም በቃ አበቃለት/ላት ተባለሸ/ች ብለው ይተውታል፣ የአላህ ቅጣትና ቁጣ ግን ለቀጣዩም ዘላለማዊ አለም የሚቆይ ነው‼
እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! አላህን ፍሩ የኒካህ መንገዶችን ቀላል አድርጉ!! ዝሙትን ከሞትና ከእሳት በላይ ፍሩት! ራቁት ተጠንቀቁት‼
﴿وَلا تَقْرَبُوا الزِّنَى إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلاً﴾ الإسراء ٣٢
"ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ ፀያፍ/(ብልግና ነውና)፡ መንገድነቱም ከፋ!" [ኢስራእ: 32]
===ተፈፀመ ፡፡
✍Nurahemd Muhammed
https://t.me/httpsLatahzen
share share
ሁላችሁም ሼር እንድታረጉ በአላህ ስም እጠይቃለሁ
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) ያይኛል ይሰማኛል ብሎ በልብ ውስጥ እምነትን ማስቀመጥ ከዝሙት ለመጠበቅ ሌላው ፍቱን መድኃኒት ነው።
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 6 (ዚና) ዝሙት ነው።
እንደሚታወቀው ዝሙት በዚህን ዘመን ላይ እንደከባድና አውዳሚ፣ ዘርን የሚያበላሽና የሰው ልጆችን መልካም ስነ–ምግባር የሚያበላሽ ወንጀል እንደሆነ ሊታወቅና ሊታመን ቀርቶ፣ በተቃራኒው እንደ ሀላል እየታየና ሀላሉ የኒካህ ጋብቻ እንደ ሀራምና ኋላ ቀርነት እየታየ ነው‼ ታዲያ ከዝሙት የመራቂያና የመጠንቀቂያ መፍትሄዎችንና መድኃኒቶችን በሚገባ መጠቀም ግዴታ ነው!
አላህ (ሱብሃነሁወተዓላ) በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነን ወንጀልን መዳፈር እንደሌለብን ሲያስጠነቅቀን የትኛውም ቦታ ላይ ብንሆን እንደሚያየን በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች ነግሮናል: ከነዚያም ውስጥ የሚከተለውን አንቀፅ መመልከት ይቻላል:–
﴿إِنَّهُ يَعلَمُ الجَهرَ مِنَ القَولِ وَيَعلَمُ ما تَكتُمونَ﴾
“እርሱ ከንግግር ጩሀትን ያውቃል። የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል።” አል አንቢያእ 110
ይህ አንድ ሰው በምላሱ በሚናገረው ከሆነና በልቡ ውስጥ የደበቀውን ሸር ሁሉ የሚያውቅ ከሆነ በግልፅ በአካሉ ሀራም ነገር ሲሰራ፣ እንደ ዝሙት ያለ ፀያፍ ብልግና ሲሰራ አላህ ከላይ እንደሚያየው ጠንቅቆ ካወቀና ካመነ ከዝሙትም ሆነ ከሌሎች ወንጀሎች ሊቆጠብ ፍቱን መድኃኒት ይሆነዋል።
የትኛውንም መልካም ስራችንን ስንሰራ አላህ እንደሚያየን አድርገን እንድንሰራ ነቢዩ ﷺ በሶሂህ ሀዲሳቸው ተናግረዋል: ኢህሳን ማለት “አላህን ልክ እንደምታየው አድርገህ እንድታመልከው ነው፣ አንተ ባታየው እንኳን እርሱ ያይሃል” ብለዋል።
ይህ እንግዲህ መልካም ስራችንን ስንሰራ አሳምረን እንድንሰራና ከመጥፎ ነገሮችም እንድንጠነቀቅ የሚያደርገን ሐዲስ ነው። በሌላ ሐዲሳቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከወንጀል እንድንጠነቀቅም እንደሚከተለው ተናግረዋል:– “በየትኛውም ቦታ ላይ ሆነህ አላህን ፍራ!…።” ብለዋል።
አዎ! የትኛውም ቦታ ላይ ያለ ሰው ነፍሲያውና ሸይጧን ማንም የሚያውቅህና የሚያይህ ሰው የለም፣ ይህ ቦታ እኮ ጨለማ ነው ብለው ወደ ወንጀል ሲጎተጉቱት፣ ሰዎችን ሁሉ የፈጠረ፣ የምራመድበትን እግሬን የፈጠረ፣ አለምን ሁሉ የፈጠረ፣ አካሌን ሁሉ የፈጠረ፣ ጨለማና ብርሃንን የፈጠረው አላህ ያይኝ የለም እንዴ? ብሎ ሊመልስና ሊመለስ ይገበዋል!!
ይህ ከሆነ በድብቅ ከ(አጅነቢይ) ባእድ ተቃራኒ ፆታዎች ጋር በየ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወደ ዋናው ዝሙት የሚያዳርሱ ፅሁፎችን መፃፃፍ ይቀራል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቀቁ የተቃራኒ ፆታዎችን ፎቶዎችንም በድብቅ እያዩ መመሳሳጥ ይቀራል፣ በድብቅ ተቃራኒ ፆታን ማየት ይቀራል፣ ሰዎች በሌሉበት ገጠመኝ ተቃራኒ ፆታዎች ቢገናኙ እንኳን ወደ ሀራም የሚያዳርሳቸውን ነገር ሁሉ ይርቃሉ፣ ምክንያቱም ማንም ባያያቸው እንኳን አንድ ከባድ የሆነ የሚፈሩትና የሚያመልኩት ከደም ስራቸው የበለጠ ቅርብ የሆነው አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፣ እርሱንም በሚገባ ይፈሩታል፣ ከማንም በላይ ያፍሩታል! ለነፍሲያቸውና ለሸይጧንም ጨለማ ቦታ ላይ "ጨለማ እኮ ነው ማንም አያይህም/ሽም" ሲሉት፣ ጨለማን የፈጠረው አላህ ያይኛል ብለው መልስ በመስጠት ከሀራም ይቆጠባሉ።
ሀያሉ!! አምላካቸው አላህ እንደሚያያቸው በልባቸው ውስጥ እምነትን ካሳደሩ፣ በተከበረውና በተለይ መልኩ የ(ተውበት) ወደ አላህ ተፀፅቶ የመመለሻ ወር በሆነው የረመዷን ወር ላይም ከቤተሰባቸው በተራዊህ አሳበው ወጥተው ተደብቀው ጨለማንና የተለያዩ ድብቅ ቦታዎችን ተገን በማድረግ ዝሙት ከመፈፀም ይቆጠባሉ‼
አዎ! ከቤተሰብ ብትደበቅም/ብትደበቂም አላህ ያይሃል/ያይሻል! ከፍጡራን በጠቅላላ ተደብቀህ/ሽ ወንጀልን ብትሰራም/ብትሰሪም ለትንሽ ጊዜ ተውበት አድርገህ/ሽ ወደ አላህ ቶሎ እንደምትመለስ/ሽ ቢታገስህ/ሽ ነው እንጂ፣ አላህ የምትደበቃቸው/የምትደበቂያቸው ሰዎች ፊትም ያጋልጥሃል/ሻል፣ የዛኔ አኼራ አዱኒያህ/ሽ ምስቅልቅሉ ይወጣል‼
ከሁሉ በላይ ትልቁ ፀጋ አላህ ያይኛል ይሰማኛል ብሎ ከሀራም ነገሮች መጠንቀቅና ባእድ የሆኑ ተቃራኒ ፆታዎችን ከማየትም አይንን ሰበር ማድረግ ነው!!! ስለ ሰዎች ከመጨነቅህ/ሽ በፊት ስለ አላህ ተጨነቅ/ቂ!! ሰዎች ለተወሰነ ጊዜ ቢያወሩትም በቃ አበቃለት/ላት ተባለሸ/ች ብለው ይተውታል፣ የአላህ ቅጣትና ቁጣ ግን ለቀጣዩም ዘላለማዊ አለም የሚቆይ ነው‼
እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! አላህን ፍሩ የኒካህ መንገዶችን ቀላል አድርጉ!! ዝሙትን ከሞትና ከእሳት በላይ ፍሩት! ራቁት ተጠንቀቁት‼
﴿وَلا تَقْرَبُوا الزِّنَى إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلاً﴾ الإسراء ٣٢
"ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ ፀያፍ/(ብልግና ነውና)፡ መንገድነቱም ከፋ!" [ኢስራእ: 32]
===ተፈፀመ ፡፡
✍Nurahemd Muhammed
https://t.me/httpsLatahzen
share share
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
((በአላህ ተመካ))
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
https://t.me/httpsLatahzen
////
በቆላ በደጋ፣ ከወንድ ከሴቱ
ሁሉንም አዩሁ ከልጅ ከወጣቱ
ልሙት ይሰንጥቀኝ በጌታው ስም ምሎ
ላልከዳህ ላልከዳሽ ሲኖር ተዋውሎ
አንድ ቀን ይርቃል ተበደልኩኝ ብሎ
እናማ …
በስጋ በነፍሱ እዬተፈተነ፣አድሮ ከሚጠፋው ከፍጡራን ሁሉ
ሲያምኑት የማይከዳ፣
ሊያምኑት የሚበቃ፣ አንድ አላህ ብቻ ነው የሚገኝ በቃሉ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ጁምአ ነነነነነነው
*****
አንዳንድ ቀን አለ
ቃል ሳይናገሩ በአይን የሚያግባባ
ከራህመት አውድማ ጎትቶ ሚያስገባ
የመዳንን ጥሪ ልቆ ሚያስተጋባ
አንዳንድ ቀን አለ
በቀናት መሀከል ተማግሮ የቆመ
ከወፎች ቅላፄ ዜማ የቀመመ
በብርሃን ጣቶቹ መንገድ የጠቆመ
ከሙት ሰልፍ አውጥቶ ህልው የሚዘራ
ወደ ፅድቅ ደጃፍ ኡመት የሚጣራ
አንድ አንድ ቀን አለ
እንደ ጁምዐ ያለ
https://t.me/httpsLatahzen
*****
አንዳንድ ቀን አለ
ቃል ሳይናገሩ በአይን የሚያግባባ
ከራህመት አውድማ ጎትቶ ሚያስገባ
የመዳንን ጥሪ ልቆ ሚያስተጋባ
አንዳንድ ቀን አለ
በቀናት መሀከል ተማግሮ የቆመ
ከወፎች ቅላፄ ዜማ የቀመመ
በብርሃን ጣቶቹ መንገድ የጠቆመ
ከሙት ሰልፍ አውጥቶ ህልው የሚዘራ
ወደ ፅድቅ ደጃፍ ኡመት የሚጣራ
አንድ አንድ ቀን አለ
እንደ ጁምዐ ያለ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret