ለወላጆች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ሐሙስ 28/9/2017 ዓ.ም ስለተጠናቀቀ ከሰኞ 2/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠው እስከ 9:15 ሰአት ድረስ መሆኑ እናሳውቃለን።
የ2017 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ሐሙስ 28/9/2017 ዓ.ም ስለተጠናቀቀ ከሰኞ 2/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠው እስከ 9:15 ሰአት ድረስ መሆኑ እናሳውቃለን።
👍12❤6
ለተማሪ ወላጆች
ዛሬ በልጆቻችሁ የተላክው የስብሰባ ጥሪ ወረቀት ላይ ፈርመው ሰኞ 9/10/2017 በተማሪዎች ለት/ቤት እንዲመለስ። በተጨማሪም በ15/10/2017 በሚደረገው ስብሰባ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
ዛሬ በልጆቻችሁ የተላክው የስብሰባ ጥሪ ወረቀት ላይ ፈርመው ሰኞ 9/10/2017 በተማሪዎች ለት/ቤት እንዲመለስ። በተጨማሪም በ15/10/2017 በሚደረገው ስብሰባ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
🔖 ማስታወሻ 🔖
🔔 የስብሰባ ጥሪ 🔔
ከ2018 የትምህርት አገልግሎት ክፍያ
ጭማሪ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ የወላጅ
ስብሰባ ቀን
🥇 እሁድ ሰኔ 15 ጠዋት 3:00
ማሳሰቢያ:- ስብሰባዉ በ2018 የትምህርት
ዘመን የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ላይ ብቻ
ያተኮረ ሲሆን የሁሉም ወላጅ የነቃተሳትፎ ስለሚያስፈልግ ሁሉ ወላጅ መገኘት አለበት
ትምህርትቤቱ
🔔 የስብሰባ ጥሪ 🔔
ከ2018 የትምህርት አገልግሎት ክፍያ
ጭማሪ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ የወላጅ
ስብሰባ ቀን
🥇 እሁድ ሰኔ 15 ጠዋት 3:00
ማሳሰቢያ:- ስብሰባዉ በ2018 የትምህርት
ዘመን የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ላይ ብቻ
ያተኮረ ሲሆን የሁሉም ወላጅ የነቃተሳትፎ ስለሚያስፈልግ ሁሉ ወላጅ መገኘት አለበት
ትምህርትቤቱ
👍20❤10👎1👏1
እንኳን ደስስስ አላችሁ
ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ የተፈተኑ 76 ተማሪዎቻችን ሁሉም በጥሩ ውጤት አልፈዋል።
ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ የተፈተኑ 76 ተማሪዎቻችን ሁሉም በጥሩ ውጤት አልፈዋል።
❤20👍19
በ2017ዓ.ም 132 የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትነው 130 ተማሪዎች በጥሩ ውጤት አልፈዋል።
👏5❤1
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች
# የ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 3/11/2017 እስከ ሀምሌ 10/11/2017 ድረስ ይሆናል
# የምዝገባ ክፍያ የሚከናወነው በባንክ ሲሆን ቀድሞ ት/ቤት በመገኘት የመክፈያ ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል
# ከላይ በተጻፈው አካውት በእናት ባንክ እና በንግድ ባንክ መክፈል ትችላላችሁ።
# የምዝገባ ሰከት ጠዋት ከ2:00 እስከ 6:00 ከሰአት በኋላ 7:00 እስከ 9:00 ሰአት ይሆናል።
# ለቀጣይ አመት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲመቻች በተጠቀሱት ቀናት ማስመዝገብ ያስፈልጋል።
# የ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 3/11/2017 እስከ ሀምሌ 10/11/2017 ድረስ ይሆናል
# የምዝገባ ክፍያ የሚከናወነው በባንክ ሲሆን ቀድሞ ት/ቤት በመገኘት የመክፈያ ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል
# ከላይ በተጻፈው አካውት በእናት ባንክ እና በንግድ ባንክ መክፈል ትችላላችሁ።
# የምዝገባ ሰከት ጠዋት ከ2:00 እስከ 6:00 ከሰአት በኋላ 7:00 እስከ 9:00 ሰአት ይሆናል።
# ለቀጣይ አመት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲመቻች በተጠቀሱት ቀናት ማስመዝገብ ያስፈልጋል።
👍12❤7🔥1