አልናስር በቋት 4 ተቀምጧል!
የኤስያ ቻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ድልድልን ለማውጣት ቡድኖች በ4 ቋት ተሰድረዋል።
በውድድሩ ከ1 ቡድን 5 የውጪ ሃገር ተጫዋቾች + 1 ኤስያ ውስጥ ያለ ተጫዋች ብቻ ነው የተፈቀደው።
ለምሳሌ አልናስር፦ሮናልዶ፣ማኔ፣ፎፋና፣ብሮዞቪች እና ኦታቪዮን ቢጠቀም እንደ ቴሌሽ እና ኮናንን መጠቀም አይችልም ማለት ነው።
የኤስያ ቻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ድልድልን ለማውጣት ቡድኖች በ4 ቋት ተሰድረዋል።
በውድድሩ ከ1 ቡድን 5 የውጪ ሃገር ተጫዋቾች + 1 ኤስያ ውስጥ ያለ ተጫዋች ብቻ ነው የተፈቀደው።
ለምሳሌ አልናስር፦ሮናልዶ፣ማኔ፣ፎፋና፣ብሮዞቪች እና ኦታቪዮን ቢጠቀም እንደ ቴሌሽ እና ኮናንን መጠቀም አይችልም ማለት ነው።
❤1