ሩቢ ስፖርት
የሴቶች ማራቶን ተጀምሯል ኢትዮጵያ በእነዚህ አትሌቶች ተወክላለች፦ ጎይታቶም ገ/ስላሴ ፀሀይ ገመቹ ያለምዘርፍ የኋላው አማኔ በሪሶ
በማራቶኑ 20 ኪ.ሜ ተሩጧል ሁሉም አትሌቶቻችን ከመሪዎቹ ጎራ ናቸው!
ሩቢ ስፖርት
ቬይጋ ወደ ሳዑዲ! ያልተጠበቀው ዝውውር እውን ሊሆን ተቃርቧል። ወጣቱ ጋብሪ ቬይጋ የአል አህሊ ተጫዋይ ሊሆን ተቃርቧል። ከናፖሊ ጋር ስሙ ሲያያዝ ቆይቷል።
ጋብሪ ቬይጋ የአል አህሊ ተጫዋች ሆኗል!
አል አህሊ ለዝውውሩ 36 ሚሊየን ዩሮ ለሴልታ ቪጎ ከፍሏል።
የጤና ምርመራውም ተጠናቋል።
አል አህሊ ለዝውውሩ 36 ሚሊየን ዩሮ ለሴልታ ቪጎ ከፍሏል።
የጤና ምርመራውም ተጠናቋል።