የመጀመሪያው የ1 ሚሊየን ፓወንድ ተጫዋች ህይወቱ አልፏል!
ትሬቨር ፍራንሲስ በ69ኝ አመቱ በልብ ህመም ህልፈቱ ተሰምቷል።
የቀድሞው የኖቲንግሃም ፎረስት ኮከብ ከፎረስት ጋር ኢሮፒያን ካፕ አሸናፊ ነበር።
በ1979 ባደረገው ዝውውር የመጀመሪያው 1 ሚሊየን ፓወንድ የገባው ተጫዋች ነው።
ትሬቨር ፍራንሲስ በ69ኝ አመቱ በልብ ህመም ህልፈቱ ተሰምቷል።
የቀድሞው የኖቲንግሃም ፎረስት ኮከብ ከፎረስት ጋር ኢሮፒያን ካፕ አሸናፊ ነበር።
በ1979 ባደረገው ዝውውር የመጀመሪያው 1 ሚሊየን ፓወንድ የገባው ተጫዋች ነው።