ሩቢ ስፖርት
244 subscribers
1.96K photos
2 videos
3 links
Download Telegram
አዳምስ የበርንማውዝ ሆኗል!

ታይለር አዳምስ ትላንት የበርንማውዝ ተጫዋች ለመሆን የ5 አመት ውል አስሯል።
ኢትዮጵያውያን 9ኙን ቀን በቡዳፔስት እንዲ ያሳልፉታል!
3ቱም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1500 ሜትር ማጣሪያ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ተሻግረዋል!

ሂሩት መሸሻ
ብርቄ ኃየሎም
ድርቤ ወልተጂ
ሃሪ መጓየር ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት ከስፐርሱ ጨዋታ ውጪ ነው!
😁1
የአመቱ ሽልማት እየተካሄደ ነው!

በደረጃው ከ1-3 የወጡ ክለቦች ሽልማት!

1ኛ ቅ/ጊዮርጊስ 12 ሚሊ 983 ሺህ ብር
2ኛ ባህርዳር ከተማ 12 ሚሊ 724 ሺህ ብር
3ኛ ኢትዮጵያ መድን 12 ሚሊ 464 ሺህ
👍2
የኔይማር ትውውቅ!
ኢትዮጵያውያን ከ 1-3 ወጥተዋል!

ወርቅ - ጉደፍ ፀጋይ
ብር - ለተሰንበት ግደይ
ነሃስ - እጅጋየሁ ታዬ
4
እያንፀባረቀ ያለው ጁድ!

ቤሊንግሃም የአልሜሪያ ጨዋታ ላይ 2 አስቆጥሮ 1 አመቻችቷል።
ጨዋታው በማድሪድ 3 ለ 1 አሸናፊነት ነው የተጠናቀቀው።
ኢንተር ሚያሚ የሊግስ ካፕ አሸናፊ ሆኗል!
👍1
ሊዮ ሜሲ በውድድሩ ኮከብ ጎል አስቆጣሪ እና ኮከብ ተጫዋች ሆኗል!
ሜሲ በዘመኑ 44 ዋንጫዎችን በማሸነፍ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል!
ፓቫ ወደ አርሰናል!

ቲምበርን በጉዳት ለወራት የሚያጣው አርሰናል ቤንጃሚ ፓቫን ፈልጓል።
በርግጥ ቡድኑ ከእርሱ በፊት የላይብዚሹን ሲማኮ የሲቲውን ካንሴዮ እንዲሁም ከኩንዴ እና ኢቫን ፍሬሴንዳ ጋር ስሙ ሲነሳ ቆይቷል።

በባየርን መቆየት የማይፈልገው ፓቫም ከዩናይትድ እና ከኢንተር ጋር ስሙ ሲያያዝ ቆይቶ ነው በአርሰናል ራዳር ውስጥ የተገኘው።