Unique Academy
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
👍1👏1
Unique Academy
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
Unique Academy
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ? በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
በሀገር አቀፍ ደረጃ 2,384 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
አዲስ አበባ ከተማ 888 ተማሪዎች ከ500 በላይ በማስመዝገብ ከሁሉም ክልሎች አንደኛ ደረጃ መያዝ ችላለች።
አዲስ አበባ ከተማ 888 ተማሪዎች ከ500 በላይ በማስመዝገብ ከሁሉም ክልሎች አንደኛ ደረጃ መያዝ ችላለች።
❤4
Unique Academy
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ውጤት መቼ ይለቀቃል ?
" ውጤት እስከ ነገ 6:00 ሰዓት ይለቀቃል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
" ውጤት እስከ ነገ 6:00 ሰዓት ይለቀቃል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
❤2
💫 Result Watching day!!! Be Ready for the result but what you have to know is that nothing will change the result, ur worry, ur tear,ur happiness....won't change it !! Just try to accept it
1. http://result.eaes.et
2. http://result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
1. http://result.eaes.et
2. http://result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
❤3
Unique Academy
💫 Result Watching day!!! Be Ready for the result but what you have to know is that nothing will change the result, ur worry, ur tear,ur happiness....won't change it !! Just try to accept it 1. http://result.eaes.et 2. http://result.neaea.gov.et 3. SMS 6284
Also another link : http://moeresult.com
Moeresult
MoE Result: Ethiopian Examination Results Portal
The fastest and most reliable way to check your Grade 12 (EHEEE), Exit Exam, and other national results in Ethiopia. Explore our university directory and official resources.
💫 Fam ,Calm down.....Everybody is trying so that the website may become over loaded ...Nobody takes away your result 😁
😁16
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ እየጠበቀ መሆኑን ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
❤8
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል።
ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
" ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው። በዚህም የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ተመዝግቧል። የበርካታ ተማሪዎች ውጤት ወርዷል። የሚመለከተው አካል ይይልን፣ ይስተካከል " ሲሉ ጠይቀዋል።
ተማሪዎቹ ስላነሱት ጉዳይ የሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማትን የጠየቅን ሲሆን፤ ሁለት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቹ ጥያቄ በነሱ ተፈታኞች ላይ ያጋጠመ እንደሆም አመልክተዋል።
የፊዚክስ ፈተና ጉዳይን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ምላሽ ሲሰጥ እናቀርባለን።
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል።
ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
" ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው። በዚህም የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ተመዝግቧል። የበርካታ ተማሪዎች ውጤት ወርዷል። የሚመለከተው አካል ይይልን፣ ይስተካከል " ሲሉ ጠይቀዋል።
ተማሪዎቹ ስላነሱት ጉዳይ የሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማትን የጠየቅን ሲሆን፤ ሁለት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቹ ጥያቄ በነሱ ተፈታኞች ላይ ያጋጠመ እንደሆም አመልክተዋል።
የፊዚክስ ፈተና ጉዳይን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ምላሽ ሲሰጥ እናቀርባለን።
❤7
Unique Academy
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። " ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው።…
💫 እንኳን ደስ አላችሁ physics ተስተካክሏል ።
ከላይ ተስተካክሎ ድምሩጋ ያልተስተካከለላችሁ ትንሽ ጠብቁ ይስተካከላል።
ሌሎችም እንደተስተካከሉ ወይም እንደሚስተካከሉ ተስፋ እናደርጋለን ።
ከላይ ተስተካክሎ ድምሩጋ ያልተስተካከለላችሁ ትንሽ ጠብቁ ይስተካከላል።
ሌሎችም እንደተስተካከሉ ወይም እንደሚስተካከሉ ተስፋ እናደርጋለን ።
👏12❤2😁2
I’m truly proud of my students — almost 90% passed the exam with great scores! Your hard work, dedication, and trust made this possible. Thank you for appreciating me, but the real credit goes to your effort. Keep shining brighter ahead!
The screenshot is just to show you ,ur hard work!! , it doesn't reflect any marketing strategy ( we already accept and teaching the 2018 national exam taker,also we already closed the registration!! )
The screenshot is just to show you ,ur hard work!! , it doesn't reflect any marketing strategy ( we already accept and teaching the 2018 national exam taker,also we already closed the registration!! )
👏10