ሩቢ ስፖርት
244 subscribers
1.96K photos
2 videos
3 links
Download Telegram
ዴቪድ ራያ ነገ የጤና ምርመራውን ያደርጋል!
በአርሰናል እስከ 2028 ይቆያል።
ባየርን ስተርሊንግን ይፈልጋል!

ባየርን እንግሊዛዊውን ለማስፈረም 43 ሚሊየን ፓወንድ እንዳቀረበ እየተነገረ ነው።
ሳዲዮ ማኔ
ክርስቲያኖ ሮናልዶ
ማርሴሎ ብሮዞቪች እና
ሴኩ ፎፋና በአልናስር
ሁጎ ኢኪቲኬ ወደ ኤቨርተን!

ኤቨርተን ኢኪቲኬን ከፓሪስ ለማስፈረም 40 ሚሊየን ዩሮ አቅርቧል።
ረዥሙ አጥቂ በሉዊስ ኤኒሪኬ ከማይፈለጉት መካከል ነው።
ሊዮ ገንዘብ ያገኛል!

ዌስትሃም ፓኩዌታን ከሸጠው ከሊዮ ላይ ሲገዙት በተዋዋሉት መሠረት 10% ለፈረንሳዩ ቡድን ይከፍላሉ።
ሲቲ ብራዚላዊውን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ላይ ነው።
ናፖሊ ካዮስተን አስፈርሟል!

የጣሊያኑ ቡድን የራንሱን አማካይ የግሉ አድርጓል።
ቅዳሜ የጤና ምርመራው ይደረጋል።
ሲቲ ለፓኩዌታ ለማቅረብ ያዘጋጀው 70 ሚሊየን ፓወንድ ላይ እያጤነበት ነው።
ምናልባትም 80 ሚሊየን ፓወንድ ሊያደርገው ይችላል።
5 ተጫዋቾች ተቀላቅለዋል!

ኢትዮጵያ ቡና 5 ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።
ዛሬ ወደ ሆቴል እንዲገቡ በተደረገው የቡድኑ አባላት ላይ 3 የውጭ ዜጋ እንዲሁም 2 ከከፍተኛ ሊጉ የተገኙ ተጫዋቾች ተካተዋል።

ተጫዋቾቹ፦
1,ቡያ ኩዌች
2,ፎዴ ሞሪ
3,ማኚሜ አግቦቶ
4,ድልአዲስ እና
5, ኪያር ናቸው።
ራምስዴል
ራያ
አዲሱ የPSG የአጥቂ ጥምረት!

ኦስማን ዴምበሌ
ጎንካሎ ራሞስ እና
ካንግ ኢን ሊ
👍1
ሳዑዲ ፕሮ ሊግ ምርጥ 11!
ብዙ የመለሱት ግብ ጠባቂዎች!

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ከ2003/04 የውድድር ዘመን ጀምሮ በ1 ጨዋታ ላይ ብዙ ኳስ በመመለስ 3 ግብ ጠባቂዎች ቀዳሚ ናቸው።

ቲም ክሩል በ2013 ከቶትንሃም
ዴቪድ ዴሂያ በ2017 ከአርሰናል
ቪቶ ማኖኔ በ2014 ከቼልሲ

ሶስቱም ግብ ጠባቂዎች በእነዚህ ጨዋታዎች 14 ሙከራዎችን አድነዋል።
ቲም ክሩል ደግሞ ጎል ሳይቆጠርበት ጭምር ወጥቷል።
ኦባሚያንግ ዛሬ ይሰለፋል!

ምሽት በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የ3ኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ማርሴይ ከ ፓናትኒያኮስ ይጫወታል።
በዚህ ጨዋታ ላይ አዲሶቹ ፈራሚዎች ኦባሚያንግ፣ኢስማዬላ ሳ እና ንዳዬ ለማርሴ ይጫወታሉ።
ሩቢ ስፖርት
ኤሪክ ባዪ ወደ ቤሺክታሽ እንደሚሄድ ተረጋግጧል! ተከላካዩ በነፃ ነው ወደ ቱርክ የሚያቀናው።
የኤሪክ ባዪ ዝውውር ነገ ይረጋገጣል!
ተከላካዩ ቤሺክታሽን በነፃ ነው የሚቀላቀለው።
ቬጎረስት ወደ ሆፈንሄም!

ቩት ቬጎረስት ወደ ጀርመን አቅንቷል።
አጥቂው ለ1 አመት የውሰት ውል ነው ከበርንሌይ ወደ ሆፈንሄም ያቀናው።
ባስቆጨኝ ቡድን ቁጭቴን እወጣለሁ!

አሰልጣኝ ቶማስ ቱከል ከባየርን ጋር የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን ማሸነፍ እፈልጋለሁ ቡድኔም ይሄን ለማድረግ ዝግጁ ነው ብለዋል።
ከPSG ጋር ለፍፃሜ ደርሰው በባየርን መሸነፋቸው ይታወሳል።
👍1