🌿 ረመዳን 🌿
––––––––––
ረመዳን መጣ ሁሉም ሰው ይደሰት፣
ይዘጋጅ ካሁኑ ራሱን ለማንፃት፣
እንጠቀምበት ይህን የራህመትወር፣
ኸይር ስራ ሰርተን ለማግኘት ብዙ አጅር፣
አይሁን መገለጫው ቴምርና ሾርባው፣
ለስላሳ ኩኪሱ እንዲሁም ሳምቡሳው፣
ይህ አይደለም እኮ የረመዳን ገፅታ፣
ባይነት ማዘጋጀት የምግብ ጋጋታ፣
አይጥፋ ጊዜያችን በመስራት ምግቦችን፣
አይጠቅመንምና ለአኼራ ቤታችን፣
ከልብ አስተውለን እንጠቀምበት፣
ጀነትን እንናፍቅ ዱንያን ትተናት፣
የልመና ወር ነው የምናለቅስበት፣
ወንጀላችን እንዲማር የምንጠይቅበት፣
የበረካ ወር ነው ሪዝቅ የበዛበት፣
ትንሿ ለብዙ የምትበቃበት፣
የ ቀርዓን ወር ነው የትግስት የፅናት፣
የአላህ ራህመት በዝቶ ሚታይበት፣
በዚ በበረካ በዚ በእዝነት ወር፣
ይሞላ ውስጣችን በዱአ በዚክር፣
እንፍጠን እንቅደም ራህመት ለማግኘት፣
ካሁኑ እንነይት ለመሆን የጀነት፣
ካለፈ በኃላ ዞሮ ከመቆጨት፣
ወሩን ከኸይር ስራ እንጠቀምበት።
✍✍✍✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsIBNumuhammed
––––––––––
ረመዳን መጣ ሁሉም ሰው ይደሰት፣
ይዘጋጅ ካሁኑ ራሱን ለማንፃት፣
እንጠቀምበት ይህን የራህመትወር፣
ኸይር ስራ ሰርተን ለማግኘት ብዙ አጅር፣
አይሁን መገለጫው ቴምርና ሾርባው፣
ለስላሳ ኩኪሱ እንዲሁም ሳምቡሳው፣
ይህ አይደለም እኮ የረመዳን ገፅታ፣
ባይነት ማዘጋጀት የምግብ ጋጋታ፣
አይጥፋ ጊዜያችን በመስራት ምግቦችን፣
አይጠቅመንምና ለአኼራ ቤታችን፣
ከልብ አስተውለን እንጠቀምበት፣
ጀነትን እንናፍቅ ዱንያን ትተናት፣
የልመና ወር ነው የምናለቅስበት፣
ወንጀላችን እንዲማር የምንጠይቅበት፣
የበረካ ወር ነው ሪዝቅ የበዛበት፣
ትንሿ ለብዙ የምትበቃበት፣
የ ቀርዓን ወር ነው የትግስት የፅናት፣
የአላህ ራህመት በዝቶ ሚታይበት፣
በዚ በበረካ በዚ በእዝነት ወር፣
ይሞላ ውስጣችን በዱአ በዚክር፣
እንፍጠን እንቅደም ራህመት ለማግኘት፣
ካሁኑ እንነይት ለመሆን የጀነት፣
ካለፈ በኃላ ዞሮ ከመቆጨት፣
ወሩን ከኸይር ስራ እንጠቀምበት።
✍✍✍✍✍@Nurahend
https://t.me/httpsIBNumuhammed
✡ጫት እናዱአን ምን አገናኛቸው❌
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ አላህ እኛን በኢባዳ ወይም አምልኮን ለሱ በማድረግ አዞናል ኢባዳ ማለት በምላስ ሚወራ ወይም ሚነገር በሰውነት አካላት ሚሰራ አላህ ለኔ ብቻ ስሩ ብሎ ያዘዘበት ማንኛውም ተግባር ኢባዳ እንለዋለን ኢባዳ ብዙ አይነት አለው ከነዛ ውስጥ አንዱ ዱዓ ነው
ዱአ ነብዩ እንደተናገሩት "ዱአ የኢባዳ አስኳል ነው" ብለዋል ዱአ ኢባዳ ከሆነ አዲስ ቢድአ ወይም ሽርክ ልንጨምርበት አይገባም
እንደ ሀገራችንና እንደ ጊዜው ደግሞ የዱአ አደራረግን ስናይ በጣም ጅህልና ውስጥ መውደቃችንን ያሳያል ለምሳሌ በሀገራችን የምናያቸው ብዙ ዱአ ላይ ሚጨመሩ ቢድአዎች አሉ ወይም የዱአ አደራረግ ላይ ሚጨመሩ ቢድአዎች አሉ ከነዛውስጥ አንዱ ጫት ነው ወይም ጫትን ልክ እንደ ዱአ መሳሪያ የሚቆጥሩም አሉ ይህ እልም ያለ ቢድአ ነው ጫትን ነብዩ የዱአ መሳሪያ አድርጉ አላሉንም ምክንያቱም አንደኛ ጫት በራሱ ሀራም ነው ነበዩ ሰ,ዐ,ወ "ማንኛውም ራስንም ይሁን ሰዎችን የሚጎዳን ነገር ከልክለዋል" ስለዚ በሀራም ነገር ኢባዳን መስራት ክልክል ነው
ሌላው ሀራም የሆነው ይቅርና ሀላሉን እንኳን ካልታዘዝን መስራት የለብንም ለዚም ማስረጃችን ነበዩ ሰ,ዐ,ወ እንዲ ብለዋል "አንድ የኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ስራው ተመላሽ ነው" ብለዋል
ስለዚ ሁላችንም ጫትንና አምሳዩቹን ልንርቅ ይገባናል ሰዎችንም ልናስተምር ይገባል
ሌላው ኢባዳ ነው ብለን ያልታዘዝነውን ከመስራት ልንጠበቅ ይገባል ወላሁ ዓእለም።
@Nurahend✍✍✍
https://t.me/httpsIBNumuhammed
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ አላህ እኛን በኢባዳ ወይም አምልኮን ለሱ በማድረግ አዞናል ኢባዳ ማለት በምላስ ሚወራ ወይም ሚነገር በሰውነት አካላት ሚሰራ አላህ ለኔ ብቻ ስሩ ብሎ ያዘዘበት ማንኛውም ተግባር ኢባዳ እንለዋለን ኢባዳ ብዙ አይነት አለው ከነዛ ውስጥ አንዱ ዱዓ ነው
ዱአ ነብዩ እንደተናገሩት "ዱአ የኢባዳ አስኳል ነው" ብለዋል ዱአ ኢባዳ ከሆነ አዲስ ቢድአ ወይም ሽርክ ልንጨምርበት አይገባም
እንደ ሀገራችንና እንደ ጊዜው ደግሞ የዱአ አደራረግን ስናይ በጣም ጅህልና ውስጥ መውደቃችንን ያሳያል ለምሳሌ በሀገራችን የምናያቸው ብዙ ዱአ ላይ ሚጨመሩ ቢድአዎች አሉ ወይም የዱአ አደራረግ ላይ ሚጨመሩ ቢድአዎች አሉ ከነዛውስጥ አንዱ ጫት ነው ወይም ጫትን ልክ እንደ ዱአ መሳሪያ የሚቆጥሩም አሉ ይህ እልም ያለ ቢድአ ነው ጫትን ነብዩ የዱአ መሳሪያ አድርጉ አላሉንም ምክንያቱም አንደኛ ጫት በራሱ ሀራም ነው ነበዩ ሰ,ዐ,ወ "ማንኛውም ራስንም ይሁን ሰዎችን የሚጎዳን ነገር ከልክለዋል" ስለዚ በሀራም ነገር ኢባዳን መስራት ክልክል ነው
ሌላው ሀራም የሆነው ይቅርና ሀላሉን እንኳን ካልታዘዝን መስራት የለብንም ለዚም ማስረጃችን ነበዩ ሰ,ዐ,ወ እንዲ ብለዋል "አንድ የኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ስራው ተመላሽ ነው" ብለዋል
ስለዚ ሁላችንም ጫትንና አምሳዩቹን ልንርቅ ይገባናል ሰዎችንም ልናስተምር ይገባል
ሌላው ኢባዳ ነው ብለን ያልታዘዝነውን ከመስራት ልንጠበቅ ይገባል ወላሁ ዓእለም።
@Nurahend✍✍✍
https://t.me/httpsIBNumuhammed
💎አዎ ላንቺ ለውዷ እህቴ💎
🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙
እህቴ ላንቺ ነው ባክሽ ተመከሪ፣
ልብሽም አይዋልል ልክ እንደ በራሪ፣
መሆን አይበጅሽም የሀራም አክራሪ፣
ይህ አያዋጣሽም በሀቁ ተመሪ፣
የምእራቡን አለም ሱና ተከትለሽ፣
አንቺም እንደነሱ በጣም ከልክ አልፈሽ፣
ጠባብና አጭር ስሱን ልብስም ለብሰሽ፣
ትወጫለሽ ከቤት ሀያኡ ሳይኖርሽ፣
መውጣትሽም ሳያንስ አጅነቢን አይተሽ፣
ማየትሽ ሳይበቃ እጁን ጨብጠሽ፣
አባክሽ ተመለሽ አውቀሽ ታርመሽ፣
ተበሩጅ መጥፎነው አባክሽ ልበሽ፣
ከጀሀነም እሳት እንዲጠብቅሽ፣
ከቤትም አትውጪ ሀጃ ሳይኖርሽ፣
ከወጣሽም ልበሽ ከአናት እስከ እግርሽ፣
ሜካፕና ሽቶ ሌላም ሳይነካሽ፣
ተውሂድና ሱናን አውቀሽ ተመርተሽ፣
የማንም ወጠጤ አንቺን ሳይነካሽ፣
ተከብረሽም ኑሪ እስከ እለተ ሞትሽ።
@Nurahend ✍✍✍
https://t.me/httpsIBNumuhammed
🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙🌙
እህቴ ላንቺ ነው ባክሽ ተመከሪ፣
ልብሽም አይዋልል ልክ እንደ በራሪ፣
መሆን አይበጅሽም የሀራም አክራሪ፣
ይህ አያዋጣሽም በሀቁ ተመሪ፣
የምእራቡን አለም ሱና ተከትለሽ፣
አንቺም እንደነሱ በጣም ከልክ አልፈሽ፣
ጠባብና አጭር ስሱን ልብስም ለብሰሽ፣
ትወጫለሽ ከቤት ሀያኡ ሳይኖርሽ፣
መውጣትሽም ሳያንስ አጅነቢን አይተሽ፣
ማየትሽ ሳይበቃ እጁን ጨብጠሽ፣
አባክሽ ተመለሽ አውቀሽ ታርመሽ፣
ተበሩጅ መጥፎነው አባክሽ ልበሽ፣
ከጀሀነም እሳት እንዲጠብቅሽ፣
ከቤትም አትውጪ ሀጃ ሳይኖርሽ፣
ከወጣሽም ልበሽ ከአናት እስከ እግርሽ፣
ሜካፕና ሽቶ ሌላም ሳይነካሽ፣
ተውሂድና ሱናን አውቀሽ ተመርተሽ፣
የማንም ወጠጤ አንቺን ሳይነካሽ፣
ተከብረሽም ኑሪ እስከ እለተ ሞትሽ።
@Nurahend ✍✍✍
https://t.me/httpsIBNumuhammed
#ጉዞ ወደ አብሬት! ❌
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تُشَدُّ الرِّحالُ إلّا لِثَلاثَةِ مَساجِدَ: مَسجِدِ الحَرامِ، ومَسجِدي هذا، والمَسجِدِ الأَقصى.﴾
“ወደ ሶስት መስጂድ ካልሆነ በቀር ለአምልኮት እንዳትጓዙ። እነሱም፦ መስጂዱል ሐራም፣ መስጂዱል አቅሷ ይሄ መስጂዴ መዲና የሚገኘው የሳቸው መስጂድ ናቸው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 1189
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تُشَدُّ الرِّحالُ إلّا لِثَلاثَةِ مَساجِدَ: مَسجِدِ الحَرامِ، ومَسجِدي هذا، والمَسجِدِ الأَقصى.﴾
“ወደ ሶስት መስጂድ ካልሆነ በቀር ለአምልኮት እንዳትጓዙ። እነሱም፦ መስጂዱል ሐራም፣ መስጂዱል አቅሷ ይሄ መስጂዴ መዲና የሚገኘው የሳቸው መስጂድ ናቸው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 1189
━━━━━━✦✿✦━━━━━━
ነብዩ ﷺ በመሰደባቸው የተቆጣው ውሻ
━━━━━━✦✿✦━━━━━━
☔: ከሞጎላዊያን አንድ ባለስልጣን የክርስትናን ሃይማኖት ከተቀበለ ጥቂት ጊዜያት በኋላ ሀይማኖቱን መቀበሉን አስመልክቶ በተዘጋጀ ድግስ ከተወሰኑ ቄሳውስቶች ጋር ሰብሰብ ብለው ተቀምጠዋል። ከአቅራቢያቸው አንድ ለአደን የተዘጋጀ ውሻ ታስሯል።
☔: በወቅቱ ከነበሩ ቄሶች አንዱ ለዓለማት እዝነት የተላኩትን ታላቁን ነቢ ሙሀመድ ﷺ በመጥፎ ማንሳትና መተቸት ብሎም መሳደብ ጀምሯል። ታዲያ ይህንን ሲሰማና ሲታዘብ የነበረው ውሻ እጅግ ተቆጣ ፤ ወዲያውኑ በከፍተኛ ድምፅ እየጮኸ ተሳዳቢውን ቄስ ዘሎ ነከሰውና አቆሰለው ፤ በአቅራቢያው የነበሩ ሰዎችም ተረባርበው አዳኑት ። ሰዎቹም፦ "ውሻው የምትናገረው ነገር አልተስማማውምና ሰለ ሙሀመድ (ﷺ) መጥፎ ከመናገር ተቆጠብ" ይሉታል ፤ ሰውየው ግን ፦ "አይ ችግሩ ከምናገረው አይመስለኝም ባይሆን በምናገርበት ወቅት እጄን ስዘረጋና ሳንቀሳቅስ ስለነበር እሱ ላይ የጠቆምኩበት መስሎት ነው" በማለት ስድብና ትችቱን ቀጠለ። ውሻው ግን ከመጀመሪያው በከፋ መልኩ በከፍተኛ ቁጣና ንዴት ዘሎ ጉሮሮውን በመንከስ ሰውየውን ገደለው።
➨ 👉 ይህ ክስተት በጊዜው የነበሩ ሰዎችን በከፍተኛ መልኩ አስገርሞ ነበር ፤ በዚህም ውሻ ምክንያት በወቅቱ ወደ 40 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች እስልምናን ተቀበሉ።
➨ 👉 ክስተቱን ታላቁ አሊም ኢብኑ ሀጀር "አዱረሩል ካሚናህ" በተባለው መፅሃፋቸው አስፍረውታል።
✔የአላህን ሰራዊቶች እርሱ እንጂ ማንም አያውቃቸውም✔
ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ
ﺍﻷمي"
ነብዩ ﷺ በመሰደባቸው የተቆጣው ውሻ
━━━━━━✦✿✦━━━━━━
☔: ከሞጎላዊያን አንድ ባለስልጣን የክርስትናን ሃይማኖት ከተቀበለ ጥቂት ጊዜያት በኋላ ሀይማኖቱን መቀበሉን አስመልክቶ በተዘጋጀ ድግስ ከተወሰኑ ቄሳውስቶች ጋር ሰብሰብ ብለው ተቀምጠዋል። ከአቅራቢያቸው አንድ ለአደን የተዘጋጀ ውሻ ታስሯል።
☔: በወቅቱ ከነበሩ ቄሶች አንዱ ለዓለማት እዝነት የተላኩትን ታላቁን ነቢ ሙሀመድ ﷺ በመጥፎ ማንሳትና መተቸት ብሎም መሳደብ ጀምሯል። ታዲያ ይህንን ሲሰማና ሲታዘብ የነበረው ውሻ እጅግ ተቆጣ ፤ ወዲያውኑ በከፍተኛ ድምፅ እየጮኸ ተሳዳቢውን ቄስ ዘሎ ነከሰውና አቆሰለው ፤ በአቅራቢያው የነበሩ ሰዎችም ተረባርበው አዳኑት ። ሰዎቹም፦ "ውሻው የምትናገረው ነገር አልተስማማውምና ሰለ ሙሀመድ (ﷺ) መጥፎ ከመናገር ተቆጠብ" ይሉታል ፤ ሰውየው ግን ፦ "አይ ችግሩ ከምናገረው አይመስለኝም ባይሆን በምናገርበት ወቅት እጄን ስዘረጋና ሳንቀሳቅስ ስለነበር እሱ ላይ የጠቆምኩበት መስሎት ነው" በማለት ስድብና ትችቱን ቀጠለ። ውሻው ግን ከመጀመሪያው በከፋ መልኩ በከፍተኛ ቁጣና ንዴት ዘሎ ጉሮሮውን በመንከስ ሰውየውን ገደለው።
➨ 👉 ይህ ክስተት በጊዜው የነበሩ ሰዎችን በከፍተኛ መልኩ አስገርሞ ነበር ፤ በዚህም ውሻ ምክንያት በወቅቱ ወደ 40 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች እስልምናን ተቀበሉ።
➨ 👉 ክስተቱን ታላቁ አሊም ኢብኑ ሀጀር "አዱረሩል ካሚናህ" በተባለው መፅሃፋቸው አስፍረውታል።
✔የአላህን ሰራዊቶች እርሱ እንጂ ማንም አያውቃቸውም✔
ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ
ﺍﻷمي"
Forwarded from የአኺራ ስንቅ زاد الآخرة
ትኩረት የነፈግነው ሐቅ
~~
"ከናንተ በላጫችሁ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው" ብለዋል ነብያችን (ﷺ)። [ቡኻሪ]
ይሁን እንጂ ብዙ ቁርኣን ያልቀራ ወገን እያለን ለጉዳዩ የሰጠነው ትኩረት ግን ለችግሩ የሚመጥን አይደለም። ስለሆነም ችግሩን በመቅረፍ ላይ ከራሳችን ልንጀምር ይገባል። እና
* ቁርኣን ካልቀራን ለምን አንቀራም?
* ያልቀራ ቤተሰብ ፣ ጓደኛ፣ ጎረቤት፣ ወዘተ. ካለ ለምን አናቀራም?
* ይህም ካልሆነልን የሚያቀሩትን በምንችለው አቅም ለምን አናግዝም?
ዛሬ ዛሬ ቁርኣን ማስተማር የሰነፎች ወይም እውቀታቸው የደከሙ ሰዎች ስራ እየመሰለ ነው።
ቁርኣን ያልቀራህ ወገኔ ሆይ! የትኩረት ማነስ እንጂ እውነት ቁርኣን ማንበብ መቻል ይህን ያክል ከባድ ነገር ሆኖ ነው ወይ? እስከ መቼ ነው 28 የዐረብኛ ፊደላትን አገጣጥሞ ማንበብ ተራራ የሚሆንብህ? ወላሂ! ተገቢ ትኩረት ብንሰጠው ቁርኣን ፈፅሞ ዛሬ በሃገራችን የሚወስደውን የጊዜ መጠን የሚጠይቅ አልነበረም። ከልብ ካለቀሱ እምባ አይገድም ይባላል።
እና ወንድሜ ሆይ! በነፃ የሚያስተምርህ ካገኘህ እሰየው። ካልሆነ ግን በክፍያ የሚያስተምሩ ወንድም/እህቶች ካሉም ደስ እያለህ ከፍለህ ተማር። ለሚያሳንፉ ሰዎች ጆሮ አትስጥ። ቁርኣን መማር ዲግሪና ዲፕሎማ ከመማር በታች ነውንዴ? ቁርኣን መማር ቋንቋ፣ ኮምፒተር፣ ... ከመማር በታች ነውንዴ? እነዚህን ነገሮች ለመማር ስንትና ስንት እያወጣን ቁርኣን ለመማር የሚወጣው ላይ ለቅሶ ማብዛት ምንድነው?
ይልቅ በጊዜ ቁርጠኛ ውሳኔ ወስን። ከዜሮም ብትነሳ እሩቅ አይደለም ትደርሳለህ። ማረም ማስተካከል ከሆነም በአጭር ጊዜ ትጋት ሁነኛ ለውጥ ታያለህ። አላህ ያግዘን።
~
https://t.me/IbnuMunewor
~~
"ከናንተ በላጫችሁ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው" ብለዋል ነብያችን (ﷺ)። [ቡኻሪ]
ይሁን እንጂ ብዙ ቁርኣን ያልቀራ ወገን እያለን ለጉዳዩ የሰጠነው ትኩረት ግን ለችግሩ የሚመጥን አይደለም። ስለሆነም ችግሩን በመቅረፍ ላይ ከራሳችን ልንጀምር ይገባል። እና
* ቁርኣን ካልቀራን ለምን አንቀራም?
* ያልቀራ ቤተሰብ ፣ ጓደኛ፣ ጎረቤት፣ ወዘተ. ካለ ለምን አናቀራም?
* ይህም ካልሆነልን የሚያቀሩትን በምንችለው አቅም ለምን አናግዝም?
ዛሬ ዛሬ ቁርኣን ማስተማር የሰነፎች ወይም እውቀታቸው የደከሙ ሰዎች ስራ እየመሰለ ነው።
ቁርኣን ያልቀራህ ወገኔ ሆይ! የትኩረት ማነስ እንጂ እውነት ቁርኣን ማንበብ መቻል ይህን ያክል ከባድ ነገር ሆኖ ነው ወይ? እስከ መቼ ነው 28 የዐረብኛ ፊደላትን አገጣጥሞ ማንበብ ተራራ የሚሆንብህ? ወላሂ! ተገቢ ትኩረት ብንሰጠው ቁርኣን ፈፅሞ ዛሬ በሃገራችን የሚወስደውን የጊዜ መጠን የሚጠይቅ አልነበረም። ከልብ ካለቀሱ እምባ አይገድም ይባላል።
እና ወንድሜ ሆይ! በነፃ የሚያስተምርህ ካገኘህ እሰየው። ካልሆነ ግን በክፍያ የሚያስተምሩ ወንድም/እህቶች ካሉም ደስ እያለህ ከፍለህ ተማር። ለሚያሳንፉ ሰዎች ጆሮ አትስጥ። ቁርኣን መማር ዲግሪና ዲፕሎማ ከመማር በታች ነውንዴ? ቁርኣን መማር ቋንቋ፣ ኮምፒተር፣ ... ከመማር በታች ነውንዴ? እነዚህን ነገሮች ለመማር ስንትና ስንት እያወጣን ቁርኣን ለመማር የሚወጣው ላይ ለቅሶ ማብዛት ምንድነው?
ይልቅ በጊዜ ቁርጠኛ ውሳኔ ወስን። ከዜሮም ብትነሳ እሩቅ አይደለም ትደርሳለህ። ማረም ማስተካከል ከሆነም በአጭር ጊዜ ትጋት ሁነኛ ለውጥ ታያለህ። አላህ ያግዘን።
~
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ሐሜተኞችን እንጠንቀቃቸው
ሐሰኑል በስሪይ ረሒመሁሏህ እንድህ አሉ
"ወደ አንተ ወሬን ያመጣልህ ሰው ወደ ሌላ ሰውም ወሬህን እንደሚወስድ እወቅ "
[ተንቢሑል ጋፊሊን 130]
____ __
ሐሜት ታላቅ ወንጀል ነው ልንርቀውና ልንጠነቀቀው ይገባል።ጠላታችንን በምላሳችን የጎዳን ቢመስለንም የምንጎዳው ዙረን ራሳችንን ነው።ስንት ደክመን የሰገድንውን ሶላት፣የፆምንውን ፆም ወይም የሰጠንውን ሶደቃ ለጠላንው ሰው ከሀሰናችን በትንሽ ደቂቃ ወይንም በሰከንድ አሟጠን ማስረከብ ነው ትርፋችን።ይህ በአኼራ የምርመራው ጊዜ ሲሆን ነው።
ዱንያ ላይ ደግሞ አብሮ ሲያማ የነበረው ሰው ወዳጅ በመምሰል ከታሚው(ከሚታማው) ሰው ጋር እገሌ እንድህ እንድህ ብሎ አምቶሃል ብሎ ይነግረውና የመቀያየም ብሎም የነፍስ የመጠፋፋት አደጋን ሊያደርስ ይችላል።
አላህ ከሐሜት ይጠብቀን
ሐሰኑል በስሪይ ረሒመሁሏህ እንድህ አሉ
"ወደ አንተ ወሬን ያመጣልህ ሰው ወደ ሌላ ሰውም ወሬህን እንደሚወስድ እወቅ "
[ተንቢሑል ጋፊሊን 130]
____ __
ሐሜት ታላቅ ወንጀል ነው ልንርቀውና ልንጠነቀቀው ይገባል።ጠላታችንን በምላሳችን የጎዳን ቢመስለንም የምንጎዳው ዙረን ራሳችንን ነው።ስንት ደክመን የሰገድንውን ሶላት፣የፆምንውን ፆም ወይም የሰጠንውን ሶደቃ ለጠላንው ሰው ከሀሰናችን በትንሽ ደቂቃ ወይንም በሰከንድ አሟጠን ማስረከብ ነው ትርፋችን።ይህ በአኼራ የምርመራው ጊዜ ሲሆን ነው።
ዱንያ ላይ ደግሞ አብሮ ሲያማ የነበረው ሰው ወዳጅ በመምሰል ከታሚው(ከሚታማው) ሰው ጋር እገሌ እንድህ እንድህ ብሎ አምቶሃል ብሎ ይነግረውና የመቀያየም ብሎም የነፍስ የመጠፋፋት አደጋን ሊያደርስ ይችላል።
አላህ ከሐሜት ይጠብቀን
◾️ወላጆቻችንን በዱአ አንርሳቸው
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
◾️قـال الشيخ ابن عثيمين - رحمه الله-:
💦ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ።
【"دعـاؤك لوالدك في صلاة التراويح أو في صلاة التهجد أفضل بكثير من أن تذبح له عشـر نيـاق".】
✅ (ለሞተው አባትህ) በተራዊህ ወይም በተሀጁድ ላይ ሆነህ ዱአ ማድረግህ አስር ግመል ከምታርድለት በብዙ እጥፍ የተሻለ ነው።
📔[ لقـاء البـاب المفتوح (١١٥) ]
🔻ለሞቱትም ሆነ በህይወት ላሉት ወላጆቻችን ስጁድ ላይ ሆነን፣ ከማሰላመታችን በፊት፣ የጅሙአ ቀን፣ ማፍጠሪያ አካባቢ፣ በአሽረል አዋኺር፣ በሌሊት ተነስተንና ሌሎችም ዱአ ተቀባይነት ባላቸው ወቅቶች በዱአ ልናስታውሳቸው ይገባል።
↪️ወደ አሔራ ለሄዱት
〰〰〰〰〰〰〰
➲አላህ እንዲምራቸው
➲ወንጀላቸውን ይቅር እንዲላቸው
➲ቀብራቸው የጀነት ጨፌ እንዲያደርግላቸው
➲ቀብራቸው በብርሀንና በኑር እንዲሞላው
➲ከቀብር ቅጣት እንዲጠብቃቸው
🔘አላህን አጥብቀን ልንለምንላቸው ይገባል።
↪️በህይወት ያሉ እንደሆነ
〰〰〰〰〰〰〰〰
➲አላህ ቅናቻውን መንገድ እንዲመራቸው
➲ከሽርክ ከቢድአና ከጥመቱ ሁሉ እንዲጠብቃቸው
➲ኻቲማቸው እንዲስተካከል
➲ከዱንያ ጭንቅና ጥበት አላህ እንዲጠብቃቸው
➲አላህ መልካሙን ሁሉ እንዲወፍቃቸው
➲እድሜያቸው ከመልካም ስራ ጋር እንዲያረዝመውና
🔘ሌሎችም መልካም ዱአዎች ልናደርግላቸው ይገባል።
።///።።።//።።።።//።።።።።።///።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
◾️قـال الشيخ ابن عثيمين - رحمه الله-:
💦ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ።
【"دعـاؤك لوالدك في صلاة التراويح أو في صلاة التهجد أفضل بكثير من أن تذبح له عشـر نيـاق".】
✅ (ለሞተው አባትህ) በተራዊህ ወይም በተሀጁድ ላይ ሆነህ ዱአ ማድረግህ አስር ግመል ከምታርድለት በብዙ እጥፍ የተሻለ ነው።
📔[ لقـاء البـاب المفتوح (١١٥) ]
🔻ለሞቱትም ሆነ በህይወት ላሉት ወላጆቻችን ስጁድ ላይ ሆነን፣ ከማሰላመታችን በፊት፣ የጅሙአ ቀን፣ ማፍጠሪያ አካባቢ፣ በአሽረል አዋኺር፣ በሌሊት ተነስተንና ሌሎችም ዱአ ተቀባይነት ባላቸው ወቅቶች በዱአ ልናስታውሳቸው ይገባል።
↪️ወደ አሔራ ለሄዱት
〰〰〰〰〰〰〰
➲አላህ እንዲምራቸው
➲ወንጀላቸውን ይቅር እንዲላቸው
➲ቀብራቸው የጀነት ጨፌ እንዲያደርግላቸው
➲ቀብራቸው በብርሀንና በኑር እንዲሞላው
➲ከቀብር ቅጣት እንዲጠብቃቸው
🔘አላህን አጥብቀን ልንለምንላቸው ይገባል።
↪️በህይወት ያሉ እንደሆነ
〰〰〰〰〰〰〰〰
➲አላህ ቅናቻውን መንገድ እንዲመራቸው
➲ከሽርክ ከቢድአና ከጥመቱ ሁሉ እንዲጠብቃቸው
➲ኻቲማቸው እንዲስተካከል
➲ከዱንያ ጭንቅና ጥበት አላህ እንዲጠብቃቸው
➲አላህ መልካሙን ሁሉ እንዲወፍቃቸው
➲እድሜያቸው ከመልካም ስራ ጋር እንዲያረዝመውና
🔘ሌሎችም መልካም ዱአዎች ልናደርግላቸው ይገባል።
።///።።።//።።።።//።።።።።።///።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📽:ያ አላህ!!!! ወላሂ ነው የምላችሁ ይህን የቁርዐን ድምፅ ስሰማ እምባ እምባ ፣ የውስጥ እርካታ(በቃላት የማይገለፅ) ፣ የየውመል ቂያማ ምንነት በደንብ ይገባኛል።
🚩:እስኪ ዘፈን የምናዳምጥ ሰዎች ይህን የመሰለ የቁርዐን ቲላዋ እያለልን የማንረዳ ከሆነ በጣም ከባድ ነው አህባቦቼ!!! እስኪ መቅራት የማንችል ከሆን እንኳን ጊዜ ሰጠን እንስማው በአላህ. . . . . !!!
🚩:እስኪ ዘፈን የምናዳምጥ ሰዎች ይህን የመሰለ የቁርዐን ቲላዋ እያለልን የማንረዳ ከሆነ በጣም ከባድ ነው አህባቦቼ!!! እስኪ መቅራት የማንችል ከሆን እንኳን ጊዜ ሰጠን እንስማው በአላህ. . . . . !!!
🔰🔰የዕለቱ ሀዲስ🔰🔰
"▪️ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፤
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
ٌ
«በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ ‘ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ…’ አትበል። ነገር ግን ‘አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል’ በል። ‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል» ሙስሊም ዘግበዉታል
📝አላህ ተቅዋን እና መልካም ስራን ያግራልን!
وصلَّى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلَّم
"▪️ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፤
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
ٌ
«በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ ‘ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ…’ አትበል። ነገር ግን ‘አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል’ በል። ‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል» ሙስሊም ዘግበዉታል
📝አላህ ተቅዋን እና መልካም ስራን ያግራልን!
وصلَّى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلَّم
«ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡» (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 104)
🍁ረመዳን ሸህሩን ሙባረክ🍁
====================
★ ረመዳንን ከሌሎች ወሮች የሚለዮ 10 ነገሮች★
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ሁላችንም እንደምናውቀው ውዱ የበረካ ወር የሆነው ረመዳን ለተጠቃሚዎች በበረካው ሊያምበሸብሻቸው አንድ ሁለት እያለነው ረመዳን በአመት ውስጥ ካሉ 12 ወራቶች አንዱ ነው እንዲሁም ቁርአን ውስጥ ከተጠቀሱት 4 የላቁ ወራትም አንዱ ነው። ረመዳን ከሌሎች ወሮች ለየት የሚያደርጉት ብዙ ነገሮች አሉ ከነዛም ዉስጥ
① ፆም መደንገጉ ፦ የረመዳንን ወር ለየት ከሚያደርጉት ነገሮች መሀከል አንዱና ዋነኛው ወሩን እንድንፆም መታዘዛችን ነው
ፆም አላህ ዘንድ በጣም ከፍተኛ ቦታ ካላቸው ኢባዳዎች መሀከል አንዱ ነው ፆም የሱና እና ዋጂብ የሚባሉ ክፍሎችም አሉት የሱና ፆም የሚባለው መፆም የተከለከለ ባቸው ጊዜያት ሲቀሩ በማንኛውም ቀን መፆም የሚቻል ሲሆን ዋጂብ ወይም ፈርድ(ግዴታ) የሚባለው ፆም ደግሞ አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረገው የፆም አይነት ነው አላህ ፆምን በኛላይ ግዴታ ማድረጉን ሲናገር እንዲ ይላል
(يا ايها الذن امن كتب عليكم اصيم كما كتب اللذين من قبلكم لعلكم تتقون)
(እናንተ ያመናችሁ ሆይ ፆም በናንተ ላይ ግዴታ ተደርጓል ልክ ከናንተ በፊት በነበሩት ግዴታ እንደተደረገው) ከዚ የቁርዓን አያ የምንማረው የመጀመሪያው ከኛበፊት በነበሩት ህዝቦች ላይ መደንገጉን እና በኛም ላይ መደንገጉን ነው።
② የቁርአን መውረድ፦ ቁርአን ለሰውልጆች መመሪያና ማስተማሪያ ነው እንዲሁም ከዚበፊት የሆኑ ፣አሁን እየሆኑያሉና ወደፊት የሚሆኑ ለኛ አስተማሪና አስጠንቃቂ የሆኑ ነገሮችን የያዘ ነው። የዚህ ዉድ ቁርአን በረመዳን መውረድ ረመዳንን ከሌሎች ወሮች ለየት ከሚያደርጉ ነገሮች መሀከል አንዱ ነው። እና እኛ በዚ በረመዳን ቁርአንን ልንቀራ ይገባናል
ቀደምት ደጋግ ቀደምቶች በረመዳን እስከ 60 ጊዜ ያኸትሙ ነበር።አኛስ?
③ የሰይጣን መታሰር፦ በረመዳን ወርየጀነት በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ አመፀኛ ሰይጣናትም ይታሰራሉ። ነብያችን ሰ,ዐ,ወ እንዲህ ይላوغلقت السماء، ابواب فتحت رمضان إذا دخل إذا رواية وفي الشياطين وسلسلت جهنم،ابواب الجنة ابواب فتحت رمضان جاء
" ረመዳን ሲገባ የሰማይ በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ ሰይጣናትም ይቀፈደዳሉ ።’’ በሌላ ዘገባም” የጀነት በሮች ይከፈታሉ” ብለዋል(ቡኻሪና ሙስሊም)
④ የስራዎች ምንዳ መደራረብ፦ በረመዳን ወር የሐሰናት ወይም የመልካም ስራዎች ምንዳ እጥፍ ድርብ ይሆናል። ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ተጠይቀው ከሰደቃዎች ሁሉ በላጩ የቱ ነው ተብለው "በረመዳን የሚሰጥ ነው ብለዋል"
⑤ ከአንድሺ ሌሊቶች በላጭ የሆነችው ለይለትል ቀድር፦ አላህ ከአንድ ሺህ ሌሊቶች ያስበለጣት ሌሊት ናት እንዲሁም የአመቱን ጉዳዩች የሚፅፍባት የተበረከች ሌሊት ናት "ليلة القدر خير من الف شهر"
" ሌሊቶችም በላጭመወሰኛይቱ ሌሊት ከሺህ ናት"
⑥ መላኢኮች በብዛት ወደ መሬት መውረድ፦ አላህ አንዲ ይላል ፦تنزل الملاإكة والروح فيها بإذن ربهم من كل أمر"
"በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ "
⑦ ሱሁር (የሌሊት ምግብ) ፦ ሱሁር ካለፍት ህዝቦች ፆም የኛን የሚለይና ብዙ በረካዎችን የያዘነው ነብዩ ሰ,ዐ,ወ እንዲህ ይላሉ "تسحروا فإن في السحور بركة"
"ሱሁርን ብሉ ሱሁር መብላት
በረካ አለውና "
⑧ የተራዊህ ሰላት፦በረመዳን ብቻ በጀማአ የሚሰገደው የሱና ሰላት የሆነው ተራዊህ አንዱ ረመዳንን ለየት ከሚያደርጉ ነገሮች መሀከል አንዱ ነው። ከረመዳን ውጭ ይህ ሰላት አይሰገድም ።
⑨ የኡምራ ትሩፋት፦በረመዳን ወር ኡመራ ማድረግ ከነብዩ ሰ,ዐ,ወ ጋር ሀጅ እንደ ማድረግ ነው።"عمرة في رمضان تعدل حجة او قال حجة معي"
"በረመዳን የሚደረግ ኡምራ ከሀጅ ጋር እኩል ነው ወይም ከኔጋር ከሚሰራ ሀጅ እኩል ነው"ብለዋል
¹⁰ ወንጀል ማበሻ፦ረመዳን ወንጀል እንዲታበሱ ከሚያደርጉ ነገሮች መሀል አንዱና መሰረታዊው ነው።
" الصلوات الخمس ولجمعة الى الجمعة ورمضان الى رمضان مكفرات لما بينهن إذا اجتنبت الكبائر"
"ታላላቅ ወንጀሎች ከተራቁ አምስት ወቅት ሰላቶች ከጁምአ እስከ ጁምአ ከረመዳን እስከ ረመዳን በመሀከላቸው ያለውን ወንጀል ያስምራሉ"
አላህ ካለ ከረመዳን ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ክፍል ሁለት ይቀጥላል።
@✍✍Nurahend
https://t.me/httpsIBNumuhammed
====================
★ ረመዳንን ከሌሎች ወሮች የሚለዮ 10 ነገሮች★
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ሁላችንም እንደምናውቀው ውዱ የበረካ ወር የሆነው ረመዳን ለተጠቃሚዎች በበረካው ሊያምበሸብሻቸው አንድ ሁለት እያለነው ረመዳን በአመት ውስጥ ካሉ 12 ወራቶች አንዱ ነው እንዲሁም ቁርአን ውስጥ ከተጠቀሱት 4 የላቁ ወራትም አንዱ ነው። ረመዳን ከሌሎች ወሮች ለየት የሚያደርጉት ብዙ ነገሮች አሉ ከነዛም ዉስጥ
① ፆም መደንገጉ ፦ የረመዳንን ወር ለየት ከሚያደርጉት ነገሮች መሀከል አንዱና ዋነኛው ወሩን እንድንፆም መታዘዛችን ነው
ፆም አላህ ዘንድ በጣም ከፍተኛ ቦታ ካላቸው ኢባዳዎች መሀከል አንዱ ነው ፆም የሱና እና ዋጂብ የሚባሉ ክፍሎችም አሉት የሱና ፆም የሚባለው መፆም የተከለከለ ባቸው ጊዜያት ሲቀሩ በማንኛውም ቀን መፆም የሚቻል ሲሆን ዋጂብ ወይም ፈርድ(ግዴታ) የሚባለው ፆም ደግሞ አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረገው የፆም አይነት ነው አላህ ፆምን በኛላይ ግዴታ ማድረጉን ሲናገር እንዲ ይላል
(يا ايها الذن امن كتب عليكم اصيم كما كتب اللذين من قبلكم لعلكم تتقون)
(እናንተ ያመናችሁ ሆይ ፆም በናንተ ላይ ግዴታ ተደርጓል ልክ ከናንተ በፊት በነበሩት ግዴታ እንደተደረገው) ከዚ የቁርዓን አያ የምንማረው የመጀመሪያው ከኛበፊት በነበሩት ህዝቦች ላይ መደንገጉን እና በኛም ላይ መደንገጉን ነው።
② የቁርአን መውረድ፦ ቁርአን ለሰውልጆች መመሪያና ማስተማሪያ ነው እንዲሁም ከዚበፊት የሆኑ ፣አሁን እየሆኑያሉና ወደፊት የሚሆኑ ለኛ አስተማሪና አስጠንቃቂ የሆኑ ነገሮችን የያዘ ነው። የዚህ ዉድ ቁርአን በረመዳን መውረድ ረመዳንን ከሌሎች ወሮች ለየት ከሚያደርጉ ነገሮች መሀከል አንዱ ነው። እና እኛ በዚ በረመዳን ቁርአንን ልንቀራ ይገባናል
ቀደምት ደጋግ ቀደምቶች በረመዳን እስከ 60 ጊዜ ያኸትሙ ነበር።አኛስ?
③ የሰይጣን መታሰር፦ በረመዳን ወርየጀነት በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ አመፀኛ ሰይጣናትም ይታሰራሉ። ነብያችን ሰ,ዐ,ወ እንዲህ ይላوغلقت السماء، ابواب فتحت رمضان إذا دخل إذا رواية وفي الشياطين وسلسلت جهنم،ابواب الجنة ابواب فتحت رمضان جاء
" ረመዳን ሲገባ የሰማይ በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ ሰይጣናትም ይቀፈደዳሉ ።’’ በሌላ ዘገባም” የጀነት በሮች ይከፈታሉ” ብለዋል(ቡኻሪና ሙስሊም)
④ የስራዎች ምንዳ መደራረብ፦ በረመዳን ወር የሐሰናት ወይም የመልካም ስራዎች ምንዳ እጥፍ ድርብ ይሆናል። ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ተጠይቀው ከሰደቃዎች ሁሉ በላጩ የቱ ነው ተብለው "በረመዳን የሚሰጥ ነው ብለዋል"
⑤ ከአንድሺ ሌሊቶች በላጭ የሆነችው ለይለትል ቀድር፦ አላህ ከአንድ ሺህ ሌሊቶች ያስበለጣት ሌሊት ናት እንዲሁም የአመቱን ጉዳዩች የሚፅፍባት የተበረከች ሌሊት ናት "ليلة القدر خير من الف شهر"
" ሌሊቶችም በላጭመወሰኛይቱ ሌሊት ከሺህ ናት"
⑥ መላኢኮች በብዛት ወደ መሬት መውረድ፦ አላህ አንዲ ይላል ፦تنزل الملاإكة والروح فيها بإذن ربهم من كل أمر"
"በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ "
⑦ ሱሁር (የሌሊት ምግብ) ፦ ሱሁር ካለፍት ህዝቦች ፆም የኛን የሚለይና ብዙ በረካዎችን የያዘነው ነብዩ ሰ,ዐ,ወ እንዲህ ይላሉ "تسحروا فإن في السحور بركة"
"ሱሁርን ብሉ ሱሁር መብላት
በረካ አለውና "
⑧ የተራዊህ ሰላት፦በረመዳን ብቻ በጀማአ የሚሰገደው የሱና ሰላት የሆነው ተራዊህ አንዱ ረመዳንን ለየት ከሚያደርጉ ነገሮች መሀከል አንዱ ነው። ከረመዳን ውጭ ይህ ሰላት አይሰገድም ።
⑨ የኡምራ ትሩፋት፦በረመዳን ወር ኡመራ ማድረግ ከነብዩ ሰ,ዐ,ወ ጋር ሀጅ እንደ ማድረግ ነው።"عمرة في رمضان تعدل حجة او قال حجة معي"
"በረመዳን የሚደረግ ኡምራ ከሀጅ ጋር እኩል ነው ወይም ከኔጋር ከሚሰራ ሀጅ እኩል ነው"ብለዋል
¹⁰ ወንጀል ማበሻ፦ረመዳን ወንጀል እንዲታበሱ ከሚያደርጉ ነገሮች መሀል አንዱና መሰረታዊው ነው።
" الصلوات الخمس ولجمعة الى الجمعة ورمضان الى رمضان مكفرات لما بينهن إذا اجتنبت الكبائر"
"ታላላቅ ወንጀሎች ከተራቁ አምስት ወቅት ሰላቶች ከጁምአ እስከ ጁምአ ከረመዳን እስከ ረመዳን በመሀከላቸው ያለውን ወንጀል ያስምራሉ"
አላህ ካለ ከረመዳን ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ክፍል ሁለት ይቀጥላል።
@✍✍Nurahend
https://t.me/httpsIBNumuhammed
Telegram
የአኺራ ስንቅ زاد الآخرة
ከቁርኣን እና ከሐዲሥ፣ እንዲሁም ከታማኝ ዑለማዎች ከትክክለኛ ቂያስ የተጠናከሩ
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ይለቀቅበታል።
ይቀላቀሉን
አስተያየት ሲኖራችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
@NurAhend
አሳውቁኝ
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ይለቀቅበታል።
ይቀላቀሉን
አስተያየት ሲኖራችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
@NurAhend
አሳውቁኝ
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።
🌿🌿🌿🍃ጥቆም🍃🌿🌿🌿
💫ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
"አንድ ሰው ዕውር ካለ መሆኑም ጋ ዐይኖቹን ቢጨፍናቸው ምንም ነገር ማየት እንደ ማይችለው ሁሉ፤ቀልብም በሚሸፍናት የወንጀል ጨለማ ምክንያት ሐቅን መመልከት አትችልም።"
🔻አይን ኖሮን ከመታወር ቀልብ ኖሮን ከመደናበር እናስተውል።አላህም ይጠብቀን።
💫ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
"አንድ ሰው ዕውር ካለ መሆኑም ጋ ዐይኖቹን ቢጨፍናቸው ምንም ነገር ማየት እንደ ማይችለው ሁሉ፤ቀልብም በሚሸፍናት የወንጀል ጨለማ ምክንያት ሐቅን መመልከት አትችልም።"
🔻አይን ኖሮን ከመታወር ቀልብ ኖሮን ከመደናበር እናስተውል።አላህም ይጠብቀን።
አላህን መፍራትና መልካም ስራ በመስራት ላይ መታጋገዝ ግዴታ ነው ፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን ) ፈልጉ ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡
وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡አላህንም ፍሩ ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን ) ፈልጉ ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡
وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡አላህንም ፍሩ ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡
«ከናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡» (ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 104)
የአኺራ ስንቅ زاد الآخرة
➲መንዙማ ➫➫➫➫➫ ➧ክፍል ሁለት 〰〰〰〰〰 ➭በአላህ ፈቃድ ይህችን አጭር ማስታወሻ በውስጣቸው አርእስቶች የያዙ ሁለትዋና ክፍሎች አድርጌ አዘጋጅቻታለሁ። በክፍል አንድ መግቢያ እና መንደርደሪያ፣የተፈጠርንለትን አላማ (ተውሒድን)፣ እዚህ ምድር ላይ የሰው ልጆች እንዴት በአላህ ላይ ማጋራት እንደጀመሩ፣ በፍጡራን እና በፈጣሪ አላህ መሃል ያለው ታላቅ ልዩነት፣አምልኮ ለማን እንደሚገባው…
➲መንዙማ
➫➫➫➫➫
➧ክፍል ሶስት
〰〰➰➰➰
➲ከሰው ልጆች ሁሉ አባት ነብዩላህ አደም (አለይሂ ሰላም)እስከ መጀመሪያው መልእክተኛ ኑሕ(አለይሂ ሰላም)ድረስ አስር ክፍለ ዘመን ነበር።በዚህ ወቅት የሰው ልጆች ሁሉ በአንድ ሃይማኖት በእስልምና ውስጥ ነበሩ። ችግሩ የተፈጠረው አንድነቱ የፈረሰው ኑሕ(አለይሂ ሰላም) የተላኩባቸው ሰዎች በደጋጎች ላይ ድንበር አልፈው የባእድ አምልኮት ላይ ሲወድቁ ግዜ ነው።
🔁በዚህም የተነሳ አዛኙ አላህ እነዚያ ህዝቦች የተፈጠሩለትን አላማ ያውቁ ዘንድ የመጀመሪያውን መልእክተኛ ኑሕ (አለይሂ ሰላም)ወደ ተውሂድ እንዲጠሯቸው ላካቸው። ኑሕም(አለይሂ ሰላም) ዘጠኝ መቶ ሀምሳ አመት የተውሂድ ጥሪ እንዲቀበሉ ይህን የተቀበለም ብስራት እንዳለው ፣ከአላህ ውጭ ሌላ አካል እሚፈጽሙትን አምልኮ እንዲርቁ ይህን ካላደረጉ ከባድ አደጋ እንደሚያጋጥማቸው በማስጠንቀቅ ተጣሩ።
➠ልብ እንበል የሰይጣ ወጥመዱ ከባድ ነው። በአንድ ሀይማኖት ላይ የነበሩትን ህዝቦች በታተናቸው። አብዛሀኛዎቹ የመጀመሪያውን መልእክተኛ ኑሕ ጥሪ አንቀበልም ብለው ለጥፋት ተዳረጉ።
➧አላሁ(ሱብሀነሁተዓላ )የነዚህን አጋሪያን (መጥፎ ፉጡሮች) መጨረሻ ከባድ የሆነ ቅጣት ቀጥቷቸው ከባድ አደጋንም ተከናነቡ። ጥፋታቸው ከባድ ስለነበረ በአላህ ትእዛዝ ሰማይ የያዘችውን ውሃ ለቀቀች ።ምድር የያዘችውን ውሃ ተፋች፣ተራራ የሚያካክሉ ፣ማእበሎች ተነስተው እነዚህ ሁሉ አመጸኞች ውርደትን ቀመሱ። በሁለት አገርም ተዋረዱ።
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
°
°
°
✍ኢንሻአሏህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ‼️ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
⤵️ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ቀጣይ ክፍሎችን ይከታተሉ።
ጆይን በማለት ተጠቃሚይ ሁኑ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsIBNumuhammed
➫➫➫➫➫
➧ክፍል ሶስት
〰〰➰➰➰
➲ከሰው ልጆች ሁሉ አባት ነብዩላህ አደም (አለይሂ ሰላም)እስከ መጀመሪያው መልእክተኛ ኑሕ(አለይሂ ሰላም)ድረስ አስር ክፍለ ዘመን ነበር።በዚህ ወቅት የሰው ልጆች ሁሉ በአንድ ሃይማኖት በእስልምና ውስጥ ነበሩ። ችግሩ የተፈጠረው አንድነቱ የፈረሰው ኑሕ(አለይሂ ሰላም) የተላኩባቸው ሰዎች በደጋጎች ላይ ድንበር አልፈው የባእድ አምልኮት ላይ ሲወድቁ ግዜ ነው።
🔁በዚህም የተነሳ አዛኙ አላህ እነዚያ ህዝቦች የተፈጠሩለትን አላማ ያውቁ ዘንድ የመጀመሪያውን መልእክተኛ ኑሕ (አለይሂ ሰላም)ወደ ተውሂድ እንዲጠሯቸው ላካቸው። ኑሕም(አለይሂ ሰላም) ዘጠኝ መቶ ሀምሳ አመት የተውሂድ ጥሪ እንዲቀበሉ ይህን የተቀበለም ብስራት እንዳለው ፣ከአላህ ውጭ ሌላ አካል እሚፈጽሙትን አምልኮ እንዲርቁ ይህን ካላደረጉ ከባድ አደጋ እንደሚያጋጥማቸው በማስጠንቀቅ ተጣሩ።
➠ልብ እንበል የሰይጣ ወጥመዱ ከባድ ነው። በአንድ ሀይማኖት ላይ የነበሩትን ህዝቦች በታተናቸው። አብዛሀኛዎቹ የመጀመሪያውን መልእክተኛ ኑሕ ጥሪ አንቀበልም ብለው ለጥፋት ተዳረጉ።
➧አላሁ(ሱብሀነሁተዓላ )የነዚህን አጋሪያን (መጥፎ ፉጡሮች) መጨረሻ ከባድ የሆነ ቅጣት ቀጥቷቸው ከባድ አደጋንም ተከናነቡ። ጥፋታቸው ከባድ ስለነበረ በአላህ ትእዛዝ ሰማይ የያዘችውን ውሃ ለቀቀች ።ምድር የያዘችውን ውሃ ተፋች፣ተራራ የሚያካክሉ ፣ማእበሎች ተነስተው እነዚህ ሁሉ አመጸኞች ውርደትን ቀመሱ። በሁለት አገርም ተዋረዱ።
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
°
°
°
✍ኢንሻአሏህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ‼️ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
⤵️ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ቀጣይ ክፍሎችን ይከታተሉ።
ጆይን በማለት ተጠቃሚይ ሁኑ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsIBNumuhammed
Telegram
የአኺራ ስንቅ زاد الآخرة
ከቁርኣን እና ከሐዲሥ፣ እንዲሁም ከታማኝ ዑለማዎች ከትክክለኛ ቂያስ የተጠናከሩ
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ይለቀቅበታል።
ይቀላቀሉን
አስተያየት ሲኖራችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
@NurAhend
አሳውቁኝ
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።
#አጫጭር የድምፅ ፋይሎች
#የተለያዩ አፕልኬሽኖች#
የተለያዩ ኢስላማዊ ግጥሞች #
ተከታታይና ወቅታዊ ፅሁፎች
ሁሉንም፤በተለይም ተማሪዎችን የሚመለከቱ ይለቀቅበታል።
ይቀላቀሉን
አስተያየት ሲኖራችሁ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
@NurAhend
አሳውቁኝ
★ ጀዛኩሙልሏህ ኸይራ።
➊) ነብዪ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«አላህ መልካም ሚስትን የለገሰው ሰው፣ የሀይማኖቱን ግማሽ ክፍል አግዞታል፣ በቀሪው ደግሞ አላህን ይፍራ»።
ምንጭ:-📒📕📙ሶሒሁ ተርጊብ (1916)
➋) ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«ለሁለት ለሚዎደዱ ጥንዶች ትዳርን የመሰለ መልካም ነገርን አልታየላቸውም»።
ምንጭ:-📒📙📕ሲልሲለቱ ሶሒሀህ (624)
➌) «የባሏን ሀቅ ያልጠበቀች ሴት የእምነትን ጣዕም አታገኝም»።
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
ምንጭ:-📒📕📙ሶሒሁ ተርጊብ (1939)
@guzo wede jenet
«አላህ መልካም ሚስትን የለገሰው ሰው፣ የሀይማኖቱን ግማሽ ክፍል አግዞታል፣ በቀሪው ደግሞ አላህን ይፍራ»።
ምንጭ:-📒📕📙ሶሒሁ ተርጊብ (1916)
➋) ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«ለሁለት ለሚዎደዱ ጥንዶች ትዳርን የመሰለ መልካም ነገርን አልታየላቸውም»።
ምንጭ:-📒📙📕ሲልሲለቱ ሶሒሀህ (624)
➌) «የባሏን ሀቅ ያልጠበቀች ሴት የእምነትን ጣዕም አታገኝም»።
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
ምንጭ:-📒📕📙ሶሒሁ ተርጊብ (1939)
@guzo wede jenet