የበረኛው ነብስ አደጋ ላይ ነች!
በሆላንድ ኤርዲቪሴ በWaalwijk እና Ajax ጨዋታ ላይ የባለሜዳው ቡድን ግብ ጠባቂ በደረሰበት ግጭት ህይወቱን እስከ ማጣት ተቃርቧል።
ጨዋታውም ተቋርጧል!
በሆላንድ ኤርዲቪሴ በWaalwijk እና Ajax ጨዋታ ላይ የባለሜዳው ቡድን ግብ ጠባቂ በደረሰበት ግጭት ህይወቱን እስከ ማጣት ተቃርቧል።
ጨዋታውም ተቋርጧል!
😢1
በ5ኪሎ ሜትር የሴቶች የዓለም የጎዳና ላይ የፍፃሜው ውድድር እጅጋየሁ ታዬ በ14:40 ሰዓት 3ኛ እና መዲና ኢሳ በ14:41 ሰዓት 4ኛ ደረጃን በመያዝ ጨርሰዋል።