ማን ሲቲ ኢቲሃድን ለማስፋት ፍቃድ አግኝቷል!
በቀጣይ አመት ህዳር ወር ግንባታው የሚጀምረው ማስፋፊያው ከ53 ሺ ወደ 60 ሺ ደጋፊ የመያዝ አቅም ይሸጋገራል።
340 ሚሊየን ፓወንድ እንደሚወጣበት ሲገመት ለ2025/26 የውድድር ዘመን ይደርሳል።
በቀጣይ አመት ህዳር ወር ግንባታው የሚጀምረው ማስፋፊያው ከ53 ሺ ወደ 60 ሺ ደጋፊ የመያዝ አቅም ይሸጋገራል።
340 ሚሊየን ፓወንድ እንደሚወጣበት ሲገመት ለ2025/26 የውድድር ዘመን ይደርሳል።
👍1
የወጣቶቹን ውል አራዝሟል!
ቅዱስ ጊዮርጊስ የ5 ወጣት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል።
ተጫዋቾቹ ቀጣዩን 2 አመት በቡድኑ ይቆያሉ።
ተጫዋቾቹ፦
1,አላዘር ሳሙኤል
2,ሻሂድ ሙስጠፋ
3,ተገኑ ተሾመ
4,አብርሃም ጌታቸው እና
5, ዳግማዊ አርአያ ናቸው።
ከክለቡ ገፅ
ቅዱስ ጊዮርጊስ የ5 ወጣት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል።
ተጫዋቾቹ ቀጣዩን 2 አመት በቡድኑ ይቆያሉ።
ተጫዋቾቹ፦
1,አላዘር ሳሙኤል
2,ሻሂድ ሙስጠፋ
3,ተገኑ ተሾመ
4,አብርሃም ጌታቸው እና
5, ዳግማዊ አርአያ ናቸው።
ከክለቡ ገፅ