ሩቢ ስፖርት
244 subscribers
1.96K photos
2 videos
3 links
Download Telegram
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥቷል::

በሪሁ የተመረጠው በሰዓቱ ነው:: በስራ አስፈፃሚ የተወሰነ እንጂ አንድ ግለሰብ የወሰነው አይደለም::

"በዚህ መልኩ ሊነገረው አይገባም ነበር:: አትሌት የሆነ ሁሉ ስሜቱን ያውቀዋልና እኔም ተሰምቶኛል" ደራርቱ ቱሉ


ጋዜጠኛ አረጋ ከፈለው
👉 በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የክለባችን ተጋጣሚ ኬኤም ኬኤም ልዑካን ቡድን ዛሬ ነሐሴ 18 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጓላቸዋል፡፡

ከቡድኑ ገፅ
👍2
ጋቶች ፓኖም የፋሲል ከነማ ተጫዋች ሆኗል!
የ5000ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ምሽት 2፡00

- ዮሚፍ ቀጀልቻ
- ሀጐስ ገ/ሕይወት
- በሪሁ አረጋዊ
ጃኦ ፊሊክስ ዳግም ለአትሌቲ መጫወት አያስብም!
በፕሬዝዳንቱ የተሰጠ ማረጋገጫ ነው
1
ከሳዑዲ ብዙ ፍላጎት ነበር ግን ቤኒፊካን እወደዋለሁ ለዛም ወደዚህ መጣሁ!
ጋብርኤል ሄሱስ በልምምድ ላይ!
" ጥላሁን ላይ የደረሰው እኔም ላይ ደርሷል "

በ 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 5000ሜ ማጣርያ በማለፍ ፍፃሜውን የተቀላቀለው አትሌት ሀጎስ ገብረ ህይወት በጥላሁን ሀይሌ መቀነስ ላይ ሀሳቡን ሰጥቷል።

በመጀመሪያው ምድብ ማጣርያውን ያከናወነው ሀጎስ "ጥላሁን ላይ የደረሰው ነገር እኔ ላይ ከሁለት አመት በፊት ኦሎምፒክ ላይ ደርሶብኛል አውቀዋለሁ" ብሏል።

አያይዞም "  ስፖርት ሁሌም በፈተና የተመላ ነው " ሲል " ነገር ግን የተመረጥነው በሰዐታችን ነው።" ሲል ከማጣርያው መጠናቀቅ በኋላ ከልዩ ስፖርት ጋር ባደረገው ቆይታ ገልጿል።

ጋዜጠኛ ሀይለእግዚአብሔር አድሀኖም
አትሌት ጥላሁን ሀይሌ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ !

በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን በ5000ሜ ይወክል የነበረው ጥላሁን ሀይሌ ዛሬ  ከሰዓት ወደ ኢትዮጵያ መመለሱ ታውቋል።

አትሌቱ ለወራት ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ጋር ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቶ ወደ ሃንጋሪ ቢያመራም  ከቡድኑ መቀነሱ ይታወሳል።

በዚህም ምክንያት አትሌት ጥላሁን ሀይሌ ከአሰልጣኙ ጋር ከተማከረ በኃላ ዛሬ ከሰዓት ወደ #ኢትዮጵያ ማቅናቱ ታውቋል።

አትሌቱ ከዝርዝሩ ወጪ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ በውሳኔው ማዘኑን እና ቅሬታውን በማህበራዊ ሚዲያ ካሰማ በኃላ የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል።

ይሄም አትሌቱ ዜግነቱን #ይቀይራል የሚል ቢሆንም አትሌቱ ዜግነቱ መቀየር ሀሳቡም #እንደሌለው እና በቀጣይ ጠንክሮ በመስራት ኢትዮጵያን ወክሎ አቅሙን ማሳየት እንደሚፈልግ ለናሽናል ስፖርት ገልጿል።

ቲክቫህ ስፖርት
ዛሬ በፌዴሬሽን የፀደቁ አዲስ ውሎች!
ዛሬ የፀደቁ የታደሱ ውሎች!
በ800ሜትር ሴቶች ግማሽ ፍፃሜ ምሽት 3፡25

- ሀብታም አለሙ
- ወርቅነሽ መለሰ
ጆአኪን ኮሪአ ዛሬ ወደ ፈረንሳይ ይጓዛል!
ፊርማውንም ለማርሴይ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
ሃዛር ወደ ፓላስ!

ክሪስታል ፓላስ ኤደን ሃዛርን ወደ ለንደን ለመመለስ እንቅስቃሴ ጀምሯል።
የቡድኑ የበላዮችም ፍላጎታቸውን አልሸሸጉም
ቴርኒ ወደ ስፔን!

ኬረን ቴርኒ በውሰት የሪያል ሶሴዳድ ተጫዋች እንዲሆን ከስምምነት ተደርሷል።
በቀጤይ የጤና ምርመራው ይጠበቃል።
ሉካኩ ወደ ዩቬ!

ቼልሲ ተጫዋቹን በውሰት ላለመስጠት ዝውውሩን ሲያጓትተው ቢቆይም አሁን ግን የውሰት ውሉን ለመፍቀድ ተዘጋጅቶ ከዩቬ ጋር ከስምምነት የደረሱ ይመስላል።