@Maria Rubatto primary catholic school
1.35K subscribers
125 photos
5 videos
2 files
4 links
Download Telegram
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች
# የ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 3/11/2017 እስከ ሀምሌ 10/11/2017 ድረስ ይሆናል
# የምዝገባ ክፍያ የሚከናወነው በባንክ ሲሆን ቀድሞ ት/ቤት በመገኘት የመክፈያ ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል
# ከላይ በተጻፈው አካውት በእናት ባንክ እና በንግድ ባንክ መክፈል ትችላላችሁ።
# የምዝገባ ሰከት ጠዋት ከ2:00 እስከ 6:00 ከሰአት በኋላ 7:00 እስከ 9:00 ሰአት ይሆናል።
# ለቀጣይ አመት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲመቻች በተጠቀሱት ቀናት ማስመዝገብ ያስፈልጋል።
👍127🔥1
👍23👏137👌2
👏37👍1513🎉6
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እና አሳዳጊዎች
#የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው ሐሙስ 10/11/2017 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። የቀረው ሁለት ቀናት ብቻ ስለሆነ በቀሩት በቀናት ተጠቅማችሁ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
👍8🔥3👏32
👍165🥰4👌3👏2
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
የ2017 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ሰኞ 14/11/2017 ይጀመራል። ለክረምት ት/ት ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ልጆቻችሁ እየተማሩ እስከ ሀምሌ 30/11/2017 ድረስ መክፈል ስለምትችሉ ሰኞ 14/11/2017 ት/ት ቤት እንድትልኳቸው እናሳስባለን።
👌95👍4👎3
ጀማሪ ልጆች ላላችሁ
የ2018ዓም የጀማሪ ተማሪዎች ቻናል ነው
5👍3👎2
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
የክረምት ት/ት ዛሬ ሰኞ 14/11/2017ዓ.ም ተጀምሯል ነገር ግን ለትምህርት የመጡ ተማሪዎች ቁጥር ውስን ስለ ሆኑ ከነገ ጀምሮ ወደ ት/ቤት እንድትልኳቸው እናሳስባለን።
5🫡5👏3
ለተማሪዎች መጽሐፍ  ለመግዛት የምትፈልጉ ወላጆች ከዚህ በፊት ለመጸሀፍ እንድትከፍሉ ያሳሰብን ቢሆንም የከፈሉት ቁጥር አነሰተኛ በመሆኑ  እሰከ እሮብ (30/11/2017)ድረስ ብቻ እንድትከፍሉ እናሳስባለን::
👍9👎5🫡54
የመፅሐፍ ቅድመ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች ከ1 ክፍል እስከ 8 ክፍል መፅሐፍ ስለመጣ ነገ እሮብ 14/12/2017 ጠዋት 2:30 እስከ 6:30 ድረስ መውሰድ ትችላላችሁ።
👍14🆒53👏3🔥1
22👏15🙏11👍3🔥2
28👎20👍8🔥2😭2
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከመስከረም 5/01/2018 እስከ 16/01/2018 ዓ.ም ድረስ ትምህርት የሚሰጠው እስከ ምሳ ሰአት 6:45 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን።
👍366👏4🤔4🔥2🤮2🤯1🤬1🤷1
ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ለሁለተኛ ዙር መፅሐፍ ግዢ ከመስከረም 06/01/2018 እስከ 9/01/2018ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
7🔥1
👏5231👍29🕊2🔥1🎉1
👏5132👍22🎉10👌5🔥4🕊32👎2🫡1
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከሰኞ 12/01/2018 ዓ.ም ጀምሮ የትመህርት ሰዐት እስከ 9:30 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን
20👍9🙏6🔥2🖕2🤔1
ለሁለተኛ ዙር መፅሀፍ ግዢ  ቅድሚያ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች  መፅሀፍ ስለመጣ ከነገ ሰኞ 19/01/2018 ዓ.ም  ጀምሮ መውሰድ ትችላላችሁ ።
🤬7🔥2