ሩቢ ስፖርት
244 subscribers
1.96K photos
2 videos
3 links
Download Telegram
የሁጎ ኢኪቲኬ ማረፊያ አለየም!

ኢኪቲኬ በፓሪስ በቂ ጊዜ አለማግኘቱ የመውጫ በሩን ጠቁሞታል።
የረዥሙን አጥቂ ግልጋሎት ለማግኘት ዩቬንቱስ እና ዌስትሃም ተፋጠዋል።
የ21 አመቱ ኢኪቲኬ የራንስ ብቃቱን ለመድገም ሲያልም ኖቲንግሃም ፎረስት እና ባየርን ሌቨርኩሰንም ፈላጊዎቹ ናቸው።
PSG ጎንካሎ ራሞስን ለማስፈረም ተስማምቷል!

ፓሪስ አጥቂውን ለመውሰድ ከቤንፊካ ጋር የተስማማው በ80 ሚሊየን ዩሮ ነው።
ቡድኑ የመጀመሪያ ተመራጮቹ ሃሪ ኬን፣ቪክቶር ኦስሜሄን እና ራስሙስ ሆይለንድን ማጣቱን ተከትሎ ነው ፊቱን ወደ ፖርቱጋላዊው ያዞረው።
ዱጄ ቻሌታ ሳር የሊዮ ተጫዋች ሆኗል!

ሊዮ ግዙፉን ተከላካይ በውሰት ውል ነው ከሳውዛምፕተን የወሰዱት።
ሊዮ ለውሰት ውሉ 1.54 ሚሊየን ዩሮ ሲከፍል በቋሚነት ማስፈረም ካሻው እስከ 6 ሚሊየን ዩሮ ይጠበቅበታል።
ሊዮ ክርሺያዊውን ተከላካይ ያገኘው የ DNCG የማስፈረም ክልከላው መነሳቱን ተከትሎ ነው።
ጂብሪል ሶው በቀጣይ ቀናት ምርመራውን ያደርጋል!

አማካዩ ወደ ስፔን በመጓዝ ለሴቪያ ለመጫወት ተስማምቷል።
የ26 አመቱን አማካይ አይንትራክት ፍራንክፉርት በወርሃ ሚያዚያ ተጨማሪ አመት ለማቆየት ውል ቢሰጠውም ሲውዘርላንዳዊው ሳይቀበለው እንደቀረ ይታወሳል።
በአንዳሉሺያኑ ቡድን የ5 አመት ውል ያገኛል::
አያክስ ሂይሮኪ ኢቶን ይፈልጋል!

የኤርዲቪዜው ቡድን አያክስ የሽቱትጋርቱን ተከላካይ ሂይሮኪ ኢቶን ወደ ሁዋን ክራይፍ አሬና ለመውሰድ አቅዷል።
ቡድኑ የ24 አመቱን ጃፓናዊ ተከላካይ በካልቪን ባሴይ እና ዩሪየን ቲምበር የመከላከል ቦታ ላይ ተተኪ ለማድረግ ነው እንቅስቃሴውን የጀመረው።
ሽቱትጋርት እስከ 15 ሚሊየን ዩሮ ይፈልጋል።
ባየርን ሚኒክ ኦሬሊዮን ቿሚኒን ይፈልጋል!

ባቫሪያኑ ፈረንሳያዊውን አማካይ በውሰት ውል ነው መውሰድ እንደሚፈልጉ የተነገረው።
ቿሚኒ በማሪንጌዎቹ ቤት እንዳሰበው የመሰለፍ እድል ማጣቱ ደግሞ ከበርናባዎ ውጪ እንዲያስብ አድርጎታል።
የባየርኑ አለቃ ቶማስ ቱከል አይነተኛ የ6 ቁጥር ሚና ያለው ተጫዋች መፈለጋቸው ቿሚኒን የበለጠ አስመርጦታል።
ዩናይትድም የልጁ ፈላጊ ነው።
ንዶምቤሌ ወደ ቱርክ!

ጋላታሳራይ ታንጉይ ንዶምቤሌን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ጀምሯል።
ቡድኑ ፍሬድ ላይ ተስፋ እየቆረጠ ይመስላል።
ኔይማር ከጉዳት መልስ 2 ጎል አስቆጥሯል።
አርሰን ቬንገር ከሃውልታቸው አጠገብ!
2
የሞርኮ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጥሎ ማለፉ ገብቷል።

በአፍሪካ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለ 4ኛው ቡድን ሲሆን በመድረኩ ከናይጄሪያ እና ደ አፍሪካ ተከትሎ 3ኛው ቡድን ነው።
ተጠባቂዋ ጀርመን ከምድብ ወድቃለች።
👏1
አልናስር በውድድሩ ቆይቷል!

በአረብ ካፕ ከዛማሊክ የተጫወተው አል ናስር በሮናልዶ ጎል ከመሪነት ተነስቶ 1 ነጥብ ተጋርቷል።
በዚህም ከምድብ ከመሰናበት ተርፏል።
1
ዝውውሩ ተጠናቋል!
ራስሙስ ሆይለንድ
ዲያቺ ካማዳ ወደ ላትሲዮ!

አማካዩ ሮም ከተማ ደርሷል።
በጣሊያኑ ቡድን የ2 አመት ኮንትራት ተሰጥቶታል።
አዲሶቹ ፈረሰኞች ደርሰዋል!

ናይጄርያዊው ኦዶ ሞስስ እና ጋናዊው ክዋሜ አዶም ፍሪምፖንግ በትላንትናው እለት ለሊት አዲስ አበባ ገብትዋል።

ከክለቡ ገፅ
ሜሰን ግሪንዉድ!
ሀይደር ሸረፋ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተለያይተዋል።

"አራት የማልዘነጋቸዉ ውብ አመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አሳልፍያለሁ።የ15ኛ እና 16ኛ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድላችን ሁሌም በልቤ ታላቅ ደስታን ይፈጥራሉ።

በዝቅታም በከፍታም ወቅት ሁልጊዜም ከጎኔ ለነበራቹ በተለይም ለክለቡ የልብ ደጋፊዎች ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ

ለቡድን ጓደኞቼ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ!"የቅዱስ ጊዮርጊስ አምበል ሆኜ አሳልፍያለሁ" ስልም ኩራት ሚሰማኝ በናንተ ምክንያት ነዉ

ለቡድኑ አመራሮች እንዲሁም በተለያዪ ጊዜያት የነበራችሁትን የአሰልጣኝ አባላቶች ምስጋናዬ ይድረሳቹ!

በቀጣይ ዉድድሮች ሁሉ ለታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ

በቀጣይ የእግር ኳስ ህይወቴ በሌላ ክለብ የመጫወት ዉሳኔ ላይ መድረሴን ስገልጽ ከታላቅ ከበሬታ ጋር ነዉ!

ስለማልዘነጋዉ ጊዜ ከልብ አመሰግናለሁ "

ከተጫዋቹ የግል ገፅ