↪️የረመዳን ወር በመቃረቡ ምክንያት ምን ትመክራላችሁ⁉️
🎙ሸይኽ ዶ/ር ሷሊሕ ኢብኑ ፈዉዛን አል ፈዉዛን ሐፊዘሁሏሁ
♦️አንድ ሙሰሊም አላህ ለረመዳን ወር እንዳያደርሰዉ እና አድርሶትም ፆሙ ላይ ሰግደቱ ላይ እና ሌሎች አምልኮዎች ላይ አላህ እንዲያግዘዉ አላህን መለመን አለበት።
🔺ምክንያቱም ይህ ወር በአንድ ሙሰሊም ህይወት ዕድል ነዉ።ረሱል /እንዲህ አሉ:-ረመዳንን አምኖ እና ምንዳዉን ከአሏህ ከጅሎ የፆመ ያለፈዉ ወንጀሉ ይማርለታል።
♦️ረመዳንን አምኖ እና ምንዳዉን ከአላህ ከጅሎ የሰገደ ያለፈዉ ወንጀሉ ይማርለታል።
🔻ሰለዚህ ይህ ወር ላይመለሰ የሚችል ዕድል ነዉ።
♦️ሙሰሊም የሆነ ሰዉ ረመዳን ሲመጣ ይደሰታል፣ተሰፋም ያደርጋል በደሰታ ነዉ የሚቀበለዉ፣እድሉን
በደንብ በአላህ ትዕዛዝ ላይ ነዉ
ሚያሳልፈዉ።
🔺ሌቱን በመቆም፣ቀኑን በመፃም ቁርዓን በመቅራት እና አላህን በማሰታወሰ ነዉ የሚያሳልፈዉ።
ትልቅ ዕድል ነዉ።
♦️ነገር ግን አንዳንዶቹ ግን ሙሰሊሞችን ለማዘናጋት ረመዳን ሲደርሰ አዘናጊ ፕሮግራሞችን
ፊልሞችን፣ዝባዝንኬዎችን፣ዉድድሮችን የሚያዘጋጁ አሉ።
🔻እነዚህ የሸይጣን ወታደሮች ናቸዉ። ሸይጣን ነዉ ለዚህ ተግባር ያዘጋጃቸዉ።
♦️አንድ ሙሰሊም የሆነ ሰዉ ደግሞ ከነዚህ ሰዎች እና ከተግባሮቻቸዉ መጠንቀቅ አለበት።
🔺ረመዳን የፈንጥዝያ፣የጨዋታ የፊልም፣የዉድድር ወር አይደለም።🖊
↷ ⇣🌹⇣↷
🎙ሸይኽ ዶ/ር ሷሊሕ ኢብኑ ፈዉዛን አል ፈዉዛን ሐፊዘሁሏሁ
♦️አንድ ሙሰሊም አላህ ለረመዳን ወር እንዳያደርሰዉ እና አድርሶትም ፆሙ ላይ ሰግደቱ ላይ እና ሌሎች አምልኮዎች ላይ አላህ እንዲያግዘዉ አላህን መለመን አለበት።
🔺ምክንያቱም ይህ ወር በአንድ ሙሰሊም ህይወት ዕድል ነዉ።ረሱል /እንዲህ አሉ:-ረመዳንን አምኖ እና ምንዳዉን ከአሏህ ከጅሎ የፆመ ያለፈዉ ወንጀሉ ይማርለታል።
♦️ረመዳንን አምኖ እና ምንዳዉን ከአላህ ከጅሎ የሰገደ ያለፈዉ ወንጀሉ ይማርለታል።
🔻ሰለዚህ ይህ ወር ላይመለሰ የሚችል ዕድል ነዉ።
♦️ሙሰሊም የሆነ ሰዉ ረመዳን ሲመጣ ይደሰታል፣ተሰፋም ያደርጋል በደሰታ ነዉ የሚቀበለዉ፣እድሉን
በደንብ በአላህ ትዕዛዝ ላይ ነዉ
ሚያሳልፈዉ።
🔺ሌቱን በመቆም፣ቀኑን በመፃም ቁርዓን በመቅራት እና አላህን በማሰታወሰ ነዉ የሚያሳልፈዉ።
ትልቅ ዕድል ነዉ።
♦️ነገር ግን አንዳንዶቹ ግን ሙሰሊሞችን ለማዘናጋት ረመዳን ሲደርሰ አዘናጊ ፕሮግራሞችን
ፊልሞችን፣ዝባዝንኬዎችን፣ዉድድሮችን የሚያዘጋጁ አሉ።
🔻እነዚህ የሸይጣን ወታደሮች ናቸዉ። ሸይጣን ነዉ ለዚህ ተግባር ያዘጋጃቸዉ።
♦️አንድ ሙሰሊም የሆነ ሰዉ ደግሞ ከነዚህ ሰዎች እና ከተግባሮቻቸዉ መጠንቀቅ አለበት።
🔺ረመዳን የፈንጥዝያ፣የጨዋታ የፊልም፣የዉድድር ወር አይደለም።🖊
↷ ⇣🌹⇣↷
📌ማንቂያ!!!
#ሙቅ ውሃ "በየቦታው ስለ ማፍሰስ"
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#ሸይኽ ኢብን ባዝ (ረሂመሁላህ) ተጠየቁ ፡
ሙቅ ውሃን በምናፈስበት ጊዜ #ቢስሚላህ እንላለንን፣ ይህም ጂን ቦታው ላይ ይኖራል ብሎ በመፍራት ነው !
መልስ፡-
"አዎን! 👉 #ቢስሚላህ ይበል ምን አልባት ቦታው ላይ ጂን ካለ እንዲነቃ ለማድረግ ነው
" ከዛም ሽይኹ እንዲህ አሉ" በርግጥም #በአንድ ወቅት አንድን ሰው ጂን ይዞት በሚቀራበት ቦታ ተገኝቼ ነበር ።
#ሩቃ የሚያደርገው ሰው በሰውየው ላይ ለተደበቀው ጂኒ "ለምን ያዝከው "አለው
#ጂንውም "የሞቀ ውሃ በአንዱ ልጄ ላይ ደፋና ገደለው "አለ
#የሚቀራው ሰውዬ ደግሞ "እሱ ልጅህ በቦታው መኖሩን ስላላወቀ ነው" አለው
#ጂኒው ደግሞ "ለምን ቢስሚላህ አይልም ነበር እንዲያሳውቀው(እንዲያነቃው)"
✍#ሽይኽ ዘይድ አል መድኸሊ (ረሂምሁሏህ) እንዲህ አሉ ፡-
"ለማንኛውም የሞቀ ውሃ በፍሳሽ ትቦዎችም ይሁን በመሬት ላይ አይደፋም ምክንያቱም መሬት በነዋሪዎች የተሞላች ነች!!
ምናልባትም #በጂኖች አለም ወይም #በትንንሽ ፍጡሮች ላይ ያርፋል በዚህም ለበቀል ይነሳሱና ይይዙታል።
📌ስለዚህ አንድ ሰው #የሞቀን ውሃ መድፋት ከፈለገ #በቀዝቃዛ ውሃ ቅዝቃዘው የማያስቸግር እስኪሆን ያብርደው ከዛም ከፈለገ የፍሳሽ ትቦዎች ውስጥ ፣ ከፈለገ መሬት ላይ ያፍሠው" ንግግራቸው እዚህ ጋር አለቀ ረሂመሁሏህ!
፟፟======================================================
#ጉዳዩ አደገኛ ነው ሙስሊሞች ሆይ ነቃ በሉ ለወንድሞቻችሁ ለእህቶቻችሁ ለእናቶቻችሁ አድርሱላቸው ስንትና ስንት እህቶች በዚህ ሰበብ ችግር ውስጥ ይገባሉ !
#ሙቅ ውሃ "በየቦታው ስለ ማፍሰስ"
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#ሸይኽ ኢብን ባዝ (ረሂመሁላህ) ተጠየቁ ፡
ሙቅ ውሃን በምናፈስበት ጊዜ #ቢስሚላህ እንላለንን፣ ይህም ጂን ቦታው ላይ ይኖራል ብሎ በመፍራት ነው !
መልስ፡-
"አዎን! 👉 #ቢስሚላህ ይበል ምን አልባት ቦታው ላይ ጂን ካለ እንዲነቃ ለማድረግ ነው
" ከዛም ሽይኹ እንዲህ አሉ" በርግጥም #በአንድ ወቅት አንድን ሰው ጂን ይዞት በሚቀራበት ቦታ ተገኝቼ ነበር ።
#ሩቃ የሚያደርገው ሰው በሰውየው ላይ ለተደበቀው ጂኒ "ለምን ያዝከው "አለው
#ጂንውም "የሞቀ ውሃ በአንዱ ልጄ ላይ ደፋና ገደለው "አለ
#የሚቀራው ሰውዬ ደግሞ "እሱ ልጅህ በቦታው መኖሩን ስላላወቀ ነው" አለው
#ጂኒው ደግሞ "ለምን ቢስሚላህ አይልም ነበር እንዲያሳውቀው(እንዲያነቃው)"
✍#ሽይኽ ዘይድ አል መድኸሊ (ረሂምሁሏህ) እንዲህ አሉ ፡-
"ለማንኛውም የሞቀ ውሃ በፍሳሽ ትቦዎችም ይሁን በመሬት ላይ አይደፋም ምክንያቱም መሬት በነዋሪዎች የተሞላች ነች!!
ምናልባትም #በጂኖች አለም ወይም #በትንንሽ ፍጡሮች ላይ ያርፋል በዚህም ለበቀል ይነሳሱና ይይዙታል።
📌ስለዚህ አንድ ሰው #የሞቀን ውሃ መድፋት ከፈለገ #በቀዝቃዛ ውሃ ቅዝቃዘው የማያስቸግር እስኪሆን ያብርደው ከዛም ከፈለገ የፍሳሽ ትቦዎች ውስጥ ፣ ከፈለገ መሬት ላይ ያፍሠው" ንግግራቸው እዚህ ጋር አለቀ ረሂመሁሏህ!
፟፟======================================================
#ጉዳዩ አደገኛ ነው ሙስሊሞች ሆይ ነቃ በሉ ለወንድሞቻችሁ ለእህቶቻችሁ ለእናቶቻችሁ አድርሱላቸው ስንትና ስንት እህቶች በዚህ ሰበብ ችግር ውስጥ ይገባሉ !
ውሸትን የደዕዋ መሳሪያ ከማድረግ መጠንቀቅ
~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~
ወንድሜ ሆይ! ውሸትን ተጠንቀቅ! ሙብተዲዕ ነው ብለህ በምታምነው ሰው ላይ እንኳ ፈፅሞ አትዋሽ። ደዕዋ ላይ የተሰማራህ ስትሆን ደግሞ ይበልጥ ጥንቃቄ ይኑርህ። የዳዒያህ ውሸታም አደጋው ከሌሎች ውሸታሞች የከፋ ነው።
1- ውሸት ልፋቱን ከንቱ ያደርጋል። ለደዕዋ እየለፋ ዞሮ በየመሀሉ ሆነ ብሎ ውሸትን የሚሰነቅር ከሆነ እየፈጩ ጥሬ ነው የሚሆው።
2- ውሸት መቋጫ የሌለው ድርብርብ ወንጀል ላይ ይጥላል። በተለይ ውሸቱ በደዕዋው ላይ የሚንፀባረቅ ከሆነ (ለምሳሌ፦ ሰዎችን ዋሽቶ የሚወነጅል ቢሆን) ያ ውሸቱ ባሳደረው ጥፋት ሁሉ ተጠያቂ ይሆናል። በሱ ውሸት የተነሳ ደዕዋ ቢደናቀፍ፣ የሰዎች ስም ቢጎድፍ፣ ሰዎች ለኢስላም ወይም ለደዕዋው ያላቸው እይታ ቢበላሽ፣ ሰዎች ከኸይር ቢርቁ፣ በቀጥታ በራሱ ውሸችም ይሁን በሱ የውሸት ውንጀላ በተሸወዱ ሰዎችም ይሁን በየትኛውም መልኩ ሌሎች ላይ ጉዳት ቢደርስ የውሸቱ ጠንሳሽ ላይ ድርብርብ ወንጀል አለበት።
3- የውሸት ፀያፍነት ሰዎች ዘንድ ቀልሎ እንዲታይ ያደርጋል። ሸይኽ ወይም ኡስታዝ እከሌ እንዲህ የሚዋሸው ጉዳዩ ያን ያህል ከባድ ባይሆን ነው የሚል ሸፋፋ ሂሳብ የሚሰራ ሊያጋጥም ይችላል።
4- ውሸታም ሌሎች የዳዕዋ ሰዎችን ያስንቃል። የጥፋት አንጃዎች ዘንድ መሳለቂያ ያደርጋል። የዑለማእ፣ የዱዓት መናቅ ደግሞ ትምህርታቸው ተቀባይነት እንዲያጣ ያደርጋል።
5- ውሸታም ለሌሎች ክፉ ምሳሌ ይሆናል። አስተማሪው ሲዋሽ የተመለከተ ሰው ነፍሲያ በጎተጎተው ቁጥር ያለምንም ጥንቃቄ ሊዋሽ ይችላል። ውሸታም አስተማሪ ውሸታም ተማሪዎችን ያፈራል። ይሄ ደግሞ አጠቃላይ ደዕዋው ላይ ከባድ ጉዳት ነው የሚያደርሰው። ምክንያቱም የተቀየመውን ሁሉ በረድና ተሕዚር ስም ዋሽቶ ለማጠልሸች የማይመለስ መንጋ ይተካልና።
ወንድሜ ሆይ! አስተውል! ተውሒድ በሺርክ፣ ሱና በቢድዐ፣ እውነት በሀሰት አይታገዝም። ዲንን ለማስተማር ብለህ አታዋሽ። ዲንህ የውሸትን እርዳታ የሚፈልግ አይደለምና። አጥፊን ለማስጠንቀቅ ብለህ አትዋሽ። ሳትዋሽ ከአጥፊ ማስጠንቀቅ ካልቻልክ ከምታለማው የምታጠፋው ይበዛልና ይቅርብህ። አትሸወድ! የበደለኛን በደል በሌላ በደል አስቆማለሁ ማለት አጥፎቶ መጥፋት ነው። ተያይዞ ገደል! የትም ቦታ ቢሆን ፍትህ መጠበቅ አለበት። አላህ እንዳስፈላጊነቱ ከሀ*ዲዎችን ከፍ ስል በመሳሪያ ዝቅ ሲል በደዕዋ እንድንዋጋቸው አዞናል። ከመሆኑም ጋር ፍትህ እንዳናዛባ አሳስቦናል። ይሄውና አደራው፦
(یَـٰۤأَیُّهَا ٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ كُونُوا۟ قَوَّ ٰمِینَ لِلَّهِ شُهَدَاۤءَ بِٱلۡقِسۡطِۖ وَلَا یَجۡرِمَنَّكُمۡ شَنَـَٔانُ قَوۡمٍ عَلَىٰۤ أَلَّا تَعۡدِلُوا۟ۚ ٱعۡدِلُوا۟ هُوَ أَقۡرَبُ لِلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۚ إِنَّ ٱللَّهَ خَبِیرُۢ بِمَا تَعۡمَلُونَ)
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ሁኑ፡፡ ህዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ (ማስተካከል) ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡" [አልማኢዳህ፡ 8]
እወቅ! ውሸት ተራ መስሊሞችም ላይ ቢሆን ፀያፍ ከመሆኑ ጋር ነገር ግን የሙስሊም መሪዎችና ዑለማዎች ላይ ሲሆን ክብደቱ ይጨምራል። ምክንያቱም በተራ ሙስሊሞች ላይ ከመዋሸት የከፋ ውጤት ያስከትላልና። ውሸቱ በአላህና በነብዩ ﷺ ላይ ሲሆን ደግሞ የበለጠ አደገኛ ይሆናል። የአንድን ሙስሊም ክብር የሚያጠለሽ ውሸት ተሻጋሪ ጉዳት ከሌለው ውሸት የከፋ ነው። በህዝብ ላይ፣ በደዕዋ ላይ ጉዳት የሚያስከትል ውሸት ደግሞ በግለሰብ ላይ ጉዳት ከሚያደርሰው ውሸት የከፋ ነው። ስለዚህ በጣም መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
እና እልሃለሁ! ለሱና እከላከላለሁ ብለህ አትዋሽ! ቢድዐን እዋጋለሁ ብለህ አትዋሽ። ያለበለዚያ ይበልጥ ቆሻሻ ጥፋት ውስጥ እየተነከርክ ነው። ሸይኽ ረቢዕ - ሐፊዘሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
الكذب أخبث من البدع يا إخوان والكذَّاب أخبث عند أهل السنة من المبتدع المبتدع يروى عنه, رَوَوْا عن القدرية رَوَوْا عن المرجئة ورَوَوْا عن غيرهم من أصناف أهل البدع ما لم تكن بدعة كفرية ما لم يكن كذابا. لو كان ينتمي إلى أهل السنة كذَّاب فهو عندهم أحط من أهل البدع .
ومن هنا عقد ابن عدي-رحمه الله- في كتابه "الكامل" حوالي تسعة وعشرين باباً للكذَّابين([1]) وبابًا واحداً لأهل البدع .
وقَبِل أهل السنة رواية أهل البدع الصادقين غير الدعاة .
"ውሸት ከቢድዐ ይበልጥ ቆሻሻ ነው፣ ወንድሞች። ውሸታም የሱና ሰዎች ዘንድ ከሙብተዲዕ የከፋ ቆሻሻ ነው። ሙብተዲዕ ከሱ ይዘገባል። (የሐዲሥ ምሁራን) ከቀደሪያ ዘግበዋል። ከሙርጂአ ዘግበዋል። ከሌሎች የቢድዐ አራማጅ አይነቶችም እንዲሁ። ይህም ቢድዐው ክህደት የሚደርስ እስካልሆነና ዋሾ እስካልሆነ ድረስ ነው። ይሁን እንጂ አንድ ውሸታም እራሱን ወደ አህለ ሱና የሚያስጠጋ ቢሆን እንኳ እሱ እነሱ ዘንድ ከቢድዐ ሰዎች በታች ናቸው። ለዚህም ነው ኢብኑ ዐዲይ - ረሒመሁላህ - አልካሚል በተሰኘው ኪታባቸው ውስጥ ሙሸታሞችን በተመለከተ ሃያ ዘጠኝ ርእሶችን ሲሰጡ፣ የቢድዐ ሰዎችን በተመለከተ ግን አንድ ርዕስ ብቻ መስጠታቸው።"
ልብ በሉ! ውሸትና ውሸታሞች ፀያፍ የሚሆኑበትን ገፅ አጉልተው ለማሳየት እንጂ ይህን ማለታቸው እንዳጠቃላይ ቢድዐውን እንደ ኢስላም መቃረቢያ አድርጎ የሚቆጥረው ሙብተዲዕ የከፋ ወንጀለኛ መሆኑ የሚያከራክር አይደለም።
ፅሁፌን የምቋጨው በተከታዩ የነብዩ ﷺ ሐዲሥ ነው፦
"وإيّاكم والكذِبَ، فإنّ الكَذِبَ يَهْدِي إلَى الفُجُورِ، وإِنّ الفُجُورَ يَهْدِي إِلَى النّارِ وَمَا يزَالُ العبْدُ يَكْذِبُ وَيَتَحَرّى الكَذِبَ حَتّى يُكْتَبَ عِنْدَ الله كَذّابا".
"ውሸትን አደራችሁን (ተጠንቀቁ)። ውሸት ወደ አመፅ ይመራልና። አመፅ ደግሞ ወደ እሳት ይመራል። አንድ ሰው ከመዋሸትና ውሸት ላይ ከማተኮር አይወገድም አላህ ዘንድ ውሸታም ተብሎ እስከሚመዘገብ ድረስ!" [ቡኻሪና ሙስሊም]
==
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
ወደ ዋናው ፔጅ ገብቶ ለማንበብ
ከ4 ወር በፊት አካባቢ የተፖሰተ
https://t.me/IbnuMunewor/2457
~ ~ ~ ~ ~
ወንድሜ ሆይ! ውሸትን ተጠንቀቅ! ሙብተዲዕ ነው ብለህ በምታምነው ሰው ላይ እንኳ ፈፅሞ አትዋሽ። ደዕዋ ላይ የተሰማራህ ስትሆን ደግሞ ይበልጥ ጥንቃቄ ይኑርህ። የዳዒያህ ውሸታም አደጋው ከሌሎች ውሸታሞች የከፋ ነው።
1- ውሸት ልፋቱን ከንቱ ያደርጋል። ለደዕዋ እየለፋ ዞሮ በየመሀሉ ሆነ ብሎ ውሸትን የሚሰነቅር ከሆነ እየፈጩ ጥሬ ነው የሚሆው።
2- ውሸት መቋጫ የሌለው ድርብርብ ወንጀል ላይ ይጥላል። በተለይ ውሸቱ በደዕዋው ላይ የሚንፀባረቅ ከሆነ (ለምሳሌ፦ ሰዎችን ዋሽቶ የሚወነጅል ቢሆን) ያ ውሸቱ ባሳደረው ጥፋት ሁሉ ተጠያቂ ይሆናል። በሱ ውሸት የተነሳ ደዕዋ ቢደናቀፍ፣ የሰዎች ስም ቢጎድፍ፣ ሰዎች ለኢስላም ወይም ለደዕዋው ያላቸው እይታ ቢበላሽ፣ ሰዎች ከኸይር ቢርቁ፣ በቀጥታ በራሱ ውሸችም ይሁን በሱ የውሸት ውንጀላ በተሸወዱ ሰዎችም ይሁን በየትኛውም መልኩ ሌሎች ላይ ጉዳት ቢደርስ የውሸቱ ጠንሳሽ ላይ ድርብርብ ወንጀል አለበት።
3- የውሸት ፀያፍነት ሰዎች ዘንድ ቀልሎ እንዲታይ ያደርጋል። ሸይኽ ወይም ኡስታዝ እከሌ እንዲህ የሚዋሸው ጉዳዩ ያን ያህል ከባድ ባይሆን ነው የሚል ሸፋፋ ሂሳብ የሚሰራ ሊያጋጥም ይችላል።
4- ውሸታም ሌሎች የዳዕዋ ሰዎችን ያስንቃል። የጥፋት አንጃዎች ዘንድ መሳለቂያ ያደርጋል። የዑለማእ፣ የዱዓት መናቅ ደግሞ ትምህርታቸው ተቀባይነት እንዲያጣ ያደርጋል።
5- ውሸታም ለሌሎች ክፉ ምሳሌ ይሆናል። አስተማሪው ሲዋሽ የተመለከተ ሰው ነፍሲያ በጎተጎተው ቁጥር ያለምንም ጥንቃቄ ሊዋሽ ይችላል። ውሸታም አስተማሪ ውሸታም ተማሪዎችን ያፈራል። ይሄ ደግሞ አጠቃላይ ደዕዋው ላይ ከባድ ጉዳት ነው የሚያደርሰው። ምክንያቱም የተቀየመውን ሁሉ በረድና ተሕዚር ስም ዋሽቶ ለማጠልሸች የማይመለስ መንጋ ይተካልና።
ወንድሜ ሆይ! አስተውል! ተውሒድ በሺርክ፣ ሱና በቢድዐ፣ እውነት በሀሰት አይታገዝም። ዲንን ለማስተማር ብለህ አታዋሽ። ዲንህ የውሸትን እርዳታ የሚፈልግ አይደለምና። አጥፊን ለማስጠንቀቅ ብለህ አትዋሽ። ሳትዋሽ ከአጥፊ ማስጠንቀቅ ካልቻልክ ከምታለማው የምታጠፋው ይበዛልና ይቅርብህ። አትሸወድ! የበደለኛን በደል በሌላ በደል አስቆማለሁ ማለት አጥፎቶ መጥፋት ነው። ተያይዞ ገደል! የትም ቦታ ቢሆን ፍትህ መጠበቅ አለበት። አላህ እንዳስፈላጊነቱ ከሀ*ዲዎችን ከፍ ስል በመሳሪያ ዝቅ ሲል በደዕዋ እንድንዋጋቸው አዞናል። ከመሆኑም ጋር ፍትህ እንዳናዛባ አሳስቦናል። ይሄውና አደራው፦
(یَـٰۤأَیُّهَا ٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ كُونُوا۟ قَوَّ ٰمِینَ لِلَّهِ شُهَدَاۤءَ بِٱلۡقِسۡطِۖ وَلَا یَجۡرِمَنَّكُمۡ شَنَـَٔانُ قَوۡمٍ عَلَىٰۤ أَلَّا تَعۡدِلُوا۟ۚ ٱعۡدِلُوا۟ هُوَ أَقۡرَبُ لِلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۚ إِنَّ ٱللَّهَ خَبِیرُۢ بِمَا تَعۡمَلُونَ)
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ሁኑ፡፡ ህዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ (ማስተካከል) ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡" [አልማኢዳህ፡ 8]
እወቅ! ውሸት ተራ መስሊሞችም ላይ ቢሆን ፀያፍ ከመሆኑ ጋር ነገር ግን የሙስሊም መሪዎችና ዑለማዎች ላይ ሲሆን ክብደቱ ይጨምራል። ምክንያቱም በተራ ሙስሊሞች ላይ ከመዋሸት የከፋ ውጤት ያስከትላልና። ውሸቱ በአላህና በነብዩ ﷺ ላይ ሲሆን ደግሞ የበለጠ አደገኛ ይሆናል። የአንድን ሙስሊም ክብር የሚያጠለሽ ውሸት ተሻጋሪ ጉዳት ከሌለው ውሸት የከፋ ነው። በህዝብ ላይ፣ በደዕዋ ላይ ጉዳት የሚያስከትል ውሸት ደግሞ በግለሰብ ላይ ጉዳት ከሚያደርሰው ውሸት የከፋ ነው። ስለዚህ በጣም መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
እና እልሃለሁ! ለሱና እከላከላለሁ ብለህ አትዋሽ! ቢድዐን እዋጋለሁ ብለህ አትዋሽ። ያለበለዚያ ይበልጥ ቆሻሻ ጥፋት ውስጥ እየተነከርክ ነው። ሸይኽ ረቢዕ - ሐፊዘሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
الكذب أخبث من البدع يا إخوان والكذَّاب أخبث عند أهل السنة من المبتدع المبتدع يروى عنه, رَوَوْا عن القدرية رَوَوْا عن المرجئة ورَوَوْا عن غيرهم من أصناف أهل البدع ما لم تكن بدعة كفرية ما لم يكن كذابا. لو كان ينتمي إلى أهل السنة كذَّاب فهو عندهم أحط من أهل البدع .
ومن هنا عقد ابن عدي-رحمه الله- في كتابه "الكامل" حوالي تسعة وعشرين باباً للكذَّابين([1]) وبابًا واحداً لأهل البدع .
وقَبِل أهل السنة رواية أهل البدع الصادقين غير الدعاة .
"ውሸት ከቢድዐ ይበልጥ ቆሻሻ ነው፣ ወንድሞች። ውሸታም የሱና ሰዎች ዘንድ ከሙብተዲዕ የከፋ ቆሻሻ ነው። ሙብተዲዕ ከሱ ይዘገባል። (የሐዲሥ ምሁራን) ከቀደሪያ ዘግበዋል። ከሙርጂአ ዘግበዋል። ከሌሎች የቢድዐ አራማጅ አይነቶችም እንዲሁ። ይህም ቢድዐው ክህደት የሚደርስ እስካልሆነና ዋሾ እስካልሆነ ድረስ ነው። ይሁን እንጂ አንድ ውሸታም እራሱን ወደ አህለ ሱና የሚያስጠጋ ቢሆን እንኳ እሱ እነሱ ዘንድ ከቢድዐ ሰዎች በታች ናቸው። ለዚህም ነው ኢብኑ ዐዲይ - ረሒመሁላህ - አልካሚል በተሰኘው ኪታባቸው ውስጥ ሙሸታሞችን በተመለከተ ሃያ ዘጠኝ ርእሶችን ሲሰጡ፣ የቢድዐ ሰዎችን በተመለከተ ግን አንድ ርዕስ ብቻ መስጠታቸው።"
ልብ በሉ! ውሸትና ውሸታሞች ፀያፍ የሚሆኑበትን ገፅ አጉልተው ለማሳየት እንጂ ይህን ማለታቸው እንዳጠቃላይ ቢድዐውን እንደ ኢስላም መቃረቢያ አድርጎ የሚቆጥረው ሙብተዲዕ የከፋ ወንጀለኛ መሆኑ የሚያከራክር አይደለም።
ፅሁፌን የምቋጨው በተከታዩ የነብዩ ﷺ ሐዲሥ ነው፦
"وإيّاكم والكذِبَ، فإنّ الكَذِبَ يَهْدِي إلَى الفُجُورِ، وإِنّ الفُجُورَ يَهْدِي إِلَى النّارِ وَمَا يزَالُ العبْدُ يَكْذِبُ وَيَتَحَرّى الكَذِبَ حَتّى يُكْتَبَ عِنْدَ الله كَذّابا".
"ውሸትን አደራችሁን (ተጠንቀቁ)። ውሸት ወደ አመፅ ይመራልና። አመፅ ደግሞ ወደ እሳት ይመራል። አንድ ሰው ከመዋሸትና ውሸት ላይ ከማተኮር አይወገድም አላህ ዘንድ ውሸታም ተብሎ እስከሚመዘገብ ድረስ!" [ቡኻሪና ሙስሊም]
==
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
ወደ ዋናው ፔጅ ገብቶ ለማንበብ
ከ4 ወር በፊት አካባቢ የተፖሰተ
https://t.me/IbnuMunewor/2457
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Audio
ስለ ረመዷን ወሳኝ ትምህርት
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
የትምህርቱ ርዕስ፦➴➴➴
አህዋሉሰለፍ ፊረመዷን (የሰለፎች ሁኔታ በተከበረው የረመዳን ወር ውስጥ)
📚ክፍል አንድ
የትምህርቱ አቅራቢ፦➴➴➴
🎙ኡስታዝ ሙሐመድ አህመድ ሙነወር [ኢብኑ ሙነወር] አላህ ይጠብቀው
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
✅ በረመዷን ዙሪያ የሰለፎቻችንን ሁኔታ መዳሰስ ለምን አስፈለገ‼️
ያስፈለገበት ምክንያትማ
❶ኛ .ለእያንዳንዱ ስራችን ሞደላችን (ምሳሌያችን) ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ናቸው። የሳቸውን ተግባራት ደግሞ በስነ_ስርዓት ወደኛ ያስተላለፉልን ሰለፎቻችን በመሆናቸው የነሱን አህዋል (ሁኔታ) ማየቱ ተገቢ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል፦
لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አልላችሁ፡፡
(ሱረቱ አል- አሕዛብ - 21)
❷ኛ .ሌላኛው ያስፈለገበት ምክንያት እኛ ልክ ሰለፎቻችን እንዳመኑበት አይነት ካመንን እንደነሱ አውቀን ከተገበርን ቅናቻውን መንገድ እንመራለንና
አላህ እንዲህ ብሏል፦
فَإِنْ آمَنُوا بِمِثْلِ مَا آمَنتُم بِهِ فَقَدِ اهْتَدَوا ۖ وَّإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا هُمْ فِي شِقَاقٍ ۖ
በርሱ ባመናችሁበት ብጤ ቢያምኑ በእርግጥ ተመሩ፡፡ ቢዞሩም እነርሱ በጭቅጭቅ ውስጥ ብቻ ናቸው፡፡
( አል-በቀራህ - 137)
✅አላህ በሰለፎቻችን አይነት ተግባር ሰርተን የምንጠቀምበት ችሎት ይለግሰን !!
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
የትምህርቱ ርዕስ፦➴➴➴
አህዋሉሰለፍ ፊረመዷን (የሰለፎች ሁኔታ በተከበረው የረመዳን ወር ውስጥ)
📚ክፍል አንድ
የትምህርቱ አቅራቢ፦➴➴➴
🎙ኡስታዝ ሙሐመድ አህመድ ሙነወር [ኢብኑ ሙነወር] አላህ ይጠብቀው
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
✅ በረመዷን ዙሪያ የሰለፎቻችንን ሁኔታ መዳሰስ ለምን አስፈለገ‼️
ያስፈለገበት ምክንያትማ
❶ኛ .ለእያንዳንዱ ስራችን ሞደላችን (ምሳሌያችን) ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ናቸው። የሳቸውን ተግባራት ደግሞ በስነ_ስርዓት ወደኛ ያስተላለፉልን ሰለፎቻችን በመሆናቸው የነሱን አህዋል (ሁኔታ) ማየቱ ተገቢ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል፦
لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አልላችሁ፡፡
(ሱረቱ አል- አሕዛብ - 21)
❷ኛ .ሌላኛው ያስፈለገበት ምክንያት እኛ ልክ ሰለፎቻችን እንዳመኑበት አይነት ካመንን እንደነሱ አውቀን ከተገበርን ቅናቻውን መንገድ እንመራለንና
አላህ እንዲህ ብሏል፦
فَإِنْ آمَنُوا بِمِثْلِ مَا آمَنتُم بِهِ فَقَدِ اهْتَدَوا ۖ وَّإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا هُمْ فِي شِقَاقٍ ۖ
በርሱ ባመናችሁበት ብጤ ቢያምኑ በእርግጥ ተመሩ፡፡ ቢዞሩም እነርሱ በጭቅጭቅ ውስጥ ብቻ ናቸው፡፡
( አል-በቀራህ - 137)
✅አላህ በሰለፎቻችን አይነት ተግባር ሰርተን የምንጠቀምበት ችሎት ይለግሰን !!
አጠቃላይ ወሳኝ ምክር
ወንድም ሳዳት ከማል
የኛን ተውት የነብያቶቹን ግን አንተውም።
#ሳዳት_ሀፊዞሁሏህ__
➻የመጀመሪያ የሳዳት ከማል ሙሐደራ 01
➻በጉራጌ ዞን በአክሊል ወረዳ በዘነበነር ቀበሌ
➻ወደ ዋናው የሳዳት ከማል ፔጅ ለመቀላቀል
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
4/7/2014
#ሳዳት_ሀፊዞሁሏህ__
➻የመጀመሪያ የሳዳት ከማል ሙሐደራ 01
➻በጉራጌ ዞን በአክሊል ወረዳ በዘነበነር ቀበሌ
➻ወደ ዋናው የሳዳት ከማል ፔጅ ለመቀላቀል
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
4/7/2014
አወዛጋቢ ቀን ይመጣል
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደፊት ስለሚመጣው የኡማው መከፋፈል እንዲህ ብለዋል ።
“« سيأتي على الناس زمان سنوات خداعات: يصدق فيها الكاذب ويكذب فيها الصادق، ويؤتمن فيها الخائن ويخون فيها الأمين، وينطق فيها الرويبضة. قيل يا رسول الله وما الرويبضة؟ قال: الرجل التافه ينطق في أمر العامة »”
” በሰዎች ዘንድ አወዛጋቢ ዘመናት ይመጣሉ ፡፡ ሐሰተኛው እውነተኛ እውተኛው ሐሰተኛ የሚባልበት ፣ ከሓዲው ታማኝ ታማኙ ከሐዲ የሚረግበት ፣ ሩወይቢዳዎች የሚናገሩበት ፡፡ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሩወይቢዳዎች እነማናቸው (ተብለው ተጠየቁ) እሳቸውም ‹‹ ዝቃጭ የሆነ ሰው ነው ግን ስለ ኡማው ጥቅል ጉዳዮች ያወራል›› ሲሉ መለሱ
[4]. أخرجه ابن ماجة ( 4042 ) و الحاكم ( 4 / 465 ، 512 ) و أحمد ( 2 / 291
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደፊት ስለሚመጣው የኡማው መከፋፈል እንዲህ ብለዋል ።
“« سيأتي على الناس زمان سنوات خداعات: يصدق فيها الكاذب ويكذب فيها الصادق، ويؤتمن فيها الخائن ويخون فيها الأمين، وينطق فيها الرويبضة. قيل يا رسول الله وما الرويبضة؟ قال: الرجل التافه ينطق في أمر العامة »”
” በሰዎች ዘንድ አወዛጋቢ ዘመናት ይመጣሉ ፡፡ ሐሰተኛው እውነተኛ እውተኛው ሐሰተኛ የሚባልበት ፣ ከሓዲው ታማኝ ታማኙ ከሐዲ የሚረግበት ፣ ሩወይቢዳዎች የሚናገሩበት ፡፡ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሩወይቢዳዎች እነማናቸው (ተብለው ተጠየቁ) እሳቸውም ‹‹ ዝቃጭ የሆነ ሰው ነው ግን ስለ ኡማው ጥቅል ጉዳዮች ያወራል›› ሲሉ መለሱ
[4]. أخرجه ابن ماجة ( 4042 ) و الحاكم ( 4 / 465 ، 512 ) و أحمد ( 2 / 291
ቆይታ ከዑለሞች ድንቅ ንግግሮች ጋር
✍ " አኽላቅ ሲበላሽ ዐቂዳ ይበላሻል
ዐቂዳ በተበላሸ ግዜ ሙስሊሞች ከጌታቸው ጋር ያላቸው ግንኙነት ይቋረጣል
በዚህን ግዜ ደካማ ህዝቦች ይሆናሉ "
[ ኢብኑ ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) ]
ትክክል ናቸው
☞ ዛሬ ላይ ማንም ሚጫወትብን ቁጥራችን አንሶ አይደለም በአኽላቃችንና በዐቂዳችን መበላሸት ምክንያት ደካሞች ሆነን እንጂ ፤ ስለዚህ የዚህ ኡሙ ጥንካሬ እንዲመለስ የኡማው ዐቂዳ መስተካከል አለበት አኸላቃችንንም ልናሳምር ይገባል።
ይህን የምታስተካክሉት አንተ፣ አንቺ ናችሁ።
ስናስተካክልም ከትክክለኛ አቋም ጋር ።
ጥቅላዊ ምክሬ እንደ ወድማዊነት
ሰለፎች ተግባርን እንጂ ወሬን አያበዙም ስለዚህ ወንድሜ እህቴ አፍ ለከፈተ ሁሉ መልስ አትስጡ ። ተዋቸው ።
እኛ እውነት መንሃጀ ሰለፍን ተከታይ ከሆን ጊዜያችንን ኢልም በመፈለግ ማሳለፍ አለብን ። ወሬውን ለወሬኛ ተውሏቸው። እንደፈለጉ ይሁኑ ።
የሀቅ ሰዎች ሆይ በማንም ላይ ድንበር አንለፍ ። የፈለጉትን ይበሉ የፈለጉትን ያድርጉን ፣ ወንድሞቼ አኸላቃችንን ልናሳምር ግድ ይለናል ። አለበለዚያ የማንም መሳለቂያ ነው የምንሆነው ፣
ሰሜታችንን ትተን ወደ ትክክለኛው መንገድ ወደ ሰለፎች መጓዝ ።
ዋናው አላማችን የነብዪ ጉርብትና ለማገኘት ነው አይደል እንግዲያውስ እነሱ የሰሩት ብቻ ስራ በቂህ ነው ።
አብሽሩ ሰለፍይ ወንድሞቼና እህቶቼ ባይተዋርነት እንዳይሰማችሁ ።
ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ ።
https://t.me/httpsLatahzen
✍ " አኽላቅ ሲበላሽ ዐቂዳ ይበላሻል
ዐቂዳ በተበላሸ ግዜ ሙስሊሞች ከጌታቸው ጋር ያላቸው ግንኙነት ይቋረጣል
በዚህን ግዜ ደካማ ህዝቦች ይሆናሉ "
[ ኢብኑ ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) ]
ትክክል ናቸው
☞ ዛሬ ላይ ማንም ሚጫወትብን ቁጥራችን አንሶ አይደለም በአኽላቃችንና በዐቂዳችን መበላሸት ምክንያት ደካሞች ሆነን እንጂ ፤ ስለዚህ የዚህ ኡሙ ጥንካሬ እንዲመለስ የኡማው ዐቂዳ መስተካከል አለበት አኸላቃችንንም ልናሳምር ይገባል።
ይህን የምታስተካክሉት አንተ፣ አንቺ ናችሁ።
ስናስተካክልም ከትክክለኛ አቋም ጋር ።
ጥቅላዊ ምክሬ እንደ ወድማዊነት
ሰለፎች ተግባርን እንጂ ወሬን አያበዙም ስለዚህ ወንድሜ እህቴ አፍ ለከፈተ ሁሉ መልስ አትስጡ ። ተዋቸው ።
እኛ እውነት መንሃጀ ሰለፍን ተከታይ ከሆን ጊዜያችንን ኢልም በመፈለግ ማሳለፍ አለብን ። ወሬውን ለወሬኛ ተውሏቸው። እንደፈለጉ ይሁኑ ።
የሀቅ ሰዎች ሆይ በማንም ላይ ድንበር አንለፍ ። የፈለጉትን ይበሉ የፈለጉትን ያድርጉን ፣ ወንድሞቼ አኸላቃችንን ልናሳምር ግድ ይለናል ። አለበለዚያ የማንም መሳለቂያ ነው የምንሆነው ፣
ሰሜታችንን ትተን ወደ ትክክለኛው መንገድ ወደ ሰለፎች መጓዝ ።
ዋናው አላማችን የነብዪ ጉርብትና ለማገኘት ነው አይደል እንግዲያውስ እነሱ የሰሩት ብቻ ስራ በቂህ ነው ።
አብሽሩ ሰለፍይ ወንድሞቼና እህቶቼ ባይተዋርነት እንዳይሰማችሁ ።
ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ማይጨበጥ ደስታ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖊@Nur4843
https://t.me/httpsnurutewhide
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖊@Nur4843
https://t.me/httpsnurutewhide
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
እነዚህ ሰዎች ድምበር አላፊ ተዛላፊዎች እንጂ ሌላ አይደሉም የምንለው በምክንያት ነው።
ሀቂቃ ከነዚህ ሰዎች ምን እንማር?
በዚህ መልኩ የተወሰኑ የሱና ሰዎች የሚጠሉ ጭፍኖች ልታፈሩ ትችላላችሁ ከዚህ ውጪ ግን አላህን ብትፈሩ ምንኛ በታደላችሁ ነበር።
አላህ አሳምሮ ሰው አድርጎ የፈጠረው አካል ውሻ ብሎ መሳደብ ሁክሙ ምንድ ነው? እመለስበታለሁ ኢንሻአላህ
ሀቂቃ ከነዚህ ሰዎች ምን እንማር?
በዚህ መልኩ የተወሰኑ የሱና ሰዎች የሚጠሉ ጭፍኖች ልታፈሩ ትችላላችሁ ከዚህ ውጪ ግን አላህን ብትፈሩ ምንኛ በታደላችሁ ነበር።
አላህ አሳምሮ ሰው አድርጎ የፈጠረው አካል ውሻ ብሎ መሳደብ ሁክሙ ምንድ ነው? እመለስበታለሁ ኢንሻአላህ
የኔማ ኡስታዞች!
እውቀት እና አደብን አላህ ያደላቸዉ
ለሰዉ ትችት ስድብ ቦታም የሌላቸዉ
ለህዝቡ መንቃት ሰበብ ያረጋቸዉ
የተዉሒድ አርበኛ የሽርክ ጠላት ናቸዉ
ፈልቅቀው ያወጡኝ ከኢኽዋኖች ኮተት
ከቢድዓዉም ሰፈር ከነሺዳው ቅዠት
ዲኑንም ለመርዳት ብዙ ይለፋሉ
ንፁ ፍሬዎችን ደምቀው ያፈራሉ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እድሜ ከጤና ጋር
አሉ ብዙ ጀግኖች በሰሜን በደቡብ
ባህር ማዶም አሉ ኢልምን የጠገቡ በደንብ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እርሜ ከጤና ጋር
በነሱ አንድነት ጠላት አይኑ ይቀላል
ተባብረው ሲሰሩ ሁሌ ይቃጠላል
ምን ማድረግ አንችል የጥመት አናጃዎች
በሰለፍዮች ላይ የመሬት ውስጥ መሰሪ እባቦች
ቅናት ምቀኝነት ውስጣቹ ተቀብሯል
ትብብር ስታዩማ ገንፍሎ ይወጣል
ጀግኖናቻችንንም አላህ ያቆይልን
በሱና አኑሮ በዚው ላይ ያጽናልን
🖊 Umu Nuh
እውቀት እና አደብን አላህ ያደላቸዉ
ለሰዉ ትችት ስድብ ቦታም የሌላቸዉ
ለህዝቡ መንቃት ሰበብ ያረጋቸዉ
የተዉሒድ አርበኛ የሽርክ ጠላት ናቸዉ
ፈልቅቀው ያወጡኝ ከኢኽዋኖች ኮተት
ከቢድዓዉም ሰፈር ከነሺዳው ቅዠት
ዲኑንም ለመርዳት ብዙ ይለፋሉ
ንፁ ፍሬዎችን ደምቀው ያፈራሉ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እድሜ ከጤና ጋር
አሉ ብዙ ጀግኖች በሰሜን በደቡብ
ባህር ማዶም አሉ ኢልምን የጠገቡ በደንብ
አቤት ማማራቸዉ በሱና አሸብርቀዉ
በአንድ ሲለፉ ሲተጉ አሸብርቀዉ
እንዲህ ነዉ አንድነት ከሆነማ ላይቀር
አላህ ይወፍቃቸዉ እርሜ ከጤና ጋር
በነሱ አንድነት ጠላት አይኑ ይቀላል
ተባብረው ሲሰሩ ሁሌ ይቃጠላል
ምን ማድረግ አንችል የጥመት አናጃዎች
በሰለፍዮች ላይ የመሬት ውስጥ መሰሪ እባቦች
ቅናት ምቀኝነት ውስጣቹ ተቀብሯል
ትብብር ስታዩማ ገንፍሎ ይወጣል
ጀግኖናቻችንንም አላህ ያቆይልን
በሱና አኑሮ በዚው ላይ ያጽናልን
🖊 Umu Nuh
ሙእሚን በዱንያ ለነገ አያውቅም:
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ሀሳቡ ሌላ ነው በርካሽ አይወድቅም:
«––––––––––––––»
ዛሬ ላይ የሰጠው ነገ የትስ ሄዶ:
ቃሉን አያፈርስም ፅፉል ያኔ ማዶ:
«––––––––––––––––»
ሊስትሮም ወዛደር ቢበላም ነግዶ
ሁሌም አመስጋኝ ነው ለፈጣሪው ሰግዶ።
https://t.me/httpNurahemd
ማይጨበጥ ደስታ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
ለማይያዝ ህይወት ራስን ማንከራተት:
በሀራሙ ፍቅር ከዲኑ መጣላት:
በዝቷል በዘመኑ የሸይጣን ሰራዊት:
ለሀራም ለዝሙት አንተን ሚጎተጉት:
የወንዱ ልክስክስ የሴት ክብር ሊያረክስ:
ከሴቷ እጭን ስር እንዲው ሚልከሰከስ:
ያን መጪውን አለም እርግፍ አርጎ ረስቶ:
በሀራም ስሜቱን ለማርካት ጓጉቶ:
ከአላህ ይጣላል አኼራውን ረስቶ:
እሷም ክብሯን ጥላ ይወደኛል ብላ:
በጓሮ የመጣን ላስተናግደው ብላ:
መግባቷስ መች ቀረ ማይወጡበት በላ:
እህቴ አትሸወጅ አይምሰልሽ ኸይር:
ከወደደሽ ይምጣ በፊተኛው በር።
🖌ኑርአህመድ
🔶የጊዜን ደረጃ በቃላት ማብራራት ትንሽ ይዳግታል። ብዙዎች የጊዜን ውድነት ዘንግተዋል በውስጡ ብዙ ከጭንቅ የሚያድኑ ነገሮችን መሸመት እንደሚችሉ ረስተዋል። አደራ‼️ ከነዚህ ሰዎች እንዳትሆን ነፍስህን ተቆጣጥረህ ጊዜህን በሚጠቅምህ ነገር ሙላው።🔶
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ሀቅን ፍለጋ ከቁርዐንና ከሀዲስ አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ AMU chamo Campus 2009 (Fuad)
ይህን የሂጃብ አለባበስ አንዳንድ እህቶች ባለማወቅና በቸልተኝነት ሲጠቀሙት ይታያል፡፡
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
ዉድ እህቶች ፀጉርን እንደግመል ሻኛ አቁሞ ሂጃብን መልበስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀራም
አድርገዉታል፡፡
አቡ ሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ስለ ሁለት አይነት የጀሀነም ሰወች ሲናገሩ፦
አንደኛወቹ ጅራፍ አዘጋጅተዉ ሰወችን የሚገርፉ ሲሆኑ ሁለተኛወቹ ደግሞ ሴቶች
መሆናቸዉንና ፀጉራቸዉን እንደ ግመል ሻኛ ማቆማቸዉ ሳያንስ ሌሎች ሴቶችም እንደነሱ
እንዲለብሱ የሚጣሩ መሆናቸዉን እንደነዚህ አይነት ሴቶች ጀነት የማይገቡና ብሎም ሽታዋን
እንኳን የማያገኙ ናቸዉ ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
እህቴ ሆይ አንቺ የማታደርጊ ብትሆኚ እንኳን ሌሎችን ከዚህ ተግባር አስጠንቅቂ!!!!
የቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/nabawitube
Forwarded from «ተውሒድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ»!
እንግዳን ማክበር ባህል ሳይሆን አምልኮ ነው!
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
~~~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ;-
═══════
"እንግዳን ማክበር ከተለምዶ (ከባህል) ነው ልንል አይገባም።
እንደውም እንግዳን ማክብር ኢባዳ (አምልኮ) ነው ልንል ይገባል።
ምክናየቱም የአላህ መልዕክተኛ ﷺ:
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው እንግዳውን ያክብር "*ብለዋል።
እንግዳን ማክበር የሰው ልጅ ወደ ጌታው የሚቃረብበት አምልኮት ነው።
በአላህ ፈቃድ ለመስተካከሉም ምክናየት ይሆናል ።
════◎═══
ምንጭ:📚فتاوى نور على الدرب ج11 ص274)
https://t.me/Umu_Meryem
♣ተብሊግ♣
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
ተብሊግ ተወ ይብቃህ ከጥመቱ
ቦርሳ መሸከሙ በማታ ቤት ማኳኳቱ
ተው ይብቃህ ድስት ማዘልጥላሸቱ
ተነስና አውራ ብሎ መተቸቱ
በጫት በገረባ አቤት መደዘዙ
እውቀትስ የላቸው ኧረ ንዝንዙ
ያበላው አላህ ነው ሲሉ ሲሟዘዙ
ግዜያቸው ያልቃል ጫትን እያኘኩ
ይቺ ቃል አለች ሼሀችን አትንኩ
ተብሊግ ሆይ ና
ቦርሳህን ተውና
ተመለስ ወደሱና
መሞቻህ ሳይመጣ
ውርደትህ ሳይወጣ
ከጉንጭህ ቶሎ ጫትህ አውጣ
ለቤተሰቦችህ እዘን ጥሩ ጠረን እንዲወጣ
በጫት ስትሰቀል ደግሞ እንደ ጦጣ
አሁን ተዘርግፈህ አንጀትህ ቢወጣ
ሸሂድ ነኝ ልትል ነው ደግሞ ሌላ ጣጣ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ለመልኳ የሮጠ...
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
ለልጅነት መልኳ በጣሙን ጓጉቶ:
ዲኗን ሳያጣራ ዘው ብሎ ገብቶ:
ከወራት በሗላ ታየ አሸብቶ:
እሷም መልኳ ጠፋ ማዲያትን ተክቶ።
ዲኗን ያየውማ በዲኗ ረክቶ:
ቢያረጅ ወጣት ነው ጤናውም በርክቶ:
የዚ አይነት ይሻላል ካገቡ ካልቀረ:
የዱንያው ጀነት መዝጊያውም ያማረ።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret