የሃገራት ጨዋታ ለክለቦች የችግር ጊዜ ሆኖ ቀጥሏል!
የሃገራት ማጣሪያ እና የወዳጅነት ጨዋታዎች ክለቦችን ለከባድ ኪሳራ እየጣለ ይገኛል።
ባሳለፍነው ቀናት በነበሩ የጨዋታ አጋጣሚዎችም የተፈጠረው ይኸው ነው።
በተለያዩ ሃገራትም ተጫዋቾቻቸው በጉዳት ተለይተዋቸዋል።
ኪሳራ ውስጥ ከሚገቡ ቡድኖች መካከል አንደኛው ደግሞ ሪያል ማድሪድ ነው።
ማድሪድ በዚህ የሃገራት የጨዋታ ወቅት ኤድዋርድ ቫማቪንጋ እና ቪኒሺዮስ ጁኒየርን አጥቷል።
ካማቪንጋ በልምምድ ወቅት ከቡድን አጋሩ ኦስማን ዴምቤሌ ጋር ተጋጭቶ ነው የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው።
በዚህም ፈረንሳያዊው ሁለገብ ካማቪንጋ ከ8 እስከ 10 ሳምንታት ከሜዳ የሚርቅ ይሆናል።
ሌላኛው የነጮቹ ኮከብ ቪኒሺየስ ጁኒየር ነው።
ቪኒ ቡድኑ ብራዚል በኮሎምቢያ ከተሸነፈች በኋላ ነው ጉዳቱ የታወቀው።
በላሊጋው ስሙ በብዙ ምክንያት የሚነሳው የመስመር አጥቂው እስከ 2024 ወደ ሜዳ እንደማይመለስ ተረጋግጧል።
ይሄም ለካርሎ አንቾሎቲ የራስ ምታት ሆኗል።
ሌላኛው ትልቁ ጉዳት የወጣቱ ጋቪ ጉዳት ነው።
አማካዩ በብሔራዊ ቡድን ግዳጅ ላይ ሳለ ነው ከባድ የACL ጉዳት ያጋጠመው።
አማካዩ ከ7 ወር በላይ ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችልም ተነግሯል።
ክለቡ ባርሴሎና በምትኩ ቺያጎ አልካንትራ ወይንም ጂዮቫኒ ሎሴልሶን እያደነ ነው።
እንደ ጋቪ ሁሉ ወጣቱ ዋረን ዛየር ኢምሬ ሌላ በጉዳት ብዙ ጊዜ የሚያሳልፍ ተጫዋች ነው።
ፈረንሳይ በጎል በተንበሸበሽችበት ወቅት ነው ፓሪሳዊው አማካይ የተጎዳው።
በሉዊስ ኤኒሪኬ የቋሚ ቦታውን የያዘው ተጫዋቹ እስከ ወርሃ የካቲት ፓሪስን እንደማያገለግል ተነግሯል።
የጉዳታቸው መጠን ከፍታ እና ዝቅ ማለት ቢለያይም በዚህ የሃገራት ጨዋታ ማርከስ ራሽፎርድ፣ኤርሊንግ ሃላንድ፣ቪካሪዮ፣ባስቶኒ፣ኦናና፣ቴር ሽቴገን እና ኦካምፖስ የተጎዱ ዋነኛ ተጫዋቾች ናቸው።
የሃገራት ማጣሪያ እና የወዳጅነት ጨዋታዎች ክለቦችን ለከባድ ኪሳራ እየጣለ ይገኛል።
ባሳለፍነው ቀናት በነበሩ የጨዋታ አጋጣሚዎችም የተፈጠረው ይኸው ነው።
በተለያዩ ሃገራትም ተጫዋቾቻቸው በጉዳት ተለይተዋቸዋል።
ኪሳራ ውስጥ ከሚገቡ ቡድኖች መካከል አንደኛው ደግሞ ሪያል ማድሪድ ነው።
ማድሪድ በዚህ የሃገራት የጨዋታ ወቅት ኤድዋርድ ቫማቪንጋ እና ቪኒሺዮስ ጁኒየርን አጥቷል።
ካማቪንጋ በልምምድ ወቅት ከቡድን አጋሩ ኦስማን ዴምቤሌ ጋር ተጋጭቶ ነው የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው።
በዚህም ፈረንሳያዊው ሁለገብ ካማቪንጋ ከ8 እስከ 10 ሳምንታት ከሜዳ የሚርቅ ይሆናል።
ሌላኛው የነጮቹ ኮከብ ቪኒሺየስ ጁኒየር ነው።
ቪኒ ቡድኑ ብራዚል በኮሎምቢያ ከተሸነፈች በኋላ ነው ጉዳቱ የታወቀው።
በላሊጋው ስሙ በብዙ ምክንያት የሚነሳው የመስመር አጥቂው እስከ 2024 ወደ ሜዳ እንደማይመለስ ተረጋግጧል።
ይሄም ለካርሎ አንቾሎቲ የራስ ምታት ሆኗል።
ሌላኛው ትልቁ ጉዳት የወጣቱ ጋቪ ጉዳት ነው።
አማካዩ በብሔራዊ ቡድን ግዳጅ ላይ ሳለ ነው ከባድ የACL ጉዳት ያጋጠመው።
አማካዩ ከ7 ወር በላይ ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችልም ተነግሯል።
ክለቡ ባርሴሎና በምትኩ ቺያጎ አልካንትራ ወይንም ጂዮቫኒ ሎሴልሶን እያደነ ነው።
እንደ ጋቪ ሁሉ ወጣቱ ዋረን ዛየር ኢምሬ ሌላ በጉዳት ብዙ ጊዜ የሚያሳልፍ ተጫዋች ነው።
ፈረንሳይ በጎል በተንበሸበሽችበት ወቅት ነው ፓሪሳዊው አማካይ የተጎዳው።
በሉዊስ ኤኒሪኬ የቋሚ ቦታውን የያዘው ተጫዋቹ እስከ ወርሃ የካቲት ፓሪስን እንደማያገለግል ተነግሯል።
የጉዳታቸው መጠን ከፍታ እና ዝቅ ማለት ቢለያይም በዚህ የሃገራት ጨዋታ ማርከስ ራሽፎርድ፣ኤርሊንግ ሃላንድ፣ቪካሪዮ፣ባስቶኒ፣ኦናና፣ቴር ሽቴገን እና ኦካምፖስ የተጎዱ ዋነኛ ተጫዋቾች ናቸው።
👍1
4 ተጫዋቾች ብቻ ከ30 በታች ናቸው!
በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ታሪክ ሴቪያ በእድሜ ትልቁን ምርጥ 11 ተጠቅሟል።
በዛሬው ጨዋታ የሴቪያ ተጫዋቾች አማካይ እድሜ 32 ዓመት ከ19ኝ ቀን ነው።
በቡድኑ 4 ተጫዋቾች ብቻ ከ30 ዓመት በታች ሲሆኑ ሁሉም ከ26 ዓመት በላይ ናቸው።
በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ታሪክ ሴቪያ በእድሜ ትልቁን ምርጥ 11 ተጠቅሟል።
በዛሬው ጨዋታ የሴቪያ ተጫዋቾች አማካይ እድሜ 32 ዓመት ከ19ኝ ቀን ነው።
በቡድኑ 4 ተጫዋቾች ብቻ ከ30 ዓመት በታች ሲሆኑ ሁሉም ከ26 ዓመት በላይ ናቸው።