በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም የተከታተላችሁና የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (ሚዛን-አማን ከተማ)
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ቴፒ ካምፓስ (ቴፒ ከተማ)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በተለያየ ምክንያት 1ኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ የሚያበቃ ውጤት ያላችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች ለመልሶ ቅበላ ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (ሚዛን-አማን ከተማ)
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ቴፒ ካምፓስ (ቴፒ ከተማ)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በተለያየ ምክንያት 1ኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ የሚያበቃ ውጤት ያላችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች ለመልሶ ቅበላ ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
በ2018 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በዩኒቨርሲቲው ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3×4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3×4 መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
❤1
በ2018 ዓ.ም ጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ፍሬሽማን ተማሪዎች እንደዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 13 እና 14/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ከ Section 1-26) እና በግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ (ከ Section 27-33)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ከጥቂት ቀናት በኋላ የአድሚሽን ቁጥርዎን በመጠቀም https://portal.ju.edu.et ላይ ገብታችሁ የተመደባችሁበትን ሴክሽን፣ ዶርም፣ ካፍቴርያ ማወቅ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ከ Section 1-26) እና በግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ (ከ Section 27-33)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት ፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ከጥቂት ቀናት በኋላ የአድሚሽን ቁጥርዎን በመጠቀም https://portal.ju.edu.et ላይ ገብታችሁ የተመደባችሁበትን ሴክሽን፣ ዶርም፣ ካፍቴርያ ማወቅ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
በ2018 ዓ.ም ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የፍሬሽማን ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተዘዋወራችሁ እና በ2017 ዓ.ም በተለያዩ ምክንያቶች በ1ኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ዊዝድሮዋል ሞልታችዉ የወጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች በነበራችሁበት ካምፓስ የምትቀጥሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ስርትፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የአዲስ ገቢ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች የካምፓስ ምደባ፦
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ A-K የሆነ ዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ L-Z የሆነ ዱራሜ ካምፓስ (ዱራሜ)
የማኅበራዊ ሳይንስ ሳይንስ ተማሪዎች
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ A-L የሆነ ዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ M-Z የሆነ ዱራሜ ካምፓስ (ዱራሜ)
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች በነበራችሁበት ካምፓስ የምትቀጥሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ውጤት ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ስርትፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የአዲስ ገቢ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች የካምፓስ ምደባ፦
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ A-K የሆነ ዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ L-Z የሆነ ዱራሜ ካምፓስ (ዱራሜ)
የማኅበራዊ ሳይንስ ሳይንስ ተማሪዎች
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ A-L የሆነ ዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
➫ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከ M-Z የሆነ ዱራሜ ካምፓስ (ዱራሜ)
በ2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ የቅደመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን ያለው ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
❤5
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ የቅደመ ምረቃ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ ክፍል ውጤት ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣
➫ አራት 3x4 መጠን ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 የትምህርት ዘመን አዲስ ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም የምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ ክፍል ውጤት ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣
➫ አራት 3x4 መጠን ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 የትምህርት ዘመን አዲስ ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም የምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል።
❤3
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ቦረና ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ የቅደመ ምረቃ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በቦረና ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የቅደመ ምረቃ አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 15 እና 16/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ (National ID) እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ (National ID) እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN)
❤1
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ
በተጨማሪም ኦንላይን በ estudent.ambou.edu.et ማመልከቻና ሙሉ መረጃ ሞልታችሁ እንድትመዘገቡ ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ
በተጨማሪም ኦንላይን በ estudent.ambou.edu.et ማመልከቻና ሙሉ መረጃ ሞልታችሁ እንድትመዘገቡ ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
❤1
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 18 እና 19/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የሪሚዲያል ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ወደፊት ይገለጻል ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የሪሚዲያል ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ወደፊት ይገለጻል ተብሏል።
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ አዲስ ገቢ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 21 እና 22/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በቅጣት ምዝገባ የሚከናወነው ጥቅምት 24/ 2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ ምዝገባ ትምህርታችሁን በተከታተላችሁበት ካምፓስ
➫ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ በተመደባችሁበት ካምፓስ ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ የስማችሁ ቅደም ተከተል ከ A ጀምሮ እሰከ Aschalew Wondimu Wosen እንዲሁም በማኅበራዊ ሳይንስ የስማችሁ ቅደም ተከተል ከ A ጀምሮ እስከ Amanuel Mohammed Murti ድረስ ያላችሁ ምዝገባ የምታከናውኑት ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ሲሆን፤ የተቀራችሁት በዋናው ካምፓስ ምዝገባችሁን የምታከናውኑ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በቅጣት ምዝገባ የሚከናወነው ጥቅምት 24/ 2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ ምዝገባ ትምህርታችሁን በተከታተላችሁበት ካምፓስ
➫ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ በተመደባችሁበት ካምፓስ ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ የስማችሁ ቅደም ተከተል ከ A ጀምሮ እሰከ Aschalew Wondimu Wosen እንዲሁም በማኅበራዊ ሳይንስ የስማችሁ ቅደም ተከተል ከ A ጀምሮ እስከ Amanuel Mohammed Murti ድረስ ያላችሁ ምዝገባ የምታከናውኑት ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ሲሆን፤ የተቀራችሁት በዋናው ካምፓስ ምዝገባችሁን የምታከናውኑ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እና ብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እና ብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
በ2018 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች መግቢያ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በኮምቦልቻ ግቢ
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በደሴ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ሁለት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በኮምቦልቻ ግቢ
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በደሴ ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ሁለት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
🆒3👍1
በ2018 ዓ.ም አርሲ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም በአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጠችሁ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ምዝገባ ጥቅምት 19 እና 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ (አዲስ እና ሪሚዲያል) በቆጂ ካምፓስ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ (አዲስ እና ሪሚዲያል) በግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ እና በዋና ካምፓስ (ዝርዝሩን ከምስሉ ይመልከቱ)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
የምዝገባ ቦታ
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ (አዲስ እና ሪሚዲያል) በቆጂ ካምፓስ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ (አዲስ እና ሪሚዲያል) በግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ እና በዋና ካምፓስ (ዝርዝሩን ከምስሉ ይመልከቱ)
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
😁5