ሩቢ ስፖርት
ካይል ዎከር በሲቲ ለመቆየት ወስኗል!
ካይል ዎከር በማን ሲቲ ተጨማሪ 1 አመት የሚያቆየውን ውል ለመፈረም ዝግጁ ሆኗል።
ሲቲ እንደ ዎከር ሁሉ የበርናርዶ ሲልቫ ቆይታን ለማረጋገጥ እየሰራ ነው።
ሲቲ እንደ ዎከር ሁሉ የበርናርዶ ሲልቫ ቆይታን ለማረጋገጥ እየሰራ ነው።
አዲስ አበባ ደርሰዋል!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከረጅም በረራ በኋላ አዲስ አበባ ደርሷል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በቦሌ ዓለምአቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝተው ለልዑክ ቡድኑ አቀባበል አድርገዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከረጅም በረራ በኋላ አዲስ አበባ ደርሷል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በቦሌ ዓለምአቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝተው ለልዑክ ቡድኑ አቀባበል አድርገዋል።