አዲስ አበባ ደርሰዋል!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከረጅም በረራ በኋላ አዲስ አበባ ደርሷል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በቦሌ ዓለምአቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝተው ለልዑክ ቡድኑ አቀባበል አድርገዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከረጅም በረራ በኋላ አዲስ አበባ ደርሷል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በቦሌ ዓለምአቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝተው ለልዑክ ቡድኑ አቀባበል አድርገዋል።
ሩቢ ስፖርት
ዌስትሃም እና ዩናይትድ ተስማምተዋል! ዌስትሃም ሃሪ መጓየርን ለማስፈረም ያቀረበው የተሻሻለ 30 ሚሊየን ፓወንድ ተቀባይነትን ያገኘ መስሏል።
ዌስትሃም ማረጋገጫ ሰጥቷል!
መጓየር በ30 ሚሊየን ፓወንድ ለንደን ይደርሳል።
መጓየር በ30 ሚሊየን ፓወንድ ለንደን ይደርሳል።