ስፔን ሻምፒዮን ሆናለች!
የስፔን ብሔራዊ ቡድን የሴቶች የአለም ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።ቡድኑ እንግሊዝን 1 ለ 0 ሲረታ ኦልጋ ካርሞና ብቸኛውን ጎል አስቆጥራለች።
ስፔን በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ስታሳካ።የእንግሊዟ አሰልጣኝ ሳሪና ቬክማን ለ2ኛ ተከታታይ ጊዜ በመድረኩ በፍፃሜው ተረተዋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድን የሴቶች የአለም ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።ቡድኑ እንግሊዝን 1 ለ 0 ሲረታ ኦልጋ ካርሞና ብቸኛውን ጎል አስቆጥራለች።
ስፔን በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ስታሳካ።የእንግሊዟ አሰልጣኝ ሳሪና ቬክማን ለ2ኛ ተከታታይ ጊዜ በመድረኩ በፍፃሜው ተረተዋል።
❤1