🤲ጌታችን ሆይ......‼️
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሰበር
& የሟቾች ቁጥር 21 ደርሷል ።
& አሁንም ምንም አይነት እርምጃ መንግስት አልወሰደም ሌሊቱን በጥይት እና በገጀራ ሙስሊሞች ተገድለዋል ቁጥራቸው በወል አልታወቀም ፣የዘረፉትንም ንብረት በነፃነት ሲያዘዋውሩ አድረዋል ።
& በየ መስጅዱ የታገቱ ሙስሊሞች ፁመው እንደዋሉ አሁንም በረሀብ እየተቆሉ ናቸው ። ያገታቸው ፉኖም ከበባውን እያጠናከረ ነው ።
& አዳሩን የሙስሊሞች ቤት ሲዘረፍ፣ሲቃጠል እና በድንጋይ ሲደበደብ አድሯል ።ለ ጥቃት አድራሽ መንጋዎች ገጀራ እና ቢራ በማቅረብ ሲያበረታቱ አድረዋል ።
@@@ በአጭሩ የክልሉ መንግስት በየ ሚዲያው ሁከቱን እንደተቆጣጠረው አድርጎ የሚያናፍሰው ወሬ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
& የሟቾች ቁጥር 21 ደርሷል ።
& አሁንም ምንም አይነት እርምጃ መንግስት አልወሰደም ሌሊቱን በጥይት እና በገጀራ ሙስሊሞች ተገድለዋል ቁጥራቸው በወል አልታወቀም ፣የዘረፉትንም ንብረት በነፃነት ሲያዘዋውሩ አድረዋል ።
& በየ መስጅዱ የታገቱ ሙስሊሞች ፁመው እንደዋሉ አሁንም በረሀብ እየተቆሉ ናቸው ። ያገታቸው ፉኖም ከበባውን እያጠናከረ ነው ።
& አዳሩን የሙስሊሞች ቤት ሲዘረፍ፣ሲቃጠል እና በድንጋይ ሲደበደብ አድሯል ።ለ ጥቃት አድራሽ መንጋዎች ገጀራ እና ቢራ በማቅረብ ሲያበረታቱ አድረዋል ።
@@@ በአጭሩ የክልሉ መንግስት በየ ሚዲያው ሁከቱን እንደተቆጣጠረው አድርጎ የሚያናፍሰው ወሬ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
ሁሉንም ጥያቄወቸን ቁርዐን ሲመልስልኝ.
እኔ
``ዛሬ ሙስሊም መሆን እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ጥቃት ይፈፀምባቸዋል። ብዙዎቹ አካላቸውን ኤትዋል መቁሰልም አጋጥሟቸዋል ለምን ስለው?``
ቁርዐን
<< ቁስል ቢያገኛችሁ ሰወቹንም መሰሉ ቁስል አግንቷቸዋል። ይኸችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን>> 3:140 አላህ ያለውን አትሳ እንጂ አለኝ
እኔ
``በሙስሊሙ አለም መከራ በዛ ሙስሊም እህት እና ወንድሞቸ እንደ ቅጠል ረገፉ። ለምን እዲህ ይሆናል? ስል``
ቁርዐን
(እንድትገሰፁና) አላህም እነዚያን ያመኑትን እንዲያውቅ (እንዲለይ) ከናንተም ሰማዕታትን እንዲይዝ ነዉ። አላህም በዳዮችን አይወድም>>። 3:140 ተብሎ የለ አለኝ
እኔ
``በጣም ታምሚያለሁ ስለዉ ``
ቁርዐን
<<በታመምኩም ጊዜ እሱ ያሽረኛል።>> 26:80 በል አለኝ
እኔ
``ልቤ ውስጥ ጪንቀት አለ አልኩት``
ቁርዐን
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ። 13:28 ተብሏል አለኝ
እኔ
``ሰዎች ያሰቃየኛል አልኩትና``
ቁርዐን
ጌታህም ከሚሰሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም። 6:132 ብሏል አለኝ
እኔ
``ብቸኝነት ይሰማኛል ስለዉ``
ቁርዐን
እኔ ቅርብ ነኝ። የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ። 2:186 ብሏል አለኝ
እኔ
``ወንጀለኛ ነኝ ባልኩት ጊዜም``
ቁርዐን
በላቸዉ <<እናንተ በነፍሶቻችሁ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቸ ሆይ! በአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ኃጢአቶችን በመላ ይምራልና። እንሆ እሱ መሀሪዉ አዛኙ ነዉና። 39:53 አለኝ
እኔ
``አላህ እንዳይረሳኝ ምን ላድርግ ስለው``
ቁርዐን
አስታውሱኝም አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ አትካዱኝም። 2:152 አለኝ
እኔ
``ሂወቴን ጪንቀት ሞልቶታል ስለው``
ቁርዐን
አላህንም የሚፈራ ሰዉ ለርሱ መውጫ ያደርግለታል። 65:2 አለኝ
እኔ
``ብዙ ነገር እፈልጋለሁ ብየዉ``
ቁርዐን
ጌታችሁም አለ <<ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና። 40:60 አለኝ
ምስጋና ለአላህ ይገባው
ለህይወት ዘመን ሁሉ ጥያቄዎች መልሱን በቁርዐን ለሰጠ።
ሙስሊም ስላደረገንም እጂግ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዉ።
እኔ
``ዛሬ ሙስሊም መሆን እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ጥቃት ይፈፀምባቸዋል። ብዙዎቹ አካላቸውን ኤትዋል መቁሰልም አጋጥሟቸዋል ለምን ስለው?``
ቁርዐን
<< ቁስል ቢያገኛችሁ ሰወቹንም መሰሉ ቁስል አግንቷቸዋል። ይኸችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን>> 3:140 አላህ ያለውን አትሳ እንጂ አለኝ
እኔ
``በሙስሊሙ አለም መከራ በዛ ሙስሊም እህት እና ወንድሞቸ እንደ ቅጠል ረገፉ። ለምን እዲህ ይሆናል? ስል``
ቁርዐን
(እንድትገሰፁና) አላህም እነዚያን ያመኑትን እንዲያውቅ (እንዲለይ) ከናንተም ሰማዕታትን እንዲይዝ ነዉ። አላህም በዳዮችን አይወድም>>። 3:140 ተብሎ የለ አለኝ
እኔ
``በጣም ታምሚያለሁ ስለዉ ``
ቁርዐን
<<በታመምኩም ጊዜ እሱ ያሽረኛል።>> 26:80 በል አለኝ
እኔ
``ልቤ ውስጥ ጪንቀት አለ አልኩት``
ቁርዐን
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ። 13:28 ተብሏል አለኝ
እኔ
``ሰዎች ያሰቃየኛል አልኩትና``
ቁርዐን
ጌታህም ከሚሰሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም። 6:132 ብሏል አለኝ
እኔ
``ብቸኝነት ይሰማኛል ስለዉ``
ቁርዐን
እኔ ቅርብ ነኝ። የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ። 2:186 ብሏል አለኝ
እኔ
``ወንጀለኛ ነኝ ባልኩት ጊዜም``
ቁርዐን
በላቸዉ <<እናንተ በነፍሶቻችሁ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቸ ሆይ! በአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ኃጢአቶችን በመላ ይምራልና። እንሆ እሱ መሀሪዉ አዛኙ ነዉና። 39:53 አለኝ
እኔ
``አላህ እንዳይረሳኝ ምን ላድርግ ስለው``
ቁርዐን
አስታውሱኝም አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ አትካዱኝም። 2:152 አለኝ
እኔ
``ሂወቴን ጪንቀት ሞልቶታል ስለው``
ቁርዐን
አላህንም የሚፈራ ሰዉ ለርሱ መውጫ ያደርግለታል። 65:2 አለኝ
እኔ
``ብዙ ነገር እፈልጋለሁ ብየዉ``
ቁርዐን
ጌታችሁም አለ <<ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና። 40:60 አለኝ
ምስጋና ለአላህ ይገባው
ለህይወት ዘመን ሁሉ ጥያቄዎች መልሱን በቁርዐን ለሰጠ።
ሙስሊም ስላደረገንም እጂግ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዉ።
لَّا تَجِدُ قَوْمًۭا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ يُوَآدُّونَ مَنْ حَآدَّ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ وَلَوْ كَانُوٓا۟ ءَابَآءَهُمْ أَوْ أَبْنَآءَهُمْ أَوْ إِخْوَٰنَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ كَتَبَ فِى قُلُوبِهِمُ ٱلْإِيمَٰنَ وَأَيَّدَهُم بِرُوحٍۢ مِّنْهُ ۖ وَيُدْخِلُهُمْ جَنَّٰتٍۢ تَجْرِى مِن تَحْتِهَا ٱلْأَنْهَٰرُ خَٰلِدِينَ فِيهَا ۚ رَضِىَ ٱللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا۟ عَنْهُ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ حِزْبُ ٱللَّهِ ۚ أَلَآ إِنَّ حِزْبَ ٱللَّهِ هُمُ ٱلْمُفْلِحُونَ
በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡ ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ ከእርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ ምኞታቸውን የሚያገኙ ናቸው፡፡
በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡ ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ ከእርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ ምኞታቸውን የሚያገኙ ናቸው፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዚህ መልኩ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መክረው ተዘጋጅተው፣ ተደራጅተው ነው ጥቃቱን የፈፀሙት። ይህንን ነው ግጭት እያሉ የሚዘግቡት። በዚህ መልኩ የታቀደ፣ በግልፅ የተደራጀውን ጥቃት ነው የአካባቢው የፀጥታ መዋቅር ሆነ ብሎ እንዲደርስ የፈቀደው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
" ንገሩ ለነዛ "
ወዲያ ወደ ጎንደር
ጥሰው ክብር ድንበር
ማን አለብኝ እብሪት
ለጫሩ እሳት ክብሪት
ንገሩ ለነዛ ..
የዝምታን ዋጋ በፍርሀት ላሰሉ
ንገሩ ለነዛ መስጊድ ላቃጠሉ
ታሪክ የማይረሳው ያፄ በደል አዝሎ
ታግሶ በኖረ ሀገር ትቁም ብሎ
ሰላም ይሻል ብሎ አንገት ስለደፋ
ተቻችሎ ሳይሆን ችሎ ቀን ቢገፋ
መስሎ ከታያችሁ ሙስሊም እንደፈሪ
መታደል ነው ለሱ ለዲን የሞት ጥሪ
ንገሩ ለነዛ .....
የዝምታን ዋጋ በፍራት ላሰሉ
ንገሩ ለነዛ ሙስሊሙን ለጠሉ
አዎ ንገሯቸው እምነት ላይ ላሴሩ
ንፁሀንን ገለው አጉል ለፎከሩ
ይሻል ተብሎ እንጂ መኖሩ ተዋዶ
ድንበር ለጣሰማ እሱው ወዶ ፈቅዶ
እንኳን ብርቱዉ አማኝ _ የኔ አይነቱም ሰነፍ
በእምነቱ ለመጣ _ ከፊት ለመሰለፍ
በጭራሽ አይሰጋም _ ከሞት ለመጋጨት
ክብሩ ነዋ ለሱ 💪
ለስልምናው ሙቶ _ ለጀነት መታጨት
.... ንገሩ ለነዛ .....❗️❗️❗️
#ሼር
ወዲያ ወደ ጎንደር
ጥሰው ክብር ድንበር
ማን አለብኝ እብሪት
ለጫሩ እሳት ክብሪት
ንገሩ ለነዛ ..
የዝምታን ዋጋ በፍርሀት ላሰሉ
ንገሩ ለነዛ መስጊድ ላቃጠሉ
ታሪክ የማይረሳው ያፄ በደል አዝሎ
ታግሶ በኖረ ሀገር ትቁም ብሎ
ሰላም ይሻል ብሎ አንገት ስለደፋ
ተቻችሎ ሳይሆን ችሎ ቀን ቢገፋ
መስሎ ከታያችሁ ሙስሊም እንደፈሪ
መታደል ነው ለሱ ለዲን የሞት ጥሪ
ንገሩ ለነዛ .....
የዝምታን ዋጋ በፍራት ላሰሉ
ንገሩ ለነዛ ሙስሊሙን ለጠሉ
አዎ ንገሯቸው እምነት ላይ ላሴሩ
ንፁሀንን ገለው አጉል ለፎከሩ
ይሻል ተብሎ እንጂ መኖሩ ተዋዶ
ድንበር ለጣሰማ እሱው ወዶ ፈቅዶ
እንኳን ብርቱዉ አማኝ _ የኔ አይነቱም ሰነፍ
በእምነቱ ለመጣ _ ከፊት ለመሰለፍ
በጭራሽ አይሰጋም _ ከሞት ለመጋጨት
ክብሩ ነዋ ለሱ 💪
ለስልምናው ሙቶ _ ለጀነት መታጨት
.... ንገሩ ለነዛ .....❗️❗️❗️
#ሼር
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሰበር
@@ የሟቾች ቁጥር 40 ደርሷል ፣ ሌላው አደገኛ ነገር ሆስፒታል ውስጥ ቆስለው ለህክምና የገቡ ሙስሊሞች አደገኛ ሸፍጥ እየተሰራባቸው ነው ምክንያቱም ቀላል ቁስለኞች እንደ ቀልድ ሞቱ ተብሎ ይነገራል ( በአጭሩ ተመርዘው የተገደሉ አሉ) ። በነገራችን ሆስፒታል ውስጥ ያለው የማህበረ ቅዱሳን አደረጃ ጀት እጅግ አደገኛ ነው ።
@@ አሁንም ለተጨማሪ ጥቃት ተሰባስበዋል ፣ ዛሬ ቀን ላይ በነበራቸው ስብሰባ ማንኛውም መሳሪያ ማንገት የሚችል ሰው በሙሉ ቀበሌ 09 ባታ ፣ ቀበሌ 06 ማርያም እና ቀበሌ 18 ጊዩርጊስ ድረስ በመሄድ መሳሪያ መውሰድ እንደሚችሉ መልዕክት ተላልፏል ።
የእከአሁኑን ጥቃት የሚያስንቅ ጥቃት ለማድረስ ነው ፍላጎታቸው
በነገራችን ላይ ሰዎቹ መከላከያንም ለመግጠም ጭምር ነው ዝግጅታቸውን ጨርሰው በመጠባበቅ ላይ የሚገኙት ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
@@ የሟቾች ቁጥር 40 ደርሷል ፣ ሌላው አደገኛ ነገር ሆስፒታል ውስጥ ቆስለው ለህክምና የገቡ ሙስሊሞች አደገኛ ሸፍጥ እየተሰራባቸው ነው ምክንያቱም ቀላል ቁስለኞች እንደ ቀልድ ሞቱ ተብሎ ይነገራል ( በአጭሩ ተመርዘው የተገደሉ አሉ) ። በነገራችን ሆስፒታል ውስጥ ያለው የማህበረ ቅዱሳን አደረጃ ጀት እጅግ አደገኛ ነው ።
@@ አሁንም ለተጨማሪ ጥቃት ተሰባስበዋል ፣ ዛሬ ቀን ላይ በነበራቸው ስብሰባ ማንኛውም መሳሪያ ማንገት የሚችል ሰው በሙሉ ቀበሌ 09 ባታ ፣ ቀበሌ 06 ማርያም እና ቀበሌ 18 ጊዩርጊስ ድረስ በመሄድ መሳሪያ መውሰድ እንደሚችሉ መልዕክት ተላልፏል ።
የእከአሁኑን ጥቃት የሚያስንቅ ጥቃት ለማድረስ ነው ፍላጎታቸው
በነገራችን ላይ ሰዎቹ መከላከያንም ለመግጠም ጭምር ነው ዝግጅታቸውን ጨርሰው በመጠባበቅ ላይ የሚገኙት ።
ተፃፈ በስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል።
ሰልፍ : ተቃውሞ : መግለጫ በፍፁም አያስፈልግም !! ስሜታችንን ለመተንፈስ ካልሆነ በቀር መፍትሄ አይሆንም ! ከሳምንት በፊት በተማሪዎች ጉዳይ ዛሬ ደግሞ በሙስሊሞች እና መስጅዶች ጉዳይ ተወጥረናል:: ነገም ሌላም ይቀጥላል !! ይህንን በዘላቂነት ለመፍታት ዑለማዎቻችን ምሁራኖቻችን ወጣቶቻችን በር ዘግተን ቁጭ ብለን እንምከር እንመካከር ! የነሱም የተለመደ መግለጫ የኛም የተለመደ መነጫነጭ መፍትሄ አያመጣም !! እንምከር እንመካከር !!
ስትሄድ ያደናቀፈህ ድንጋይ ስትመለስ ከደገመህ .... ነው ተረቱ !
የሚታየኝ ይኼው ነው
ስትሄድ ያደናቀፈህ ድንጋይ ስትመለስ ከደገመህ .... ነው ተረቱ !
የሚታየኝ ይኼው ነው
የዛሬዋ 27ኛ የረመዳን ሌሊት ለጎንደር ሙስሊሞች ዱዓእ የምናበዛባት ሌሊት እንድትሆን አደራ እላለሁ።
"فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ" (القمر:١٠)
"ጌታውንም «እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ» ሲል ጠራ፡፡" (አል-ቀመር:10)
"فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ" (القمر:١٠)
"ጌታውንም «እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ» ሲል ጠራ፡፡" (አል-ቀመር:10)
እኳን ሸሂድ ሁኖ ሠው ታሞ ይሞታል
አደግጥ በሞተው ጀነተል ፍርደወስ ተደግሶለታል
ነቃበል ወገኔ ያ ! ጥላትህ መጥቷል
ጥርጥር የለውም ኢፋ ሁኖ ወጥቷል
ከስርህ ተቃርቧል ወንድምህ ተመቷል
ነቃ በል ወገኔ እዳት ዘነጋ
ጨለማው ደቅድቋል ለሊቱም አልነጋ
ሙሥሊምን በድሎ አይኖራትም በአልጋ
የሙሥሊም ደም ሢፈስ እዳልሠማሁኖ ቤቱን ከዘጋጋ
መሠጠቱ አይቀርም ለዛ ላመፀኛ የሥራውን ዋጋ
ሢገፋ ሢገፋ ዛሬ ከዚህ ደርሶ
ዝም ሢል አየሁት የሙሥሊም ደምፈሶ
መሥጂዱ ሢቃጠል ቁርዓን ተራክሶ
ሙስኪኑ ወገኔ ልብሱ በደም ርሶ
ኢላሂ ዝም አይልም
ይሠጣል ዋጋውን ነገ ቀኑ ደርሶ
እስስልምናችን ከህወታችን በላይነው ነቃ በል ወገኔ ድናችን ተቀዳሚ ነው ከህይወታችን
አደግጥ በሞተው ጀነተል ፍርደወስ ተደግሶለታል
ነቃበል ወገኔ ያ ! ጥላትህ መጥቷል
ጥርጥር የለውም ኢፋ ሁኖ ወጥቷል
ከስርህ ተቃርቧል ወንድምህ ተመቷል
ነቃ በል ወገኔ እዳት ዘነጋ
ጨለማው ደቅድቋል ለሊቱም አልነጋ
ሙሥሊምን በድሎ አይኖራትም በአልጋ
የሙሥሊም ደም ሢፈስ እዳልሠማሁኖ ቤቱን ከዘጋጋ
መሠጠቱ አይቀርም ለዛ ላመፀኛ የሥራውን ዋጋ
ሢገፋ ሢገፋ ዛሬ ከዚህ ደርሶ
ዝም ሢል አየሁት የሙሥሊም ደምፈሶ
መሥጂዱ ሢቃጠል ቁርዓን ተራክሶ
ሙስኪኑ ወገኔ ልብሱ በደም ርሶ
ኢላሂ ዝም አይልም
ይሠጣል ዋጋውን ነገ ቀኑ ደርሶ
እስስልምናችን ከህወታችን በላይነው ነቃ በል ወገኔ ድናችን ተቀዳሚ ነው ከህይወታችን
Forwarded from Islamic post (الدال على الخير كفاعله)
ከ ጎንደር የተላከ መልእክት ሙስሊም የሆነ ሁሉ ሼር ያድርግ 😭😭😭
Joro yalew shar.......
Joro yalew shar.......
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
የቁኑት ዱአ።
ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እስልምናን "ተቀብለናል" ቁርአን አስተማሪ ላኩልን ብለው የጠየቋቸው አካላት ነበሩ።
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም 70 ቁርአን አቅሪ ሰሀባዎች ላኩላቸው። አይደለም ቁርአን ሊማሩ 70 ውንም ገደሏቸው። ነብዩም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ለአሸናፊው ጌታ አላህ ሰላታቸው ላይ የቁኑትን ዱአ ማድረግ ጀመሩ።
ቁኑት የተደነገገው በዚህ ነው። አርአያችን ነብያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ናቸው። እሷቸውን ከተከተልን አላህ ይረዳናል። የተበዳይን ዱአ አላህ ይሰማል። ፍትሀዊውና አሸናፊውን አላህ አጥብቀን እንለምን። ፈረጃው ቅርብ ነው።
ከምንም በላይ ወደ አላህ እንመለስ። በብቸኝነት እናምልከው (ከሺርክ ሙሉ ለሙሉ እንራቅ) ፣ በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና እንብቃቃ (መጤ ነገሮችን ሁሉ እንራቅ)። ከዘረኝነት እንውጣ (በአላህ ገመድ እንተሳሰር)። መስጂዶቻችን ላይ ህይወታችን እስክታልፍ ከአመት እስከ አመት እንስገድባቸው። ሀይማኖታችንን እንማር። ከጫት አላህ ከጠላው ሁሉ ርቀን የተሻልን ሰዎች እንሁን።
ለራሳችን ነገ የተሻለ እንዲሆንልን ከአላህ በታች ሰበቦቹ እኛ ነን።
የአላህን ህግጋት አጥብቀን ከያዝን፣ እሱ አሸናፊው አላህ ይረዳናል።
ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እስልምናን "ተቀብለናል" ቁርአን አስተማሪ ላኩልን ብለው የጠየቋቸው አካላት ነበሩ።
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም 70 ቁርአን አቅሪ ሰሀባዎች ላኩላቸው። አይደለም ቁርአን ሊማሩ 70 ውንም ገደሏቸው። ነብዩም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ለአሸናፊው ጌታ አላህ ሰላታቸው ላይ የቁኑትን ዱአ ማድረግ ጀመሩ።
ቁኑት የተደነገገው በዚህ ነው። አርአያችን ነብያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ናቸው። እሷቸውን ከተከተልን አላህ ይረዳናል። የተበዳይን ዱአ አላህ ይሰማል። ፍትሀዊውና አሸናፊውን አላህ አጥብቀን እንለምን። ፈረጃው ቅርብ ነው።
ከምንም በላይ ወደ አላህ እንመለስ። በብቸኝነት እናምልከው (ከሺርክ ሙሉ ለሙሉ እንራቅ) ፣ በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና እንብቃቃ (መጤ ነገሮችን ሁሉ እንራቅ)። ከዘረኝነት እንውጣ (በአላህ ገመድ እንተሳሰር)። መስጂዶቻችን ላይ ህይወታችን እስክታልፍ ከአመት እስከ አመት እንስገድባቸው። ሀይማኖታችንን እንማር። ከጫት አላህ ከጠላው ሁሉ ርቀን የተሻልን ሰዎች እንሁን።
ለራሳችን ነገ የተሻለ እንዲሆንልን ከአላህ በታች ሰበቦቹ እኛ ነን።
የአላህን ህግጋት አጥብቀን ከያዝን፣ እሱ አሸናፊው አላህ ይረዳናል።
ጎንደር ላይ ልክ በዚህ ሰዓት መስጂዶች በእሳት እየጋዩ ነው፣ የሙስሊሞች ንብረቶች እየተዘረፉና እየተቃጠሉ ነው፣ ሴቶች እየተደፈሩ ነው። መከላከያ ከአቅሙ በላይ ሆኖበታል። ልዩ ኃይሉና ሌላው የጸጥታ አካል ለአሸባሪዎቹ ወገንተኝነቱን እያሳዬ ነው። ያሳዝናል!