➡️በምናፈጥር ጊዜ የሚባል ዱአ
✅ﺫﻫﺐ ﺍﻟﻈﻤﺄ ﻭ ﺍﺑﺘﻠﺖِ ﺍﻟﻌﺮﻭﻕ ﻭﺛﺒﺖ ﺍﻷﺟﺮ ﺇﻥ ﺷﺎﺀ ﺍﻟﻠﻪ
♦️ጥም ተወገደ፣ ጉሮሮዎችም (የደም ስሮች) ረጠቡ፣ በአሏህ ፍቃድ አጅሩም ፀደቀ።"
📚 ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎمع) [(4678)
✅ﺫﻫﺐ ﺍﻟﻈﻤﺄ ﻭ ﺍﺑﺘﻠﺖِ ﺍﻟﻌﺮﻭﻕ ﻭﺛﺒﺖ ﺍﻷﺟﺮ ﺇﻥ ﺷﺎﺀ ﺍﻟﻠﻪ
♦️ጥም ተወገደ፣ ጉሮሮዎችም (የደም ስሮች) ረጠቡ፣ በአሏህ ፍቃድ አጅሩም ፀደቀ።"
📚 ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎمع) [(4678)
La tehzen
ረመዷን -1 ሱሑር -1 አላህ ሐያታችንን አርዝሞ በርሱ ፍቃድ ተመልሰናል። ያለ ሰው ሲገናኝ የሞተ ግን በቃው። በዲን ላይ ቆይቶ ዳግም መገናኘት ትልቅ መታደል ነው። አላህ ሆይ አምና ከኛ ጋር ለፆሙት ዘንድሮ ግን ለሌሉ ወንድም እህቶች ሁሉ ምህረትህን ለግስ። https://t.me/httpsLatahzen
ረመዷን (2)
ሰሐር፣ ሰሑር እና ሱሑር
**
'ሰሐር' ከእውነተኛው ንጋት (ሱብሒ ሶላት መግቢያ ምልክት) በፊት ወደ ሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ የሚገኝ ጊዜ ነው።
በዚህ ጊዜ የሚበላ ምግብ/መጠጥ 'ሰሑር' ይባላል።
የመመገብ/መጠጣት ሁኔታው ደግሞ 'ሱሑር' ይባላል።
'ሰሑር' ለፆም መያዣ ተብሎ የሚበላ ቀለል ያለ ምግብ ወይም የሚጠጣ ዉሃ ነው።
ሰሑርን መመገብ ነቢያዊ ፈለግ ነው። እርሳቸው እንድንጠቀም መክረዋል። የሰሑር ዓላማው የሚበላና የሚጠጣ ነገር በማግበስበስ፣ ሆድን መወጠርና ማጨናነቅ አይደለም። ወይም ደግሞ በተለምዶ ከረመዷን ዉጭ ቀን ላይ ይመገቡ የነበረዉን ምግብ ወደ ሌሊት ጊዜ ማዞር አይደለም። እንዲያማ ከሆነ ፆም ዓላማዉን ይስታል።
ሰሑር በረከትና ምንዳ አለው። በፆም ላይ ያበረታል። ሰሑር ጉንጭ ዉሃ ሊሆን ይችላል። ጥቂት የተምር ፍሬዎች ሊሆን ይችላል። አንድ እና ሁለት ጉርሻ ምግብ ሊሆን ይችላል።
ሱሑርን እኛ ሙስሊሞች ብቻ ነን ያለን። በዚህም ከሌሎች ሃይማኖቶች ፆም እንለያለን።
https://t.me/httpsLatahzen
ሰሐር፣ ሰሑር እና ሱሑር
**
'ሰሐር' ከእውነተኛው ንጋት (ሱብሒ ሶላት መግቢያ ምልክት) በፊት ወደ ሌሊቱ መጨረሻ አካባቢ የሚገኝ ጊዜ ነው።
በዚህ ጊዜ የሚበላ ምግብ/መጠጥ 'ሰሑር' ይባላል።
የመመገብ/መጠጣት ሁኔታው ደግሞ 'ሱሑር' ይባላል።
'ሰሑር' ለፆም መያዣ ተብሎ የሚበላ ቀለል ያለ ምግብ ወይም የሚጠጣ ዉሃ ነው።
ሰሑርን መመገብ ነቢያዊ ፈለግ ነው። እርሳቸው እንድንጠቀም መክረዋል። የሰሑር ዓላማው የሚበላና የሚጠጣ ነገር በማግበስበስ፣ ሆድን መወጠርና ማጨናነቅ አይደለም። ወይም ደግሞ በተለምዶ ከረመዷን ዉጭ ቀን ላይ ይመገቡ የነበረዉን ምግብ ወደ ሌሊት ጊዜ ማዞር አይደለም። እንዲያማ ከሆነ ፆም ዓላማዉን ይስታል።
ሰሑር በረከትና ምንዳ አለው። በፆም ላይ ያበረታል። ሰሑር ጉንጭ ዉሃ ሊሆን ይችላል። ጥቂት የተምር ፍሬዎች ሊሆን ይችላል። አንድ እና ሁለት ጉርሻ ምግብ ሊሆን ይችላል።
ሱሑርን እኛ ሙስሊሞች ብቻ ነን ያለን። በዚህም ከሌሎች ሃይማኖቶች ፆም እንለያለን።
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቀጥታ ስርጪት ከአዲስ አበባ/ወለቴ
በኡስታዝ አቡል ዓባስ ጀምሯል➴➴➴
https://t.me/abuhuzeyfaabdilbasete?livestream=3edfab14b7125736a9
.
በኡስታዝ አቡል ዓባስ ጀምሯል➴➴➴
https://t.me/abuhuzeyfaabdilbasete?livestream=3edfab14b7125736a9
.
◾️ሰለፎችና ቁርአን በረመዷን ውስጥ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ ረመዷን ውስጥ ቀደምት የዲን ሊቃውንቶቻችን ትኩረት ከሚሰጧቸውና በብዛት ይፈፅሟቸው ከነበሩ ታላላቅ ኢባዳዎች ውስጥ አንዱና ዋናው በሶላትም ሆነ ከሶላት ውጪ ቁርአንን አብዝቶ መቅራትን ነበር። እነዚህ ቀደምቶቻችንና ሞዴሎቻችን ከቁርአን ጋር የነበራቸው ግኑኝነትና ቁርኝነት እጅግኑ የገዘፈና የጠበቀ ነበር። ከዚህም የተነሳ ቁርአንን በአግባቡ ቀርተው፣ ተረድተው፣ ተግብረውና ህይወታቸው ሙሉ ለሙሉ ከቁርአን ጋር በማቆራኘትና በማገናኘት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ፈፅመው ወደ ማይቀረው ሀገር ተሻግረዋል። ይህንን እውነታ ከሚያሳዩን ነገሮች ውስጥ፦
↪️ ኢማሙ ዙህርይ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ ኢማም ረመዷን ውስጥ በዋናነት ትልቅ ቦታ ሊሰጠው የሚገባ ኢባዳ አስመልክቶ እንዲህ አለ፦【ረመዷን ማለት ቁርአንን በብዛት የማንበብያና ምስኪኖችን የመመገቢያ ወር ብቻ ነው።】ይል ነበር።
↪️ ኢማሙ ማሊክ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ረመዷንን በቁርአን ከሚያሳልፋ ኢማሞች ውስጥ አንዱ ናቸው። ከዚህም የተነሳ ልክ ረመዷን ሲቃረብ፦ 【የሀዲስ ቂርአትና የኢልም ሀለቃቸውን በማቆም ቁርአንን ከሙስሀፋ (ከመፅሀፋ) ይዘው ወደ መቅራት ይዛወሩ እንደነበረ ተወስቷል።】
↪️ ኢማሙ ቀታዳ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ረመዷን ውስጥም ሆነ ከረመዷን ውጪ ቁርአንን በብዛት ከሚያነቡት ተርታ የሚመደቡ ታላቅ ኢማም ናቸው። 【ከዚህም የተነሳ በሁሉም ወራቶች ቁርአንን በየ ሰባት ሰባት ቀን ያኸትሙ ነበር። ረመዷን ውስጥ ደሞ በየ ሶስት ሶስት ቀኑ ያኸትሙ ነበረ። የረመዷን የመጨረሻዎቹ አስር ሌሊቶች ላይ ደሞ በየቀኑ ቁርአንን ያኸትሙ ነበር።】
↪️ ኢብራሂም አንነኸእዩ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ ኢማም፦ 【በረመዷን ውስጥ በየ ሶስት ሶስት ቀን ቁርአንን ያኸትም ነበር። አሽረል አዋኺር (የረመዷን የመጨረሻ አስርት ቀናት) ውስጥ በየ ሁለት ሁለት ቀን ያኸትም ነበር።】
↪️ ኢማም አል አስወድ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ አሊም በአመቱ ውስጥ ባሉ ወራቶች ባጠቃላይ፦ 【በየ ሁለት ሁለት ቀን ቁርአንን ያኸትም ነበር።】
📚 لطائف المعارف (ص:٣١٨)
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ ረመዷን ውስጥ ቀደምት የዲን ሊቃውንቶቻችን ትኩረት ከሚሰጧቸውና በብዛት ይፈፅሟቸው ከነበሩ ታላላቅ ኢባዳዎች ውስጥ አንዱና ዋናው በሶላትም ሆነ ከሶላት ውጪ ቁርአንን አብዝቶ መቅራትን ነበር። እነዚህ ቀደምቶቻችንና ሞዴሎቻችን ከቁርአን ጋር የነበራቸው ግኑኝነትና ቁርኝነት እጅግኑ የገዘፈና የጠበቀ ነበር። ከዚህም የተነሳ ቁርአንን በአግባቡ ቀርተው፣ ተረድተው፣ ተግብረውና ህይወታቸው ሙሉ ለሙሉ ከቁርአን ጋር በማቆራኘትና በማገናኘት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ፈፅመው ወደ ማይቀረው ሀገር ተሻግረዋል። ይህንን እውነታ ከሚያሳዩን ነገሮች ውስጥ፦
↪️ ኢማሙ ዙህርይ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ ኢማም ረመዷን ውስጥ በዋናነት ትልቅ ቦታ ሊሰጠው የሚገባ ኢባዳ አስመልክቶ እንዲህ አለ፦【ረመዷን ማለት ቁርአንን በብዛት የማንበብያና ምስኪኖችን የመመገቢያ ወር ብቻ ነው።】ይል ነበር።
↪️ ኢማሙ ማሊክ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ረመዷንን በቁርአን ከሚያሳልፋ ኢማሞች ውስጥ አንዱ ናቸው። ከዚህም የተነሳ ልክ ረመዷን ሲቃረብ፦ 【የሀዲስ ቂርአትና የኢልም ሀለቃቸውን በማቆም ቁርአንን ከሙስሀፋ (ከመፅሀፋ) ይዘው ወደ መቅራት ይዛወሩ እንደነበረ ተወስቷል።】
↪️ ኢማሙ ቀታዳ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ረመዷን ውስጥም ሆነ ከረመዷን ውጪ ቁርአንን በብዛት ከሚያነቡት ተርታ የሚመደቡ ታላቅ ኢማም ናቸው። 【ከዚህም የተነሳ በሁሉም ወራቶች ቁርአንን በየ ሰባት ሰባት ቀን ያኸትሙ ነበር። ረመዷን ውስጥ ደሞ በየ ሶስት ሶስት ቀኑ ያኸትሙ ነበረ። የረመዷን የመጨረሻዎቹ አስር ሌሊቶች ላይ ደሞ በየቀኑ ቁርአንን ያኸትሙ ነበር።】
↪️ ኢብራሂም አንነኸእዩ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ ኢማም፦ 【በረመዷን ውስጥ በየ ሶስት ሶስት ቀን ቁርአንን ያኸትም ነበር። አሽረል አዋኺር (የረመዷን የመጨረሻ አስርት ቀናት) ውስጥ በየ ሁለት ሁለት ቀን ያኸትም ነበር።】
↪️ ኢማም አል አስወድ (رحمه الله تعالى)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👉 ይህ ታላቅ አሊም በአመቱ ውስጥ ባሉ ወራቶች ባጠቃላይ፦ 【በየ ሁለት ሁለት ቀን ቁርአንን ያኸትም ነበር።】
📚 لطائف المعارف (ص:٣١٨)
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
ረመዷን መጣላችሁ
በሚል ርእስ ወንድማችን አቡ መርየም ሳዳት ከማል ቀጥታ ከሁዘይፋ መስጂድ
ተ
ጀ
መ
ረ
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem?livestream
የቴሌግራም live ሊንክ⤴️⤴️⤴️⤴️
በሚል ርእስ ወንድማችን አቡ መርየም ሳዳት ከማል ቀጥታ ከሁዘይፋ መስጂድ
ተ
ጀ
መ
ረ
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem?livestream
የቴሌግራም live ሊንክ⤴️⤴️⤴️⤴️
~[ተውበት]በማንኛውም ጌዜ ወደ አላህ መመለስ እና ከሰራናቸው ወንጀሎች መፀፀታችንን አላህ የሚወደው ተግባር ነው
በተለየ መልኩ ደግሞ እኛን አላህ ወዶን ለዚህ ታላቅ የተውበት የእዝነት ወር አድርሶናል
~እስኪ ቆም ብለህ አስታውስ ከምታውቃቸው ሰወች ውስጥ የዛሬ አመት አብሮህ የነበር
አሁን ግን በሂወት የሌለ የለምን? በእርግጥም አለ
ታዳ አንተስ የዛሬ አመት ድረስ ከሱ ላለመሆንህ ምን ማስረጃ አለህ ?
እናማ ማለት የፈለኩት በዚህ ታላቅ ወር ከሌላ በተለየ መልኩ ተውበታችን ተቀባይነት የሚኖረው ወር በመሆኑም የተውበት መስፈርቶችን አሞልተን ጉዞ ወደ ተውበት........
https://t.me/htt_asselfya
https://t.me/htt_asselfya
https://t.me/httpsLatahzen
በተለየ መልኩ ደግሞ እኛን አላህ ወዶን ለዚህ ታላቅ የተውበት የእዝነት ወር አድርሶናል
~እስኪ ቆም ብለህ አስታውስ ከምታውቃቸው ሰወች ውስጥ የዛሬ አመት አብሮህ የነበር
አሁን ግን በሂወት የሌለ የለምን? በእርግጥም አለ
ታዳ አንተስ የዛሬ አመት ድረስ ከሱ ላለመሆንህ ምን ማስረጃ አለህ ?
እናማ ማለት የፈለኩት በዚህ ታላቅ ወር ከሌላ በተለየ መልኩ ተውበታችን ተቀባይነት የሚኖረው ወር በመሆኑም የተውበት መስፈርቶችን አሞልተን ጉዞ ወደ ተውበት........
https://t.me/htt_asselfya
https://t.me/htt_asselfya
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
قناة إذاعة السنة النبوية
በዚህ ቻናል የሚተላለፉት ፖስቶች
በሱና ኡስታዞች የተቀሩ ደርሶች እና የሱና ኡስታዞች ሙሀደራዎች
በመቀጠል አስተማሪ የሆኑ ሀዲሶች እናም ጠቃሚ የሆኑ ኡለማኦች ንግግር እንዲሁም ከሀዲስ የመነጩ ፁሁፎች
እርምት ወይንም ተጨማሪ አስተያየት ካላቹህ @Emutiii31_bot በዚህ አስቀምጡልኝ
በሱና ኡስታዞች የተቀሩ ደርሶች እና የሱና ኡስታዞች ሙሀደራዎች
በመቀጠል አስተማሪ የሆኑ ሀዲሶች እናም ጠቃሚ የሆኑ ኡለማኦች ንግግር እንዲሁም ከሀዲስ የመነጩ ፁሁፎች
እርምት ወይንም ተጨማሪ አስተያየት ካላቹህ @Emutiii31_bot በዚህ አስቀምጡልኝ
በረመዳን በብዛት የሚፈፀሙ ስህተቶች
① ሶላት ሳይሰግዱ መፆም፣
② ሌሊቱን በጫት ካሳለፉ በኋላ ሱሑርን አስቀድሞ በመመገብ ፈጅር
ሳይሰግዱ መተኛት፣
③ ቀኑን በእንቅልፍ፣ ሌሊቱን በተከታታይ ፊልም/ ሙሰልሰላት ማሳለፍ፣
④ ረመዳንን ጠብቆ መንዙማና ነሺዳ እየለቀቁ ሰዎችን ከቁርኣን ማዘናጋት፣
⑤ ተራዊሕን በንቃት እየሰገዱ ፈጅር ሶላትን በእንቅልፍ ማሳለፍ፣
⑥ ተራዊሕ ላይ በየ አራቱ ረከዐ መሐል የቢድዐና የሺርክ እንጉርጉሮዎችን
ማስገባት፣
⑦ የተራዊሕ ኢማሞች ከሶላቱ ይልቅ ለቁኑት ዱዓእ የበለጠ ትኩረትና
ጊዜ መስጠት፣
⑧ መግሪብ ሶላት ሲጠናቀቅ አሳፋሪ በሆነ መልኩ ለፊጥራ መጣደፍ
(ሰጋጆችን የሚያቋርጥ፣ የሰው ጫማ የሚያቀያይር፣…ብዙ ነው)
⑨ ሌሊት ላይ "ተሰሐሩ " እያሉ በእስፒከር መጮህ፣
(10) የሱሑር ጊዜ ሳያልቅ ለጥንቃቄ በሚል ቀድሞ አዛን ማድረግ፣
(11) ሱሑር ላይ "ነወይቱ ሰውመ ገዲን" እያሉ በቃል መነየት፣
(12) እያንቀላፉ ተራዊሕ መስገድ፣
(13) ልጆች "እንፁም" ሲሉ ማበረታታት ሲገባ መከልከል፣ "ውሃ
አያፈጥርም፣ ተደብቀህ ብላና ትፆማለህ" እያሉ መዋሸትና ውሸት
ማለማመድ፣
(14) ሴቶች በተጋነነ የምግብ ዝግጅት ሰፊ ጊዜያቸውን ማቃጠል፣
(15) ሴቶች ሽቶ ተቀብቶ ለተራዊሕ መውጣት፣
(16) በተራዊሕ ወቅት የሴቶችና የወንዶች አላስፈላጊ መዝረክረክ፣
(17) ሃሜት፣
(18) ፊጥራ ላይ ከመጠን በላይ መመገብ፣
(19) ቀኑን በካርታ፣ በዳማ፣ ወዘተ ማሳለፍ፣
(20) ሙዚቃ ማዳመጥ፣
(21) የሰው ስራ የሚሰሩ ተቀጣሪዎች ጧት በሰዓት አለመግባት (አማና
መጠበቅ፣ ቃልን ማክበር ግድ ይላል። ግዴታ ያልሆኑ ዒባዳዎች ተፅእኖ
የሚያሳድሩብን ከሆነ መተው ወይም መቀነስ ነው)፣
(22) በተለይ በስራ ቦታዎች ላይ በመንዙማና በነሺዳ ማሳለፍ (መሆን
ያለበት ከተመቼ ቁርአን መቅራት፣ ካልሆነ ዚክር ማድረግ ወይም ደዕዋ
ማዳመጥ፣ ካልሆነ ዝምታ ይሻላል።)
(23) ለይለተል ቀድርን ለማየት ሰማይ ሰማይ እያንጋጠጡ መጠበቅ
(የሚታይ ነገር የለም)፣
(24) አንዳንድ አካባቢዎች ዒሻን በጣም በማዘግየት ሰው ጀማዐ ላይ
እንዳይካፈል እንቅፋት መሆን፣
(25) አንዳንድ አካባቢዎች መስጂድ ውስጥ ጫት ይዞ ገብቶ መቃም፣
(26) አንዳንድ አካባቢዎች "ተርቲብ" ብለው ንፍሮ፣ ቆሎና መሰል
ምግቦችን ወደ መስጂድ እንዲያቀርቡ ሰዎችን ማዘዝ፣ ወዘተ
✍By Ibnu munewor
↷ ⇣🌹⇣↷
https://t.me/httpsLatahzen
① ሶላት ሳይሰግዱ መፆም፣
② ሌሊቱን በጫት ካሳለፉ በኋላ ሱሑርን አስቀድሞ በመመገብ ፈጅር
ሳይሰግዱ መተኛት፣
③ ቀኑን በእንቅልፍ፣ ሌሊቱን በተከታታይ ፊልም/ ሙሰልሰላት ማሳለፍ፣
④ ረመዳንን ጠብቆ መንዙማና ነሺዳ እየለቀቁ ሰዎችን ከቁርኣን ማዘናጋት፣
⑤ ተራዊሕን በንቃት እየሰገዱ ፈጅር ሶላትን በእንቅልፍ ማሳለፍ፣
⑥ ተራዊሕ ላይ በየ አራቱ ረከዐ መሐል የቢድዐና የሺርክ እንጉርጉሮዎችን
ማስገባት፣
⑦ የተራዊሕ ኢማሞች ከሶላቱ ይልቅ ለቁኑት ዱዓእ የበለጠ ትኩረትና
ጊዜ መስጠት፣
⑧ መግሪብ ሶላት ሲጠናቀቅ አሳፋሪ በሆነ መልኩ ለፊጥራ መጣደፍ
(ሰጋጆችን የሚያቋርጥ፣ የሰው ጫማ የሚያቀያይር፣…ብዙ ነው)
⑨ ሌሊት ላይ "ተሰሐሩ " እያሉ በእስፒከር መጮህ፣
(10) የሱሑር ጊዜ ሳያልቅ ለጥንቃቄ በሚል ቀድሞ አዛን ማድረግ፣
(11) ሱሑር ላይ "ነወይቱ ሰውመ ገዲን" እያሉ በቃል መነየት፣
(12) እያንቀላፉ ተራዊሕ መስገድ፣
(13) ልጆች "እንፁም" ሲሉ ማበረታታት ሲገባ መከልከል፣ "ውሃ
አያፈጥርም፣ ተደብቀህ ብላና ትፆማለህ" እያሉ መዋሸትና ውሸት
ማለማመድ፣
(14) ሴቶች በተጋነነ የምግብ ዝግጅት ሰፊ ጊዜያቸውን ማቃጠል፣
(15) ሴቶች ሽቶ ተቀብቶ ለተራዊሕ መውጣት፣
(16) በተራዊሕ ወቅት የሴቶችና የወንዶች አላስፈላጊ መዝረክረክ፣
(17) ሃሜት፣
(18) ፊጥራ ላይ ከመጠን በላይ መመገብ፣
(19) ቀኑን በካርታ፣ በዳማ፣ ወዘተ ማሳለፍ፣
(20) ሙዚቃ ማዳመጥ፣
(21) የሰው ስራ የሚሰሩ ተቀጣሪዎች ጧት በሰዓት አለመግባት (አማና
መጠበቅ፣ ቃልን ማክበር ግድ ይላል። ግዴታ ያልሆኑ ዒባዳዎች ተፅእኖ
የሚያሳድሩብን ከሆነ መተው ወይም መቀነስ ነው)፣
(22) በተለይ በስራ ቦታዎች ላይ በመንዙማና በነሺዳ ማሳለፍ (መሆን
ያለበት ከተመቼ ቁርአን መቅራት፣ ካልሆነ ዚክር ማድረግ ወይም ደዕዋ
ማዳመጥ፣ ካልሆነ ዝምታ ይሻላል።)
(23) ለይለተል ቀድርን ለማየት ሰማይ ሰማይ እያንጋጠጡ መጠበቅ
(የሚታይ ነገር የለም)፣
(24) አንዳንድ አካባቢዎች ዒሻን በጣም በማዘግየት ሰው ጀማዐ ላይ
እንዳይካፈል እንቅፋት መሆን፣
(25) አንዳንድ አካባቢዎች መስጂድ ውስጥ ጫት ይዞ ገብቶ መቃም፣
(26) አንዳንድ አካባቢዎች "ተርቲብ" ብለው ንፍሮ፣ ቆሎና መሰል
ምግቦችን ወደ መስጂድ እንዲያቀርቡ ሰዎችን ማዘዝ፣ ወዘተ
✍By Ibnu munewor
↷ ⇣🌹⇣↷
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
መንገደኛ እና ፆም፡-
♦️መንገደኛ ፆምን መፍታት ስለተፈቀደለት ካልፆመ ከጉዞው መልስ ያልፆማቸውን ቀናት ቀዳእ ማውጣት ይኖርበታል፡፡ ይህን በተመለከተ አላህ እንዲህ ብሏል፦
فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ ٱلشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍۢ فَعِدَّةٌۭ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ
البقرة ١٨٥
“ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት”፡፡አል-በቀራህ 185
ነብዩም (ﷺ) በጉዞ ላይ ስለመፆም ሲጠየቁ “ከፈለግክ ፁም ካስፈለገክም ፍታ” ብለዋል፡፡ እሳቸውም ወደ መካ ጉዞ ላይ ሳሉ ፆም ላይ ቆይተው ኹደይድ የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ፆማቸውን ፈተው ሰሃቦችም እንዲፈቱ አዘዋል፡፡ ፆምን መፍታት የሚፈቀድበት የጉዞ መጠን ሰላትን ማሳጠር በሚፈቀድበት የጉዞ መጠን ሲሆን እሱም ሰማንያ ኪሎ ሜትር ርቀት ነው፡፡ እንዲሁም ፆምን መፍታት የሚፈቀድበት የጉዞ አይነት የኃጢአት ጉዞ ወይም ፆምን ለማፍረስ ብቻ የታቀደበት ጉዞ መሆን የለበትም፡፡
መንገደኛ ቢፆም ፆሙ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ አነስ እንዲህ ብለዋል፦
“ከነቢዩ(ﷺ) ጋር ጐዞ ላይ ስንሆን ከመካከላችን የሚፆምና የሚፈታ ቢኖርም የፆመው የፈታውን የፈታውም የፆመውን አያነውርም ነበር”
📚አል ቡኻሪ (1947)
መንገደኛ ሲፆም የሚጐዳ ወይም ፆም የሚከብደው ከሆነ ግን ባይፆም ይመረጣል:: ምክንያቱም ነቢያችን (ﷺ) አንድ ሰው በጉዞ ላይ ሳለ በመፆሙ ስለተጎዳ አቅራቢያው ያሉ ሰዎች ከፀሐይ ሲጠልሉት ተመልክተው
“ጉዞ ላይ መፆም ከመልካም ስራ አይደለም” ብለዋል፡፡
📚አል ቡኻሪ (1946)
↷ ⇣🌹⇣↷
https://t.me/httpsLatahzen
♦️መንገደኛ ፆምን መፍታት ስለተፈቀደለት ካልፆመ ከጉዞው መልስ ያልፆማቸውን ቀናት ቀዳእ ማውጣት ይኖርበታል፡፡ ይህን በተመለከተ አላህ እንዲህ ብሏል፦
فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ ٱلشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍۢ فَعِدَّةٌۭ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ
البقرة ١٨٥
“ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት”፡፡አል-በቀራህ 185
ነብዩም (ﷺ) በጉዞ ላይ ስለመፆም ሲጠየቁ “ከፈለግክ ፁም ካስፈለገክም ፍታ” ብለዋል፡፡ እሳቸውም ወደ መካ ጉዞ ላይ ሳሉ ፆም ላይ ቆይተው ኹደይድ የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ፆማቸውን ፈተው ሰሃቦችም እንዲፈቱ አዘዋል፡፡ ፆምን መፍታት የሚፈቀድበት የጉዞ መጠን ሰላትን ማሳጠር በሚፈቀድበት የጉዞ መጠን ሲሆን እሱም ሰማንያ ኪሎ ሜትር ርቀት ነው፡፡ እንዲሁም ፆምን መፍታት የሚፈቀድበት የጉዞ አይነት የኃጢአት ጉዞ ወይም ፆምን ለማፍረስ ብቻ የታቀደበት ጉዞ መሆን የለበትም፡፡
መንገደኛ ቢፆም ፆሙ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ አነስ እንዲህ ብለዋል፦
“ከነቢዩ(ﷺ) ጋር ጐዞ ላይ ስንሆን ከመካከላችን የሚፆምና የሚፈታ ቢኖርም የፆመው የፈታውን የፈታውም የፆመውን አያነውርም ነበር”
📚አል ቡኻሪ (1947)
መንገደኛ ሲፆም የሚጐዳ ወይም ፆም የሚከብደው ከሆነ ግን ባይፆም ይመረጣል:: ምክንያቱም ነቢያችን (ﷺ) አንድ ሰው በጉዞ ላይ ሳለ በመፆሙ ስለተጎዳ አቅራቢያው ያሉ ሰዎች ከፀሐይ ሲጠልሉት ተመልክተው
“ጉዞ ላይ መፆም ከመልካም ስራ አይደለም” ብለዋል፡፡
📚አል ቡኻሪ (1946)
↷ ⇣🌹⇣↷
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
አፍጡር ላይ የሚባል
ذَهَبَ الظَّمَأُ وَابْتَلَّتِ الْعُرُوْقُ وَثَبَتَ اْلأَجْرُ إِنْ شَاءَ اللهُ.
‘ዘሐበዝዘመኡ ውበተልለቲል ዑሩቁ፣ ወሠበተል አጅሩ ኢንሻአህ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيْءٍ أَنْ تَغْفِرَ لِيْ
, አላህ ሆይ! ምህረትን ትለግሰኝ ዘንድ ሁሉንም ነገር ባዳረሰችው እዝነትህ እማፀንሐለሁ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
ذَهَبَ الظَّمَأُ وَابْتَلَّتِ الْعُرُوْقُ وَثَبَتَ اْلأَجْرُ إِنْ شَاءَ اللهُ.
‘ዘሐበዝዘመኡ ውበተልለቲል ዑሩቁ፣ ወሠበተል አጅሩ ኢንሻአህ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيْءٍ أَنْ تَغْفِرَ لِيْ
, አላህ ሆይ! ምህረትን ትለግሰኝ ዘንድ ሁሉንም ነገር ባዳረሰችው እዝነትህ እማፀንሐለሁ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ኢብኑል ቀይም - ረሂመሁላሁ ተአላ እንዲህ ይላል :-
"ፆመኛ ማለት አካላቱ ከወንጀል
ምላሱ ከውሸትና ከመጥፎ ንግግር ከውሽት ምስክርነት
ሆዱ ከምግብና ከመጠጥ
ብልቱ ከዝሙት የፆመ ነው
ከተናገረ ፆሙን የሚጠፋ ንግግር አይናገርም ከሰራም ፆሙን የሚያበላሽ ነገር አይሰራም "
📚አል ዋቢሉ ሰይብ ገፅ ( 43 )
https://t.me/httpsLatahzen
"ፆመኛ ማለት አካላቱ ከወንጀል
ምላሱ ከውሸትና ከመጥፎ ንግግር ከውሽት ምስክርነት
ሆዱ ከምግብና ከመጠጥ
ብልቱ ከዝሙት የፆመ ነው
ከተናገረ ፆሙን የሚጠፋ ንግግር አይናገርም ከሰራም ፆሙን የሚያበላሽ ነገር አይሰራም "
📚አል ዋቢሉ ሰይብ ገፅ ( 43 )
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ما حكم متابعة الإمام في التراويح بالمصحف ؟ لفضيلة الشيخ الدكتور…
◉ቁርአን ይዞ ኢማምን መከታተል
------------------------------------------
➜ኢማሙን በተራዊህ ሰላት ሲያሰግድ በቁርአን መከታተል ፍርዱ ምንድን ነው ?
🎙فضيلة الشيخ د.صالح السحيمي
------------------------------------------
➜ኢማሙን በተራዊህ ሰላት ሲያሰግድ በቁርአን መከታተል ፍርዱ ምንድን ነው ?
◎ما حكم متابعة الامام في التراويح في المصحف?
◁◦ لا يجوز. ابداً عليك ان تنصت. لا تتابعه ابداً.
إنما عليك أن تنصت للقراءة ولا تقرأ معه.
لا تتابع معه في المصحف ولا تقرأ معه اثناء قراءته. كل ذلك مخالفٌ بل يعني يخشى ان لا تصح صلاتك.
لانه يجب عليك الانصات وجوباً. يجب عليك ومتابعة الامام بالانصات◦
▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▬🎙فضيلة الشيخ د.صالح السحيمي
📨 ፆመኛው ማን ነው ?
📌 ﻗـﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴِّﻢ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ :
« ﻭﺍﻟﺼَّﺎﺋﻢ ﻫﻮ ﺍﻟَّﺬﻱ ﺻﺎﻣﺖ ﺟﻮﺍﺭﺣﻪ ﻋﻦ ﺍﻵﺛﺎﻡ, ﻭﻟﺴﺎﻧﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﻜﺬﺏ ﻭﺍﻟﻔﺤﺶ ﻭﻗﻮﻝ ﺍﻟﺰُّﻭﺭ, ﻭﺑﻄﻨﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ, ﻭﻓﺮﺟﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﺮَّﻓَﺚ ؛
«ፆመኛ ማለት አካሎቹን ከሀጢአት የጸዱ፤ ምላሱን ከአሉባልታ፣ ከውሸት እና ከአጸያፊ ንግግር የጠበቀ፤ ሆዱን ከምግብ ፣ ከመጠጥ እና ብልቱን (በቀን ክፍለ ጊዜ) ከግብረ ስጋ ግንኙነት የጠበቀ ነው።
ﻓﺈﻥْ ﺗﻜﻠَّﻢ ﻟﻢ ﻳﺘﻜﻠَّﻢ ﺑﻤﺎ ﻳﺠﺮﺡ ﺻﻮﻣﻪ, ﻭﺇﻥ ﻓﻌﻞ ﻟﻢ ﻳﻔﻌﻞ ﻣﺎ ﻳﻔﺴﺪﺻﻮﻣﻪ,
ፆመኛ ከተናገረ:– ፆሙን በማይጎዳ ስራ ከሰራ ጾሙን በማያበላሽበት መልኩ ይሰራል።
ﻓﻴﺨﺮﺝ ﻛﻼﻣﻪ ﻛﻠُّﻪ ﻧﺎﻓﻌًﺎ ﺻﺎﻟﺤًﺎ, ﻭﻛﺬﻟﻚ ﺃﻋﻤﺎﻟﻪ, ﻓﻬﻲ ﺑﻤﻨﺰﻟﺔ ﺍﻟﺮَّﺍﺋﺤﺔ ﺍﻟَّﺘﻲ ﻳﺸﻤُّﻬﺎ ﻣﻦ ﺟﺎﻟﺲ ﺣﺎﻣﻞ ﺍﻟﻤﺴﻚ،
ፆመኛ ጠቃሚና ቁምነገር ያለው ንግግር እና ስራ ሲሰራ ምሳሌው ልክ ከሽቶ ተሸካሚ ሰው ጋር ተቀምጦ መልካም ሽታ እንደሚያገኝ ሰው ነው።
ﻛﺬﻟﻚ ﻣﻦ ﺟﺎﻟﺲ ﺍﻟﺼَّﺎﺋﻢ ﺍﻧﺘﻔﻊ ﺑﻤﺠﺎﻟﺴﺘﻪ, ﻭﺃَﻣِﻦ ﻓﻴﻬﺎ ﻣﻦ ﺍﻟﺰُّﻭﺭ ﻭﺍﻟﻜﺬﺏ ﻭﺍﻟﻔﺠﻮﺭ ﻭﺍﻟﻈُّﻠﻢ,
ከፆመኛ ጋር የተቀመጠም ሰው መልካም ነገርን እንጂ ሌላ አያገኝም። ከተለያዩ መጥፎ ነገሮች እንደ ቅጥፈት፣ ውሸት፣ ጥመትን እና በደልን ሁሉ ሰላም ይሆናል።
ﻫﺬﺍ ﻫﻮ ﺍﻟﺼَّﻮﻡ ﺍﻟﻤﺸﺮﻭﻉ ﻻ ﻣﺠﺮَّﺩ ﺍﻹﻣﺴﺎﻙ ﻋﻦ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ ... ؛
ይህ ነው ትክክለኛና ህጋዊ ፆም ማለት ከምግብና መጠጥ ብቻ መታቀብ ፆም አይባልም።
ﻓﺎﻟﺼَّﻮﻡ ﻫﻮ ﺻﻮﻡ ﺍﻟﺠﻮﺍﺭﺡ ﻋﻦ ﺍﻵﺛﺎﻡ, ﻭﺻﻮﻡ ﺍﻟﺒﻄﻦ ﻋﻦ ﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏﻭﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ؛
ፆም ማለት አካላትን ከሀጢአት እና ሆድን ከምግብና መጠጥ በመታቀብ መፆም ነወ።
ﻓﻜﻤﺎ ﺃﻥَّ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ ﻳﻘﻄﻌﻪ ﻭﻳﻔﺴﺪﻩ, ﻓﻬﻜﺬﺍ ﺍﻵﺛﺎﻡ ﺗﻘﻄﻊ ﺛﻮﺍﺑَﻪ, ﻭﺗﻔﺴﺪُ ﺛﻤﺮﺗَﻪ, ﻓﺘُﺼَﻴِّﺮﻩ ﺑﻤﻨﺰﻟﺔ ﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺼُﻢ ».
ምግብና መጠጥ ፆምን እንደሚያጠፋ ሁሉ ሀጢአትም የፆምን ምንዳ ያጠፋል፣ ውጤቱን ያበላሻል። በዚህም ምክንያት ልክ ፆም እንዳልጾመ ተደርጎ ይታሰባል።
📜 [ ﺍﻟﻮﺍﺑﻞ ﺍﻟﺼَّﻴِّﺐ ص(31 ، 32 ) ]
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄
ሼር 👇JoiN👇 & Share
https://t.me/httpsLatahzen
📌 ﻗـﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴِّﻢ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ :
« ﻭﺍﻟﺼَّﺎﺋﻢ ﻫﻮ ﺍﻟَّﺬﻱ ﺻﺎﻣﺖ ﺟﻮﺍﺭﺣﻪ ﻋﻦ ﺍﻵﺛﺎﻡ, ﻭﻟﺴﺎﻧﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﻜﺬﺏ ﻭﺍﻟﻔﺤﺶ ﻭﻗﻮﻝ ﺍﻟﺰُّﻭﺭ, ﻭﺑﻄﻨﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ, ﻭﻓﺮﺟﻪ ﻋﻦ ﺍﻟﺮَّﻓَﺚ ؛
«ፆመኛ ማለት አካሎቹን ከሀጢአት የጸዱ፤ ምላሱን ከአሉባልታ፣ ከውሸት እና ከአጸያፊ ንግግር የጠበቀ፤ ሆዱን ከምግብ ፣ ከመጠጥ እና ብልቱን (በቀን ክፍለ ጊዜ) ከግብረ ስጋ ግንኙነት የጠበቀ ነው።
ﻓﺈﻥْ ﺗﻜﻠَّﻢ ﻟﻢ ﻳﺘﻜﻠَّﻢ ﺑﻤﺎ ﻳﺠﺮﺡ ﺻﻮﻣﻪ, ﻭﺇﻥ ﻓﻌﻞ ﻟﻢ ﻳﻔﻌﻞ ﻣﺎ ﻳﻔﺴﺪﺻﻮﻣﻪ,
ፆመኛ ከተናገረ:– ፆሙን በማይጎዳ ስራ ከሰራ ጾሙን በማያበላሽበት መልኩ ይሰራል።
ﻓﻴﺨﺮﺝ ﻛﻼﻣﻪ ﻛﻠُّﻪ ﻧﺎﻓﻌًﺎ ﺻﺎﻟﺤًﺎ, ﻭﻛﺬﻟﻚ ﺃﻋﻤﺎﻟﻪ, ﻓﻬﻲ ﺑﻤﻨﺰﻟﺔ ﺍﻟﺮَّﺍﺋﺤﺔ ﺍﻟَّﺘﻲ ﻳﺸﻤُّﻬﺎ ﻣﻦ ﺟﺎﻟﺲ ﺣﺎﻣﻞ ﺍﻟﻤﺴﻚ،
ፆመኛ ጠቃሚና ቁምነገር ያለው ንግግር እና ስራ ሲሰራ ምሳሌው ልክ ከሽቶ ተሸካሚ ሰው ጋር ተቀምጦ መልካም ሽታ እንደሚያገኝ ሰው ነው።
ﻛﺬﻟﻚ ﻣﻦ ﺟﺎﻟﺲ ﺍﻟﺼَّﺎﺋﻢ ﺍﻧﺘﻔﻊ ﺑﻤﺠﺎﻟﺴﺘﻪ, ﻭﺃَﻣِﻦ ﻓﻴﻬﺎ ﻣﻦ ﺍﻟﺰُّﻭﺭ ﻭﺍﻟﻜﺬﺏ ﻭﺍﻟﻔﺠﻮﺭ ﻭﺍﻟﻈُّﻠﻢ,
ከፆመኛ ጋር የተቀመጠም ሰው መልካም ነገርን እንጂ ሌላ አያገኝም። ከተለያዩ መጥፎ ነገሮች እንደ ቅጥፈት፣ ውሸት፣ ጥመትን እና በደልን ሁሉ ሰላም ይሆናል።
ﻫﺬﺍ ﻫﻮ ﺍﻟﺼَّﻮﻡ ﺍﻟﻤﺸﺮﻭﻉ ﻻ ﻣﺠﺮَّﺩ ﺍﻹﻣﺴﺎﻙ ﻋﻦ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ ... ؛
ይህ ነው ትክክለኛና ህጋዊ ፆም ማለት ከምግብና መጠጥ ብቻ መታቀብ ፆም አይባልም።
ﻓﺎﻟﺼَّﻮﻡ ﻫﻮ ﺻﻮﻡ ﺍﻟﺠﻮﺍﺭﺡ ﻋﻦ ﺍﻵﺛﺎﻡ, ﻭﺻﻮﻡ ﺍﻟﺒﻄﻦ ﻋﻦ ﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏﻭﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ؛
ፆም ማለት አካላትን ከሀጢአት እና ሆድን ከምግብና መጠጥ በመታቀብ መፆም ነወ።
ﻓﻜﻤﺎ ﺃﻥَّ ﺍﻟﻄَّﻌﺎﻡ ﻭﺍﻟﺸَّﺮﺍﺏ ﻳﻘﻄﻌﻪ ﻭﻳﻔﺴﺪﻩ, ﻓﻬﻜﺬﺍ ﺍﻵﺛﺎﻡ ﺗﻘﻄﻊ ﺛﻮﺍﺑَﻪ, ﻭﺗﻔﺴﺪُ ﺛﻤﺮﺗَﻪ, ﻓﺘُﺼَﻴِّﺮﻩ ﺑﻤﻨﺰﻟﺔ ﻣﻦ ﻟﻢ ﻳﺼُﻢ ».
ምግብና መጠጥ ፆምን እንደሚያጠፋ ሁሉ ሀጢአትም የፆምን ምንዳ ያጠፋል፣ ውጤቱን ያበላሻል። በዚህም ምክንያት ልክ ፆም እንዳልጾመ ተደርጎ ይታሰባል።
📜 [ ﺍﻟﻮﺍﺑﻞ ﺍﻟﺼَّﻴِّﺐ ص(31 ، 32 ) ]
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄
ሼር 👇JoiN👇 & Share
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret