🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋
🌷 የጀነቷ እንስት ሑረል = ዐይን 🌹
🌺🌸ሁረል አይን🌺🌸
~ ክፍል አንድ
~ ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
~ ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
~በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
አል-ዋቂዓህ - 22 = 24
ሑረል ዐይኗን ፈላጊ ሆይ!
================
በኢራቅ ሀገር ውስጥ አላህን አብዝቶ በመገዛቱ ይታወቃል። በእስልምና አስተምህሮት የታነፀ ፣ ኢማን ወደ ልቡ የገባ ድሃ ወጣት ነበር። የእርሱን አይነት ባህሪና ጥንካሬን ሁሉም ይመኛል። አንድ ቀን ከጓደኛው አቡ ሱለይማን ዳረኒ ጋር ወደ መካ ጉዞን ሊያደርጉ ወስነው የሚያደርሳቸውን ቅፍለት መምጣት ይጠባበቁ ይዘዋል። ቀፍላው ደረሰና ጉዞአቸውን ወደ መካ ጀመሩ።
በጉዞአቸው መሃል ላይ የኢራቁ ወጣት የሚያሳያቸው ዒባዳ አስደንቋቸዋል። እነርሱ ሲበሉ እርሱ ይፆማል። ሲተኙ ለሊቱን ወደ ጌታው በመዞር ቂያመ ለይል ያነጋል። ሁኔታው ቢያስገርማቸውም ቀርቦ ምክንያቱን ለመጠየቅ ግን ማንም አልደፈረም። መካ ደርሰው ጉዳያቸውን ፈፅመው በመመለስ ላይ ሳሉ ጓደኛው አቡ ሱለይማን ከጓደኞቹ እርሱን ነጠል አድርጎ ‹ወንድሜ ሆይ! ለዚህ ሁሉ ዒባዳ ያነሳሳህን ነገር ንገረኝ? ለማወቅ ጓጉቻለሁ› በማለት ጠየቀው። እሱም እንዲህ ሲል መለሰ…
‹አንድ ቀን ተኝቼ በህልሜ ከወርቅና ብር የተገነቡ በሉልና በአልማዝ ያሸበረቁ ህንፃዎችን ተመለከትኩ። ከበሩ ደጃፍም ላይ ዓይኗን የነፃ ፀጉሯን የለቀቀች ውብ እንስት ቆማ አየሁ። የለበሰቺው ቀሚስ ከሀር የተሰራና አዝራሩም በወርቅ የተለበጠና ያማረ ልብስ ነበር። እሷን በተመስጦ በመመልከት ላይ ሳለሁ ደስ የሚል ቀልብን የሚማርክ አንደበቷ «እኔን ለማግኘት ከፈለግክ በዒባዳህ ላይ ፅና። በአላህ እምላለሁ እኔ አንተን ለማግኘት በዱኣ እየለፋሁና እየለፋሁና እገኛለሁ። የእኔ መህር የለይል ሶላትና ፆም ነው› አለችኝ አስከተለና ወንድሜ ሆይ! በዚህ በምታየው ዒባዳ እሷን ለማግኘት በመጣጣር ላይ ነኝ።
አቡ ሰለይማን ይህንን ታሪክ ሰምቶ ካበቃ በኋላ «ይህ ሁሉ ትግል ሑረል ዐይን ለማግኘት ከሆነ ከሑረል ዐይን በላይ የሆነው ጀነት ለማግኘት የሚፈልግ ምን ያህል ይለፋ ይሆን? በማለት ተናገረ።
ውቧን ሑረል አይንን ለማግኘት የሚጓጉትን ሰዎች በተስፋ መርከብ ላይ ጭነን ያማረ ጉዞ ማድረግ ጀምረናል።
ኑ ተከተሉን… መንገዳችንን እንቀጥል…
የጀነቱ = አቀባበል…
የአረህማን እንግዶች ከመቃብራቸው ያለምንም ድንጋጤ ተነስተው ቆመዋል።
ታላቁ ድንጋጤ አያስተክዛቸውም፡፡ መላእክትም ይህ ያ ትቀጠሩ የነበራችሁት ቀናችሁ ነው፤ እያሉ ይቀበሏቸዋል፡፡
[ ሱረቱ አል-አንቢያ - 103 ]
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል…
‹ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታዮ እምላለሁ! ከመቃብራቸው ሲነሱ የወርቅ ግላስን የለበሱ ክንፍ ያላቸው ነጫጭ በቅሎዎች ፊት ለፊታቸው ይቀርብላቸዋል… የጫማቸው ክር ብርሃን ያብለጨልጫል።
እነዚያ አላህን የሚፈሩ ባሮች በቡድን በቡድን ሆነው ወደ ጀነት በመጓዝ ላይ ናቸው።
አላህም እንዲህ ይላል…
وَسِيقَ الَّذِينَ اتَّقَوْا رَبَّهُمْ إِلَى الْجَنَّةِ زُمَرًا
እነዚያም ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገነት ይንነዳሉ፡፡
[ አል-ዙመር - 73 ]
የጀነቱ በር በመከፈት በመጠባበቅ ላይ ናቸው በዙሪያው ተሰብስበው ቆመዋል ማንም ያላየውን ከአእምሮ እሳቤ በላይ የሆነውን ውድ ቤታቸውን በግል ቁጥጥራቸው ውስጥ ለማስገባት በጣም ጓጉተዋል። የጀነቱ ጠባቂ መላኢካ በእንግዶቹ መምጣት ፊቱ በደስታ ፈክቶ ይታያል። በእጁም የበሩን ቁልፍ ይዞል። በሩ ተከፈተ የአረህማን ባሮች ወደተዘጋጀላቸው መስተንግዶ በማቅናት ላይ ናቸው። ከመላኢካዎች በሚሰነዘርላቸው ሰላምታ እየታጀቡ ወደ ውስጥ ገቡ።
ዘበኞችዋም ለእነርሱ «ሰላም በናንተ ላይ ይኹን፡፡ ተዋባችሁ፡፡ ዘውታሪዎች ኾናችሁ ግቧት» በሏቸው ጊዜ (ይገቧታል)፡፡
[ አል-ዙመር - 73 ]
ወደ ደስታዋ ሀገር ጀነት በሃሳብችን ገብተን በቀልባችን እንመልከታት አላህ ፈቅዶ በአካላችን እስክገባት ጀምሮ
እግራቸው ከሚስክና ከዘዕፈራን የተሰራውን መሬትም እንደረገጠ ፊታቸው በእንባ ተሞልቶ ምስጋናን ማቅረብ ጀምረዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው» ይላሉም፡፡ የሠሪዎችም ምንዳ ምን ያምር!
[ አል-ዙመር - 74 ]
ሙእሚኖች ልባቸው የጓጓለት ዘወትር የሚናፍቁት ሀገራቸው ጀነትን ፤ በውስጧ ከተዘጋጀላቸው ፀጋዎች ውስጥ አንዷ የሆነችውን ሑረል ዓይንን ለማግኘት ቀልባቸው ተንጠልጥሎል።
የጀነት እንግዶች ወደ ውስጥ በመራመድ ላይ ናቸው። ከበስተግራ በኩል ከወተት የነፁ ጅረቶች ይፈሳሉ። ከበስተቀኝ በኩል ከወርቅና ብር የተሰሩ ህንፃዎች ይታያሉ። ፊት ለፊት ለፏፏቴ አለ። በፏፏቴው ዙሪያ ውቧ እንስት ሑረል ዐይን ቆማለች። የባሏን በመምጣት በጉጉት ትጠባበቃለች ። በጣፋጭና ልብን በሚሰልብ ድምጿን ታዜማለች። እንደማር በሚጣፍጥ አንደበቷ እንዲህ እያለች ትዘምራለች።
የዱኒያ ድሎት የማይወዳደረው
ጀነት ምነኛ ያማረ ትልቅ ፀጋ ነው
ዓይኗ በጣም በናፈቀችው ውድ ባሏ አረፈ በሩጫም ወደርሱ አመራች
‹አንተን በመጠበቅ ረጅም ዘመናትን አሳለፍኩ። ሁሌም ወዳድ ፤ የማልጠላ ፣ ዘውታሪ የማልሞት በቤት ውስጥ የረጋሁ አንተን ጥዮ የማልሄድ ፣ ፍቅሬ ውዴ ናልኝ ናፍቀኸኛል› በማለት ተጠመጠመችበት ተቃቅፈው ጉዟቸውን ሽቅብ ቀጠሉ።
በል ና ተከተል ወንድሜ… ጡቶቿ እንደ ፓም ፍሬ ቀጥ ቀጥ ብለው የቆሙትን የጀነቷን እንስት ሑረል አይንን እንግለፃት።
ቀልብህን ከፍተህ በጆሮህ ስማኝ…
በዓረበኛ ቋንቋ حور ሑር የሚለው ቃል የአይኗን ብርሃን በጣም አንፀባራቂ ጥቁረቱ ደማቅ ከወተት በላይ ነጭ ቆንጆ ማለት ሲሆን عين አይን ማለት ደግሞ ዓይኗን ማለት ደግሞ ዓይኗ ጎላ ብሎ የሚታይ ውብ ሴት ማለት ነው።
.
.
ይቀጥላል…
https://t.me/httpsLatahzen
🌷 የጀነቷ እንስት ሑረል = ዐይን 🌹
🌺🌸ሁረል አይን🌺🌸
~ ክፍል አንድ
~ ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
~ ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
~በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
አል-ዋቂዓህ - 22 = 24
ሑረል ዐይኗን ፈላጊ ሆይ!
================
በኢራቅ ሀገር ውስጥ አላህን አብዝቶ በመገዛቱ ይታወቃል። በእስልምና አስተምህሮት የታነፀ ፣ ኢማን ወደ ልቡ የገባ ድሃ ወጣት ነበር። የእርሱን አይነት ባህሪና ጥንካሬን ሁሉም ይመኛል። አንድ ቀን ከጓደኛው አቡ ሱለይማን ዳረኒ ጋር ወደ መካ ጉዞን ሊያደርጉ ወስነው የሚያደርሳቸውን ቅፍለት መምጣት ይጠባበቁ ይዘዋል። ቀፍላው ደረሰና ጉዞአቸውን ወደ መካ ጀመሩ።
በጉዞአቸው መሃል ላይ የኢራቁ ወጣት የሚያሳያቸው ዒባዳ አስደንቋቸዋል። እነርሱ ሲበሉ እርሱ ይፆማል። ሲተኙ ለሊቱን ወደ ጌታው በመዞር ቂያመ ለይል ያነጋል። ሁኔታው ቢያስገርማቸውም ቀርቦ ምክንያቱን ለመጠየቅ ግን ማንም አልደፈረም። መካ ደርሰው ጉዳያቸውን ፈፅመው በመመለስ ላይ ሳሉ ጓደኛው አቡ ሱለይማን ከጓደኞቹ እርሱን ነጠል አድርጎ ‹ወንድሜ ሆይ! ለዚህ ሁሉ ዒባዳ ያነሳሳህን ነገር ንገረኝ? ለማወቅ ጓጉቻለሁ› በማለት ጠየቀው። እሱም እንዲህ ሲል መለሰ…
‹አንድ ቀን ተኝቼ በህልሜ ከወርቅና ብር የተገነቡ በሉልና በአልማዝ ያሸበረቁ ህንፃዎችን ተመለከትኩ። ከበሩ ደጃፍም ላይ ዓይኗን የነፃ ፀጉሯን የለቀቀች ውብ እንስት ቆማ አየሁ። የለበሰቺው ቀሚስ ከሀር የተሰራና አዝራሩም በወርቅ የተለበጠና ያማረ ልብስ ነበር። እሷን በተመስጦ በመመልከት ላይ ሳለሁ ደስ የሚል ቀልብን የሚማርክ አንደበቷ «እኔን ለማግኘት ከፈለግክ በዒባዳህ ላይ ፅና። በአላህ እምላለሁ እኔ አንተን ለማግኘት በዱኣ እየለፋሁና እየለፋሁና እገኛለሁ። የእኔ መህር የለይል ሶላትና ፆም ነው› አለችኝ አስከተለና ወንድሜ ሆይ! በዚህ በምታየው ዒባዳ እሷን ለማግኘት በመጣጣር ላይ ነኝ።
አቡ ሰለይማን ይህንን ታሪክ ሰምቶ ካበቃ በኋላ «ይህ ሁሉ ትግል ሑረል ዐይን ለማግኘት ከሆነ ከሑረል ዐይን በላይ የሆነው ጀነት ለማግኘት የሚፈልግ ምን ያህል ይለፋ ይሆን? በማለት ተናገረ።
ውቧን ሑረል አይንን ለማግኘት የሚጓጉትን ሰዎች በተስፋ መርከብ ላይ ጭነን ያማረ ጉዞ ማድረግ ጀምረናል።
ኑ ተከተሉን… መንገዳችንን እንቀጥል…
የጀነቱ = አቀባበል…
የአረህማን እንግዶች ከመቃብራቸው ያለምንም ድንጋጤ ተነስተው ቆመዋል።
ታላቁ ድንጋጤ አያስተክዛቸውም፡፡ መላእክትም ይህ ያ ትቀጠሩ የነበራችሁት ቀናችሁ ነው፤ እያሉ ይቀበሏቸዋል፡፡
[ ሱረቱ አል-አንቢያ - 103 ]
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል…
‹ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታዮ እምላለሁ! ከመቃብራቸው ሲነሱ የወርቅ ግላስን የለበሱ ክንፍ ያላቸው ነጫጭ በቅሎዎች ፊት ለፊታቸው ይቀርብላቸዋል… የጫማቸው ክር ብርሃን ያብለጨልጫል።
እነዚያ አላህን የሚፈሩ ባሮች በቡድን በቡድን ሆነው ወደ ጀነት በመጓዝ ላይ ናቸው።
አላህም እንዲህ ይላል…
وَسِيقَ الَّذِينَ اتَّقَوْا رَبَّهُمْ إِلَى الْجَنَّةِ زُمَرًا
እነዚያም ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገነት ይንነዳሉ፡፡
[ አል-ዙመር - 73 ]
የጀነቱ በር በመከፈት በመጠባበቅ ላይ ናቸው በዙሪያው ተሰብስበው ቆመዋል ማንም ያላየውን ከአእምሮ እሳቤ በላይ የሆነውን ውድ ቤታቸውን በግል ቁጥጥራቸው ውስጥ ለማስገባት በጣም ጓጉተዋል። የጀነቱ ጠባቂ መላኢካ በእንግዶቹ መምጣት ፊቱ በደስታ ፈክቶ ይታያል። በእጁም የበሩን ቁልፍ ይዞል። በሩ ተከፈተ የአረህማን ባሮች ወደተዘጋጀላቸው መስተንግዶ በማቅናት ላይ ናቸው። ከመላኢካዎች በሚሰነዘርላቸው ሰላምታ እየታጀቡ ወደ ውስጥ ገቡ።
ዘበኞችዋም ለእነርሱ «ሰላም በናንተ ላይ ይኹን፡፡ ተዋባችሁ፡፡ ዘውታሪዎች ኾናችሁ ግቧት» በሏቸው ጊዜ (ይገቧታል)፡፡
[ አል-ዙመር - 73 ]
ወደ ደስታዋ ሀገር ጀነት በሃሳብችን ገብተን በቀልባችን እንመልከታት አላህ ፈቅዶ በአካላችን እስክገባት ጀምሮ
እግራቸው ከሚስክና ከዘዕፈራን የተሰራውን መሬትም እንደረገጠ ፊታቸው በእንባ ተሞልቶ ምስጋናን ማቅረብ ጀምረዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው» ይላሉም፡፡ የሠሪዎችም ምንዳ ምን ያምር!
[ አል-ዙመር - 74 ]
ሙእሚኖች ልባቸው የጓጓለት ዘወትር የሚናፍቁት ሀገራቸው ጀነትን ፤ በውስጧ ከተዘጋጀላቸው ፀጋዎች ውስጥ አንዷ የሆነችውን ሑረል ዓይንን ለማግኘት ቀልባቸው ተንጠልጥሎል።
የጀነት እንግዶች ወደ ውስጥ በመራመድ ላይ ናቸው። ከበስተግራ በኩል ከወተት የነፁ ጅረቶች ይፈሳሉ። ከበስተቀኝ በኩል ከወርቅና ብር የተሰሩ ህንፃዎች ይታያሉ። ፊት ለፊት ለፏፏቴ አለ። በፏፏቴው ዙሪያ ውቧ እንስት ሑረል ዐይን ቆማለች። የባሏን በመምጣት በጉጉት ትጠባበቃለች ። በጣፋጭና ልብን በሚሰልብ ድምጿን ታዜማለች። እንደማር በሚጣፍጥ አንደበቷ እንዲህ እያለች ትዘምራለች።
የዱኒያ ድሎት የማይወዳደረው
ጀነት ምነኛ ያማረ ትልቅ ፀጋ ነው
ዓይኗ በጣም በናፈቀችው ውድ ባሏ አረፈ በሩጫም ወደርሱ አመራች
‹አንተን በመጠበቅ ረጅም ዘመናትን አሳለፍኩ። ሁሌም ወዳድ ፤ የማልጠላ ፣ ዘውታሪ የማልሞት በቤት ውስጥ የረጋሁ አንተን ጥዮ የማልሄድ ፣ ፍቅሬ ውዴ ናልኝ ናፍቀኸኛል› በማለት ተጠመጠመችበት ተቃቅፈው ጉዟቸውን ሽቅብ ቀጠሉ።
በል ና ተከተል ወንድሜ… ጡቶቿ እንደ ፓም ፍሬ ቀጥ ቀጥ ብለው የቆሙትን የጀነቷን እንስት ሑረል አይንን እንግለፃት።
ቀልብህን ከፍተህ በጆሮህ ስማኝ…
በዓረበኛ ቋንቋ حور ሑር የሚለው ቃል የአይኗን ብርሃን በጣም አንፀባራቂ ጥቁረቱ ደማቅ ከወተት በላይ ነጭ ቆንጆ ማለት ሲሆን عين አይን ማለት ደግሞ ዓይኗን ማለት ደግሞ ዓይኗ ጎላ ብሎ የሚታይ ውብ ሴት ማለት ነው።
.
.
ይቀጥላል…
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ምክር ለሱና ወንድሞቼ
የሱና ወንድሞቼና እህቶቼ አንድ ነገር ላስታውሳችሁ እወዳለሁ እሱም በየጉሩፑ የምትወያዩ ወንድሞችና እህቶችን የሚመለከት ነው።
ብዙ ጊዜ ከሱና ውጭ ካሉ ሰዎች ጋር ስንወያይ አላማችንን እና ማድረግ ያለብንን ማወቅ ያስፈልጋል።
ይህም ሲባል ከነሱ ጋር ቀርበን ስንወያይ አላማችን ሊሆን የሚገባው የእነሱን አካሄድ መንቀፍ፣መዝለፍ፣ ማዋረድ አስበን ሳይሆን ሀቅን ማስረዳት ብቻና ብቻ ነው መሆን ያለበት አሁን ላይ እያየን ያለነው ግን ከዚ በተቃራኒ ነው።
ከዚያም ባለፈ ደግሞ እኔ እነሱ ለሚጠይቁኝ ጥያቄ ተገቢውን መልስ መመለስ እችላለሁኝ ተናግሬስ እነሱን ማሳመን እችላለሁ ወይ የሚለውን ጥያቄ ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባል ይህ ሳይሆን ግን በደመ ነፍስ ምንከራከር ከሆነ
የሱና ሰዎችን ነው የምናሰድበው
አልፈን እኛ የምንሳደብ ከሆነ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው ስለዚህ እነዚህን ነጥቦች አስተውለን ልንወያይ ይገባል አላለሁ።
ولله تعلا اعلم
🖌nur
https://t.me/httpsLatahzen
የሱና ወንድሞቼና እህቶቼ አንድ ነገር ላስታውሳችሁ እወዳለሁ እሱም በየጉሩፑ የምትወያዩ ወንድሞችና እህቶችን የሚመለከት ነው።
ብዙ ጊዜ ከሱና ውጭ ካሉ ሰዎች ጋር ስንወያይ አላማችንን እና ማድረግ ያለብንን ማወቅ ያስፈልጋል።
ይህም ሲባል ከነሱ ጋር ቀርበን ስንወያይ አላማችን ሊሆን የሚገባው የእነሱን አካሄድ መንቀፍ፣መዝለፍ፣ ማዋረድ አስበን ሳይሆን ሀቅን ማስረዳት ብቻና ብቻ ነው መሆን ያለበት አሁን ላይ እያየን ያለነው ግን ከዚ በተቃራኒ ነው።
ከዚያም ባለፈ ደግሞ እኔ እነሱ ለሚጠይቁኝ ጥያቄ ተገቢውን መልስ መመለስ እችላለሁኝ ተናግሬስ እነሱን ማሳመን እችላለሁ ወይ የሚለውን ጥያቄ ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባል ይህ ሳይሆን ግን በደመ ነፍስ ምንከራከር ከሆነ
የሱና ሰዎችን ነው የምናሰድበው
አልፈን እኛ የምንሳደብ ከሆነ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው ስለዚህ እነዚህን ነጥቦች አስተውለን ልንወያይ ይገባል አላለሁ።
ولله تعلا اعلم
🖌nur
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from Deleted Account
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማለዳ የቁርአን ግብዣ👇
وَهِيَ تَجْرِي بِهِمْ فِي مَوْجٍ كَالْجِبَالِ وَنَادَىٰ نُوحٌ ابْنَهُ وَكَانَ فِي مَعْزِلٍ يَا بُنَيَّ ارْكَب مَّعَنَا وَلَا تَكُن مَّعَ الْكَافِرِينَ
እርሷም እንደ ተራራዎች በሆነ ማዕበል ውስጥ በእነርሱ (ይዛቸው) የምትንሻለል ስትሆን (በአላህ ስም ተቀመጡባት)፡፡ ኑሕም ልጁን ከመርከቢቱ የራቀ ሆኖ ሳለ «ልጄ ሆይ! ከኛ ጋር ተሳፈር ከከሓዲዎቹም አትሁን» ሲል ጠራው፡፡
قَالَ سَآوِي إِلَىٰ جَبَلٍ يَعْصِمُنِي مِنَ الْمَاءِ ۚ قَالَ لَا عَاصِمَ الْيَوْمَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ إِلَّا مَن رَّحِمَ ۚ وَحَالَ بَيْنَهُمَا الْمَوْجُ فَكَانَ مِنَ الْمُغْرَقِينَ
(ልጁም) «ከውሃው ወደሚጠብቀኝ ተራራ እጠጋለሁ» አለ፡፡ (አባቱም)፡- «ዛሬ ከአላህ ትዕዛዝ ምንም ጠባቂ የለም (እርሱ) ያዘነለት ካልሆነ በቀር» አለው፡፡ ማዕበሉም በመካከላቸው ጋረደ፡፡ ከሰጣሚዎቹም ሆነ፡፡
11:42-42
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉መቀናት (መመራት) በአላህ ነውና እርሱ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን በእርሱም ላይ ያፅናን።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
💻መልካም ውሎ💻
https://t.me/httpsLatahzen
وَهِيَ تَجْرِي بِهِمْ فِي مَوْجٍ كَالْجِبَالِ وَنَادَىٰ نُوحٌ ابْنَهُ وَكَانَ فِي مَعْزِلٍ يَا بُنَيَّ ارْكَب مَّعَنَا وَلَا تَكُن مَّعَ الْكَافِرِينَ
እርሷም እንደ ተራራዎች በሆነ ማዕበል ውስጥ በእነርሱ (ይዛቸው) የምትንሻለል ስትሆን (በአላህ ስም ተቀመጡባት)፡፡ ኑሕም ልጁን ከመርከቢቱ የራቀ ሆኖ ሳለ «ልጄ ሆይ! ከኛ ጋር ተሳፈር ከከሓዲዎቹም አትሁን» ሲል ጠራው፡፡
قَالَ سَآوِي إِلَىٰ جَبَلٍ يَعْصِمُنِي مِنَ الْمَاءِ ۚ قَالَ لَا عَاصِمَ الْيَوْمَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ إِلَّا مَن رَّحِمَ ۚ وَحَالَ بَيْنَهُمَا الْمَوْجُ فَكَانَ مِنَ الْمُغْرَقِينَ
(ልጁም) «ከውሃው ወደሚጠብቀኝ ተራራ እጠጋለሁ» አለ፡፡ (አባቱም)፡- «ዛሬ ከአላህ ትዕዛዝ ምንም ጠባቂ የለም (እርሱ) ያዘነለት ካልሆነ በቀር» አለው፡፡ ማዕበሉም በመካከላቸው ጋረደ፡፡ ከሰጣሚዎቹም ሆነ፡፡
11:42-42
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉መቀናት (መመራት) በአላህ ነውና እርሱ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን በእርሱም ላይ ያፅናን።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
💻መልካም ውሎ💻
https://t.me/httpsLatahzen
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ③
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
Forwarded from Deleted Account
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
☞ተውሒድን አጥብቀህ ካልያዝክ፣ አላህን ብቻ ካልፈራህ ...
⇛የሌሊት ወፍን ትፈራለህ፣
⇛በቁራ ጩኸት ትደነግጣለህ፣
⇛ በጥቁር ድመት መንገድ ትቀይራለህ፣
⇛በታሰረ ፌስታል ትበረግጋለህ፣
⇛በጠንቋይ ትንቢት ሰላም ታጣለህ፣
⇛በመጥፎ ህልም ስትቃዥ ታድራለህ፣
⇛የሌሊት ወፍን ትፈራለህ፣
⇛በቁራ ጩኸት ትደነግጣለህ፣
⇛ በጥቁር ድመት መንገድ ትቀይራለህ፣
⇛በታሰረ ፌስታል ትበረግጋለህ፣
⇛በጠንቋይ ትንቢት ሰላም ታጣለህ፣
⇛በመጥፎ ህልም ስትቃዥ ታድራለህ፣
صلاة العشاء بمسجد الأزهر
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም
▪️ማራኪ የቲላዋ ግብዣ
🍃ረመዷንንየሚያስታዉስ ቲላዋ🍃
🎙أبو ريس حفظه الله
በኡስታዝ አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም ሀፊዘሁ አላህ ✅✅✅✅
🍃ረመዷንንየሚያስታዉስ ቲላዋ🍃
🎙أبو ريس حفظه الله
በኡስታዝ አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢማም ሀፊዘሁ አላህ ✅✅✅✅
30 الروم
الشيخ عبدالله المطرود
▪️ማራኪ የቁርአን ግብዣ
✅ وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
♦️ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡
✅ وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
♦️ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡
ሐቅን ፈልጎ መከተል ግድ ነው ከሐቅም ከባጢልም አልሆንም ማለት ሌላ አዲስ መርህ ነው
አላህ ላመኑት ባሮቹ እናንተ ያመናችሁ ሆይ
አላህን ፍሩ ከእውነተኞችም ሁኑ ነው ያለው
የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም - ከኡመቴ ውስጥ በሐቅ ላይ የሚሆኑ ከመኖር አይወገዱም የተቃወማቸውም ሆነ ችላ ያላቸው የማይጎዳቸው ናቸው ይሉናል ።
ሐቅን ፈልጎ መከተል ግድ ነው ከሐቅም ከባጢልም አልሆንም ማለት ሌላ አዲስ መርህ ነው ።
አላህ ሐቅን አውቀው ከሚከተሉትና ባጢልን አውቀው ከሚርቁት ያድርገን::
=================
አላህ ላመኑት ባሮቹ እናንተ ያመናችሁ ሆይ
አላህን ፍሩ ከእውነተኞችም ሁኑ ነው ያለው
የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም - ከኡመቴ ውስጥ በሐቅ ላይ የሚሆኑ ከመኖር አይወገዱም የተቃወማቸውም ሆነ ችላ ያላቸው የማይጎዳቸው ናቸው ይሉናል ።
ሐቅን ፈልጎ መከተል ግድ ነው ከሐቅም ከባጢልም አልሆንም ማለት ሌላ አዲስ መርህ ነው ።
አላህ ሐቅን አውቀው ከሚከተሉትና ባጢልን አውቀው ከሚርቁት ያድርገን::
=================
La tehzen
🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋🌿🎋 🌷 የጀነቷ እንስት ሑረል = ዐይን 🌹 🌺🌸ሁረል አይን🌺🌸 ~ ክፍል አንድ ~ ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡ ~ ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡ ~በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡ አል-ዋቂዓህ - 22 = 24 ሑረል ዐይኗን ፈላጊ ሆይ! ================ በኢራቅ ሀገር ውስጥ አላህን አብዝቶ…
🌹🌸🌹🌸🌹🌸🌸🌹🌸🌹🌸🌹
🌹🌸ሁረል = ዐይን🌺🌹
~ ክፍል ሁለት
የጀነቷ አበባ
========
የአላህ መልእክተኛ (ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል… ‹ከጀነት እንስቶች መካከል አንዲት ሀውራ ወደ ምድር ብትመለከት ከምስራቅ እስከ ምእራብ ብርሃኗ ያንፀባርቃል ፣ ባማረ ሽታም ምድርን ባወደች ነበር። በጭንቅላቷ ላይ የምታደርገው ከዱኒያና ከውስጧ ካለ ሁሉ የተሻለ ነው›
ቡኻሪ ዘግበውታል
ሻሾ ከዱኒያና በውስጦ ካሉ ሀብቶች ሁሉ ውድ ከሆነ የሻሿ ባለቤት እንስት ቁንጅና እንዴት ይገለጽ ይሆን?
አላህ ጀነተ ሰዎች ላይ ሞትን ስላስወገደ እንጂ በውበቷ ምክንያት በሞቱ ነበር።
እጇን ወደ ምድር ብታወጣው ፍጥረታት በሙሉ በውበቷ በተፈተኑ ነበር::
የውበት አክሊል የተደፋበት
===================
የጀነቱ ሙሽራ እጅግ የተዋበ ግቢ በር ላይ ደረሰ ። የመግቢያው በር ላይ በውበት ቀለማት በውቡ ሸራ ላይ ለሁሉም በሚታየው ስሙ በወርቅ ቀለማት ደምቆ ተፅፏል። «ይህ ለአንተ የተዘጋጀ ታላቅ ቤተ መንግስት ነው ፤ በውስጡ አንተን የሚያስደስቱ የጌታህ ስጦታዎች ይጠብቁሃል» በማለት ገና ከመግቢያው ባማረ ፈገግታ አገልጋዩ ተቀበለው።
የግቢው በር ወለል ብሎ ሲከፈት በግራና በቀኝ ዊልዳን የሚባሉት ሞት የማይነካቸው እንደ ባህር ሉል የሚያንፀባርቁ የሚፍለቀለቁ ልጆች ተሰልፈው በእንኳን ደህና መጣህ ጥዑመ=ዜማ ተቀበሉት። አዎ እሱን ለማስደሰት የሚበላውንና የሚመጣውን ፍላጎት ሁሉ አእምሮውን እያነበቡ የሚያቀርቡለት የአላህ ፍጥሮች ናቸው።
ወደ ውስጥ መራመድ ጀመረ። እጅግ ማራኪ በአበቦች አጸድ የተከበበ ሰገነትን ተመለከተ። ከሰገነቱ ፊት ለፊት የተለየ ቀለምና ይዘት ያላቸው ወንዞች ይፈሳሉ። አንዱ የወተት ሁለተኛው የማር ሶስተኛው አራተኛው ንፁህ የሆነ ውሃ ። ከምድር አለም ከሚታወቁት የተለዩ ጣእምና ጥፍጥናቸው ወደር የማይገኝለት ነው።
የጀነቱ ሙሽራ አገልጋዩን በዚህ ባለግርማ ቤተ መንግስት ስንት ክፍሎች አሉ? ሲል ጠየቀው አገልጋዩ ቁጥራቸውን በትክክል አላውቀውም። ምክንያቱም ከብዛታቸው የተነሳ ቆጥሬ አልጨርሳቸውም አለው።
እኔ በእነዚህ ለቁጥር በሚታክቱ ክፍሎች ውስጥ ስዘዋወር መንገዶቹ ይጠፉብኝና ቀልጨ እቀራለሁ። በዚህ ከአድማስ እስከ አድማስ በተዘረጋ ህንፃና ግቢ ፍርሃት ሊሰማኝ ይችላል።
አገልጋዩም ‹ብዙ አጫዋች አንግዶች ይኖሩሃል በርካታ ቆነጃጅት በየክፍሎቹ በባለ አጎበር አልጋዎች መከዳዎችን ተደግፈው ይጠብቁሃል ፤ የተሸፈነ የሰጎን እንቁላል ይመስላሉ› በማለት አበሸረውና ጉዞአቸውን ቀጠሉ…
የወተት ወንዝን ተመለከተ ፤ ንፁህ ወርቅ የሚመስለውን የማሩን ወንዝ እያስተዋለ ተገርሟል ፤ ወይን ጠጁ በየግዜው ወደ ብዙ አይነት ቀለማት ይቀያየራል።
አገልጋዩ ከሚፈሰው የወተት ምንጭ በወርቅ ዋንጫ ጨልፎ እንዲጎነጭ ጋበዘው የተሰጠውን ወተት እንደጨለጠ አዲስ ወዘናን መጎናፀፍ ጀመረ።
‹ክቡር ሆይ! እዚያ ቤተ መንግስት ውስጥ ያንተን መምጣት በጉጉት የሚጠብቁ አሉ ፤ ወደ እዛ እናምራ› በማለት ከአገልጋዩ ጋር ተያይዘው ሄዱ።
በመንገዳቸው ላይ የጀነቱ ሙሽራ የእንግዶቹን ማንነት ለማወቅ በጣም ጓጉቷል። እናማን ናቸው ሲልም ጠየቀ።
በመንገዳቸው ላይ የጀነቱ ሙሽራ የእንግዶቹን ማንነት ለማወቅ በጣም ጓጉቷል። እናማን ናቸው ሲልም ጠየቀ።
እነሱማ የጌታህ ስጦታዎች ናቸው። የአንተን መምጣት ሲጠብቁ ዘመናትን አሳልፈዋል። ስለምን እያወራህ እንደሆነ አልገባህም? አዎ ስለ ቆነጃጅቱ ሑረል አይን ነው በማለት እንደሉል የሚያበራው አገልጋዩ መለሰለት።
ቤተ መንግስቱ ውስጥ ያሉትን ክፍሎች ልዩ ልዩ መንፈላሰሻና አስደሳች ነገሮችን ሁሉ ተራ በተራ አስጎበኘው።
ወደ ውስጠኛው ሑረል አይኖች ወደሚገኙበት ልዩ ክፍል ሲጠጉ አገልጋዩ መላኢካ ‹እዚያ ካንተ በስተቀር ማንም መግባት አይችልም። የጌታሁ መስተንግዶ እንሆ ተጀምሯል መልካም የፍቅር ጊዜ ፤ የጌታህ መስተንግዶ መጀመሩ እንጂ አያልቅም› ብሎት ወደ ኋላ ተመለሰ።
የጀነቱ ሙሽራ አገልጋዩን ተሰናብቶ በዝግታ ጉዞውን ማድረግ ጀምሯል። ከክፍሎቹ አንዱ አጠገብ ሲደርስ በሩን በትህትና አንኳኳ። ተከፈተለት ወደ ውስጥ ዘለቀ። የቤቱን ቁሳቁስ መመልከት ጀመረ። ወደ ሰማዩ ቀና ሲል ጣራው እንደ መብረቅ ያበራል። የአላህ ውሳኔ ባይሆን ኖሮ ዓይኑ ጠፍቶ ጠፍቶ በቀረ ነበር። ፊትለፊቱ ቆንጆ ሚስቱ ቆማለች ይህ ሁሉ ውበት የአንዲት ሴት ነው ለመሆኑ ሰው ናት መልአክ? ! በምድራዊ ህይወቱ ላይ እንዲህ ያለ ውበትን የያዘች ሴት አይቶ አያውቅም።
ይህች የአላህ ስጦታ ስትናገር የድምፆ ለዛ ተሰምቶ አይጠገብም። ውበቷ ጊዜና ቦታን አስረስቶ አቅልን አስቶ ያሉበትን ሁኔታ ያስጠፋል።
የቁንጀና ጫፍ…
በእጥፍ ጨመረ የውበቶች ሚዛኑ
የፈኩት አበቦች አፍረው ተሸፈኑ
ዕንቡጦች ከምንጩ ደንግጠው መከኑ
እኔን አጭተህ ትተኛለህ?…
ከሰለፎች መካከል አንዱ ‹ዛሬ ሁረል ዐይንን ብዙ ጊዜ ቁረአንን በማኽተም የግሌ አደርጋለሁ› በማለት ቆርጦ ተነሳ ንባቡንም ጀመረ። በመሀል እንቅልፍ አሸንፎት አሸለበ። በህልሙ የጀነቷን እንስት ስትለው አየ
የእኔን አይነት መሰል አጭተህ ትተኛለህ?
እንቅልፍ አብዝቶ መተኛት በእኛ ወዳጅ ላይ እኮ ክልክል ነው። እኛ የተፈጠርነው አብዝቶ ለጾመና አብዝቶ ለሰገደ ነው።
ይቀጥላል…
ወቢላሂ ተውፊቅ
https://t.me/httpsLatahzen
🌹🌸ሁረል = ዐይን🌺🌹
~ ክፍል ሁለት
የጀነቷ አበባ
========
የአላህ መልእክተኛ (ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል… ‹ከጀነት እንስቶች መካከል አንዲት ሀውራ ወደ ምድር ብትመለከት ከምስራቅ እስከ ምእራብ ብርሃኗ ያንፀባርቃል ፣ ባማረ ሽታም ምድርን ባወደች ነበር። በጭንቅላቷ ላይ የምታደርገው ከዱኒያና ከውስጧ ካለ ሁሉ የተሻለ ነው›
ቡኻሪ ዘግበውታል
ሻሾ ከዱኒያና በውስጦ ካሉ ሀብቶች ሁሉ ውድ ከሆነ የሻሿ ባለቤት እንስት ቁንጅና እንዴት ይገለጽ ይሆን?
አላህ ጀነተ ሰዎች ላይ ሞትን ስላስወገደ እንጂ በውበቷ ምክንያት በሞቱ ነበር።
እጇን ወደ ምድር ብታወጣው ፍጥረታት በሙሉ በውበቷ በተፈተኑ ነበር::
የውበት አክሊል የተደፋበት
===================
የጀነቱ ሙሽራ እጅግ የተዋበ ግቢ በር ላይ ደረሰ ። የመግቢያው በር ላይ በውበት ቀለማት በውቡ ሸራ ላይ ለሁሉም በሚታየው ስሙ በወርቅ ቀለማት ደምቆ ተፅፏል። «ይህ ለአንተ የተዘጋጀ ታላቅ ቤተ መንግስት ነው ፤ በውስጡ አንተን የሚያስደስቱ የጌታህ ስጦታዎች ይጠብቁሃል» በማለት ገና ከመግቢያው ባማረ ፈገግታ አገልጋዩ ተቀበለው።
የግቢው በር ወለል ብሎ ሲከፈት በግራና በቀኝ ዊልዳን የሚባሉት ሞት የማይነካቸው እንደ ባህር ሉል የሚያንፀባርቁ የሚፍለቀለቁ ልጆች ተሰልፈው በእንኳን ደህና መጣህ ጥዑመ=ዜማ ተቀበሉት። አዎ እሱን ለማስደሰት የሚበላውንና የሚመጣውን ፍላጎት ሁሉ አእምሮውን እያነበቡ የሚያቀርቡለት የአላህ ፍጥሮች ናቸው።
ወደ ውስጥ መራመድ ጀመረ። እጅግ ማራኪ በአበቦች አጸድ የተከበበ ሰገነትን ተመለከተ። ከሰገነቱ ፊት ለፊት የተለየ ቀለምና ይዘት ያላቸው ወንዞች ይፈሳሉ። አንዱ የወተት ሁለተኛው የማር ሶስተኛው አራተኛው ንፁህ የሆነ ውሃ ። ከምድር አለም ከሚታወቁት የተለዩ ጣእምና ጥፍጥናቸው ወደር የማይገኝለት ነው።
የጀነቱ ሙሽራ አገልጋዩን በዚህ ባለግርማ ቤተ መንግስት ስንት ክፍሎች አሉ? ሲል ጠየቀው አገልጋዩ ቁጥራቸውን በትክክል አላውቀውም። ምክንያቱም ከብዛታቸው የተነሳ ቆጥሬ አልጨርሳቸውም አለው።
እኔ በእነዚህ ለቁጥር በሚታክቱ ክፍሎች ውስጥ ስዘዋወር መንገዶቹ ይጠፉብኝና ቀልጨ እቀራለሁ። በዚህ ከአድማስ እስከ አድማስ በተዘረጋ ህንፃና ግቢ ፍርሃት ሊሰማኝ ይችላል።
አገልጋዩም ‹ብዙ አጫዋች አንግዶች ይኖሩሃል በርካታ ቆነጃጅት በየክፍሎቹ በባለ አጎበር አልጋዎች መከዳዎችን ተደግፈው ይጠብቁሃል ፤ የተሸፈነ የሰጎን እንቁላል ይመስላሉ› በማለት አበሸረውና ጉዞአቸውን ቀጠሉ…
የወተት ወንዝን ተመለከተ ፤ ንፁህ ወርቅ የሚመስለውን የማሩን ወንዝ እያስተዋለ ተገርሟል ፤ ወይን ጠጁ በየግዜው ወደ ብዙ አይነት ቀለማት ይቀያየራል።
አገልጋዩ ከሚፈሰው የወተት ምንጭ በወርቅ ዋንጫ ጨልፎ እንዲጎነጭ ጋበዘው የተሰጠውን ወተት እንደጨለጠ አዲስ ወዘናን መጎናፀፍ ጀመረ።
‹ክቡር ሆይ! እዚያ ቤተ መንግስት ውስጥ ያንተን መምጣት በጉጉት የሚጠብቁ አሉ ፤ ወደ እዛ እናምራ› በማለት ከአገልጋዩ ጋር ተያይዘው ሄዱ።
በመንገዳቸው ላይ የጀነቱ ሙሽራ የእንግዶቹን ማንነት ለማወቅ በጣም ጓጉቷል። እናማን ናቸው ሲልም ጠየቀ።
በመንገዳቸው ላይ የጀነቱ ሙሽራ የእንግዶቹን ማንነት ለማወቅ በጣም ጓጉቷል። እናማን ናቸው ሲልም ጠየቀ።
እነሱማ የጌታህ ስጦታዎች ናቸው። የአንተን መምጣት ሲጠብቁ ዘመናትን አሳልፈዋል። ስለምን እያወራህ እንደሆነ አልገባህም? አዎ ስለ ቆነጃጅቱ ሑረል አይን ነው በማለት እንደሉል የሚያበራው አገልጋዩ መለሰለት።
ቤተ መንግስቱ ውስጥ ያሉትን ክፍሎች ልዩ ልዩ መንፈላሰሻና አስደሳች ነገሮችን ሁሉ ተራ በተራ አስጎበኘው።
ወደ ውስጠኛው ሑረል አይኖች ወደሚገኙበት ልዩ ክፍል ሲጠጉ አገልጋዩ መላኢካ ‹እዚያ ካንተ በስተቀር ማንም መግባት አይችልም። የጌታሁ መስተንግዶ እንሆ ተጀምሯል መልካም የፍቅር ጊዜ ፤ የጌታህ መስተንግዶ መጀመሩ እንጂ አያልቅም› ብሎት ወደ ኋላ ተመለሰ።
የጀነቱ ሙሽራ አገልጋዩን ተሰናብቶ በዝግታ ጉዞውን ማድረግ ጀምሯል። ከክፍሎቹ አንዱ አጠገብ ሲደርስ በሩን በትህትና አንኳኳ። ተከፈተለት ወደ ውስጥ ዘለቀ። የቤቱን ቁሳቁስ መመልከት ጀመረ። ወደ ሰማዩ ቀና ሲል ጣራው እንደ መብረቅ ያበራል። የአላህ ውሳኔ ባይሆን ኖሮ ዓይኑ ጠፍቶ ጠፍቶ በቀረ ነበር። ፊትለፊቱ ቆንጆ ሚስቱ ቆማለች ይህ ሁሉ ውበት የአንዲት ሴት ነው ለመሆኑ ሰው ናት መልአክ? ! በምድራዊ ህይወቱ ላይ እንዲህ ያለ ውበትን የያዘች ሴት አይቶ አያውቅም።
ይህች የአላህ ስጦታ ስትናገር የድምፆ ለዛ ተሰምቶ አይጠገብም። ውበቷ ጊዜና ቦታን አስረስቶ አቅልን አስቶ ያሉበትን ሁኔታ ያስጠፋል።
የቁንጀና ጫፍ…
በእጥፍ ጨመረ የውበቶች ሚዛኑ
የፈኩት አበቦች አፍረው ተሸፈኑ
ዕንቡጦች ከምንጩ ደንግጠው መከኑ
እኔን አጭተህ ትተኛለህ?…
ከሰለፎች መካከል አንዱ ‹ዛሬ ሁረል ዐይንን ብዙ ጊዜ ቁረአንን በማኽተም የግሌ አደርጋለሁ› በማለት ቆርጦ ተነሳ ንባቡንም ጀመረ። በመሀል እንቅልፍ አሸንፎት አሸለበ። በህልሙ የጀነቷን እንስት ስትለው አየ
የእኔን አይነት መሰል አጭተህ ትተኛለህ?
እንቅልፍ አብዝቶ መተኛት በእኛ ወዳጅ ላይ እኮ ክልክል ነው። እኛ የተፈጠርነው አብዝቶ ለጾመና አብዝቶ ለሰገደ ነው።
ይቀጥላል…
ወቢላሂ ተውፊቅ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#ንገረኝ_ካልሽማ__!!
ትተሽው የሄድሽው ያ የዋሁ ልቤ፡
ላንቺ ያሳደርኩት ንፁህ ግንዛቤ፡
ቀድሞ የወጠንኩት እቅድና እሳቤ፡
በመቆየትሽ ልክ መቅረትሽን አምኖ፡
ያንቺን ትውስታዎች በሌላ ሸፍኖ፡
ወዳ ወድህ ይላል ፕላን አልባ ሆኖ፡
ከመጠንህ በላይ ካንቺ ፍቅር ዘግኖ፡
ከትዝታሽ ባህር ከናፍቆትሽ ሞገድ፡
ከብቸኝነት ጥግ ከረጂሙ መንገድ፡
ሊወጣ አሰበና ከሌላው ሊላመድ፡
ጉልበቱ ቄጠማ ወኔውም ሆነ አመድ፡
መግባባት ጀምሮ መተዋወቅ ጣረ፡
አንዱ አልሆንህ ሲለው ሌላ እየሞከረ፡
ብዙ በጋ ክረምት በመሀል በረረ፡
አንቺን በማስታወስ ዘመን አስቆጠረ፡
#ግና_ምን_ዋጋ_አለው__!!
የየዋህ ልቤ ልክ ባንቺ ተመጥኖ፡
የፍተሻ እምነቴ ላንቺ በጣም ፈጥኖ፡
ወፍራሙ ፍርሀቴ ላንቺ ሲሆን ቀጥኖ፡
ላንዱ እየጠበበ ላንዱ ሰፊ ሁኖ፡
ብቸኝነት መርጦ ካብሮነት ተቃርኖ፡
ዛሬም ለብቻው ነው ከፍቅር እርቆ፡
መርሳት ያልቻለውን ትዝታሽን አንቆ፡
ሌቱን ታውቂዋለሽ ቀኑም ነው ጨለማ፡
ተቆርጧል መሰለኝ የደስታዬ ካስማ፡
ከኔ ተወግዷል ሞገስና ግርማ፡
ዘመናት ርቆኝ ያንቺ ፍቅር ፊርማ፡
ወፍ እሽ ለማለት አልወጣም ከማማ፡
ሲያርፉ እና ሲበሩ ጆሮዬ አይሰማማ፡
ልጄ ምን ሆንክብኝ ትላለች እማማ፡
እንደዚህ ሆኛለሁ ንገረኝ ካልሽማ፡
~~
#ንገረኝ_ካልሽ_ብዬ_እንጂ_አልናገርም_ነበር!!
~~
https://t.me/httpsLatahzen
ትተሽው የሄድሽው ያ የዋሁ ልቤ፡
ላንቺ ያሳደርኩት ንፁህ ግንዛቤ፡
ቀድሞ የወጠንኩት እቅድና እሳቤ፡
በመቆየትሽ ልክ መቅረትሽን አምኖ፡
ያንቺን ትውስታዎች በሌላ ሸፍኖ፡
ወዳ ወድህ ይላል ፕላን አልባ ሆኖ፡
ከመጠንህ በላይ ካንቺ ፍቅር ዘግኖ፡
ከትዝታሽ ባህር ከናፍቆትሽ ሞገድ፡
ከብቸኝነት ጥግ ከረጂሙ መንገድ፡
ሊወጣ አሰበና ከሌላው ሊላመድ፡
ጉልበቱ ቄጠማ ወኔውም ሆነ አመድ፡
መግባባት ጀምሮ መተዋወቅ ጣረ፡
አንዱ አልሆንህ ሲለው ሌላ እየሞከረ፡
ብዙ በጋ ክረምት በመሀል በረረ፡
አንቺን በማስታወስ ዘመን አስቆጠረ፡
#ግና_ምን_ዋጋ_አለው__!!
የየዋህ ልቤ ልክ ባንቺ ተመጥኖ፡
የፍተሻ እምነቴ ላንቺ በጣም ፈጥኖ፡
ወፍራሙ ፍርሀቴ ላንቺ ሲሆን ቀጥኖ፡
ላንዱ እየጠበበ ላንዱ ሰፊ ሁኖ፡
ብቸኝነት መርጦ ካብሮነት ተቃርኖ፡
ዛሬም ለብቻው ነው ከፍቅር እርቆ፡
መርሳት ያልቻለውን ትዝታሽን አንቆ፡
ሌቱን ታውቂዋለሽ ቀኑም ነው ጨለማ፡
ተቆርጧል መሰለኝ የደስታዬ ካስማ፡
ከኔ ተወግዷል ሞገስና ግርማ፡
ዘመናት ርቆኝ ያንቺ ፍቅር ፊርማ፡
ወፍ እሽ ለማለት አልወጣም ከማማ፡
ሲያርፉ እና ሲበሩ ጆሮዬ አይሰማማ፡
ልጄ ምን ሆንክብኝ ትላለች እማማ፡
እንደዚህ ሆኛለሁ ንገረኝ ካልሽማ፡
#ንገረኝ_ካልሽ_ብዬ_እንጂ_አልናገርም_ነበር!!
~~
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ተውሂድ፦የሚለው ቃል ትርጉሙ (ብቸኛ)ማድረግ ማለት ሲሆን፡ጠቅለል ያለዉ ፍችው አላህ በጌትነቱ፣ በአምልኮቱ ፣በመልካም ሥሞቹ እና ባህርያቶቹን ለሱ በማረጋገጥ አንድ መሆኑን ማመን ነዉ።ሶስቱ የተዉሒድ ክፍሎች አሉ እነርሱም ፦1ተዉሂድ አል-ሩቡብያ
1)ተዉሂድ አል-ሩቡብያ(በጌትነቱና በሥራዉ አንድ ማድረግ) ፦ይህ አላሕ የሁሉምነገር ጌታ ፣ፈጣሪ ፣ሲሳይ ሰጪ ፣ጎጂና ጠቃሚ፣የሚገድልናየሚቀሰቅስ፣በችግር ግዜ የሚደርስ ፣መልካም ሁሉ በእጁ የሆነዉ ፣ነገራቶች በሙሉ ወደ እሱ የሚመለሱ ፣ሁሉ ነገር የሚያስተናብር ብቸኛ ረዳትም ሆነ ጓደኛ የሌለው መሆኑን ማረጋገጥ ነው ።2)ተዉሂድ አል-ኡሉሂያ ፦አላህን(ሱ.ወ)በአምልኮት( በመተናነስ ፣በመፍራት ፣በማጎንበስ ፣በመስገድ ፣በማረድና በመሳሰለ(ነዝር)ወዘተ እሱን ብቸኛ ማድረግ እና ማመን ማለት ነው ።ይህ የተዉሂድ ክፍል ዋነኛዉና አሳሳቢዉ ነው 3)ተዉሂድ አል-አሰማዕ ወሲፋት ፦ይህ አላህ ራሱ በቁርኣን በገለፀዉና በነብዩ(ሰ.ዐ.ወ)አንደበት በተነገረዉ መሠረት እራሱን በሰየመበትመልካም ሰሞችና ባህርያቶች ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው ።✍✍ በወንድም ኑርአህመድ ሙሀመድ 💼🌷🕋
አስማዕ ወሲፋ ፦ አላሕ (ሱ.ወ)ሰሚና የሚያይ ፈጣሪ ነው ፣አላህ ሁሉንም አዋቂ ነው ፣በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው ፤ እሱም ዘላለማዊ ሞት የማትነካዉ ሀያል አምላክ ነው ፤እሱም ፍላጎቱ ሁሉ የሚፈፅም አምላክ ነው ፤አዛኝ ሩህሩህ ነው አሸናፊ የተቀደሰ ነው ።በአርሽ ላይም የተደላደለ ነው ።ይህ ፈጣሪ ከማንኛውም ፍጡር ጋር አለማመሳሰል ስሞቹንና ባህርያቶቹን ከማንኛውም ጉድለት በማፅዳት የርሱንም ባህሪያቶች ለፉጡር ባለመስጠት ብቸኛ ማድረግ ነው ።✍✍ በኑርአህመድ
የሽርክ አመጣጥ/ሰዉ ወደ ሽርክ የሚገባበት ምክኒያት ፦👈👉በአዳም ልጆች ታሪክ ሽርክ ላይ የሚወድቁት በመልካም(ሳሊህ)ሰዎች ላይ ድንበር በማለፍ መሆኑ የታወቀ ነወ፡፡ከሚገባ በላይ ማወደስ፣ከሚገባ በላይ አክብሮትመሥጠትናከሚገባዉ በላይ በመዉደድ ነወ፡፡አሉም አምላኮቻቹን አትተዉ ወንድም ሱዋዕንም የጉስንም የዑቅንም ነስርንም አትተዉ፡፡በእርግጥ ብዙዎቹ
በመቀጠል ብዙዎቹ ከሃዲዎችንም ጥመትን እንጂ ሌላ አትጨምርላቸዉ(አለ) (ነህ፡23-24)ከላይ በተገቀሱት የነብዩላህ ኑህ ህዝቦችዉስጥ የነበሩ ሷሊህ ሠዎች ሥም ነው፡፡እነዚህ ሠዎች በሞቱ ግዜ ፎቶዋቸዉን በቦታቸው ላይ በመሠየም በስሞቻቸዉ በማድረግ እነሱ ለማክበርናለማስታወስ ይረዳቸዉ ዐንድ ቢያደርጉትም በሰተመጨረሻ ግን እነሱም ማምለክ ጀመሩ፡፡👉በቀብር አጠገብ መቀመጥ፡ፎቶዋቸዉን በማንሣት በሚቀሐጡበት ቦታ እቤታቸዉ በማድረግ በነዚህ መንገዶች ለመጀመሪያ ግዜ ሽርክ በሰው ታሪክ ተጀምሮ እንደተስፋፋ ይነገራል፡፡✍✍ኑርአህመድ