@Maria Rubatto primary catholic school
1.35K subscribers
125 photos
5 videos
2 files
4 links
Download Telegram
👍12❤5
በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን

(ግንቦት 19/2017 ዓ.ም)

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
❤7😭6👎5👍3
ለወላጆች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ሐሙስ 28/9/2017 ዓ.ም ስለተጠናቀቀ ከሰኞ 2/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠው እስከ 9:15 ሰአት ድረስ መሆኑ እናሳውቃለን።
👍12❤6
ለተማሪ ወላጆች
ዛሬ በልጆቻችሁ የተላክው የስብሰባ ጥሪ ወረቀት ላይ ፈርመው ሰኞ 9/10/2017 በተማሪዎች ለት/ቤት እንዲመለስ። በተጨማሪም በ15/10/2017 በሚደረገው ስብሰባ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
❤8👍7
👍17❤5
🔖   ማስታወሻ  🔖

      🔔 የስብሰባ ጥሪ 🔔

ከ2018 የትምህርት አገልግሎት ክፍያ

ጭማሪ ጋር በተያያዘ
  አጠቃላይ የወላጅ 

ስብሰባ ቀን

🥇 እሁድ ሰኔ 15 ጠዋት 3:00

ማሳሰቢያ:- ስብሰባዉ በ2018 የትምህርት

ዘመን የአገልግሎት ክፍያ   ጭማሪ ላይ ብቻ

ያተኮረ ሲሆን የሁሉም ወላጅ የነቃተሳትፎ  ስለሚያስፈልግ ሁሉ ወላጅ መገኘት አለበት

  á‰ľáˆáˆ…áˆ­á‰ľá‰¤á‰ą
👍20❤10👎1👏1
እንኳን ደስስስ አላችሁ
ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ የተፈተኑ 76 ተማሪዎቻችን ሁሉም በጥሩ ውጤት አልፈዋል።
❤20👍19
👏61👍25❤19🔥11🥰9⚡2
👍7❤5👌2👏1
በ2017ዓ.ም 132 የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትነው 130 ተማሪዎች በጥሩ ውጤት አልፈዋል።
👏5❤1
Forwarded from Sister Kalkidan Demisse
❤15👏5
Forwarded from Sister Kalkidan Demisse
❤11👏5👍1
Forwarded from Sister Kalkidan Demisse
👏14❤4
Forwarded from Sister Kalkidan Demisse
👏13❤8👍5
👍7❤2
👍14❤2
❤2👍2
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች
# የ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 3/11/2017 እስከ ሀምሌ 10/11/2017 ድረስ ይሆናል
# የምዝገባ ክፍያ የሚከናወነው በባንክ ሲሆን ቀድሞ ት/ቤት በመገኘት የመክፈያ ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል
# ከላይ በተጻፈው አካውት በእናት ባንክ እና በንግድ ባንክ መክፈል ትችላላችሁ።
# የምዝገባ ሰከት ጠዋት ከ2:00 እስከ 6:00 ከሰአት በኋላ 7:00 እስከ 9:00 ሰአት ይሆናል።
# ለቀጣይ አመት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲመቻች በተጠቀሱት ቀናት ማስመዝገብ ያስፈልጋል።
👍12❤7🔥1