ምዕራፍ الأنبياء 21:88
فَاسْتَجَبْنَا لَهُ وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْغَمِّ ۚ وَكَذَٰلِكَ نُنجِي الْمُؤْمِنِينَ
ለርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጭንቅም አዳነው፡፡ እንደዚሁም ምእመናንን እናድናለን፡፡
فَاسْتَجَبْنَا لَهُ وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْغَمِّ ۚ وَكَذَٰلِكَ نُنجِي الْمُؤْمِنِينَ
ለርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጭንቅም አዳነው፡፡ እንደዚሁም ምእመናንን እናድናለን፡፡
ሞትን አታስቀርም
✿----------<•••★•••>--------
ለመኖር ብትለፋ ለዱኒያ ብትደክም
ልፋትህ ተሳክቶ ስኬት ቢገጥምህም
🍃
ሀብት ዝና ክብር ስልጣን ቢኖርህም
ሁል ጊዜ በፌሽታ ኑሮን ብታጣጥም
🍃
በዚህ ሁሉ መሐል.......
አንድ እውነት አለ ወደድክም ጠላህም
ቀጠሮህ ይደርሳል መሞትህ አይቀርም
ምንም ያክል ድከም ሞትን አታስቀርም‼️
https://t.me/httpsLatahzen
✿----------<•••★•••>--------
ለመኖር ብትለፋ ለዱኒያ ብትደክም
ልፋትህ ተሳክቶ ስኬት ቢገጥምህም
🍃
ሀብት ዝና ክብር ስልጣን ቢኖርህም
ሁል ጊዜ በፌሽታ ኑሮን ብታጣጥም
🍃
በዚህ ሁሉ መሐል.......
አንድ እውነት አለ ወደድክም ጠላህም
ቀጠሮህ ይደርሳል መሞትህ አይቀርም
ምንም ያክል ድከም ሞትን አታስቀርም‼️
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አሏህ ሱብሐነሁ ወተዓላ ሲናገር ፦
نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ الْقَصَصِ بِمَا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ هَٰذَا الْقُرْآنَ
እኛ ይህንን ቁርኣን ወደ አንተ በማውረዳችን በጣም መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡
【ዩሱፍ ③ 】
እያንዳንዱ ታሪክ አንድ ጊዜ ከሰማኸው እንደገና ለመስማት ይደብርሃል ። ከቁርኣን ታሪኮች በስተቀር !! እርሱ ግን ከአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ እየደመቀ ፤ እየተሻለ ፤ እያማረ እና መማሪያ እየሆነ መጥቷል ።
نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ الْقَصَصِ بِمَا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ هَٰذَا الْقُرْآنَ
እኛ ይህንን ቁርኣን ወደ አንተ በማውረዳችን በጣም መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡
【ዩሱፍ ③ 】
እያንዳንዱ ታሪክ አንድ ጊዜ ከሰማኸው እንደገና ለመስማት ይደብርሃል ። ከቁርኣን ታሪኮች በስተቀር !! እርሱ ግን ከአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ እየደመቀ ፤ እየተሻለ ፤ እያማረ እና መማሪያ እየሆነ መጥቷል ።
ሁሉ ነገር አበቃለት ብለን ተስፋ በቆረጥንበት ሰዓት እንደገና እንደአዲስ የሚያስጀምረን አላህ ነው። አላህ ያውቃል እኛ አናውቅም።
አሁንም አላህን ያዙ።
አሁንም አላህን ያዙ።
👉 የሶለዋት አስፈላጊነት
በነብዩ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ላይ ሶለዋት ማውረድ ተቆጥረው የማይዘለቁ ቱሩፋቶችና ጥቅሞች አሉት ። በመሆኑም አላህ ለአማኞች በርሳቸው ላይ ሶለዋት እንዲያወርዱ እንዲህ ሲል አዟቸዋል :–
« إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا»
الأحزاب ( 56 )
" አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ" ፡፡
ዐብዱላሂ ኢብኑ ዐምር ኢብኑል ዓስ ባስተላለፉት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል :–
- وعنْ عبداللَّه بن عمرو بن العاص، رضي اللَّه عنْهُمَا أنَّهُ سمِع رسُول اللَّه ﷺ يقُولُ :
” مَنْ صلَّى عليَّ صلاَةً، صلَّى اللَّه علَيّهِ بِهَا عشْرًا "
رواهُ مسلم
" በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶለዋት ያወረደ ሰው አላህ በሱ ላይ አስር ጊዜ ያወርድለታል "
– ዐብዱላሂ አብኑ መስዑድ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል: –
- وعن ابن مسْعُودٍ أنَّ رسُول اللَّهِ ﷺ قَالَ :
" أَوْلى النَّاسِ بِي يوْمَ الْقِيامةِ أَكْثَرُهُم عَليَّ صَلاَةً "
رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ.
" የቂያማ ቀን በኔ ላይ በላጭ የሆነ ሰው በኔ ላይ በብዛት ሶለዋት የሚያወርድ ነው "
– አውስ ኢብኑ አውስ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
- وعن أوس بن أوسٍ، قَالَ : قالَ رسولُ اللَّه ﷺ :
" إنَّ مِن أَفْضلِ أيَّامِكُمْ يَوْمَ الجُمُعةِ، فَأَكْثِرُوا عليَّ مِنَ الصلاةِ فِيهِ، فإنَّ صَلاتَكُمْ معْرُوضَةٌ علَيَّ
فقالوا : يَا رسول اللَّه، وكَيْفَ تُعرضُ صلاتُنَا عليْكَ وقدْ أرَمْتَ ؟
قال : يقولُ : بَلِيتَ،
قالَ : إنَّ اللَّه حَرم عَلَى الأرْضِ أجْساد الأنْبِياءِ ". رواهُ أَبُو داود بإسنادٍ صحيحِ .
" ከቀኖቻችሁ ሁሉ በላጩ የጁሙዐ ቀን ነው ። በኔ ላይ ሶለዋት አብዙ ( በዚህ ቀን ) የናንተ ሶለዋት ወደኔ ይቀርባልና
የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሶለዋታችን እንዴት ወዳንተ ይቀርባል በርግጥ አፈር ሆነህ ሳለህ አሏቸው?
አላህ በአፈር ( በመሬት) ላይ የነብያቶችን ሰውነት እርም አድርጓል " ።
እነዚህና የመሳሰሉ ኑሱሶች በነብዩ ላይ ሶለዋት እንድናወርድ የሚገፋፉን ናቸው ። በመሆኑም የዱንያም የአኼራም ጉዳያችን አላህ እንዲበቃን ሶለዋት በታላቁ ነብይ ላይ እናውርድ እናብዛ
በተለይ የጁሙዓ ለሊትና ቀን በከንቱ ሊያልፈን አይገባም ። አላህ ተጠቃሚ ያድርገን ።
በነብዩ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ላይ ሶለዋት ማውረድ ተቆጥረው የማይዘለቁ ቱሩፋቶችና ጥቅሞች አሉት ። በመሆኑም አላህ ለአማኞች በርሳቸው ላይ ሶለዋት እንዲያወርዱ እንዲህ ሲል አዟቸዋል :–
« إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا»
الأحزاب ( 56 )
" አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ" ፡፡
ዐብዱላሂ ኢብኑ ዐምር ኢብኑል ዓስ ባስተላለፉት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል :–
- وعنْ عبداللَّه بن عمرو بن العاص، رضي اللَّه عنْهُمَا أنَّهُ سمِع رسُول اللَّه ﷺ يقُولُ :
” مَنْ صلَّى عليَّ صلاَةً، صلَّى اللَّه علَيّهِ بِهَا عشْرًا "
رواهُ مسلم
" በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶለዋት ያወረደ ሰው አላህ በሱ ላይ አስር ጊዜ ያወርድለታል "
– ዐብዱላሂ አብኑ መስዑድ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል: –
- وعن ابن مسْعُودٍ أنَّ رسُول اللَّهِ ﷺ قَالَ :
" أَوْلى النَّاسِ بِي يوْمَ الْقِيامةِ أَكْثَرُهُم عَليَّ صَلاَةً "
رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ.
" የቂያማ ቀን በኔ ላይ በላጭ የሆነ ሰው በኔ ላይ በብዛት ሶለዋት የሚያወርድ ነው "
– አውስ ኢብኑ አውስ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
- وعن أوس بن أوسٍ، قَالَ : قالَ رسولُ اللَّه ﷺ :
" إنَّ مِن أَفْضلِ أيَّامِكُمْ يَوْمَ الجُمُعةِ، فَأَكْثِرُوا عليَّ مِنَ الصلاةِ فِيهِ، فإنَّ صَلاتَكُمْ معْرُوضَةٌ علَيَّ
فقالوا : يَا رسول اللَّه، وكَيْفَ تُعرضُ صلاتُنَا عليْكَ وقدْ أرَمْتَ ؟
قال : يقولُ : بَلِيتَ،
قالَ : إنَّ اللَّه حَرم عَلَى الأرْضِ أجْساد الأنْبِياءِ ". رواهُ أَبُو داود بإسنادٍ صحيحِ .
" ከቀኖቻችሁ ሁሉ በላጩ የጁሙዐ ቀን ነው ። በኔ ላይ ሶለዋት አብዙ ( በዚህ ቀን ) የናንተ ሶለዋት ወደኔ ይቀርባልና
የአላህ መልእክተኛ ሆይ ሶለዋታችን እንዴት ወዳንተ ይቀርባል በርግጥ አፈር ሆነህ ሳለህ አሏቸው?
አላህ በአፈር ( በመሬት) ላይ የነብያቶችን ሰውነት እርም አድርጓል " ።
እነዚህና የመሳሰሉ ኑሱሶች በነብዩ ላይ ሶለዋት እንድናወርድ የሚገፋፉን ናቸው ። በመሆኑም የዱንያም የአኼራም ጉዳያችን አላህ እንዲበቃን ሶለዋት በታላቁ ነብይ ላይ እናውርድ እናብዛ
በተለይ የጁሙዓ ለሊትና ቀን በከንቱ ሊያልፈን አይገባም ። አላህ ተጠቃሚ ያድርገን ።
በፍርድ ቤት ክስ ጥፋትን ማመንና መፀፀት ቅጣትን ያቃልላል። አጥፍቻለሁ ብሎ አላህ ፊት መናዘዝ ወንጀልን ያስምራል። አላጎደልኩም ብላችሁ አታስቡ። አጥፍቻለሁ ብላችሁ አምላካችሁ ፊት ቅረቡ።
ሰባሐል ኸይር ወዳጆቼ
ሰባሐል ኸይር ወዳጆቼ
ከፊታችን ያለ ሁሉ የኛ ላይሆን ይችላል። ከኋላችን የሚከተለን ያስፈልገን ይሆናል። የሚሸሽን ኮከብ አታባርሩ። የማይፈልጋችሁን አትከተሉ። ግራቀኝ እያያችሁ ተጓዙ። ቆምብላችሁም ጠብቁ። ማንያውቃል ቀጥላ የምትወጣው ጨረቃ ያንተ ልትሆን ትችላለች።
ስትጠፋ እንጂ ምን ያህል ጥሩ እንደሆንክ አያውቁም፣ ስትቀየር እንጂ ምን ያህል ደግ እንደሆንክ አይረዱም፣ ስትሞት እንጂ ምን ያህል ደጋፊያቸው እንደሆንክ አያስተዉሉም። ከጎናቸው ስትጠፋ ያ ልጅ እኮ ጠፋ ይላሉ።
ዝምብለህ ሥራህን ሥራ።
ሰባሐል ኸይር አሕባቢ
ዝምብለህ ሥራህን ሥራ።
ሰባሐል ኸይር አሕባቢ
La tehzen
🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ 🔷 ክፍል #ሰባት 7⃣ ለዙል ቀርነይን፦ አንተ ማነህ!!! እኔ የት ነዉ ያለሁት! እያለ ማዉራት ጀመረ። ይሁን እንጂ ዙል ቀርነይን የአይጁርን ንግግር አይረዳምና በጥሩ ሁኔታ መሆኑን እንዲገነዘብ ብቻ እጁን በአይጁር ራስ በማሳረፍ አሻሸው፡፡ በመቀጠልም ዙል ቀርነይን ወታደሮቹን ለአይጁር ምግብ እናመጠጥ እንዲያቀርቡለት አዘዛቸው፡፡ አይጁርም የቀረበለትን ምግብ እየተመገበ ማን…
#የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #ስምንት 8⃣
ይህን ጊዜ አይጁር በመገረም ዙል ቀርነይንን እየተመለከተ፦ ስለ ህዝቦቼ የምታቀዉ አለ ሲል ጠየቀው???
ዙል ቀርነይንም ልጄ አንተ ከምታቀው በላይ ስለህዝቦችህ እኔ አውቃለው በማለት ንግግሩን ከጀመረ በኀላ ስለያእጁጃውያን በሚገባ በማስረዳት እናቱንም ከምድረ ገፅ ጠልፈዋት እሱን ዘረቅይጥ እንደወለደችና በመቀጠልም እንደገደሏት ነገረው፡፡
አይጁርም፦ በፍፁም አያደርጉትም ህዝቦቼ በእናቴ ላይ ይህን አያደርጉትም አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ለምንድነው ቅርፅህ ከተቀሩት ያእጁጃውያን የሚለያየው በማለት ጠየቀው፡፡
አይጁርም፦ ህዝቦቻችን በኛ ዘመን የሰውነት ቅርፃችን እንዲስተካከል ለአማልክቶቻቸው እርድ ፣ ቁርባን፣ ስለት እና የመሳሰሉትን አቅርበው ነበርና አማልክቶቹ ተቀብለው ነው ቅርፄን የተስተካከለው አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ልጄ ህዝቦችህ ዋሽተውሀል፡፡ ከፈለክ እኔ ማረጋገጫ ልንገርህ፤ ህዝቦችህ እሳትን ስትመለከት ራስህን ትስታለህ አላሉህም???በማለት ጠየቀው፡፡
አይጁርም አአዎ ብለውኛል ልክ ናቸውም እሳትን ባየሁ ጊዜ እራሴን ስቻለሁ አለ፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ በፍፁም !! ይህ ሊሆን የቻለው አንተ ከልጅነትህ ጀምሮ በዚያ ፍራቻ ታንፀህ ስላደክ ነው በማለት ነገረው፡፡
አይጁርም እንዴት በማለት ጠየቀ፡፡
በዚን ጊዜ ዙል፡ቀርነይንም ወታደሮቹን በመጣራት እሳት እንዲያመጡ አደረገ፡፡ አይጁርም እሳቱን ሲያይ መንቀጥቀጥ ጀመረ ከዛም ምንድነው ቆይ ልትገድለኝ ትፈልጋለህ በማለት ጮኸ፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ልጄ አትፍራ ምንም አይጎዳህም፡፡ እሳት በእጅህ ካልነካሀው አያቃጥልህም፡፡፡ በድፍረት ወደ እሳቱ ተመልከት ተመሳስሎብህ ነው እንጂ ምንም አይጎዳህም አለው፡፡
አይጁር ይህን ጊዜ በፍራቻ እሳቱንመመልከት ጀመረ፡፡ ይሁን እንጂ አይጁር እንዳሰበው መጥፎ ነገር አልተከሰተም፡፡
አይጁርምለዙል ቀርነይንን እባክህ ተወኝ ውጭ ልውጣና የሚሆነውን ልመልከት ወይም ግደለኝና ከዚ ጭንቅ ልገላገል አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦በፍፁም ልጄ ምንም ነገር አልተከሰተብም እኔም ምንም አልሆንኩም እሳቱም እየተቃጠለ ነው አለው በመቀጠልም ልጄ ከህዝቦችህም ቢሆን በአላህ ያላመፀናና ያመነ አላህንም ያመለከ ከእሳት ይድናል፡፡ ልጄ ሆይ አላህ አንዱ እና ብቸኛው ሲሆን የሰው ልጆችንም እኩል አድርጎ ነው የፈጠራቸው፡፡በአላህ ፍራቻ እንጂ ማንም ከማንም አይበላለጥም፡፡
"የሰው ልጆች በሙሉ ጌታ በሆነው በአንዱ አላህ አምኛለሁ ፡፡ ከሱ ሌላ የሆነን አካል ከከርሰ ምድርመሸ ሆነ በገፀምድር የማመልከው የለም" በል የቃል ኪዳን ግባ በማለት ዳዕዋ አደረገለት፡፡
ይህን ንግግር አይጁር በሰማ ጊዜም በቀልቡ የራህመት ሰኪናን አላህ ረጨለት፡፡አይጁርም ንግግሩን ከሰማ በኀላ በዚህ ጉዳይ ትንሽ ላስብበት ትንሽ ሰዐት ብቻዬን ተወኝ አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ አረፍ በል ልጄ ተመልሼ እመጣለሁ በማለት ትቶት ሄደ፡፡
ከዚያም አይጁር ብቻውን ሆኖ ከራሱ ጋር መነጋገር ጀመ ህዝቦቦቼ እውነት ነው እኔን አታለውኛል!!!በዚህ ጠማማ እና ቀጣፊ ንግግራቸወሸ ስንቱንስ እንደኔ| አጣመዉታል፡፡
እናቴን ጠለፏት ከወለደችላቸም በኀላ ገድለው ጣሏት፡፡ እኔ ደግሞ የእናቴን ጎሳዎች ልበቀል እዚህ መጣለሁ ውይ ጥፋቴ!!!
ምኘው የዛሬዋን የጥፋት እና የፀፀት ቀን ሳላይ በሞትኩ በዚህ ሁኔታ አይጁር ራሰሱን በመውቀስ ላይ ሳለ ከወደ ውጭ በኩል ከፍተኛ ደሰዎቾ ጫጫታና ትርምስ ተሰማውና ባለበት ተረጋጋ፡፡
ዙል ቀርነይንም ይህን ድምፅ በሰማ ጊዜ ከቤተ መንግስት...... ..
Part ➒
ይ ቀ ጥ ላ ል.........
🔷 ክፍል #ስምንት 8⃣
ይህን ጊዜ አይጁር በመገረም ዙል ቀርነይንን እየተመለከተ፦ ስለ ህዝቦቼ የምታቀዉ አለ ሲል ጠየቀው???
ዙል ቀርነይንም ልጄ አንተ ከምታቀው በላይ ስለህዝቦችህ እኔ አውቃለው በማለት ንግግሩን ከጀመረ በኀላ ስለያእጁጃውያን በሚገባ በማስረዳት እናቱንም ከምድረ ገፅ ጠልፈዋት እሱን ዘረቅይጥ እንደወለደችና በመቀጠልም እንደገደሏት ነገረው፡፡
አይጁርም፦ በፍፁም አያደርጉትም ህዝቦቼ በእናቴ ላይ ይህን አያደርጉትም አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ለምንድነው ቅርፅህ ከተቀሩት ያእጁጃውያን የሚለያየው በማለት ጠየቀው፡፡
አይጁርም፦ ህዝቦቻችን በኛ ዘመን የሰውነት ቅርፃችን እንዲስተካከል ለአማልክቶቻቸው እርድ ፣ ቁርባን፣ ስለት እና የመሳሰሉትን አቅርበው ነበርና አማልክቶቹ ተቀብለው ነው ቅርፄን የተስተካከለው አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ልጄ ህዝቦችህ ዋሽተውሀል፡፡ ከፈለክ እኔ ማረጋገጫ ልንገርህ፤ ህዝቦችህ እሳትን ስትመለከት ራስህን ትስታለህ አላሉህም???በማለት ጠየቀው፡፡
አይጁርም አአዎ ብለውኛል ልክ ናቸውም እሳትን ባየሁ ጊዜ እራሴን ስቻለሁ አለ፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ በፍፁም !! ይህ ሊሆን የቻለው አንተ ከልጅነትህ ጀምሮ በዚያ ፍራቻ ታንፀህ ስላደክ ነው በማለት ነገረው፡፡
አይጁርም እንዴት በማለት ጠየቀ፡፡
በዚን ጊዜ ዙል፡ቀርነይንም ወታደሮቹን በመጣራት እሳት እንዲያመጡ አደረገ፡፡ አይጁርም እሳቱን ሲያይ መንቀጥቀጥ ጀመረ ከዛም ምንድነው ቆይ ልትገድለኝ ትፈልጋለህ በማለት ጮኸ፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ ልጄ አትፍራ ምንም አይጎዳህም፡፡ እሳት በእጅህ ካልነካሀው አያቃጥልህም፡፡፡ በድፍረት ወደ እሳቱ ተመልከት ተመሳስሎብህ ነው እንጂ ምንም አይጎዳህም አለው፡፡
አይጁር ይህን ጊዜ በፍራቻ እሳቱንመመልከት ጀመረ፡፡ ይሁን እንጂ አይጁር እንዳሰበው መጥፎ ነገር አልተከሰተም፡፡
አይጁርምለዙል ቀርነይንን እባክህ ተወኝ ውጭ ልውጣና የሚሆነውን ልመልከት ወይም ግደለኝና ከዚ ጭንቅ ልገላገል አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦በፍፁም ልጄ ምንም ነገር አልተከሰተብም እኔም ምንም አልሆንኩም እሳቱም እየተቃጠለ ነው አለው በመቀጠልም ልጄ ከህዝቦችህም ቢሆን በአላህ ያላመፀናና ያመነ አላህንም ያመለከ ከእሳት ይድናል፡፡ ልጄ ሆይ አላህ አንዱ እና ብቸኛው ሲሆን የሰው ልጆችንም እኩል አድርጎ ነው የፈጠራቸው፡፡በአላህ ፍራቻ እንጂ ማንም ከማንም አይበላለጥም፡፡
"የሰው ልጆች በሙሉ ጌታ በሆነው በአንዱ አላህ አምኛለሁ ፡፡ ከሱ ሌላ የሆነን አካል ከከርሰ ምድርመሸ ሆነ በገፀምድር የማመልከው የለም" በል የቃል ኪዳን ግባ በማለት ዳዕዋ አደረገለት፡፡
ይህን ንግግር አይጁር በሰማ ጊዜም በቀልቡ የራህመት ሰኪናን አላህ ረጨለት፡፡አይጁርም ንግግሩን ከሰማ በኀላ በዚህ ጉዳይ ትንሽ ላስብበት ትንሽ ሰዐት ብቻዬን ተወኝ አለው፡፡
ዙል ቀርነይንም፦ አረፍ በል ልጄ ተመልሼ እመጣለሁ በማለት ትቶት ሄደ፡፡
ከዚያም አይጁር ብቻውን ሆኖ ከራሱ ጋር መነጋገር ጀመ ህዝቦቦቼ እውነት ነው እኔን አታለውኛል!!!በዚህ ጠማማ እና ቀጣፊ ንግግራቸወሸ ስንቱንስ እንደኔ| አጣመዉታል፡፡
እናቴን ጠለፏት ከወለደችላቸም በኀላ ገድለው ጣሏት፡፡ እኔ ደግሞ የእናቴን ጎሳዎች ልበቀል እዚህ መጣለሁ ውይ ጥፋቴ!!!
ምኘው የዛሬዋን የጥፋት እና የፀፀት ቀን ሳላይ በሞትኩ በዚህ ሁኔታ አይጁር ራሰሱን በመውቀስ ላይ ሳለ ከወደ ውጭ በኩል ከፍተኛ ደሰዎቾ ጫጫታና ትርምስ ተሰማውና ባለበት ተረጋጋ፡፡
ዙል ቀርነይንም ይህን ድምፅ በሰማ ጊዜ ከቤተ መንግስት...... ..
Part ➒
ይ ቀ ጥ ላ ል.........
La tehzen
#የእጁጅ_ወመእጁጅ 🔷 ክፍል #ስምንት 8⃣ ይህን ጊዜ አይጁር በመገረም ዙል ቀርነይንን እየተመለከተ፦ ስለ ህዝቦቼ የምታቀዉ አለ ሲል ጠየቀው??? ዙል ቀርነይንም ልጄ አንተ ከምታቀው በላይ ስለህዝቦችህ እኔ አውቃለው በማለት ንግግሩን ከጀመረ በኀላ ስለያእጁጃውያን በሚገባ በማስረዳት እናቱንም ከምድረ ገፅ ጠልፈዋት እሱን ዘረቅይጥ እንደወለደችና በመቀጠልም እንደገደሏት ነገረው፡፡ አይጁርም፦ በፍፁም አያደርጉትም…
🔰 #የእጁጅ_ወመእጁጅ
🔷 ክፍል #ዘጠኝ 9⃣
ዙል ቀርነይንም ይህን ድምፅ በሰማ ጊዜ ከቤተ መንግስት ወደ ዉጭ ወጣ
አይጁርም ይህን ጉዳይ ለኔው ተወው በማለት ወደ ውጭ ሊመለከት ወጣ፡፡ አይጁርን ከርቀት የተመለከቱት ዘረ ቅይጠጦቹ ያእጁጃውያንም ልክ አይጁርን ከርቀት እንዳዩት ወደ አይጁር መሄድ ጀመሩ፡፡
አይጁርም ምንም ከይነት ተንኳል ከመፈፀም ተቆጠቡ፡፡ ይኸዉ እኔ እንደምታዩኝ በጥሩ ሁኔታ ነው ያለሁት እኚህ ህዝቦች እኛ እንደጠረጠርናቸው ሳይሆን እጅግ ደጋግ ህዝቦች ናቸው፡፡ በሚገባ ተንከባክበውኝ ጥሩ ረፍትም አሳርፈውኛል፡፡
ወንድሞቼ ሆይ!!! እኛ ተታለናል ህዝቦቻችን እጅግ በድለውናል፡፡ በማለት ሁኔታውን ግልፅ ያደርግላቸው ጀመር፡፡ ዙል ቀርነይን በቅርብ ሆኖ ሁኔታውን እየተከላከለ ነው ሰዎች ከርቀት እያዩ ነው፡፡
ይህን የአይጁር ንግግር የሰሙትም ዘረ ቅይጦች አይጁር ምን ሁነሀል??? ምንስ አግኝተህ ነው፡፡ እንዲህ ማሰባያህን ያጣሀው ምን አግኝተህ ነውእንዲ ህዝቦችህን ልትረግም የደረስከው አሉት፡፡
አይጁርም፦ አዎ ምንኛ የተረገሙ ህዝቦች ናቸው በናንተ ቀኔ እና በመሰሎቻችን በፈፀሙት ተግባር አላህ ይርገማቸው፡፡ በማለት ንግግሩን ቀጠለና ከዙል ቀርነይን የሰማውን ታሪክ በሚገባ ተረከላቸው፡፡
በመቀጠልም አይጁር ጎደኞቹን ገለል ያለ ቦታ ወሰዶ ለማናገር ፈልጎ የሚከሰተውን ሙሉ ሀላፊነቱን በመውሰድ ዙል ቀርነይንን ባስፈቀደው መሰረተሰ ዙል ቀርነይንም ቤተ መንግስቴት እንዲገቡ ፈቅዶ ለአይጁር እና ጎደኞቹ እምነት እና መረጋጋት እንዲኖራቸዉ ምግብ እና መጠጥ አዘዘ፡፡
በዚህ ሁኔታም አይጁር ለጎደኞቹ ወገኖቻቸው ምን ያህል እንዳታለሏቸው ሰውነታቸውም እንዴት መቀየር እንደቻሉ እና ስለማያዉቁት ሚስጥር በአጠቃላይ ነገራቸው፡፡
የአይጁርም ጓደኞችም እንዲህ አይነት መረጃ አይጁር በማግኘቱ እጅግ ተደነቁ፡፡ ይሁን እንጂ በመካከላቸው ኑመይሪድ የተባለ አይጁርን የማይወድ ዘረ ቅይጥ ነበርና የአይጁር ንግግር ሊዋጥለት አልቻለም፡፡ (አይጁር የሚወዳትን ልጅ ኑመይሪድም ይወዳታል ስለዚህ ኑመይሪድ ደግሞ በቅናት አይጁርን አይወደውም፡፡)
ኑመይሪድም የአይጁርን ንግግር በሚገባ በመሸምደድ ለያእጁጃውያኑ ነግሮ ሊያስገድለዉ ወሰነና ሌሎቹ ዘረ ቅይጦች በአይጁር ንግግር ሙሉ በሙሉ ሲያምኑ ኑመይሪድ ግን ሸር አስቦ ዝም አለ፡፡
አይጁርም በንግግሩ መደምደሚያ ላይ፦ ወንድሞቼ እዚሁ ቀርተን ከደጋግ ወገኖቻችን ጎን በመቆም እነዚያን አመፀኛ እና ትዕቢተኛ ህዝቦችን ልንበቀል ይገባል አላቸው፡፡
ጓደኞቹም በአይጁር ንግግር ሙሉ በሙሉ ሲስማሙ ነገሩ ሁሉ ያልተመቸው ኑመይሪድ ግን ዝምታን መረጠ፡፡ ይህን የኑመይሪድ ዝምታ የተመለከተው አይጁርም፦ ምን ሁነሀል ኑመይሪድ!!! ከኛ እዚህ መቅረት አትፈልግም አለው?
ኑመይሪድም፦ከናንተ መቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ነገር ግን መጀመሪያ ወደ የእጁጃውያኑ በመሄድ በኛ እዚህ መሆን ሌላ ነገር እንዳይጠረጥሩ በውሸት አስረድቻቸው መምጣት አለብኝ፡፡ ሲለው አይጁርም በኑመይሪድ ልብ ያለውን እርኩስነት በመረዳት ወደ ፈለገበት እንዲሄድ ዝም አለው፡፡
ዘረ ቅይጦች በዚህ ሁኔታ በመወያየት ላይ ሳሉ ድንገት ዙል ቀርነይን በያእጁጃውያኑ ቋንቋ፦ ሰላም በናንተ ላይ ይሁን ብሎ ገባ፡፡
ሰላምታውን በመመለስ እና እንዴት የሰው ልጅ የኛን ቋንቋ ያወራል?? በማለት እጅግ ደነገጡ፡፡ይሁን እንጂ አይጁር ስለ ዙል ቀርነይን ወደር ያለፈ ደግነት በማውራት ጓደኞቹን ያረጋጋም ጀመር፡፡
በመሀል ዙል ቀርነይን አይጁርን በማቋረጥ አይጁር ሆይ ተወኝ እስቲ ስለ አላህ ጥቂት ላዉራላቸው በማለት ንግግሩን ጀመረ፡፡ በጥሩ ሁኔታ ስለሁሉም ክስተት ካስረዳቸው እና ስለ አላህም ከገለፀላቸው በኀላ ዘረ ቅይጦችን ወደ ህዝቦቹ ዘንድ በማውጣት፦ ህዝቦቼ ሆይ!!!እነዚህ ያእጁጃውያኑ ያታለሉብን ልጆቻችን ናቸው፡፡ ከጨለማ ወደ ብርሀን እንምራቸው ወይስ ጠመው እንዲቀሩ እንተዋቸው፡፡ በማለት ንግግሩን ጀመረ፡፡
ህዝቡም፦ ያሳለፉትን ጊዜ እና ወንጀል አላህ ይቅር ይበላቸው"በማለት በአንድ ድምፅ ተናገሩ፡፡ ህዝቡ የሚናገረውን ዙል ቀርነይን ለዘረ ቅይጦቹ ይተረጉምላቸውም ነበር፡፡ ከዚያም ዙል ቀርነይንም "የበደለውንማ" ወደ ፊት እንቀጣዋለን፡፡ ከዚያም ወደ ጌታው ይመለሳል፡፡ ብርቱንም ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
ያመነ ሰው ኸይር ስራ የሰራ ፤ለርሱ በምንዳ በኩል ጀነት አለችው፡፡ ለርሱም ከትዕዛዛችን ገርን ነገር እናዘዋለን፡፡አላቸው፡፡
ህዝቡም አንተ ንጉስ ሆይ ምን ያማረ ንግግር ነው የተናገርከው በማለት በንግግሩ በመደሰት ተስማሙ፡፡
እነሱ በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ ኑመይሪድ በነአይጁር ላይ ያበጀውን የሴራ መረብ ሊዘረጋ ወደ ጉድጓዱ በመዝለቅ ነው፡፡ ልክ ከከርሰ ምድር ዘልቆ የእጁጃውያኑን እንደተገናኘም ወሬውን በጉጉት ጠየቁት፡፡
ኑመይሪድም፦ የአይጁር መክዳት መክዳት አንሶ አብረዉኝ የወጡት ወጣቶችም ክህደትን መርጠው እዚዪው ቀርተዋል ብሎ ነገራቸው፡፡
ባለ ስልጣናቱም ፦ ምንድነው የምትለው ኑመይሪድ???ለአይጁር ያለህ ጥላቻ ገፋፍቶህ እንዳይሆን ይህን ያልከው ሁሉንም ጠንቅቀን እናውቃለን፡፡ አይጁር ይህን አያደርግም አሉት፡፡
.....ኑመይሪድን አይደለም ወገኖቼ እኔን በድላችሁኛል፡፡ ለአይጁር የማይገባውን እምነት አሸክማችሁት እናንተን እና አማልክቶቻችሁን በመርገም የማያዳግም እርምጃ ሊወስዱባችሁ ከሰዎች ጋር እየተመካከረላችሁ ነው አላቸው፡፡ በዚህ ስብስብ ውስጥ የጦር አዛዣቸውም ነበርና እስኪ እዛ የተፈፀመውን ነገር ንገረን አሉት፡፡
ኑመይሪድም ከአይጁር የሰማዉን እና ከዙል ቀርነይን የሰማውን በዝርዝር ነገራቸው፡፡
በዚን ጊዜ የጦር አዛዡም አመንካቸው አለው???
ኑመይሪድም፦በፍፁም አለ
የጦር አዛዡም ይህን ሚስጥር ለማንም እንዳታወራ በኔ እና ባንተ መካከል ይቅር የምንወስነውን እስክንወስን ድረስ በማለት ቃል አስገባው፡፡ኑመይሪድም
የጦር አዛዡም ትላልቅ ባለስልጣናትን ብቻ ዝግ ስብሰባ በማድረግ አይጁር የሚስጥራችንን እውነታ እና ዘረ ቅይጦች የማን ዘሮች እንደሆኑ አውቆብናል፡፡ በሱ ማወቅ የተነሳ ሌላ ዘረቅይጦች እውነታውን እንዳያቁ ሰግቻለሁ፡፡ ይህን ጉዳይ ደግሞ በአሁን ጊዜ ከኑመይሪድ ሌላ ማንም አያውቅም፡፡ ከርሰ ምድር ውስጥ ላሉት ዘረቅይጣውያን ሚስጥሩን፡እንዳያጋልጠው ሰግቻለሁ፡፡ ስለዚህም እኔ ዘንድ ጥሩ መፍትሄ አለ መፍትሄውም፦ወሬው ከነምንጩ እንዳይሰራጭ ኑመይሪድ ሊወገድ ሊገደል ይገባል በመቀጠልም ብዙ እና ጠንካራ ወታደሮችን የምድረ ገፅ ነዋሪያንን በለሊት ከከበብናቸው በኀላ ምድር ላይ ያለውን በሙሉ እንወርሳለን፡፡ በማለት ሀሳቡን አቀረበ፡፡
ባለስልጣናቱ በሙሉ በጦር አዛዣቸው ሀሳብ ከተስማሙ በኀላ የጦር አዛዡም ሰራተኛውን በመጥራት የኑመይሪድን ሰውነት በሰይፍ ቆራርጦ በሙታን ማከማቻ ክፍል እንዲያስገባ አዘዘዉ፡፡
ይሁን እንጂ ይህን ሴራ ኑመይሪድ
Part ➓
ይቀጥላል.......
🔷 ክፍል #ዘጠኝ 9⃣
ዙል ቀርነይንም ይህን ድምፅ በሰማ ጊዜ ከቤተ መንግስት ወደ ዉጭ ወጣ
አይጁርም ይህን ጉዳይ ለኔው ተወው በማለት ወደ ውጭ ሊመለከት ወጣ፡፡ አይጁርን ከርቀት የተመለከቱት ዘረ ቅይጠጦቹ ያእጁጃውያንም ልክ አይጁርን ከርቀት እንዳዩት ወደ አይጁር መሄድ ጀመሩ፡፡
አይጁርም ምንም ከይነት ተንኳል ከመፈፀም ተቆጠቡ፡፡ ይኸዉ እኔ እንደምታዩኝ በጥሩ ሁኔታ ነው ያለሁት እኚህ ህዝቦች እኛ እንደጠረጠርናቸው ሳይሆን እጅግ ደጋግ ህዝቦች ናቸው፡፡ በሚገባ ተንከባክበውኝ ጥሩ ረፍትም አሳርፈውኛል፡፡
ወንድሞቼ ሆይ!!! እኛ ተታለናል ህዝቦቻችን እጅግ በድለውናል፡፡ በማለት ሁኔታውን ግልፅ ያደርግላቸው ጀመር፡፡ ዙል ቀርነይን በቅርብ ሆኖ ሁኔታውን እየተከላከለ ነው ሰዎች ከርቀት እያዩ ነው፡፡
ይህን የአይጁር ንግግር የሰሙትም ዘረ ቅይጦች አይጁር ምን ሁነሀል??? ምንስ አግኝተህ ነው፡፡ እንዲህ ማሰባያህን ያጣሀው ምን አግኝተህ ነውእንዲ ህዝቦችህን ልትረግም የደረስከው አሉት፡፡
አይጁርም፦ አዎ ምንኛ የተረገሙ ህዝቦች ናቸው በናንተ ቀኔ እና በመሰሎቻችን በፈፀሙት ተግባር አላህ ይርገማቸው፡፡ በማለት ንግግሩን ቀጠለና ከዙል ቀርነይን የሰማውን ታሪክ በሚገባ ተረከላቸው፡፡
በመቀጠልም አይጁር ጎደኞቹን ገለል ያለ ቦታ ወሰዶ ለማናገር ፈልጎ የሚከሰተውን ሙሉ ሀላፊነቱን በመውሰድ ዙል ቀርነይንን ባስፈቀደው መሰረተሰ ዙል ቀርነይንም ቤተ መንግስቴት እንዲገቡ ፈቅዶ ለአይጁር እና ጎደኞቹ እምነት እና መረጋጋት እንዲኖራቸዉ ምግብ እና መጠጥ አዘዘ፡፡
በዚህ ሁኔታም አይጁር ለጎደኞቹ ወገኖቻቸው ምን ያህል እንዳታለሏቸው ሰውነታቸውም እንዴት መቀየር እንደቻሉ እና ስለማያዉቁት ሚስጥር በአጠቃላይ ነገራቸው፡፡
የአይጁርም ጓደኞችም እንዲህ አይነት መረጃ አይጁር በማግኘቱ እጅግ ተደነቁ፡፡ ይሁን እንጂ በመካከላቸው ኑመይሪድ የተባለ አይጁርን የማይወድ ዘረ ቅይጥ ነበርና የአይጁር ንግግር ሊዋጥለት አልቻለም፡፡ (አይጁር የሚወዳትን ልጅ ኑመይሪድም ይወዳታል ስለዚህ ኑመይሪድ ደግሞ በቅናት አይጁርን አይወደውም፡፡)
ኑመይሪድም የአይጁርን ንግግር በሚገባ በመሸምደድ ለያእጁጃውያኑ ነግሮ ሊያስገድለዉ ወሰነና ሌሎቹ ዘረ ቅይጦች በአይጁር ንግግር ሙሉ በሙሉ ሲያምኑ ኑመይሪድ ግን ሸር አስቦ ዝም አለ፡፡
አይጁርም በንግግሩ መደምደሚያ ላይ፦ ወንድሞቼ እዚሁ ቀርተን ከደጋግ ወገኖቻችን ጎን በመቆም እነዚያን አመፀኛ እና ትዕቢተኛ ህዝቦችን ልንበቀል ይገባል አላቸው፡፡
ጓደኞቹም በአይጁር ንግግር ሙሉ በሙሉ ሲስማሙ ነገሩ ሁሉ ያልተመቸው ኑመይሪድ ግን ዝምታን መረጠ፡፡ ይህን የኑመይሪድ ዝምታ የተመለከተው አይጁርም፦ ምን ሁነሀል ኑመይሪድ!!! ከኛ እዚህ መቅረት አትፈልግም አለው?
ኑመይሪድም፦ከናንተ መቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ነገር ግን መጀመሪያ ወደ የእጁጃውያኑ በመሄድ በኛ እዚህ መሆን ሌላ ነገር እንዳይጠረጥሩ በውሸት አስረድቻቸው መምጣት አለብኝ፡፡ ሲለው አይጁርም በኑመይሪድ ልብ ያለውን እርኩስነት በመረዳት ወደ ፈለገበት እንዲሄድ ዝም አለው፡፡
ዘረ ቅይጦች በዚህ ሁኔታ በመወያየት ላይ ሳሉ ድንገት ዙል ቀርነይን በያእጁጃውያኑ ቋንቋ፦ ሰላም በናንተ ላይ ይሁን ብሎ ገባ፡፡
ሰላምታውን በመመለስ እና እንዴት የሰው ልጅ የኛን ቋንቋ ያወራል?? በማለት እጅግ ደነገጡ፡፡ይሁን እንጂ አይጁር ስለ ዙል ቀርነይን ወደር ያለፈ ደግነት በማውራት ጓደኞቹን ያረጋጋም ጀመር፡፡
በመሀል ዙል ቀርነይን አይጁርን በማቋረጥ አይጁር ሆይ ተወኝ እስቲ ስለ አላህ ጥቂት ላዉራላቸው በማለት ንግግሩን ጀመረ፡፡ በጥሩ ሁኔታ ስለሁሉም ክስተት ካስረዳቸው እና ስለ አላህም ከገለፀላቸው በኀላ ዘረ ቅይጦችን ወደ ህዝቦቹ ዘንድ በማውጣት፦ ህዝቦቼ ሆይ!!!እነዚህ ያእጁጃውያኑ ያታለሉብን ልጆቻችን ናቸው፡፡ ከጨለማ ወደ ብርሀን እንምራቸው ወይስ ጠመው እንዲቀሩ እንተዋቸው፡፡ በማለት ንግግሩን ጀመረ፡፡
ህዝቡም፦ ያሳለፉትን ጊዜ እና ወንጀል አላህ ይቅር ይበላቸው"በማለት በአንድ ድምፅ ተናገሩ፡፡ ህዝቡ የሚናገረውን ዙል ቀርነይን ለዘረ ቅይጦቹ ይተረጉምላቸውም ነበር፡፡ ከዚያም ዙል ቀርነይንም "የበደለውንማ" ወደ ፊት እንቀጣዋለን፡፡ ከዚያም ወደ ጌታው ይመለሳል፡፡ ብርቱንም ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
ያመነ ሰው ኸይር ስራ የሰራ ፤ለርሱ በምንዳ በኩል ጀነት አለችው፡፡ ለርሱም ከትዕዛዛችን ገርን ነገር እናዘዋለን፡፡አላቸው፡፡
ህዝቡም አንተ ንጉስ ሆይ ምን ያማረ ንግግር ነው የተናገርከው በማለት በንግግሩ በመደሰት ተስማሙ፡፡
እነሱ በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ ኑመይሪድ በነአይጁር ላይ ያበጀውን የሴራ መረብ ሊዘረጋ ወደ ጉድጓዱ በመዝለቅ ነው፡፡ ልክ ከከርሰ ምድር ዘልቆ የእጁጃውያኑን እንደተገናኘም ወሬውን በጉጉት ጠየቁት፡፡
ኑመይሪድም፦ የአይጁር መክዳት መክዳት አንሶ አብረዉኝ የወጡት ወጣቶችም ክህደትን መርጠው እዚዪው ቀርተዋል ብሎ ነገራቸው፡፡
ባለ ስልጣናቱም ፦ ምንድነው የምትለው ኑመይሪድ???ለአይጁር ያለህ ጥላቻ ገፋፍቶህ እንዳይሆን ይህን ያልከው ሁሉንም ጠንቅቀን እናውቃለን፡፡ አይጁር ይህን አያደርግም አሉት፡፡
.....ኑመይሪድን አይደለም ወገኖቼ እኔን በድላችሁኛል፡፡ ለአይጁር የማይገባውን እምነት አሸክማችሁት እናንተን እና አማልክቶቻችሁን በመርገም የማያዳግም እርምጃ ሊወስዱባችሁ ከሰዎች ጋር እየተመካከረላችሁ ነው አላቸው፡፡ በዚህ ስብስብ ውስጥ የጦር አዛዣቸውም ነበርና እስኪ እዛ የተፈፀመውን ነገር ንገረን አሉት፡፡
ኑመይሪድም ከአይጁር የሰማዉን እና ከዙል ቀርነይን የሰማውን በዝርዝር ነገራቸው፡፡
በዚን ጊዜ የጦር አዛዡም አመንካቸው አለው???
ኑመይሪድም፦በፍፁም አለ
የጦር አዛዡም ይህን ሚስጥር ለማንም እንዳታወራ በኔ እና ባንተ መካከል ይቅር የምንወስነውን እስክንወስን ድረስ በማለት ቃል አስገባው፡፡ኑመይሪድም
የጦር አዛዡም ትላልቅ ባለስልጣናትን ብቻ ዝግ ስብሰባ በማድረግ አይጁር የሚስጥራችንን እውነታ እና ዘረ ቅይጦች የማን ዘሮች እንደሆኑ አውቆብናል፡፡ በሱ ማወቅ የተነሳ ሌላ ዘረቅይጦች እውነታውን እንዳያቁ ሰግቻለሁ፡፡ ይህን ጉዳይ ደግሞ በአሁን ጊዜ ከኑመይሪድ ሌላ ማንም አያውቅም፡፡ ከርሰ ምድር ውስጥ ላሉት ዘረቅይጣውያን ሚስጥሩን፡እንዳያጋልጠው ሰግቻለሁ፡፡ ስለዚህም እኔ ዘንድ ጥሩ መፍትሄ አለ መፍትሄውም፦ወሬው ከነምንጩ እንዳይሰራጭ ኑመይሪድ ሊወገድ ሊገደል ይገባል በመቀጠልም ብዙ እና ጠንካራ ወታደሮችን የምድረ ገፅ ነዋሪያንን በለሊት ከከበብናቸው በኀላ ምድር ላይ ያለውን በሙሉ እንወርሳለን፡፡ በማለት ሀሳቡን አቀረበ፡፡
ባለስልጣናቱ በሙሉ በጦር አዛዣቸው ሀሳብ ከተስማሙ በኀላ የጦር አዛዡም ሰራተኛውን በመጥራት የኑመይሪድን ሰውነት በሰይፍ ቆራርጦ በሙታን ማከማቻ ክፍል እንዲያስገባ አዘዘዉ፡፡
ይሁን እንጂ ይህን ሴራ ኑመይሪድ
Part ➓
ይቀጥላል.......
الإمام محمد بن صالح العثيمين - رحمه الله تعالى
الإمام محمد بن صالح العثيمين - رحمه الله تعالى
❝የወደደውን ልወድ፣ የጠላውን ልጠላማ ይህ አይፈቀድም።❞ || ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ሷሊሕ አል-ዑሠይሚን
قل رسول الله صلى ءليه ؤسلم
ታማኝነት የለለዉ ሰው ኢማን የለዉም ቃል ኪዳን የማያከብር ሰው ሀይማኖተኛ አደለም ። አላህ ይጠብቀን ከዚህ አይነት ፀባይና ተግባር
_🌺••••••____🌺
ታማኝነት የለለዉ ሰው ኢማን የለዉም ቃል ኪዳን የማያከብር ሰው ሀይማኖተኛ አደለም ። አላህ ይጠብቀን ከዚህ አይነት ፀባይና ተግባር
_🌺••••••____🌺
እህትየ አትገላለጭ
እህቴ አትገላለጭ
ከቆጠቢ ከስርዓቱ አትውጭ
ሂጃብሽ ሃይማኖትሽ
ልበሽው አትፈሪ ከለላነው ጋሻሽ
ቢገለጡ ሚመጣው ውርደት
እምቢተኛ ትርፉ ዝቅጠት ነው
አደራ ከነኝህ ተኩላዎች ተጠንቀቂ
ክብር ከሚንዱት ራስሽን አርቂ!
የአታላይን ንግግር ነቅተሽ ተጠንቀቂ
በቀበሮ ተንኮል ተጠልፈሽ ሳትወድቂ
ቁጥብነትን ኋላ ቀርነት ያደረገ
ራሱ ነው ኋላ ቀር ደደብ ያላደገ
ኑር ነኝ ፋራው
https://t.me/httpsLatahzen
እህቴ አትገላለጭ
ከቆጠቢ ከስርዓቱ አትውጭ
ሂጃብሽ ሃይማኖትሽ
ልበሽው አትፈሪ ከለላነው ጋሻሽ
ቢገለጡ ሚመጣው ውርደት
እምቢተኛ ትርፉ ዝቅጠት ነው
አደራ ከነኝህ ተኩላዎች ተጠንቀቂ
ክብር ከሚንዱት ራስሽን አርቂ!
የአታላይን ንግግር ነቅተሽ ተጠንቀቂ
በቀበሮ ተንኮል ተጠልፈሽ ሳትወድቂ
ቁጥብነትን ኋላ ቀርነት ያደረገ
ራሱ ነው ኋላ ቀር ደደብ ያላደገ
ኑር ነኝ ፋራው
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ሁሉም ይጓዛታል ያችን የሩቅ ጉዞ
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁን ይዞ
ሼይኽ ሙሐመድ ሐጂ ወሌ ረሒመሁሏህ
ስንቃቺሁን በግዜ አዘጋጁ !
https://t.me/httpsLatahzen
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁን ይዞ
ሼይኽ ሙሐመድ ሐጂ ወሌ ረሒመሁሏህ
ስንቃቺሁን በግዜ አዘጋጁ !
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቁጥር አያውቁም ወይ?
------
ከ300 አመተ ሒጅራ ቡኋላ የተሰመረውን ዓቂዳ ነባር ብለው የነቡኻሪን የሰለፎችን ዓቂዳ መጤ ማድረግ የሒሳብ ችግር እንዳለ ያሳያል!
------
ኡስታዝ አዩብ ደርባቸው!
------
ከ300 አመተ ሒጅራ ቡኋላ የተሰመረውን ዓቂዳ ነባር ብለው የነቡኻሪን የሰለፎችን ዓቂዳ መጤ ማድረግ የሒሳብ ችግር እንዳለ ያሳያል!
------
ኡስታዝ አዩብ ደርባቸው!
يُرِيدُونَ أَن يُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَيَأْبَى اللَّهُ إِلَّا أَن يُتِمَّ نُورَهُ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
«የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡» [ተውባ (32)]
«የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡» [ተውባ (32)]