@Maria Rubatto primary catholic school
1.35K subscribers
125 photos
5 videos
2 files
4 links
Download Telegram
ጀማሪ ልጆች ላላችሁ
የ2018ዓም የጀማሪ ተማሪዎች ቻናል ነው
5👍3👎2
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
የክረምት ት/ት ዛሬ ሰኞ 14/11/2017ዓ.ም ተጀምሯል ነገር ግን ለትምህርት የመጡ ተማሪዎች ቁጥር ውስን ስለ ሆኑ ከነገ ጀምሮ ወደ ት/ቤት እንድትልኳቸው እናሳስባለን።
5🫡5👏3
ለተማሪዎች መጽሐፍ  ለመግዛት የምትፈልጉ ወላጆች ከዚህ በፊት ለመጸሀፍ እንድትከፍሉ ያሳሰብን ቢሆንም የከፈሉት ቁጥር አነሰተኛ በመሆኑ  እሰከ እሮብ (30/11/2017)ድረስ ብቻ እንድትከፍሉ እናሳስባለን::
👍9👎5🫡54
የመፅሐፍ ቅድመ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች ከ1 ክፍል እስከ 8 ክፍል መፅሐፍ ስለመጣ ነገ እሮብ 14/12/2017 ጠዋት 2:30 እስከ 6:30 ድረስ መውሰድ ትችላላችሁ።
👍14🆒53👏3🔥1
22👏15🙏11👍3🔥2
28👎20👍8🔥2😭2
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከመስከረም 5/01/2018 እስከ 16/01/2018 ዓ.ም ድረስ ትምህርት የሚሰጠው እስከ ምሳ ሰአት 6:45 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን።
👍366👏4🤔4🔥2🤮2🤯1🤬1🤷1
ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ለሁለተኛ ዙር መፅሐፍ ግዢ ከመስከረም 06/01/2018 እስከ 9/01/2018ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
7🔥1
👏5231👍29🕊2🔥1🎉1
👏5132👍22🎉10👌5🔥4🕊32👎2🫡1
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከሰኞ 12/01/2018 ዓ.ም ጀምሮ የትመህርት ሰዐት እስከ 9:30 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን
20👍9🙏6🔥2🖕2🤔1
ለሁለተኛ ዙር መፅሀፍ ግዢ  ቅድሚያ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች  መፅሀፍ ስለመጣ ከነገ ሰኞ 19/01/2018 ዓ.ም  ጀምሮ መውሰድ ትችላላችሁ ።
🤬7🔥2
ሰላም ለእናንተ ይሁን
- የማጠናከሪያ ትምህርት ቅዳሜ 1/02/2018 ዓ.ም ይጀመራል። በዕለቱ ከ6ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሚጀምሩ ሲሆን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ከሰኞ ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል። በዚሁ ምክንያት ከሰኞ 3/02/2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች መውጫ ሰአት 10:0 ሰዐት እንደሚሆን በትህትና እናሳውቃለን
👍2710👏6🆒3
ለወላጆች
በየሳምንቱ ዓርብ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት ስለማይኖር የተማሪዎች መውጫ ሰአት 9:20 መሆኑን እናሳውቃለን
9