ውድ የማርያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት አባላት የልጆትን የት/ቤት ከፍያ በሁሉም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ እና በሁሉም የአዋሽ የዲጅታል አማራጮች በአዋሽ ኢ-ስኩል በመጠቀም መሰብሰብ መጀመራችን እያበሰርንዎ የት/ቤታችን መለያ ኮድ AMS 01 መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Dear Esteemed members of St.Maria Rubato Catholic School Parents we are happy to announce that you can make students periodical payment via all branches of Awash Bank and all awash Digital options using Awash bank E-school system. Please use AMS 01 as a school code.
AMS 01 school code
Dear Esteemed members of St.Maria Rubato Catholic School Parents we are happy to announce that you can make students periodical payment via all branches of Awash Bank and all awash Digital options using Awash bank E-school system. Please use AMS 01 as a school code.
AMS 01 school code
❤16👍15👎1
Forwarded from Maria Rubatto Catholic School
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
- የሰኔ ወር የማጠናከሪያ ትምህርት ስለማይሰጥ በስህተት እንዳትከፍሉ ::
- የሰኔ ወር የወርሀዊ ክፍያ ብቻ እንድትከፍሉ ስንል በትህትና እናሳውቃለን::
- የሰኔ ወር የማጠናከሪያ ትምህርት ስለማይሰጥ በስህተት እንዳትከፍሉ ::
- የሰኔ ወር የወርሀዊ ክፍያ ብቻ እንድትከፍሉ ስንል በትህትና እናሳውቃለን::
👍32❤13🙏8👏5😡5
ከነገ ሰኔ 1/10/2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች ከት/ቤት መውጫ ሰአት 9:20 መሆኑን እናሳውቃለን🙏
👍15👏3❤2🫡2
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የተማሪዎችን የሰኔ ወር የማጠቃለያ ክፍያ ቀድማችሁ የከፈላችሁትን እያመሰገንን የሰኔ ወር እና ከሰኔ ወር በፊት በተለያየ ምክንያት ያልከፈላችሁ ከፈተና በፊት ከሰኔ 1 እስከ 10 ባለው ጊዜ ከፍላችሁ እንድታነቁ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡
👍17❤8👏4
እንኳን ደስ አለን ደስ አላችሁ🏆
በ2018 ዓም የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆
በ2018 ዓም የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆
👏56❤29👍18🎉8🔥5😁5🥰1
እንኳን ደስ አለን ደስ አላችሁ🏆
በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆
በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆
❤16👏13🥰4
Forwarded from Maria Rubatto Catholic School
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ትምህርት ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የክረምት ትምህርት ክፍያ በባንክ እንደማይከፈል አውቃችሁ በጥሬ ገንዘብ እንድትከፈሉ በትህትና እናሳውቃለን ።
👍5❤3🥰1👏1
የክረምት ት/ት መማር ለተማሪዎች የሚሰጠው ዋና ዋና ጥቅሞች፦
👉 በዓመቱ ውስጥ ያጋጠሙ ድክመቶችን ለማስተካከል እድል ይሰጣል
👉 ዝግጅት ለሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች ትኩረት ለመስጠት ያግዛል
👉 አዲስ ትምህርቶችን አስቀድሞ መማር ይቻላል
👉 የመጪው ዓመት የትምህርት ዝግጅት ሸክም ይቀንሳል
👉 በረጅም ዕረፍት ምክንያት የሚፈጠረውን የመርሳት ችግር ይከላከላል
👉 ከስልክ/ከጨዋታ ብቻ ይልቅ ልጆች ከቅርብ ጓደኞቻቸው ልምድ የመለዋወጥ ጠቀሜታ ይሰጣል
👉 የጊዜ አጠቃቀም ልምድ ያሰለጥናል
👉ለብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እና የፈተና ልምምዶችን በመስራት ጭንቀትን ይቀንሳል
👉 በዓመቱ ውስጥ ያጋጠሙ ድክመቶችን ለማስተካከል እድል ይሰጣል
👉 ዝግጅት ለሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች ትኩረት ለመስጠት ያግዛል
👉 አዲስ ትምህርቶችን አስቀድሞ መማር ይቻላል
👉 የመጪው ዓመት የትምህርት ዝግጅት ሸክም ይቀንሳል
👉 በረጅም ዕረፍት ምክንያት የሚፈጠረውን የመርሳት ችግር ይከላከላል
👉 ከስልክ/ከጨዋታ ብቻ ይልቅ ልጆች ከቅርብ ጓደኞቻቸው ልምድ የመለዋወጥ ጠቀሜታ ይሰጣል
👉 የጊዜ አጠቃቀም ልምድ ያሰለጥናል
👉ለብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እና የፈተና ልምምዶችን በመስራት ጭንቀትን ይቀንሳል
👍19❤5
ከ6ኛ-8ኛ ክፍል የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ረቡዕ 15/11/2018 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን🙏
👏6❤2
መልቀቂያ መውሰድ የምትፈልጉ ወላጆች የምናስተናግደው ከሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም እስከ ዓርብ 17/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን🙏
❤8👍3🤗3
ከ5ኛ-8ኛ ክፍል የሚሰጠው የክረምት ትምህርት ሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም ይጀመራል። ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ትምህርት መማር ጀምረው ማስመዝገብ የምትችሉ ስለሆነ በቀኑ ወደ ት/ቤት እንዲመጡ አድርጉ🙏
👍18❤6