➲በነዚህ ተወዳጅ በሆኑት አስርት ቀናቶች ይህቺን ዱአ እናብዛ!
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
➲ሼይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን -
አሏህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ይላሉ ፦
➴ዒባዳን ከማብዛት ኢባዳን ማሳመር
(አሳምሮ መስራት) በጣም አሳሳቢ ነው።
(ቡሉጉል መራም ፥ 3/534 )
አሏህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ይላሉ ፦
➴ዒባዳን ከማብዛት ኢባዳን ማሳመር
(አሳምሮ መስራት) በጣም አሳሳቢ ነው።
(ቡሉጉል መራም ፥ 3/534 )
Forwarded from Deleted Account
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምነም ባንዋጋም
ሰይፉን ባንመዝም
ትጥቅ ባናሟላም
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምንም ቢከብድሽም
መውጫው ቢጠፋሽም
ምን ጊዜው ቢረዝም
አላህ አይተውሽም
አላህዬ እርዳት
ከጎኗ ቁምላት
ጠላቷን ግፋላት
ሀቋን አስጠጋላት
የበላይ አድርጋት
ይበቃሻል በላት
የሁድን ባክህን
ሂዳያ ስጥልን
እንቢ ያሉ እንደሆን
አንተው ስበርልን
አቅም አሳጣልን
ጌታችን ሆይ ስማን
እኛም በዚው ይብቃን
ያራህማኑ አሚን።
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
ምነም ባንዋጋም
ሰይፉን ባንመዝም
ትጥቅ ባናሟላም
ካንቺ ነን ፍልስጤም
ምንም ቢከብድሽም
መውጫው ቢጠፋሽም
ምን ጊዜው ቢረዝም
አላህ አይተውሽም
አላህዬ እርዳት
ከጎኗ ቁምላት
ጠላቷን ግፋላት
ሀቋን አስጠጋላት
የበላይ አድርጋት
ይበቃሻል በላት
የሁድን ባክህን
ሂዳያ ስጥልን
እንቢ ያሉ እንደሆን
አንተው ስበርልን
አቅም አሳጣልን
ጌታችን ሆይ ስማን
እኛም በዚው ይብቃን
ያራህማኑ አሚን።
🖊ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አምላካችን ሆይ
ፈጣሪያችን፣
መመኪያችን፣
መጠጊያችን፣
ደክሟችኋል በለን፣
ፆማችኋል በለን፣
ሰግዳችኋል በለን፣
መጽዉታችኋል በለን፣
መልካም ነገር ሠርታችኋል በለን፣
እንደለፋችሁ አልቀራችሁም በለን፣
ተቀባይነት አግኝታችኋል በለን፣
ጀነት ገብታችኋል በለን።
ፈጣሪያችን፣
መመኪያችን፣
መጠጊያችን፣
ደክሟችኋል በለን፣
ፆማችኋል በለን፣
ሰግዳችኋል በለን፣
መጽዉታችኋል በለን፣
መልካም ነገር ሠርታችኋል በለን፣
እንደለፋችሁ አልቀራችሁም በለን፣
ተቀባይነት አግኝታችኋል በለን፣
ጀነት ገብታችኋል በለን።
➲ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡-
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
✨ሰደቃን (ምፅዋት) ስትሰጥ ለምትሰጠው አካል አመስግነው አንተ የዱንያን ችግር ስትፈታለት እሱ ግን የአኺራህን ችግር እየፈታልህ ነው✨
☆---ላተህዘን -------🔴🔴 ------------☆
☆--------------🔴🔴🔴--ላተህዘን ------☆
☆---ላተህዘን -------🔴🔴 ------------☆
☆--------------🔴🔴🔴--ላተህዘን ------☆
የተዋረደ አስተሳሰብ ካላቸው ሰወች ጋር የተከበረ አሳብህን ይዘህ አትከራከር ፡፡
“ከጥሬዎች ጋር አብረን እየዋልን``
``እነርሱ እስኪበስሉ እኛ ተቃጠልን ”
የተባለው ለዚህ ነው፡፡
“ከጥሬዎች ጋር አብረን እየዋልን``
``እነርሱ እስኪበስሉ እኛ ተቃጠልን ”
የተባለው ለዚህ ነው፡፡
አላህ ሆይ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለን🤲
اللهم إنك عفو تحب العفو فاعفوا عنا
አላህ ይቅር ማለትን ነው የሚወደው፤ መቅጣትን፣ መበቀልን አይወድም። የሚወደው ይቅርታን ነው።
በረመዳኑ የተኮራረፋቹ ካላቹ ስራቹ እንዳይከስር ለአላህ ብላቹ ይቅር ተባባሉ።
አላህ እኛን ይቅር እንዲለን በምንከጅለው ያህል ለሰዎች ይቅር እንበል🙏
ሼር 🌷
اللهم إنك عفو تحب العفو فاعفوا عنا
አላህ ይቅር ማለትን ነው የሚወደው፤ መቅጣትን፣ መበቀልን አይወድም። የሚወደው ይቅርታን ነው።
በረመዳኑ የተኮራረፋቹ ካላቹ ስራቹ እንዳይከስር ለአላህ ብላቹ ይቅር ተባባሉ።
አላህ እኛን ይቅር እንዲለን በምንከጅለው ያህል ለሰዎች ይቅር እንበል🙏
ሼር 🌷
ጎንደር ላይ መንግሥት የለም። ብዙ ሙስሊሞች ተገድለዋል። መስጂዶች ተቃጥለዋል። ንብረት ተዘርፏል። ብዙ ሰዎች ተደብድበዋል። የሙስሊም ቤቶች ተለይተው እየተደበደቡ ነው። እየደረሰ ያለው በሙሉ በቅንጅት የሚፈፀም ነው። አሁንም ድረስ ጥቃቱ ቀጥሏል። ሚሊሻዎች ታጣቂዎች ጭምር አብረው እያጠቁ ነው። ይሄው ከቀን የጀመረ ሃይ ባይ መንግስታዊ አሰተዳደር የለም ወይ እየተባለ ነው። ስለሌለ ሳይሆን አብሮ እየፈጸመ እያስፈፀመ ስለሆነ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
አያችሁ ይህንን ሸፍጠኛ ፖለቲካ?
~~~~
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው በሽህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአራት መስጅዶች ውስጥ ስናይፐር እና መትረይስ በታጠቁ ብዛት ያላቸው ፉኖዎች ከበባ እና እገታ ውስጥ ናቸው ።
1, አዲስ አለም 2, ቅዳሜ ገበያ 3, እርግብ በር እና 4, ቀበሌ 10 በሚገኘው መስጅደ ሱና ናቸው ። እስከ አሁን አላፈጠሩም ህይወታቸውም አደጋ ላይ ነው ። አሁንም ከተማዋ በፉኖ ቁጥ ጥር ስር ናት የክልሉ መንግስት ሁከቱን ተቆጣጥሬዋለሁ ብሎ ያወጣው መግለጫ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በ ስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል
~~~~
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው በሽህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአራት መስጅዶች ውስጥ ስናይፐር እና መትረይስ በታጠቁ ብዛት ያላቸው ፉኖዎች ከበባ እና እገታ ውስጥ ናቸው ።
1, አዲስ አለም 2, ቅዳሜ ገበያ 3, እርግብ በር እና 4, ቀበሌ 10 በሚገኘው መስጅደ ሱና ናቸው ። እስከ አሁን አላፈጠሩም ህይወታቸውም አደጋ ላይ ነው ። አሁንም ከተማዋ በፉኖ ቁጥ ጥር ስር ናት የክልሉ መንግስት ሁከቱን ተቆጣጥሬዋለሁ ብሎ ያወጣው መግለጫ ውሸት ነው ።
ተፃፈ በ ስለ ጎንደር ሙስሊሞች ያገባኛል
🤲ጌታችን ሆይ......‼️
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------
♦️በእነዚህ አስር ቀናቶች
ወንጀላችንን የማርከን፤
ስህተታችንን ይቅር ያልከን፤
ስራችንን የወደድክልን፤
ልመናችንን የሰማከን፤
ከጀነት ሰዎች ተርታ የፃፍከን እና
ከጀሀነም ሰዎች ተርታ ያራቅከን
አድርገህ እንጂ አትለያየን‼️
----------------