በ2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የምዝገባ ቦታ፡-
አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች አጼ ቴዎድሮስ ግቢ
የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች
በኮሌጅ / ኢንስቲቲዩት / ትምህርት ቤት ረዳት ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የምዝገባ ቦታ፡-
አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች አጼ ቴዎድሮስ ግቢ
የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች
በኮሌጅ / ኢንስቲቲዩት / ትምህርት ቤት ረዳት ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
በ2018 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፡-
በዩኒቨርሲቲው ነቀምቴ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የምዝገባ ቦታ፡-
በዩኒቨርሲቲው ነቀምቴ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
😁3❤2
በ2018 ዓ.ም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ግቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 19 እስከ 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
❤4😁2
#ብሔራዊ_መታወቂያ
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ብሔራዊ መታወቂያ ማውጣት እንደሚኖርባቸው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳሰበ።
በተያዘው የትምህርት ዓመት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ ከመጀመሩ አስቀድመው ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ማውጣት እንዳለባቸው አገልግሎቱ አሳውቋል።
ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የሌለው ተማሪ ለፈተናው መመዝገብም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ለፈተና ለመቀመጥ እንደማይችል አገልግሎቱ ገልጿል።
በመሆኑም ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰብ፣ መምህራን እና በየደረጃው ያሉ የትምህርት አመራሮች አስፈላጊውን ግንዛቤ በመፍጠር ዝግጅት እንዲያደርጉ ተጠይቋል።
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ብሔራዊ መታወቂያ ማውጣት እንደሚኖርባቸው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳሰበ።
በተያዘው የትምህርት ዓመት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ ከመጀመሩ አስቀድመው ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ማውጣት እንዳለባቸው አገልግሎቱ አሳውቋል።
ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የሌለው ተማሪ ለፈተናው መመዝገብም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ለፈተና ለመቀመጥ እንደማይችል አገልግሎቱ ገልጿል።
በመሆኑም ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰብ፣ መምህራን እና በየደረጃው ያሉ የትምህርት አመራሮች አስፈላጊውን ግንዛቤ በመፍጠር ዝግጅት እንዲያደርጉ ተጠይቋል።
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ይዘቶች ይፋ ሆኑ፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት አመራር ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸው የይዘት አካባቢዎች ይፋ አድርጓል።
የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ
ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፦
- እንግሊዘኛ፣
- ሒሳብ፣
- እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣
- ኬሚስትሪ፣
- ፊዝክስና ባዮሎጂ
ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፦
- እንግሊዘኛ፣
- ሒሳብ፣
- እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣
- ታሪክ፣
- ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነት ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ ይገባል፡፡
#EAES
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት አመራር ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸው የይዘት አካባቢዎች ይፋ አድርጓል።
የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ
ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፦
- እንግሊዘኛ፣
- ሒሳብ፣
- እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣
- ኬሚስትሪ፣
- ፊዝክስና ባዮሎጂ
ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፦
- እንግሊዘኛ፣
- ሒሳብ፣
- እስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣
- ታሪክ፣
- ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነት ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ ይገባል፡፡
#EAES
❤4
Unique Academy
Photo
#Digital_ID
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የምትወስዱ ተማሪዎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን እንድታወጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ማንኛውም ተማሪ ፈተና ላይ ለመቀመጥ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖረው እንደሚገባ መወሰኑ ይታወሳል።
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የሆናችሁ ተማሪዎች በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ማውጫ ማዕከል በመመዝገብ መታወቂያውን ማውጣት ይኖርባችኋል ተብሏል።
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የምትወስዱ ተማሪዎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን እንድታወጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ማንኛውም ተማሪ ፈተና ላይ ለመቀመጥ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖረው እንደሚገባ መወሰኑ ይታወሳል።
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የሆናችሁ ተማሪዎች በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ማውጫ ማዕከል በመመዝገብ መታወቂያውን ማውጣት ይኖርባችኋል ተብሏል።
ከ20 በላይ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2018 ትምህርት ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎቻቸውን ዛሬ እና ነገ ይቀበላሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደቡ መደበኛ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ይቀበላሉ፡፡
ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የሚቀበሉ ዩኒቨርሲቲዎች፦
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
➫ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
➫ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ
➫ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ
➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
➫ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
➫ ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ
➫ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ
➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
➫ ቦረና ዩኒቨርሲቲ
➫ አምቦ ዩኒቨርሲቲ
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
➫ መቱ ዩኒቨርሲቲ
➫ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደቡ መደበኛ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ይቀበላሉ፡፡
ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የሚቀበሉ ዩኒቨርሲቲዎች፦
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
➫ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
➫ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ
➫ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ
➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
➫ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
➫ ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ
➫ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ
➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
➫ ቦረና ዩኒቨርሲቲ
➫ አምቦ ዩኒቨርሲቲ
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
➫ መቱ ዩኒቨርሲቲ
➫ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
❤7
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት 👇
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት 👇
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.edu.et
በቴሌግራም ቦት፦ @moestudentbot
❤4
#SalaleUniversity
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 02 እና ዐ3/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ፎቶግራፍ፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 02 እና ዐ3/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ፎቶግራፍ፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
❤2👏2
#BoranaUniversity
በ2018 ዓ.ም ቦረና ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 03 እና 04/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
በ2018 ዓ.ም ቦረና ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 03 እና 04/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
❤4
በ2018 ዓ.ም ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 08 እና 09/2018 ዓ.ም እና ምዝገባ ህዳር 08 እና 09/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬቶች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬቶች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
❤3
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ለሪሚዲያል ፕሮግራም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ወደ ፊት የሚገለጽ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
እስከዛ ድረስ ጉርድ ፎቶግራፍ ተነስታችሁ በ https://ssms.wru.edu.et/sp አማካኝነት ወደ ሲስተም ከጥቅምት 30/2018 ዓ.ም እስከ ህዳር 05/2018 ዓ.ም እንድታስገቡ ተብሏል፡፡
የምታስገቡት ጉርድ ፎቶግራፍ ጥራት ባለው ስማርት ስልክ የተነሳችሁት መሆን ይኖርበታል፡፡ ፎቶው ወደ ሲስተሙ ከገባ በኋላ ተቀባይነት እስከሚያገኝ ድረስ Waiting for Approval የሚል ምላሽ ሲስተሙ የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ተቀባይነት ካገኘ Approved ፤ ተቀባይነት ካላገኘ Rejected የሚል ምላሽ ሲሰተሙ የሚሰጥ ሲሆን Rejected የተባለው ፎቶግራፍ በሌላ ጥራት ባለው ጉርድ ፎቶግራፍ መቀየር ይኖርብዎታል፡፡
ለበለጠ መረጃ፦
0925139032 / 0712595832 መኪ
0913737976 / 0717737976 ሀሺም
እስከዛ ድረስ ጉርድ ፎቶግራፍ ተነስታችሁ በ https://ssms.wru.edu.et/sp አማካኝነት ወደ ሲስተም ከጥቅምት 30/2018 ዓ.ም እስከ ህዳር 05/2018 ዓ.ም እንድታስገቡ ተብሏል፡፡
የምታስገቡት ጉርድ ፎቶግራፍ ጥራት ባለው ስማርት ስልክ የተነሳችሁት መሆን ይኖርበታል፡፡ ፎቶው ወደ ሲስተሙ ከገባ በኋላ ተቀባይነት እስከሚያገኝ ድረስ Waiting for Approval የሚል ምላሽ ሲስተሙ የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ተቀባይነት ካገኘ Approved ፤ ተቀባይነት ካላገኘ Rejected የሚል ምላሽ ሲሰተሙ የሚሰጥ ሲሆን Rejected የተባለው ፎቶግራፍ በሌላ ጥራት ባለው ጉርድ ፎቶግራፍ መቀየር ይኖርብዎታል፡፡
ለበለጠ መረጃ፦
0925139032 / 0712595832 መኪ
0913737976 / 0717737976 ሀሺም
#BahirDarUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 11 እና 12/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - ግሽ አባይ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - ዘንዘልማ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 11 እና 12/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - ግሽ አባይ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - ዘንዘልማ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
❤1
#JigjigaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ከህዳር 05-08/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት ፓስፖርት መጠን የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ልብስ፡፡
ህዳር 09/2018 ዓ.ም ለአዲስ ገቢ የሪሚዲያል ተማሪዎች ገለጻ የሚሰጥ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ቀን ትምህርት ህዳር 10/2018 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ከህዳር 05-08/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት ፓስፖርት መጠን የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ልብስ፡፡
ህዳር 09/2018 ዓ.ም ለአዲስ ገቢ የሪሚዲያል ተማሪዎች ገለጻ የሚሰጥ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ቀን ትምህርት ህዳር 10/2018 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
❤8😁1
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 15 እና 16/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 የሆነ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ ዲጂታል መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 የሆነ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ ዲጂታል መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
❤1
#RayaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 22 እና 23/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 22 እና 23/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡